Tuesday, February 28, 2023

የዓድዋ  ድል ክብረ በዓል የነፃነት እና የአንድነት ዓርማ ነዉ

የዓድዋ  ድል ክብረ በዓል የነፃነት እና የአንድነት ዓርማ ነዉ
በኢጣሊያ የወራሪዎች ቅዠት በዕብሪት እና በከንቱ ምኞት በምስራቅ አፍሪካ የታሪክ ፣ የስነ ፅሁፍ፣ የባህል ፣ የማንነት ባህል ፣ዕምነት እና ወግ ያላት የሰዉ ልጆች ምንጭ የሆነች ታላቅ እና የአምስት ሽ ዘመናት  ስር መንግስት ያላት አገር መኖር ዕንቅልፍ የነሳዉ ለወረራ በሰሜን ሲገባ አደዋ (አምባላጌ) ላይ የሚጠብቀዉ የዉስጥ እና የዉጭ ቅጥረኛ እና ምንደኛ ባንዳ እንደነበር ማሳቡ ለሽንፈት ዳርጎታል፡፡

ይህም ጠላት ከነበረዉ ዝቅተኛ ግምት  በላይ ዕምየ ሚኒሊክ እና የጊዜዉ ቅድመ አያቶቻችን በአገር እና በርስት የማይደራደሩ መሆናቸዉን ካለመረዳት ምሱን ሰጥተዉ ወራሪዉ ጠላት የሰበሰበዉን በትኖ በበቃኝ  የተረፈዉ በዕግሬ አዉጭኝ በመጣበት ተመልሷል፡፡

ዕምየ ሚኒሊሊክ የጥበብ ፀጋ የተላበሱ ፣ ለሠዉ ልጆች ነፃነት በጨለማ ዘመን የደረሱ ፣ አርቆ አስተዋይ ለህዝባቸዉ ቀርቶ ለመላዉ የሰዉ ልጂ የነፃነት እና የመንፈስ አባት መሆናቸዉን ከዚያ አስከዛሬ አሳይተዉናል፡፡

ደግነት ፈጥኖ ይረሳል እንዲሉ የጀግንነት እና የደግነት ማማ ዕምየ ሚኒሊክ ታላቅ አገር አስረክበዉን ዛሬ ስራቸዉን አይደለም ስማቸዉን መስማት ይጓጉጠናል ፡፡

ዕዉነት ነዉ ክፉ ቀን ያወጣ ክፉ ቀን ይመስላል ነዉ ፡፡  ስለ ዕምየም ሆነ ስላለፉት የኢትዮጵያ ታላላቆች ለማለት ችሎታዉም ዕዉቀቱም የለኝም ግን አንድ ማለት ዕወዳለሁ ፡፡

ይኸዉም መቸ ነዉ የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያዉያን  ብሎም ለአፍሪካ እና ለመላዉ ጥቁር ሠዉ ልጆች የነፃነት ቀንዲሎች በዕዉነት የሚዘከሩት ፡፡

የፖለቲካ ስርዓት የቡድን ዓመለካከት እንጂ የኢትዮጵያን ህዝብ እና ታሪክ አይለዉጥም ፤ አይተካም ነግር ግን በዓደዋ በዓል ማስታወቂያዎች ላይ የዕምየ ሚኒሊክ ምስል በኢህአዴግ ዓርማ መወከሉ ጥያቄ ሆኖብኛል ፡፡

ዕዉን ኢህአዴግ በ1888 ነበር ወይስ ኢህአዴግ በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ያለዉን አቋም ኢትዮጵያዉያን አያዉቁም ፡፡

ዕዉነት ኢህአዴግ ስለ አገር እና ህዝብ ቢገደዉ የኢትዮጵያን የቆየ ታላቅነት እና የረጂም ዘመናት ታሪክ በአንድ ሠዉ ዕድሜ  ይቀነብብ ነበር ፡፡

ኢትዮጵያ ባንዲራዋ አረንጓዴ ፣ ቢጫ ፤ቀይ ሆኖ ሳለ በዕምነት ተቋማት ሳይቀር የድርጂት ዓርማ ካላየ የሚጨንቀዉ በአዳዋ የድል ክብረ በዓል የድርጂቱን አርማ እዩልኝ ማለት ዕዉነትም በ18ኛዉ ክ/ዘመን መጨረሻ ከዉጭ አፍራሽ ጠላቶች ጋር መፈጠሩን ለማሳየት ይሆን ፡፡

መፈጠሩን ካመነ በጊዜዉ በዓደዋ ጦርነት ጀግኖች ይዘዉት የነበረዉን የኢትዮጵያ ባንዲራ ዛሬ ላይ በማስታወቂያ ላይ ለማሳየት መስጋት አሁንም ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ነዉ እና የኢትዮጵያ ባንዲራ ትዉልድ የሞተለት፤ ትዉልድ የሚኖርበት አረንጓዴ ፣ቢጫ ፣ቀይ ነዉ እና ዕምየም ኢትዮጵያዊ ፤አፍሪካዊ የነፃነት አባት ፤ የጀግንነት እና የአንድነት ምሳሌ ናቸዉ እና ቢቻልስ በአፍሪካ ህብረት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት አደባባይ ስማቸዉ ፣መስላቸዉ እና የኢትዮጵያ ባንዲራ  ከፍ ሊል ይገባል ፡፡

የትናነቷ አገር አሜሪካ የነፃነት አባት የምትለዉን ጆርጂ ዋሽንግተን  የብሄራዊ ገንዘቧ  መመሰል ፤ መዲናዋ መሰየም ለአፍሪካ እና ለኢትዮጵያ ሚኒሊክ  ቢመለክ ምኑ ነዉ ስህተቱ የት ላይ ነዉ ፡፡

በመጨረሻም ዕምየ ሚኒሊክ የጥቁር ሠዉ ልጆች የነፃነት እና የሉዓላዊነት መንፈስ እንጂ እርሳቸዉም ሆኑ ኢትዮጵያ ከየትኛዉም ተቋም ወይም የፖለቲካ ድርጂት በፊት እና በላይ የነበሩ መሆናቸዉ ታዉቆ ኢትዮጵያ እና ንጉስ ሚኒሊክ  ምልክታቸዉ  የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪካዊ ባንዲራ ሆኖ ዕድሜአቸዉ ፭ ሽ ዘመናት የተሸገረ መሆኑን መርሳት ክህደት እንዳይሆንብን ሊታሰብ ይገባል ፡፡

 

አንድነት ኃይል ነዉ

 

Allen Amber

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/180278

ሰበር መረጃዎች! | የብልጽግና ስብሰባ ልዩ መረጃዎች! | ሽመልስ አብዲሳ ስለ እስክንድር ነጋ የተናገሩት!

ሰበር መረጃዎች! | የብልጽግና ስብሰባ ልዩ መረጃዎች! | ሽመልስ አብዲሳ ስለ እስክንድር ነጋ የተናገሩት!
https://youtu.be/uoKkuFT5pdU

ሰበር መረጃዎች! | የብልጽግና ስብሰባ ልዩ መረጃዎች! | ሽመልስ አብዲሳ ስለ እስክንድር ነጋ የተናገሩት!
https://amharic-zehabesha.com/archives/180267

Monday, February 27, 2023

ADWA: African Victory

ADWA: African Victory
We are filled with immense pride as we announce the 127th Adwa celebrations as a true Pan- African Victory! We invite you to join us in commemorating one of the most significant moments in our history, a moment that ignited the flames of Pan-Africanism and inspired generations to come.


As we honor the spirit of Adwa and its remarkable impact, let us also reflect on how we can carry the torch of freedom into the 21st century. We believe that by working together, we can achieve economic liberation and create a brighter future for all Africans.


We invite you to be a part of this special occasion. Please mark your calendars for the Adwa Pan-African Forum on March 1, 2023, and the Adwa Pan-African Gala dinner on March 2, 2023.


Let us come together, celebrate our heritage, and strive towards a better tomorrow.
https://zehabesha.com/adwa-african-victory/

የብልጽግና መንግስት ሆይ! 

የብልጽግና መንግስት ሆይ!


- የፌደራል መንግስትም የክልል አስተዳደር፣ የከተማ አስተዳደር ተጠያቂነት፣ ግልጽነት ጠፍተው፣ ሕዝብን ያማረሩ ጉዳዮች በየደረጃው ተበራክተው፣ በዲያስፓራ የሚገኘውን ኢትዮጵያውያን ለማማለል፣ ለመከፋፈል፣ ብሎም  የመንግስት ደጋፊ ሆኖ እንዲቀጥል ለማድረግ መመሪያ ለኤምባሲዎች ማስተላለፉ በሀገራችን ለሚፈጠሩና እየተፈጠሩ ለሚገኙ በርካታ ግዙፍ ችግሮች ፣ የመብቶች ጥሰቶች መፍትሄ አይሆንም። ለህወሃትም አልፈየደም ።


- በዓለም ዙሪያ የሚገኘው ዲያስፓራ አብዛኛው ምንም ጥቅም ሳይጠይቅ፣ከመንግሥት ዲፕሎማቶችበይበልጥ ሳይቀር ከኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር ትንቅንቅ ያደረገው አደጋ ላይ የወደቀውን ሀገሩን ለመታደግ እንጂ ጥቅም ፈላጊ ቢሆን በህወሃት ዘመን ያደርገው ነበር:፡


- በውጭ አለም የሚገኘው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን መንግሥትን የደገፉት የለውጡ ጅማሮ ሀገርን ይታደግ ይሆናል በሚል ተስፋ: በጦርነቱም ሙሉ ድጋፍ የሰጠውም የሀገር ህልውና ከፍተኛ አደጋ ወድቆአል በሚል ጭንቀት፣ ካለፉ ስርአቶች የተወረሱና አዲስ የመጡም  የህገራችንን ውስብስብ ችግሮችና ችግሮቹን የደራረቡ ገፊ ምክነያቶች ስረ- ምክነያቶች  ብዙ ስራ ይጠይቃሉ ፣ መንግስት ግዜና ቦታ ያስፈልገዋል በሚል በመረዳት እንጂ ኢፍታሃዊ ህሊናን የሚያሳምሙ ደባወች ሕዝብ ላይ እየተፈጸሙ እንደሆነ ሳይታዘብ ቀርቶ አይደለም።


- ህገ ወጥነት፣ ኢ-ፍትሃዊነትን ኢ-ሰበአዊነት (ለምሳሌ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከአስር ሺ ዜጎች በላይ  ማፈናቀል፥ በሺ የሚቆጠሩ የአማራ ክልል ነዋሪዎች ፣ ህሙማንን ጨምሮ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ መከልከል፣ ዜጎች የአጼ ሚኒልክን ምስል የያዙ ቲ-ሸርቶች ሸጣችሁ፣ በሱቆች ሰቀላችሁ በሚል ማስፈራራት፣ ሱቆችን ማሸግ ፣ ወዘተ)፣ ቅጥ ያጣ ሌብነት፣ የስልጣን ብልግና ወዘተ እንዲሰፍን በሩን ከፍተህ ስድ ለቀቅህ።


- በሁሉም ብሄረሰቦች ፣ በነዋሪዎቿ ላብና ጥሪት የተገነባችው የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ እንደዘረኛ ወራሪ በጉልበት ወደ አንድ ክልል ለመሰልቀጥ፣ ነዋሪዎች ድምጽ አልባ ተደረጉ  ፣ ማሸማቅቅ የእለት ተእለት ክስተት ሆነ ፣ መብትና ነጻነት መግፈፍ ፣ ቅጥ ያጣ ስግብግብነት ተስፋፋ።


- ይህን ሁሉ ግፍ እየተቀበለም የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለመደው ትእግስቱና አስተዋይነቱ ከዛሬ ነገ የተሻለ ይመጣል መንግሥት ጩኸታችን ለቅሶአችንና ምሬታችን ይሰማል እያለ በጸሎትና በተስፋ እየተጠባበቀ ነበር። ግን መንግሥት ማዳመጥ አልፈለገም! አሁንም ፊቱን አዙሮ ልቡን ከፍቶ ግፉን ካላየና ሕዝቡን እያዳመጠ አቅጣጫውን ካላስተካከለ በእራሱም ሆነ በሀገራችን ላይ አደገኛ መዘዝ ያመጣል::


- መንግስት ሆይ! ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄዎች መልስ ስጥ፣ የመረጠህንም ሆነ ያልመረጠህን ሕዝብ በእኩል ዐይን እይ: የህግ የበላይነትን አክብርና አስከብር፣ ሕዝብን በፍትህና በእኩልነት አገልግል።


- ስለዚህ የብልጽግና መንግሥት ሕዝብን እንዲሰማ እንጠይቃለን! ከአድዋ ድል ቅድም አያቶቻችን አስተውሎ የምንማረው ብዙ አለ! ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይጠብቅ!

Neamin Zeleke
https://amharic-zehabesha.com/archives/180246

The Horn of Africa States New Sights on Economic Development

The Horn of Africa States New Sights on Economic Development
By Dr. Suleiman Walhad


February 27th, 2023

The Horn of Africa States is often confused in map presentations with the IGAD region. One must note that the Horn of Africa States is a different region which does not include countries like Kenya, Uganda, South Sudan and Sudan. None of them belong to the Horn of Africa States which consist of the SEED countries, namely Somalia, Ethiopia, Eritrea and Djibouti. There are, of course, the wishes of those who benefit from lumping together East African and Horn African countries and there are those who for some historical and/or non-apparent reasons deliberately confuse the map of the Horn of Africa States region. This is, perhaps, why the region’s political, economic, and social progress remains stunted for there seems to be confusion as to what is actually the Horn of Africa States region.

Geographically, it is a region that currently consists of the four countries of Somalia, Ethiopia, Eritrea and Djibouti. Politically, they may not, at present, be fully aligned, but these countries have a lot in common, including but not limited to historical background, population ethnicity, complementarity in economic profile, political instabilities, mainly emanating from the tribal/community nature of the social infrastructure of the people.

Much like the Gulf Co-operation Council of Arabia, they share a common destiny and therefore should naturally be aligned together in all aspects of life, including economic development and economic cooperation, and/or facing the world together. The relationships of the region had its own ups and downs throughout the long history of the region, but what is clear is that when they are working together, they were better and left the region’s mark on their worlds of those long-ago times, and when they were divided, they all went down and sunk, each in its own problems and quagmires.

The region appears poor in the eyes of the world but this is not really the true picture of the region’s economic potential. There is always a need for regional development which needs finance and funds and the individual countries of the region  are always stretching their hands begging other countries for assistance. They never look inward and never prepare the way to look inward. They could make the rules of the game in the region better to make people trust the systems of governance within the region and its member states. It is how the funds within the region, large enough to finance many projects, can be exploited for development.

The system must be enabled to protect the local investors and for that matter any investor so that they can invest in the region instead of keeping their monies and funds outside the region. It is how they make other countries employ their people using the region’s monies partially, of course. But if the systems of the Horn of Africa States were made to be safe, people would naturally invest in their lands. I was a Chief Executive Officer of a bank once and a customer came to me for financing a project. I knew he was a customer of one of the competitive banks and he said that he could not trust them anymore, simply because the other bank would steal the idea and finance itself for itself or for one of its friends. If there was a law protecting intellectual properties or for that matter the rights of everyone, then the people would respect the law. They would not run away and migrate and perhaps die in the high seas of some far away regions. People would be employed at home and would not need to run, and funds stashed away in other parts of the world would find their way back into the region. Even funds scattered in one part of the region would find their way to be invested in other parts of the region.

The region is underdeveloped, and there is no doubt about that, and hence needs to deploy the funds in the region to help overcome the underemployed or the unemployed, which would contribute to the further development of the region. It is a chain reaction where each element of the process also triggers another for the better, only if the laws of the region and hence the systems were fair and just and protected for both the weak and the strong or the rich and the poor.

The region owns, indeed, an entrepreneurial culture which it should take advantage of. Should the laws and process be eased instead of fossilized, foreign investors collaborating with local investors could be providing finances for the development of the region. Note the region enjoys a long coastal belt of over 4,700 km excluding the coasts of its numerous islands, where tourism resorts could be established taking advantage of the clean blue seas of the region or the huge agricultural lands of the region which could be producing not only for local populations but millions more across the world and the large youthful population that can take advantage of the digital technologies of today and contribute to its further development, and who could also be employed in industrial projects in the region.

The Horn of Africa States region should look carefully into itself and abandon the old fashioned tribal competition, where one group believes that they have God-given rights to govern and where others believe that they more numerous than the others, and where, hence creativity, excellence, and competence is thrown out of the window.

Cooperation among the SEED countries would be seen by many as a dangerous development and these countries would need to be discrete but clearly determined on their common destiny. They and only they truly own each other and can only move forward together. It cannot be the IGAD region or the East/Central Africa Community or the Arab region. They have the lands, the seas and the population and an important geostrategic location. Take advantage of it and do not lose sight of this, however much they try to use the sons and daughters of the region to rip it off country by country. Do they not say in the lands of the Horn of Africa States that those who come together can even mend cracks in the sky?

 
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-new-sights-on-economic-development/

Sunday, February 26, 2023

Abiy Ahmed’s Legacy & Hidden Agenda

Abiy Ahmed’s Legacy & Hidden Agenda
February 22, 2023


Achieving Extremist Ethnic Oromo Objectives through Insurrection, Mass Murder, Chaos while preaching “prosperity gospel”.



Five years after coming to power taking over from the previous regime (TPLF/ EPRDF) and having promised to unify and lift Ethiopia out of a divisive, tyrannical, dictatorial, and ethnic regime, instead Abiy Ahmed together with his self-serving ethnocrats has plunged the country deep into a state of economic chaos, lawlessness, genocide, and unparalleled human catastrophe. Given the current downward spiraling trajectory of Ethiopia under the Abiy/Oromuma regime, it is inevitable to cause regional instability if not halted.

How did Abiy Ahmed deceive the world from appearing as a peace maker to becoming a monster who cares less for anyone else except for his own “ego” and “ethnicity”?

Many Ethiopians now believe that Abiy Ahmed is a manipulative power monger who lacks understanding and basic skills of leading a country which has a rich history, diversity, and harmony amongst its people. Numerous articles and analysts have concluded that Abiy's quest for self-aggrandizing white elephant projects lack understanding of basic human values and needs. Additionally, his clinging to the rejected ethnic apartheid system has become a recipe for a disaster. A recent New Yorker publication "Did a Nobel Laureate Stoke a Civil War" is a prime example that indicates the many failures and sheer incompetence of Abiy Ahmed Ali.

The political organization he and the extremist Oromo nationalists created (Prosperity Party) was caught on a leaked recording laying out their “convince or confuse” strategy, which is aggressively pursued by his deputy, the so-called Oromo regional head Shimeles Abdissa. Their primary target for annihilation as Shimelis states clearly on the recording are Amharas. This strategy is a carbon copy of the defunct TPLF/EPRDF regime on steroids, with its own aggressive flavor of state capture: literally controlling and taking over of Ethiopia’s major institutions and the “OROMIZATION” of these institutions, uprooting of non-Oromos from their homes and lands by violence including genocide and confiscating victims’ lands and properties. The instability this has caused has already bred Oromo ethnic extremism resulting in regional terrorism sponsored by the so-called Oromo regional government along all its internal and external boundaries.

The primary agents that are executing these inhumane and barbaric acts are none other than the Oromo regional special forces, extremist elements of Querro, regional cadres, militias, and other nationalist Oromo groups armed and funded by the federal government all under a coordinated hands-off operation by Abiy Ahmed himself.

Since Abiy’s regime grabbed power, tens of thousands of Amharas have been brutally murdered in the so-called Oromo region. Millions have been displaced and are being exposed to subhuman conditions in settlement camps while their properties have been looted by their attackers.

Abiy Ahmed’s ethnic apartheid regime’s vicious and remorseless behavior has continued to escalate each day to where the primary offender of the so-called law is the regime itself. No one is safe in such a state sponsored anarchy and chaos which is primarily instigated by Abiy Ahmed, and the Oromo extremist dominated prosperity party he is leading.

Behind this madness, destruction and chaos is a tribal ideology called “Oromuma” which strives to achieve a homogeneous Oromo ethnic society by obliterating other ethnicities across all internal and regional boundaries through expansion and subjection of its victims as slaves to its ethno-fascist ideology.

(to be continued)
https://zehabesha.com/abiy-ahmeds-legacy-hidden-agenda/

Release of Journalist and Human Rights Champion Eskinder Nega

Release of Journalist and Human Rights Champion Eskinder Nega
https://youtu.be/Y5KRYsddbdM

I was shocked to learn that Eskinder Nega, who had decided not to speak up, was arrested and jailed in the Amhara region.


I know Eskinder very well and he deserves support from all of us who believe in justice and the rule of law. Sadly, Ethiopia has reverted to the TPLF days of arresting critics.


I am delighted to report that Eskinder has been released. This is due to the outrage expressed by thousands across the globe.


Attached is the video of Eskinder Nega's release.

Aklog Birara
https://zehabesha.com/release-of-journalist-and-human-rights-champion-eskinder-nega/

Jill Biden says Horn of Africa needs more drought relief

Jill Biden says Horn of Africa needs more drought relief
(AFP) – US First Lady Jill Biden on Sunday visited drought-affected communities in Kenya and appealed for wealthy nations to give more as the Horn of Africa suffers its driest conditions in decades.

Biden concluded her two-nation tour of Africa by calling for a greater spotlight on the record-breaking drought which threatens 22 million people in Kenya, Somalia and Ethiopia with starvation.

The United States has funded the lion's share of the aid budget for the disaster which has killed millions of livestock and destroyed crops.

"We cannot be the only ones. We have to have other countries join us in this global effort to help these people of the region," said Biden at a relief point in Kajiado, a bone-dry county south of Nairobi.

"Unfortunately, you know there is the war in Ukraine. There is the earthquake in Turkey. I mean there are a lot of competing interests but obviously here... people are starving."

Biden heard from parents struggling to feed their children and communities unable to source enough water after five consecutive failed rainy seasons.

The drought was a key focus of Biden's visit to Kenya, with another engagement looking at food security and farming in a changing climate.

But the 71-year-old community college professor also met with women and youth leaders, toured an informal settlement, and laid a wreath for those killed in the 1998 US embassy bombing in Nairobi.

Her visit to Kenya and before that Namibia aims to build on the US-Africa Leaders Summit in Washington late last year where President Joe Biden said his country was "all in" on the hotly courted continent.

Africa has become a renewed diplomatic battleground following Russia's invasion of Ukraine last year and Jill Biden's visit was the first by a senior White House official to the continent since her husband came to power.

In Namibia, Biden said the United States was committed to helping African nations get a louder voice at the UN and other international bodies.

pool-np/imm
https://zehabesha.com/jill-biden-says-horn-of-africa-needs-more-drought-relief/

„የሽግግር ፍትህ፣ “ የይቅርታ” ፖለቲካና የፍትህ ስርዓታችን” በሚል ርዕስ በአቶ ባይሳ ዋቅ-ወያ ለቀረበው ጽሁፍ መልስ! - በ ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)

„የሽግግር ፍትህ፣ “ የይቅርታ” ፖለቲካና የፍትህ ስርዓታችን” በሚል ርዕስ በአቶ ባይሳ ዋቅ-ወያ ለቀረበው ጽሁፍ መልስ! - በ ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)
   ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)

                                      የካቲት 26 2023

አቶ ባይሳ ዋቅ-ወያ “የሽግግር ፍትህ፣ “የይቅርታ” ፖለቲካና የፍትህ ስርዓታችን” በሚል ርዕስ ስር የጻፈውን በዘሀበሻ ላይ የወጣውን ጽሁፍ አነበብኩት። በመጀመሪያ ደረጃ፣ የሽግግር ፍትህ ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ሽግግሩ ከየት ወደየትና ፍትህስ ለማን ነው የሚሰጠው? በሁለተኛ ደረጃ፣ ራሳቸውን ወንጀለኞችን፣ ማለትም ህውሃትንና የፈሺሽቱን የአቢይን አገዛዝ ወንጀል እንዳልፈጸሙ፣ ሌሎች ተጠያቂዎች እንደሆኑና፣ እንደነዚህ ዐይነት ወንጀሎች ለመፈጸማቸው አምኖ በአገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሙያዊ ልምድ ባለቸው እንዲመረመሩ አመቺ ሁኔታን መፍጠር የሚለው አቀራረብ በጣም አሳሳች ነው። በመሰረቱ ተጠያቂዎቹ ህወሃትና የአቢይ አገዛዝ ናቸው። እነሱ ደግሞ አመቺ ሁኔታን ሊፈጥሩ አይችሉም፤ ፍላጎታቸውም አይደለም። ምክንያቱም ራሳቸው የወንጀሉ ዋና አቀነባባሪዎች ስለሆኑ። በሶስተኛ ደረጃ፣ ከዚህ ጽሁፍ ውስጥ ያልተካተተው፣ አቢይ አህመድ ስልጣን ላይ ከወጣ ከአንድ ዓመት በኋላ ሆን ብሎ በአማራው ወገናችንና የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች በሆኑት ላይ ያደረሰውንና የሚያደርሰውን እልቂት በፍጹም በቁጥር ውስጥ አላስገባም። በአራተኛ ደረጃ፣  ከዚህም በተጨማሪ በሻሸመኔ የደረሰውን ውድመት፣ ከዚያ በኋላ በአጣዬና በሸዋ ሮቢት በራሱ በአገዛዙ በተቀነባበረ መልክ የደረሰውን የከተማዎችና የሀብት ውድመትንና የሰዎችንም መሞት በፍጹም አይጨመርም። በአምስተኛ ደረጃ፣ ከዚህ ባሻገር በምዕራብ ወለጋ በራሱ በአቢይና በሺመልስ አብዲሳ በተቀነባበረ መልክ እስካሁን ድረስ በአማራው ወገናችን ላይ የሚካሄደውን ጦርነት ወይም የዘር ማጥፋትና የሰዎችን ማፈናቀል በፍጹም አያካትትም። በስድስተኛ ደረጃ፤ በአዲስ አበባ አካባቢ አዲስ ዋና ከተማ ለመመስረት በሚል ሰበብ፣ በተለይም በስንት ልፋት ገንዘብ አጠራቅመው ቤት ሰርተው እፎይ ብለው መኖር  በጀመሩ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን አሰቃቂ ድርጊት በጽሁፉ ውስጥ አልገባም። በተለይም አዳነች አበቤና ሺመልስ አብዲሳ በማንአለኝበት ቤቶች እንዲፈርሱ ትዕዛዝ እየሰጡ ሰዎች በተኙበት ቤታቸው እንዲፈርስ እየተደረገ፣ አንዳንዶች ራሳቸውን ሲገድሉ፣ ትናንሽ ልጆች ደግሞ በጅብ እንዲበሉ ተደርገዋል። በየሜዳው የተጣሉ ዜጎችም ቁጥራቸው ጥቂት እንዳልሆነ ይታወቃል። እነዚህ ሰዎችም መጠለያና ካሳ ሳይሰጣቸው ነው ቤታቸው እንዲፈርስ የተደረገው። በመሰረቱ ከህግ አንጻር ነገሮችን ነጣጥሎ ማየት ቢገባም፣ ቀደም ብሎ ወያኔ ስልጣን ላይ በነበረበት ጊዜና፣ አቢይ አህመድ ደግሞ ስልጣን ከያዘ ከዛሬ አምስት ዓመት ጀምሮ የሚያካሂዱት ጦርነት ኢትዮጵያን እንዳለ እንደ አገርና እንደማህበረሰብ ለማፍረስ ነው። ሰሞኑን በኤርትራው ፕሬዚዳንት በቀረበው የቃለ-መጠይቅ ምልልስ የስሜን ዕዝን ጦር ወይም ወታደሮችን እንዲገደሉ አሜሪካ በቀጥታ የእልቂቱ አቀነባባሪ እንደሆነ ነው የሚነግሩን። ይህም ማለት፣ ወያኔ ራሱ ለወታደሩ  ዕልቂትና ለጦርነቱ መንስዔ ብቻውን ተጠያቂ ሊሆን እንደማይችል ነው የሚነግሩን። ምክንያቱም ይሉናል፣ አሜሪካ አካባቢውን ለመቆጣጠር ስለሚፈልግ ሰላም እንዳይኖር እንደዚህ ዐይነት ጭንቅላታቸው የተበላሸ ወይም የተመረዘ  አገዛዞችን እያስታጠቀ ጦርነት ማካሄድ ከደሙ ጋር የተዋሃደ በመሆኑ ነው። በሰባተኛ ደረጃ፣ የሰሞኑን የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ባይሳ በደንብ ተከታትሎ እንደሆን አቢይ አህመድና ግብረ አበሮቹ ከወያኔ ጋር በመሰጣጠር ይፎካከረናል የሚሉትን አማራውንና የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን ለአንዴም ለመጨረሻም ጊዜ ድምጥማጣቸውን ለማጥፋት ቆርጠው እንደተነሱ ነው። ለዚህ አገርን የማጥፋት ድርጊታቸው ደግሞ የምዕራቡ ዓለም፣ በተለይም የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም እንደሚተባበራቸውና እንደሚደግፋቸው ግልጽ እየሆነ በመምጣት ላይ ነው። ከሶስት ቀን በፊት በፕሬዚደንት ፑቲን የተደረገውን ሰፊ ሀተታ በደንብ የተከታተለ ሰው የሚረዳው የምዕራቡ የካፒታሊስት ዓለም የኦርቶዶክስን ሃይማኖት እንዳለ ለማጥፋትና ማንኛውንም የሰውን ልጅ እሴቶች በመደምሰስ የራሱን የተበላሽ የአኗኗር ሁኔታ ለማስፋፋት ጦርነት እንደከፈተ ነው የሚነግሩን። በዓለም አቀፍ ደረጃ በነፃ ንግድና በገበያ ኢኮኖሚ ስምም ተግባራዊ የሚሆኑት የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች በሙሉ ዋና ዓላማቸው የየአገሩን ኢኮኖሚዎች በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ በመመስረት ሰፋ ያለ የአገር ውስጥ ገበያ መገንባትና የአንድን አገር ህዝብ የሚያስተሳስሩ ባህላዊ ነገሮችን ማዳበር ሳይሆን፣ ለውጭው ዓለም በመክፈት መባለጊያ መድረክ ማዘጋጀት ነው። በስምንተኛ ድረጃ፣ ከባይሳ ዋቅ-ወያ አፃፃፍ እንደምረዳው ከሆነ ተራ የቴክኖክራቲክ አቀራረብና የችግሮችን ዋና ምንጭ በመረዳት ሳይንሳዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል አይደለም። ወያኔም ሆነ አቢይና የኦሮሞ ኤሊት ነን ባዮች የጠለቀ ዕውቀት ቢኖራቸው ኖሮና መንፈሳቸው የነቃ ቢሆን ኖሮ እንደዚህ ዐይነቱን አገርን የማጥፋት ድርጊት ባልፈጸሙ ነበር። ለማንኛውም እንደዚህ ዐይነቱ አገርን የማውደም ተግባርና ዘር ተኮር ጭፍጨፋ ወንጀለኞች በህግ ፊት ቀርበው አስፈላጊው ቅጣት የሚሰጣቸው በኢትዮጵያ ምድር አገር ወዳድና የነቃ ኃይል ስልጣንን ሲጨብጥ ብቻ ነው።

ይህንን ካልኩኝ በኋላ ባይሳ ዋቅ-ወያን የምለምነው ባለፉት ሰላሳ ዓመታት በኢትዮጵያ የፖለቲካ መድረክ ድምጹን ያላሰማና ሳይንሳዊ ጽሁፍም ያላቀረበ ነው። አሁን ጡረታ ከወጣ በኋላ ልክ ለአገርና ለህዝብ ተቆርቋሪ እንደሆነ እንደነዚህ ዐይነት ምንም ዐይነት ሳይንሳዊ ይዘት የሌላቸውንና ግንዛቤ የማይሰጥ፣ እንደዚሁም ከተጨባጭ ሁኔታዎችን የኣቁ ጽሁፎችን  እያቀረበ የዋህ ኢትዮያውያንን ያሳስታል። ባይሳ ዋቅ-ወያ ገብቶት እንደሆን የዓለማችን ሁኔታ በጣም ግራ የሚያጋባ ቢሆንም፣ ጊዜው የሚጠይቀው ከዕወቀት ጋር የተያያዙና ለህዝባችን ሳይንሳዊ መፍትሄዎችን የሚሰጡ ጽሁፎችን ማቅረብና ማስተማር ነው አንገብጋቢው የጊዜው ጥያቄ። ፈላስፋዎች እንደሚያስተምሩን የአንድ አገርም ሆነ በዓለም ላይ የሚታዩት ችግሮች በሙሉ ከዕውቀት  እጦትና የተፈጥሮን ህግ ካለመረዳት የተነሳ የሚከሰቱ ችግሮች እንደመሆናቸው መጠን፣ ጭንቅላታችንን ወደዚሁ ማዞሩ ችግሮችን በቅደም ተከተል እንድንፈታ ያስችሉናል።  የአንድ አገር ህዝብ ችግር ከህግ አንጻር ብቻ የሚፈታ ስላይደለ ጭንቅላታችንን ክፍት በማድረግና በትችታዊ ቲዎሪ(Critical Theory) መነጽር በመመርመር የተወሳሰበውን የአገራችንን ችግሮች በመረዳት ህዝባችን በሰላም የሚኖርበትን አመቺ ሁኔታ መፍጠር ነው ዋናው ተግባራችን። ስለሆነም በአገራችን ምድር ፍትህ የሚረጋገጠውና የህግ የበላይነትም የሚከበረው በመጀመሪያ ደረጃ የነቃና ስልህግ ምንነት የተገነዘበ አገዛዝና የህብረተሰብ ኃይል ሲኖር ብቻ ነው። መልካም ግንዛቤ!

fekadubekele@gmx.de

www.fekadubekele.com

  
https://amharic-zehabesha.com/archives/180241

Emperor Menelik II of Ethiopia and the Battle of Adwa

Emperor Menelik II of Ethiopia and the Battle of Adwa
Pictorial History


by: Anchi Hoh




(The following is a post by Fentahun Tiruneh, Area Specialist for Ethiopia and Eritrea, African and Middle Eastern Division.) 

In Ethioipia today, few figures are as revered as Menelik II (1844-1913), the second-to-last reigning monarch of Ethiopia. Like Menelik I of the 10th century BC, the legendary son of King Solomon from whom he took his regal name, Menelik II traced his descent to the Solomonic line of kings. But it is his role in the history of Ethiopia for which Menelik II is most revered to this day, for it was he who defeated a European nation – Italy – on the field of battle, to defend Ethiopian independence.

Menelik II was crowned King of Kings and Emperor of Ethiopia on November 3, 1889, with the additional royal sobriquet of “the Conquering Lion of the Tribe of Judah.” The coronation, which took place in the great Entotto Mariam Church in Addis Ababa, was captured for posterity by the Italian artist Pio Joris (1843-1921) and subsequently reproduced in chromolithograph images, today exceedingly rare. In the painting below, the artist depicted the entire royal entourage in gorgeous color and detail. On the left and right, we see the two leaders of the Ethiopian Orthodox faith: the Archbishop of Alexandria and the Bishop of Ethiopia; the two lions of Judah, traditional symbol of the Solomonic line of kingship; and the “negarit” drums* and the drummers. On the left we see the lesser king and princes congratulating the Emperor, and flanking the Emperor are the various ministers of his cabinet.  Among those present during the coronation in the Entotto Mariam Church are Ras Dargie, uncle of Menelik; Dejazmach Dereso, General of the king;  Tekle Haimanot, King of Gojjam; Ras Mikael, governor of eastern and parts of southern Wollo; and Ras Mengesha-Atikim, governor of Damot, Agawmeder, Qwarra and adjacent areas.


Coronation of King of Kings Menelik II. Chromolithograph of the painting by Italian artist Pio Joris in 1890 (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection).

Illustration published in “L’Illustrazione Italiana,” after a painting by the artist E. Zemenes, 1889 (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection).


The illustration seen here commemorates the Wuchale Peace Treaty May 1889, by which the King sought to come to an agreement with Italy and avert warfare.  In the upper left-hand corner we see a Star of Solomon with a cross in the middle; two important symbols signaling the marriage between the Old and New Testament in Ethiopian culture. The peace talks failed, however, and ultimately led to the famous Battle of Adwa.


The Battle of Adwa as painted by Shibru Nuru, 1975 (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection).


The year 1896 was a crucial year for Europe as a whole, and for Italy in particular. In that year, Italy was defeated by Ethiopia at the Battle of Adwa, signaling the end of the “might is right” era assumed by the European powers of the day. The defeat of the Italians was a major blow to the industrial world because it heralded the beginning of resistance against the industrial powers and the struggle for independence by the colonized African nations. In the painting shown here, St. George appears at the very apex, a reference to the proverbial Ethiopian belief that the Italians were defeated thanks to divine intervention. The drums used to herald the coronation of the King of Kings here become the battle drum that reverberates through the hills of Adwa, shaking the morale of the enemy.


Menelik II by Charles Leandre (1864-1922) (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection).


Not surprisingly, some European artists rushed to the defense of colonialism. French artist Charles Leandre,) painted the caricature of Menelik that we see above. At the top right the artist wrote, “The benevolent Negus takes advantage of the victory, but he never abuses it.” The underlying message, of course, is that the “beastly” and “barbarian” king is going to shame Europe (i.e., Italy), here represented by the helpless, naked woman.

In the aftermath of the war, Pope Leo XIII and King Menelik exchanged letters to effect the release of Italian Prisoners of War, and the Vatican turned to the Church of Alexandria for help with mediation. Trade cards of the day reflect current event in brightly colored images. Here we see Monsignor Macaire of the  vicar of the Egyptian Coptic Church approaching Emperor Menelik on behalf of the Pope of Rome; a prudent example of  religious diplomacy since the King of Kings and Monsignor Macaire both belonged to the Orthodox faith.


Monsignor Macaire of the vicar of the Egyptian Coptic Church approaching Emperor Menelik on behalf of the Pope of Rome. 1896 (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian collection of Trade Cards).


Letter from the Holy Father Leon XIII to Menelik and his reply to his Holiness. (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection of Trade Cards.)


Negotiations between the two dignitaries bore results. On November 20, 1896, the Emperor released 200 Italian POWs in honor of the Queen of Italy’s birthday, and successive releases were effected in February and June of 1897, when the last of the Italian POWs left the country.

 


Illustration of the jubilant prisoners of war when released. . (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection)


The Battle of Adwa and Its Legacy

 

Every year in March, Ethiopians celebrate their victory at the Battle of Adwa. The hero of that battle, Menelik II, remains a venerated figure in Ethiopian society, and indeed worldwide.


Monument of Menelik II riding into battle. Addis Ababa; Erected, 1930. (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Photograph Collection)


In marked contrast to the caricature shown above, Emperor Menelik II was often depicted as a noble and dignified figure in the art of his own time, as we see in this Trade Card here:


Imagination of a Spanish artist of the triumphant emperor, Menelik II (1896). (Library of Congress African and Middle Eastern Division, Ethiopian Collection of Trade Cards)


The King’s call for arms against Italy resonates powerfully to this day:


Now an enemy that intends to destroy our homeland and change our religion has come crossing our God-given frontiers. Now, with the help of God I will not allow him to have my country. You, my countrymen, I have never knowingly hurt you, nor have you hurt me. Help me, those of you with zeal and will power; those who do not have the zeal, for the sake of your wives and your religion, help me with your prayers.  (Gebre Selassie, Tarika zaman Zadagmawi Menilek Negusa Nagast ZeItyopya, 1966, p. 225.)


Menelik’s wife, the Princess Taitu, also commands respect in popular memory, and is often depicted as falling to her knees in prostration when the battle began and praying for victory. It was she who warned the Emperor about suspicious activities on the part of the Italian emissaries, scenting out political ploys under the cover of peace negotiations. Most important of all, she played a very strategic role by controlling the sources of water from the enemy.

Sehafe Te’ezaz Gebre Selassie, an eyewitness to the Battle of Adwa, concludes in his memoirs that no matter how organized an army may be, and no matter how sophisticated its arsenal of weapons, victory is only possible through God-given valor and skill. And in the Battle of Adwa, Menelik II proved the moral imperative in the struggle of Ethiopia against colonialism.

For more information resources about this topic at the Library of Congress, contact the African and Middle Eastern Reading Room (AMED) through the AMED’s Ask-a-Librarian inquiry form.

 

*A “negarit” drum is a special drum beaten to herald the approach of a monarch or the announcement of a decree.
https://zehabesha.com/emperor-menelik-ii-of-ethiopia-and-the-battle-of-adwa/

ጻድቅ እያሰፈጀን እርጉም እያመለክን መኖር ቀጥለናል!

ጻድቅ እያሰፈጀን እርጉም እያመለክን መኖር ቀጥለናል!


መለኮት መላእክት ህሊና ሰውነት ታሪክ ምን ይለናል?

ጻድቅ እያስፈጀን እርጉም እያመለክን መኖር ቀጥለናል፡፡

 

ጭራቁን ዘንዶውን እባቡን ተኩላን ሙሴና እያሱ እያልን፣

በዜማ ያወደስን የአገር መሲህ እያልን ተእግራቸው ተደፍተን፣

የፍትህ ጠበቃን የእውነት ሐዋርያን ነቢዩ እስክንድርን አሳልፈን ሰጥተን፣

መኖር ስንቀጥል ምግብ ተመግበን መጠጡን ጨልጠን ከርስን ቁዝር አርገን፣

ጸጸትና ቁጭት ዞር ብሎ ታላዬን ተይሁዳ የባስን ከሀዲ ባንዳ ነን፡፡

 

ምቾትና ድሎት ደህና ሁኝ ብሎ ሚስቱን ልጁን ትቶ ቆርጦ የመነነ፣

እንደ ቅዱስ ጳውሎስ በሄደበት ሁሉ እስርና እንግልት እየተቀበለ፣

እውነትን ፍትህን ያለምንም እረፍት መስበክ የቀጠለ፣

በእኛ እድሜና ትውልድ እስክንድር ነጋ እንጅ ሌላማ የት አለ?

 

መነኩሴ ነኝ ባዩ ገዳም እየሸሸ አውሮጳ አሜሪካ ሲጋፋ እየዋለ፣

ፍትህን ፍለጋ ከአሜሪካ ወጥቶ ዋሻና ገዳም ውስጥ ሲጸልይ ያደረ፣

ከእስክንድር ነጋ ውጪ ማተብ ያሰረ ሰው ከቶ ተየት አለ?

 

ራስ ተዘቅዝቆ ሐዋርያው ሲታረድ ዝም እንዳለው መንጋ፣

ትናንትናም ዛሬም በእርጉማን ተይዞ ቅዱስ ሲንገላታ፣

ድምጥን እያጠፋን አፋችንን ለጉመን በጨጓራ ሞራ፣

እግዜር አስከፍተን አገርን፣ ታሪክን፣ ትውልድን አናጥፋ፡፡

 

ሕዝብ ሆይ ኮርኩር ህሊናህን ፈትሸው መርምረው፣

ዛሬ በእስክንድር ሥም በእርኩሶች ተይዞ ወህኒ ቤት ያደረው፣

የሰው ሥጋ አይደለም እውነትና ፍትህ ማተብ ጋር ሆነው ነው፡፡

 

ከጥፋት ውሀው ሰው ከሰዶም ገሞራም እጅጉን አንሰናል፣

አውሬም እንዳንባል የጅብ ያህል እንኳ ደመ ነፍስ ጎሎናል፣

ጻድቅ እያሰፈጀን እርጉም እያመለክን መኖር ቀጥለናል!

 

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

የካቲት ሁለት ሺ አስራ አምስት ዓ.ም.

 

 

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/180238

Saturday, February 25, 2023

"ወዲ ወረዳ ሓንቲ ንእስቲ ጋዜጠኛ ጠሊፉ"




ጀነራል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)ኣብ ልዕሊ ድምፃዊት ሃይማኖት ግርማ ዝገበሮ ግፍዒ ኣብ ልዕሊ ጋዜጠኛ ሸዊት ኣብራሃም ደጊሙዎ። ታደሰ ወረደ ንድምፃዊት ሃይማኖት ግርማ ንበዓል ገዝኣ ኣሲሩ፣ ንዓኣ ብዘይድሌታ ናይ ሓዳር እሱር ጌሩ ንብዙሕ ዓመታት ከምዝነበረ ዝፍለጥ እዩ።

እዚ መናእሰይ ደቂ ኣንስትዮ እናገደደ ካብ ሓዳረን ዘፈተሐን ዝነበረ ጀነራል፣ ሎሚ ድማ ኣብ መቐለ ንብዙሓት ደቂ ኣንስትዮ እናገደደ ይደፍረን ኸምዘሎ ግዳይ ናይቲ ጥቕዓት ዝኾና ደቂ ኣንስትዮ ቤተሰብ ይገልፁ።

ኣብ ቴሌቭዥን ድምፂ ወያነ ኣምሓርኛ ኽፍሊ ዜና መንበቢት ዝነበረት መንእሰይ ጋዜጠኛ ሸዊት ኣብራሃም ካብ ሓዳራ ኣፋቲሑ፣ ብዓጀብቱ ጨውዩ ኣብ ገዝኡ የንብራ ኸምዘሎን ብዘይድሌታ ኣብ ቀረባ ኸምዝወለደትን ይፍለጥ።

Natnael Asmelash
https://amharic-zehabesha.com/archives/180223

Ethiopian adds new 2023 China-Europe freighter service

Ethiopian adds new 2023 China-Europe freighter service
25 / 02 / 2023


By Damian Brett

Ethiopian Airlines has added a freighter service between China and Belgium as it looks to capitalise on growing e-commerce demand.

The new service will initially operate twice a week flying between Shenzhen and Liege utilising B777F aircraft.

The carrier said that the service was its first scheduled cargo service from the Chinese airport.

The service will mainly carry cross-border e-commerce and other special industrial products.

The number of flights will be increased in the future according to cargo demand.

The airport now has airlines offering freighter services to 57 destinations.

In 2022, the cargo and mail throughput of Shenzhen Airport ranked third in China and in the top 20 globally.

The airport processed a total of 1.5m tons of cargo in 2022, a dip of 3.9% on 2021 levels.

However, Shenzhen handled 776,000 tons of international airfreight in 2022, a nearly 20% increase for the third year running.

Meanwhile, the volume of cross-border e-commerce cargo carried by air from the airport increased by 38.2% year on year.

Since the start of the year, Shenzhen Airport has added three international cargo services to Europe.

There are 28 domestic and foreign airlines operating scheduled cargo planes in Shenzhen Airport.

Source: Ethiopian Cargo
https://zehabesha.com/ethiopian-adds-new-2023-china-europe-freighter-service/

Friday, February 24, 2023

The Battle of Adwa is indeed the start of Pan-Africanism

The Battle of Adwa is indeed the start of Pan-Africanism
Addis Ababa University President Professor Tassew Woldehanna said Ethiopians could become a good example for Africa once again if they follow their forefather’s strong unity in defying oppression.


Adwa Victory Proved that Ethiopians Can Achieve the Unthinkable When United


The Victory of Adwa has been a motivation for the independence of many African countries, but is not well acknowledged by the West, the professor noted, adding that “and we should not expect the West to acknowledge it.” According to him, Adwa demonstrates that if Ethiopians unite they can do what you think cannot be done.

Defeating Europeans in the 19th century was unthinkable, but the Ethiopian people united themselves and were able to defeat the colonial Italians.

“So, this cooperation should come in economy, bringing the country’s unity. If we unite and work together there is nothing that we cannot conquer. We can defeat poverty, underdevelopment and the conflicts that we have. I think we have not exploited the importance of Adwa, let alone for other African countries.”

The president said that Addis Ababa University is working towards making sure that Adwa is truly an emblem of unity against oppressors. But the effort “is not enough and a lot remains to be done.”

Professor of History of Africa the African Diaspora at University of Chichester, Hakim Abdi said on his part that many people throughout Africa and the diaspora know the battle and victory of Adwa because it was really a symbol and showed what Africans can do.

Before that time there was the idea that Europeans were superior to Africa. The Battle of Adwa smashed this ideal myth of European superiority with an Ethiopian victory.

“Therefore, Ethiopia stood as the symbol of African independence, of the possibilities of independence and the end of colonial rule throughout the African continent as well as in the diaspora. So it is a very important victory and should be commemorated everywhere. It should be known everywhere and hopefully should unite Ethiopians as well,” Professor Abdi stressed.

The historian further noted that the Victory of Adwa shows that when people are united that all kinds of things are possible. “The difficulty is always developing that unity.”

The need for unity and maintaining the struggle for independence are some of the lessons that can be drawn from the symbolic Victory of Adwa, according to Professor Abdi.

Ethiopians across the nation and in the diaspora as well as black people across the globe will commemorate the 127th of Adwa victory on March 9, 2023

In an exclusive interview with ENA,

 
https://zehabesha.com/the-battle-of-adwa-is-indeed-the-start-of-pan-africanism/

ኢትዮጵያ የፖለቲካ ወልቅ ውስጥ ናት ... ሲና ዘ ሙሴ

ኢትዮጵያ የፖለቲካ ወልቅ ውስጥ ናት ...  ሲና ዘ ሙሴ
ከመስከረም ወር 2015 ዓ/ም  ጀምሮ እንኳ በኢትዮጵያ  የተከሰቱ ፖለቲካ ሠራሽ እኩይ ድርጊቶችን እና በኦሮሚያ በተባለ ዘራዊ ክልል ( ያው ሁሉም የማይረቡና ሰውነትን በመካድ የዜጎችን ህልውና ለማሳጣት በወያኔ ዘ መለሥ እና በቅኝ ገዢዎች ምሥጢራዊ ዕቅድ የተጠፈጠፉ ከዓለም ጭራ በሆነ እጅግ ኋላ ቀር በሆነ የብረት ዘመን ሰዎች የድኩማን አስተሳሰብ የሚመሩ ክልሎች ናቸው ። ይህንንም ለመረዳት የኩንታኩንቲን ፊልም ተመልከት ። እንዴት  ነጮች ጥቁሮችን እንደሚንቁ እና ጥቁር የሚያስብ ጭንቅላት እንደሌለው በፊልሙ ውስጥ በአያሌ ትዕይንት  ሊያስረዱን እንደሞከሩ ትገነዘባለህ ። ደግሞም ጃኪ ቻን ከጥቁር ጋር በሰራበትም በራሽ ሀወር ፊልም ፣ እንደነጭ ጥቁሩ አክተር እንደማያስብ ለመግለፅ ብዙ ርቀት መሄዳቸውን አስተውል ። ) እየተፈፀመ ያለውን የሽፍትነትና የውንብደና ተግባር  ፣ በቅንፉ ከተገለፀው ጋር ደምረህ ፣  እነዚህን የታሪክ ሃቆች ፣ ከዛሬው የልጆች ጫወታ ከሚመስለው የአገራችን እጅ እግር ከሌለው  ፣  ፖለቲካ   አኳያ በቅጡ ስትመረምረው  ደግሞ አገራችን ምን ያህል የፖለቲካ ወልቅ ውስጥ እንደሰጠመች   ፍንተው ብሎ ይታይሐል ።

ነሐሴ 18/12/14 ዓ/ም ወያኔ ዳግም ቆቦን ወረረ ። መሰከረም 1/01/15 ዓ/ም የተኩስ አቁም ሥምምነት አደረገ ። ከወር በኋላ ፣ በ07/02/2015 ዓ/ም  ለደርድር ቁርጠኛ መሆኑንን አሳወቀ ። በጥቅምት 15/02/2015 ዓ/ም  በደቡብ አፍሪካ በፕሪቶሪያ ከተማ ለድርድር ተቀመጠ    ። ...

እናም ፣  የቀደመው ወያኔ ከማዕከላዊ መንግስት ጋር  በሰጥቶ መቀበል እርቅ አወረደ ። የህወሓት አመራሮች ምን ተቀብለው ምን እንደሰጡ ፤ መንግስት ምን ወስዶ ምን እንደሰጠ ግን ለማወቅ አልተቻለም ። በህቡ ምን እንደተስማሙ አይታወቅም ።የምናውቀው   የፖለቲካ  ወልቅ "ሀ" ብሎ እንደ ጀመረ ነው ።

በፖለቲካ ወልቁ የተነሳ ወያኔ / ህወሃት  ደግም ነፍስ ዘራች ። “ ትንሣኤ ዘ_ ወያኔ “ በፕሪቶሪያ ታወጀ ። ለእናት አገር ሲሉ የተሰው ጓዶች  መሰዋትነታቸው ከንቱ ሆነ ። ነፍሰ ገዳዮችን ፣ እጅግ ጨካኞችን ፣ በሃሺሽ የሰከሩ  አንገት ቀይ ግብረ ኃይል ያላቸውን እነ ደብረፂዮንን ማወደሰ ተጀመረ ።

እንሆ ዛሬ ፣በቀደመው  የጭቆና ታጋይ  በህወሓት ሥም  ፣ ምድረ ሌባ ሁሉ   እየነገደ    " የትግራይ ተወላጅ  ሰው የፈጣሪ የእጅ ሥራ ሳይሆን የእኔ እጅ ሥራ ነው ። " በማለቱ ፣ የቤተክርስቲያን መሪዎች ፣ አንዳንድ አገልጋዮችና መሄጃ ቢስ የሆኑ ምእመናንን ሁሉ ፈሩ ። የወያኔ / ህውሓት ነፍሰ በላነቱን አይተው ተንቀጠቀጡ ።   እናም  “ እንደ ፈቃድህ ሁለ ነገራችን ይሙላ ። ፈቃድህ ይፈፀም ። “  በማለት ፀጥ ፣ ለጥ ብለው የታዘዙትን እየፈፀሙ ሙሉ ለሙሉ ሰብእናቸውን ሸጠው መኖር ጀመሩ ።

ይሄ እንዲህ የተፈራው ና ሰው ስብእናውን የትላንትእንዲሸጥ ያስገደደው  " ህወሃት ነኝ ፤ " ባዩ  ይቅር የማይባል ሀጥያትን ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ ደጋግሞ  በመሥራት ይታወቃል ።  ትላንት ኤርትራን  ከእናት አገሯ ገምሶ በወርቅ ሰሐን ለሻቢያ መስጠቱ ግን ከሐጢያቱ ሁሉ የከፋ እርኩስ ድርጊቱ ነው   ። ከዚህ ሐጢያቱ ተፀፅቶ አርፎ አልተቀመጠም ። ሥልጣንን ፣ ዳግም በትግራይ ልጆች ደም አገኛለሁ በማለት ፣ አያሌ ሀብት ካፈራበትና ካከማቸበት ከተማ ፣ ከጠ/ሚ እና ከምጠ/ሚ ጋር ባለመግባቱ መቀሌ መሸገ ። በህቡ ለጦርነቱ ሲዘጋጅ ከረመና አቶ ሰሴኮቱሬ እንዳለው መብረቃዊ ጥቃት በአገር መከላከያ ላይ ከፈተ ። እጅግ አፀያፊና ልብ ሰባሪ ድርጊት በኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ ላይ ፈፀመ ። በዚህ ሰበብም እስከ ጥቅምት 15 /02/2015 ዓ/ም ድረሰ አያሌ ንብረት ወደመ ደ ክቡሩ የኢትዮጵያዊያን ህይወት ተቀጠፈ ።

ህውሃት / ወያኔ  የትግራይ አስተዋየሸ እና ኃይማኖተኛ   እናት ያልፈጠረችው ነፍሰ በላ ፣ አረመኔ ፣ ደቢሎሰ የማይወዳደረው እንደሆነ በተግባር ያሳየ ነው ። ከ1000000 በላይ ኢትዮጵያዊያን   ሙት ና ፣ቁስለኛ የሆኑበትን የእርስ በእርስ ጦርነት የጀመረው ይኸው የእነ ደብረፂዮንና የእነ ታደሠ ወረደ   ጥቂት ቡድን ነው ።  በታዋቂው ህውሓት  በተሰኘ ሥም ግን እየተሞካሸ እልፍ አእላፎችን ፣ ከበሮ እያስደለቀ ለሞት ዳርጓል ።

ይኽ በሥም የቸሞካሸው ቡድን የሚመራው በውሥጥም በውጪም ያለሆድ በሥተቀር  ህሊና በሌላቸው ግለሰቦች ነው ። የሚታገዘውም ከሰው ይልቅ ለገንዘብ በሚንሰፈሰፉ ቱጃሮች ነው ። በፕሮፖጋንዳውም የሚረዷቸው ህሊና የሌላቸው በልተው ብቻ ለመሞት በወሰኑ ጅቦች ነው ።

የፈለገውን ጊዝ እና ዘመን ኑር ፣ የቱንም ያህል እንደ ጅብ ብላ ፣ መሞትህ ግን እርግጥ ነው  ።  አብይ፣ ሽመልስ ደብረፂዮን ጌታቸው፣ ታደሰ ወዘተ እንደማንኛውም ፍጡር  ነገ ይሞታሉ ። ይኽ እርግጥ ነው ። ዛሬ ለነጩ ዓለም  ልጆች ሲሉ ዜጋን በዘርና በቋንቋ እየከፋፈሉ ፤ ሰዉ አብሮ በመኖር የተነሳ የማይለያየውን ፣ ሰውን በቋንቋ በማስፈር  ብቻ   ሊቀይሩት የማይችሉትን ዲሞግራፊ ለመቀየር ፣ እዚህ ሸገር ከተማ እዛ የወልቃይትና የራያን  ፓለቲካዊ ከበሮ ይመታሉ ።   ሰው ዕቃ ይመሥላቸዋል ። ወይም የቤት እንሰሳ ። ግን አይደለም ። አንድ ቀን ፣ የህዝብ ብሶት ሲገነፍል ፤ በቃኝ ሲል  ፤ ነፍሳቸው ሳትወጣ በአደባባይ ተሰቃይተው ሊሞቱ ይችላሉ ...ለማናችንም ሞት አትቀርም ። “ አዳዲሶቹ  ባንዶች “ የሚዋረዱበት ቀን ይመጣል ።

ለመሆኑ ፤ በንዳ ፣  ከሃዲና የእናት ጡት ነካሽ ማን ነበር  ?  "  ሻቢያ ? አዎ ፤ ዛሬ   ህውሓት   ፣ ትላንት ደግሞ  ሻቢያ ነበሩ ።

ሻቢያ  " እኔ  የምታገለው ፣ ኦሮሞን ለሥልጣን ለማብቃት ፤ አማራን ነፃ ለማውጣት ፤  ትግራይን ለመቅጣት  ነው ። "  ብሎ ነበር ፤ በ1991 ዓ/ም ። ከባድሜ ጦርነት በኋላ ። እናሳ አልተሳካለትም ?   ያቻ ባለግርማ ሞገሷ ለአፍሪካዊያን የነፃነት ተምሳሌት የሆነች አገር ዛሬ በቀደመ ክብሮ  አለች እንዴ ? ። ክብሯን በትግራይ ጭቁን ህዝብ ሥም ምድረ ባንዳ አላሳጣትም ወይ ? አልተዋረድንም ወይ ?  እንዴት በዚህ በሠለጠነ ክ/ዘ እርስ ፣ በእርሳችን እንተራረድ ?

በነገራችን ላይ  ይህ ፀሐፊ የዘርና የነገድ ፣ የባንዳ ፖለቲካን ነፍሱ እጅግ ትጠየፋለች ። ይኽ ኢትዮጵያን ለመበዝበዝ በመሰሪዎቹ ቱጃር ነጮች የተወጠነ የአገዛዝ ሥልት ነው ። ሥልቱ  እውነት መሆኑንን የምትረዱት መንግሥታችን ባልሰለጠነ ፖለታካ ፣ ከእነሱ ርዕዮት ባፈነገጠ የህሊና ቢስ አስተሳሰብ ፣ እና ፍፁም ጅልነት    አገርን ያለርዕዮት ሲያስተዳድርና በሃሺሽ፣በሥጋ እና በአልኳል የናወዙ ግለሰቦች ፤ ከፍተኛ የመንግሥት እና የክልል እንዲሁም የህግ ባለወንበር ሆነው ፤ ዜጎች በየቀኑ እንደ ቅጠል ሲረግፉ  እያዩ ፣ ጭራሽ መከፋፈሉ እንዲጦዝ ማድረጋቸውን ስታስተውሉ ነው ። እንጂ እንዴ በአንድ አረፍተነገር  የእኛን የሰለጠነ  ርዕዮት በማንበር ዜጎችን በህግ፣በሥርዓት፣በዴሞክራሲ አሥተዳድሩ የሚል ቀጭን ትዕዛዝ ይሰጡ ነበር ። “ምዕራቡ  ፣ምሥራቁ “  ፤  እንዲሁም”  አሜሪካ ።

እርግጥ ነው ፤ ኢትዮጵያ የኩሩ ህዝብች አገር ነች ። ኢትዮጵያ ባርነትን የሚጠየፉ እልፍ አእላፍ ጀግኖች ትላንት ነበሮት ።  ዛሬም የጀግኖች ጀግና የሆኑ ፤ በሰውነታችው እንጂ ፣ በዜግነታቸው እንጂ በነገዳቸው ወይም በዘራቸው የማይመፃደቁ ፣ ከፍ ሲልም የማይጃጃሉ ፣ ከመሞታቸው በፊት ፣ ለአገራቸው ፣ ለቀጣዩ ትውልድ ታላቅነትን ለማጎናፀፍ የሚታትሩ  እንቁ ልጆች አሏት ። ኢትዮጵያ ፣  ሚሊዮኖች   ለክብራቸው ሲሉ በጠኔ ቢያዙ እንኳን ለሚንቃቸው ሸብረክ የማይሉባት  ፤ በፀጋ ሞትን የሚያስተናግዱ የእምነት ጠንካሪያቸው እጅግ ፣ እጅግ የሚያስደንቅ  ህዝቦች የሞሉባት አገር ናት ።

ኢትዮጵያ ሰው መሆናቸውን በተገቢው ልክ የተረዱ ፤ ቆዳው ለነጣ ሁሉ ፣ ጭራቸውን የማይቆሉ ፣ ከሆዳቸው ይልቅ ክብራቸውን የሚያስቀድሙ ህዝቦች ያሉባት አገር ነች ።

ኢትዮጵያ ለፈጣሪ ( እግዛብሔር / አላህ ) እጅግ የቀረቡ ብቻ ሳይሆን ፣ ዕለት ፣ በዕለት የሚነጋገሩ ፃድቃኖች ያሉባት አገር ነች ።

ኢትዮጵያ በገፀ ምድሯም ውብ ናት ። እጅግ ማራኪ ናት ።  አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያልተዳሰሰ መሬት ያላት ናት ።

ኢትዮጵያ ምድሯም ዜጋዋም ውብ ና ድንቅ ነው ።  ይሁን እንጂ መሪዎቿ ፈተና የበዛባቸውና የኃያላን ቁጣ ፣ ግልምጫ ና ዱላ እያየለባቸው ፣ ለዜጎች ውሳኔውን ከማቅረብ ይልቅ ዜጎቹ በማያውቁትና ባልተረዱት ጉዳይ የአገሪቷን የነገ ዕጣ ፈንታ ሲወስኑ ይስተዋላሉ ።  የራሳቸው ውሳኔ ከህዝባቸው ጋር አይንና ናጫ  ሲያደርጋቸው  ደግሞ ፣ ዛሬም ለወንበራቸው በመሳሳት ብቻ ፣ በዓለም ላይ በሌለ የፖለቲካ ርዕዮት ተጠምደው ህዝባቸውን ለመከራና ለስቃይ  ሲዳርጉ እየተስተዋለ ነው ።

ኢትዮጵያ በተለይ  ዛሬና አሁን ያጋጠማትን ችግር በፅሞና በማጤን ወደቀደመው የፍቅርና የመተሳሰብ አገራዊ የነፃነት ና የክብር መንገድ ገዢው ፓርቲ እስካልተመለሰ ጊዜ ድረስ ፣ ኃያላኑ በቀደዱለት የውድቀት መንገድ ና በቁማር ጫዎታው የመጣው ይምጣ ብሎ   ከተጓዘ ፣ ለህዝብና ለአገር የሚያተርፈው ውድመትና የታሪክ ጠባሳን ነው ።

ገዢው ፓርቲ ብልፅግና ኢህአዴጋዊ ቁማር ጫዋታውን ትቶ ( ይኽ ... ጥቂቶችን አበልፃጊ መላ ዜጎችን አማቃቂ እና አሳቃቂነቱ  ከአምስት አመት በፊት የተረጋገጠ ሥርዓት መሆኑ ይታወቃል ። )   በትግራይ ክልል የሚስተዋለውን ህዝቡን ብቻ ሳይሆን  ኃይማኖትን ጨፍልቆ የመግዛት መንገድ ልብ ካላለው ነገ  ሌላ “ ኒኩለራዊ ጥቃት “ ይገጥመዋል ።

ኢትዮጵያዊያን እርስ በእራሳችን ቂቤ የተቀባባን ይመስል ፤ አንዱን " አንገት ቀይ " ፃድቅ ። አንዱን " አንገት ተቀይ " ኃጢያተኛ አድርጎ መሳልና ፣ የዘር ማጥፋት የደረሰበትን ፣ ይባስ ብሎ በቁስሉ ላይ እንጨት መስደድ ፤ ፈጣሪ ወይም እግዚአብሔር አለቃው ከሆነ ክርስቲያን ሆነ ሙስሊም ፈፅሞ አይጠበቅም ።

በፈጣሪ የሚያምኑ ተራ ሰዎች እንኳ በአምሳያቸው ላይ ግፍ ይቅርና ልምጭ እንዲያርፍበት አይፈልጉም ። በእነሱ ሊደረግባቸው የማይፈልጉትን በሌሎች ሰዎች ላይ እንዲደረግ ፈፅሞ አይፈቅዱም ። እነሱም አያደርጉትም ። ይሁን እንጂ በትግራይ ያሉ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ፣ የህወሓትን ዘግናኝ የቁም ሥቃይ በመፍራት በልብስና በአንደበት ብቻ በመቅረት በፈጣሪ ላይ እያላገጡ እንደሆነ ተግባራቸው ይመስክራል ። ከፍቅር ይልቅ ጥላቻን ሰብከዋልና እንደ ጠፉ በጎች እንቆጥራቸዋለን ።

እነሱን እንደ ጠፉ በጎች ብንቆጥርም የኢትዮጵያን ፖትርያርክን እና ብፁአን አባቶችን እንደ አንድ ትልቅ የመዳናችን ተሥፋ በአክብሮት ክብር እንሰጣቸዋለን ። ከእኛ ከምእመናኑ በፊት እንደ አባትነታቸው ሊሞቱልን ከፊት ለፊታችን በመሆን ሥለ ጥንታዊቷ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን  ሲሉ መንፈሳዊ ውጊያ በማድረግ ለድል አብቀተውናልና !!

ይኽ ድላችን  ወደፊትም ተጠናክሮ ይቀጥል ዘንድ  በቤተክርስቲያኗ የመሸጉ ሌቦችና ወንበዴዎች ሊመነጠሩ ይገባቸዋል ።  የክርስቶስ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የጋለሞታዎች መፈንጫ መሆን የለባትም ። አብሶ ካህናቱ በተግባር ከሐጢያት የፀዱ ሊሆኑ ይገባቸዋል ። በእነሱ ሰበብ ብዙዎች መሰናከል የለባቸውም ።

ኢትዮጵያ በፖለቲካው ተምሳሌትነት ባይኖራትና ለሌሎች የአፍሪካ አገራት  መሰናከያ የዘር ና የቋንቋ ፊደራሊዝም በዓለም የሌለ የፖለቲካ መንገድን ብትከተልም ፣ ከኃይማኖት አንፃረ ተከባብረውና ተፋቅረው ለመኖር የቻሉ  ፣ ሙሥሊም ና ክርስቲያን ያሉባት አገር ናት ። በዚህ ኢትዮጵያዊያን ደስ ይለናል ።

ዛሬ ና አሁን  ደስታችንን ለመቀማት ያሰፈሰፉ 800 ሺ ህዝብ እርስ በእርሱ ተዋግቶ ማለቁ ፍፁም የማይፀፅታቸው ፣ ዛሬም ሚሊዮኖች እንዲያልቁ የጦርነት ነጋሪት የሚጎስሙ  እዛና እዚህ አሉ ።

በተለይም በትግራይ ያሉት ፀረ _ ክርስቶስ በመሆናቸው ፣ የሰው እልቂት ቅጣት ያህል አይሰማቸውም ። በማህል አገር ያሉ በሰው ቁማር የሚጫወቱትም ፣ በየቀኑ ሰውን እያስበሉ ማትረፋቸውን እና ሁሌም አሮስቶ ቀለባቸው መሆኑንን ከማረጋገጥ ውጪ በደቂቃዎች ውስጥ እነሱም ሊሞቱ እንደሚችሉ አያስተውሉም ።

በነገራችን ላይ ማንም ሰው ፣ ነገን ይቅርና በሰከንዶች ውስጥ በእርሱ ባዮሎጂ ውስጥ ሥለሚከሰተው ፤ በምድሪቱ እና በከባቢዋ ስለሚሆነው ድንገቴ  ማወቅ አይችልም ።

ኢትዮጵያን ዛሬ ከገባችበት ማጥ ( ወልቅ ) ማውጣት የሚችለው እምነታችን ብቻ ሆኖ አግኝቸዋለሁ ። የሚያስተሳስረን ፣ሰውችች የተገመዱበት አንዳአይነት ገመድ ኃይማኖት  ነው ።  በኃይማንት አይን ነገድ ፣ ዘር ና ቋንቋ ሥፍራ የላቸውም ። በተለይም በክርስትና እና በእስልምና ኃይማኖት ሰዎች  በሰውነታቸውና በእምነታቸው ብቻ ነው የሚተሳሰሩት ። የሚፋቀሩት ። ቤተሰብ የሚመሰርቱት ። አንድነታቸው በኃይማኖታቸው ብቻ ነው ። ኃይማኖተኝች በህብረታቸው ሁሉ ቋንቋን እንደመስፈርት አይቆጥሩም ።  ...

ወዳጄ እግዛብሔር በቋንቋ ኮታ  ካህናትን አይሾምም ። ከክርስትና ኃይማኖት  አንፃር እውነቱን ማስረዳት ቀላል ነው ። የትኛውንም ቋንቋ ይናገር ለእግዛብሔር መንግሥት መመሪያ የተገዛ እና ለአገልግሎት የተዘጋጀ ና ብቁ የሆነ ሁሉ ፤ በሰገነት ላይ ቆሞ የክርስቶስ ኢየሱስን ምድራዊ ድንቅ የአገልግልት ጊዜ፣ ሥቃይ ፣ ሞትና ትንሣኤውን በራሱ ቋንቋ ለሚሰሙት ሁሉ በመስበክ ሰዎችን ወደ  ዘላለማዊ ህይወት እንዲያመጣ አንድን ሰው ከትቢያ ያስነሳዋል ። ይህን እውነት ከነ ፖስተር ቸሬ መረዳት ትችላለህ ።

እውነትን እየሸሸን ሥጋችንን በጥጋብ እየደለለን  እስከመቼ በጠማማ መንገድ " በወልቅ " ውስጥ እንደምንዳክር ፈጣሪ ነው የሚያውቀው ። ይኽንን መነሻና መድረሻው የማይታወቅ  የጭለማ  ጉዞችን ያበቃ ዘንድ በብርቱ ልንፀልይ ይገባል ። በፆም ፀሎታችን መልስ ከፈጣሪያችን ከክርስቶስ ኢየሱስ መልስ እንደምናገኝ እና ከተዘፈቅንበት የፖለቲካ ማጥ  እንደምንወጣ እናምናለን ።
https://amharic-zehabesha.com/archives/180185

 ለቦረና ወገናችን መከታ እንሁን

ለቦረና ወገናችን መከታ እንሁን
ቀደም ባለው ጊዜ በስራ ምክንያት ቡርጂ አካባቢ አንድ አመት ቆይቻለሁ። ጉጂዎችንንና ቦረናዎችን በቅርብ አውቄ ጓደኝነት መሰርቼ ኖሪያለሁ። እኔም እንደነሱ ወተት ወዳድ ነበርኩና ቅዳሜ ቅዳሜ ይዘዋት የሚመጧትን የቅል ወተት ለእኔ ለማቀበል አይኖቻቸው ሲንከራተቱ  የማያቸው ጉጂዎችና ቦረናዎች ነገር ዘወትር ከህሊናዬ አይጠፋም። እኔ ኦሮምኛ አልችልም። እነሱ አማርኛ አይችሉም። ነገር ግን የሰው ልጅ ፍቅር ካለው የሚግባባበት ሌላ የሆነ ረቂቅ ነገር ያለው ፍጡር ነወ።

ቦረናና ጉጂ ህይወታቸው ከብቶች ናቸው። እነዚህ ህዝቦች ለዚህ ምድር ኑሯቸው የሚሿት ትንሽ በቆሎና ወተት ነው። ወተት ምግባቸው ብቻ ሳይሆን ጌጣቸውም ነው።  ስለዚህ ይህንን ህዝብ ረሀብ ላይ እንዳይወድቅ የድርቅ ምልክት ሲታይ የከብት መኖ እርዳታ ነው የሚያሰፈልገው። ቦረና ላሙ ከሞተች የሱም ህይወት አይቀጥልም። ለዚህ ነበር ቀደም ባሉት ወራት አደጋ መከላከል ላይ የምትሰሩ ወገኖች ለዚህ ወገን መኖ አግዙት እያልን ስንጮህ የነበረው። መኖ ከምድረ ኢትዮጵያ አልጠፋም ነበር። ሌላው ቀርቶ ብዙ ስንዴ አምርተናል የሚሉ ወገኖች ለዚህ ህዝብ ገለባውን ቢያቀብሉት ከየቤቱ ሁለት ላም ቢተርፍ ያ ህዝብ ይተርፋል። አሁን ነገሮች ከፍተው ወገናችን ተርቧል። አሁን አርብቶ አደሩ ረሀብ ላይ ነው። መወቃቀሱ ለታሪክ ይቀመጥና አሰቸኳይ እርዳታ እናድርግ።

     እርዳታውን እንዴት እንላክ?

በግለሰብና በቡድን መሞከሩ ውጤታማ አይሆንም። የሚሻለው ከዚህ በፊት በእርዳታ ስራ ልምድና ኔት ወርክ ያለውን ግሎባል አሊያንስን እንደግፍ። ዛሬ ይህንን ደብዳቤ ስጽፍ ወደ ግሎባል አሊያንስ መሪ ደውዬ ነበር። በዚህ ጉዳይ ላይ እንደመከሩበትና ጎፈንድ ሊከፍቱ እንደ ሆነ ገልጸውልኛል። ሰለዚህ ሁላችንም በዚያ በኩል እናግዝ። ሌሎች አካባቢዎችም በተለይ ደብረ ብርሀን ከፍተኛ ተፈናቃይ አለና በዚያም በኩል ለወገን እንድረስ። እግዚአብሔር ሀገራችንን ይባርክ ይጠብቅ። አሜን።

ገለታው ዘለቀ
https://amharic-zehabesha.com/archives/180172

The Horn of Africa States Where the Elites Have Failed (Part II)

The Horn of Africa States  Where the Elites Have Failed (Part II)
By Dr. Suleiman Walhad


February 24th, 2023

Democracy is not only one of numbers, where a majority, rules. It is also putting the right person in the right place of leadership and installing a system of justice and fairness among the general populace, a system that not only serves the majority, but which also serves the weak and the strong, the poor and the rich, the political foe and political friend, all equally, and a nation or a region, as a whole.

In the Horn of Africa States, it would appear the nation states are now built under the tribes or clans who seem to hate each other, and when a nation is built on hatred, it is bound to fail, for construction of a state on domination and hatred of the neighboring tribe or clan does not lead to successful nations or regions. A hegemon always fails. The region shares this with many African countries, and it is where the elites have failed, and failed again and again over the past seven decades, when they have turned hatred for the colonialism to hatred among fellow tribes and clans in the same country or region. It is how they have put forward the wrong leadership on the forefront to lead nations or even themselves through the assistance of those who wanted the nations or the region to fail anyway.

The choices are very narrow. It is either choosing the wrong tribal chieftain or the right chieftain, and when the first is put in place either locally or by outsiders, it throws out of the window the art of patience, construction, tolerance, justice, and healing processes. It is perhaps time that the elites who help the election processes, swerved away from putting the wrong candidates into the positions of power and put the right chieftains in their place. It is perhaps time the elites started to think of themselves as individuals and abandoned the idea of the tribe and clan and buried away the hatchet of tribal/clan hatred.

The general population of the region has become victims of circumstances, for none has chosen the tribe or clan into which one is born. But tribal loyalty should also be accompanied by loyalty to the nation state and the region. It would appear that the Horn African has pushed away the creative roles an individual would have played in advancing the cause of the region or its nation states and in the end, even one’s individual aspirations.

It is perhaps time that the Horn African recognized himself or herself as an individual and see the opportunities that one can avail oneself as individuals. The idea of nation states was, indeed, imported into the region, but maintaining them, and making them cooperate and collaborate for the betterment of the general population of the region is the responsibility of the elite and not just the tribal/clan collective, which has so far failed and not taken the region anywhere.

Each country, in the eyes of the world today, is just a small state and the collectivizations around the region should awaken the region’s elites to the dangers lurking around. One country’s problems, indeed, are also the problems of the neighboring countries and the four SEED countries who today are located in this particularly important geostrategic position is in the sights of many other regional groupings who envy it.

Every construction has both weaknesses and strengths, for there is no perfection in life. That would be utopian. It is perhaps time that the  elites of the Horn African States, understood that even dark nights are followed by bright days and the dilemma of the region, is only in the minds and the hands of the elite of the region. They can change the tribal mindset to national and regional mindsets and understand that they truly need each other.

A chief executive officer of a large corporation was once asked about the secret of his success and he said, “Starve the problems and feed the opportunities.” It is time that the Horn African starved the problems and fed the opportunities through starving the tribe and feeding the individual dreams and hence the nation and the region. History is full of nations who have risen from the ashes of their dead selves to become great nations and regions. Just look at Europe today. Seventy or eighty years ago, they were at each others’ throats and killing each other and look at them today. They are at the peak of nations, simply because they started to work together and collaborate with each other and live together in peace.

The world is always about survival and hence competition. Others have been taking advantage of this region, creating INTRACTABLE PROBLEMS of the tribe instead of the region and its member states. One should stand back, in these circumstances, and take a deep breath, and think hard of how one can contribute to changing the circumstances in which the region finds itself. We know some of the elites of the region are pulling the region apart such as pushing each country separately to join other groups of countries such as the East or Central Africa Community. It would be a truly better idea to be organized first as a group and collectively determine together the future of the region. Strength is always in numbers. Rather than negotiating as individual countries, it would be better to negotiate as a group. Joining other existing groups means that there are already set rules and one cannot change them. These rules could be to the DETRIMENT of the joining party.

No region or even country has ever advanced without having had some murky and messy past. The United States of  America did not become great until it went through the wars of independence or the civil wars and Europe did not become the Europe of today in an easy way. They all went through some of the bloodiest wars, the world has ever seen. The wars of the region be they civil or between the countries of the region in the past, is no comparison to what the United States or Europe went through. We do not have to follow the old and past deeds of previous and past politicians. A new route can be designed by present leadership to improve the lot of the people. It is perhaps time, the region learned from its past and not wasted energies on matters that proved to be unworkable in the past. Admitting defeat does not necessarily mean the region is doomed. The old ways of nation states have failed, and perhaps, it is time to create the regional bloc of the Horn of Africa States to survive the world of today.

 

https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-where-the-elites-have-failed/
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-where-the-elites-have-failed-part-ii/

Thursday, February 23, 2023

"ከህወሓት ተኮርጆና ከሻዕብያ አምባገነናዊ የሆነ የአስተዳደር ዘይቤ ጋ ተዳቅሎ፤ እንዲሁም በማኬያቬሊያዊ ፍልስፍና ታሽቶ የቀረበው እጅግ አደገኛው ስልት!!!"


 መሰረት ተስፉ (Meseret.tesfu@yahoo.com)

በተደጋጋሚ እንደሚገለፀው የህወሓት ሰዎች ትግል ሲጀምሩ እንደ ዋነኛ አላማ አድርገው የተነሱት ቁጥር አንድ ጠላቶቻችን ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን አማራንና ኦርቶዶክስን በማዳከም ታላቋን ትግራይን መመስረት ነበር። ይህንንም በማኒፌስቷቸው አስፍረው ረዘም ላለ ጊዜ ሲሰሩበት ቆይተዋል። ትግሉ እየገፋ ሲሄድ ግን ደርግ ስልጣን ላይ እስካለ ድረስ ታላቋን ትግራይን መስርተን በሰላም መኖር አንችልም የሚል እምነት ላይ ስለደረሱ በመጀመሪያው አላማቸው አልገፉበትም። እናም ከተቻለ ደርግን ጥለው ራሳቸው ፈላጭ ቆራጭ ሆነው የሚቀጥሉባትን ኢትዮጵያ መፍጠር ካልሆነ ደግሞ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋ ተባብረው ደርግን በማስወገድ መጀመሪያ ይዘውት የነበረውን ትግራይን አገር የማድረግ አላማ ማሳካትን በቅደም ተከተል አስቀምጠው ተንቀሳቅሰዋል። ያም ሆኖ ግን ይህ እቅድ በምስጢር ተይዞ የቆየው በከፍተኛ አመራሮቹ እንጅ ከመካከለኛ አመራሮች ጀምሮ እስከተራ አባላት ያሉት ታጋዮች የሚያውቁት ነገር እንዳልነበር ከትጥቅ ትግሉ ራሳቸውን ካገለሉ የቀድሞ ታጋዮች ጋ ከነበረኝ ውይይት ለመረዳት ችያለሁ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ነው የህወሓት ሰዎች በዋግ እንዲሁም በበለሳ አከባቢ ይንቀሳቀስ ከነበረው የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኢህዴን) ጋ ተነጋግረው ወደ መላው ኢትዮጵያ ለመጓጓዝ የሚያስችላቸውን ኢህአዴግ የሚባል ግንባር በይፋ ያቋቋሙት።

ህወሓቶች በዚህ መንገድ (በዋነኛነት ደግሞ በኢትዮጵያ ህዝብ ተደግፈው) አዲስ አበባን ጨምሮ ዋና ዋና የሚባሉ የኢትዮጵያን ክፍሎች ከተቆጣጠሩ በኋላ ከራሳቸው አመራሮች ውስጥ ምስለኔዎችን መልምለው በሁሉም ክልሎች ያሉ ፈረሶቻቸውን እንዲመሩ ላኳቸው። ወደተለያዩ ክልሎች ከተላኩት ውስጥም ሰሎሞን ፂሞ በኦሮሚያ እና ቢተው በላይ ደግሞ በደቡብ ውስጥ ተጠቃሾች ናቸው። ታዳጊ የሚባሉት አራቱ ክልሎችም ቢሆኑ እንዲሁ ምስለኔዎች ተመድበውላቸው የሚተዳደሩት በነዚሁ ምስለኔዎች እንደነበር የሚታወቅ ነው። ፡ አማራ ክልልም በክልል ደረጃ ባይሆንም ክፍላተ ሃገራትና ዞኖች ላይ በልምድ ማካፈል ስም ምስለኔዎች ተመድበው ለአማራ ህዝብ መብት ይታገሉ የነበሩ ግንባር ቀደም ሃይሎችን ቢሮክራት እያሉ ሲያሳድዷቸው እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው።

ከሃያ ሰባት አመታት በዃል ግን በፌዴራሊዝም ስም የከፋፍለህ ግዛ መርህን በመከተል ሁሉም በእጃቸው ሁሉም በደጃቸው እንዲሆን ማድረጋቸው ያንገሸገሸው  ህዝብ እንዲሁም ቁጥሩ ቀላል ያልሆነ የብአዴንና የኦህዴድ አባል  ባካሄደው መራር ተጋድሎ ከትከሻው ላይ አሽቀንጥሮ ጥሏቸዋል። በእርግጥ በህዝብ ትግል ይንኮታኮቱ እንጅ አስተሳሰባቸው ግን አሁንም በሃገር ደረጃ ተንሰራፍቶ እንደሚገኝ ምንም ጥርጥር የለውም። እንዲያውም አስተሳሰቡ በደንብ ተከሽኖና ከሻብዕያ ፍፁም አምባገነናዊ የአስተዳደር ስርዓት ጋ ተዳቅሎ እንዲሁም በማኪያቬሊያዊ (Machiavellian) ፍልስፍና ተለውሶ  በዶክተር አብይ መሪነት እየቀጠለ እንደሆነ ለመረዳት የግድ የተለየ ስጦታ ያለው ሰው ሆኖ መፈጠርን አይጠይቅም።

ሁላችንም እንደምናውቀው የህወሓት ሰዎች የአስተሳሰብ ስሪት የተመሰረተው በአማራ ህዝብ እና በኦርቶዶክስ እምነት ጠልነት ላይ ነበር። የኦሮሞ ብልፅግናዎችም ቢሆኑ ተመሳሳይ አስተሳሰብ እንዳላቸው በሚያሳይ መልኩ አማራ ህዝብ ላይ እንዲለጠፉ የተደረጉ “ነፍጠኛና የድሮ ስርዓት ናፋቂ” የሚሉ ቃላቶችን በመጠቀም ስለጉዳዩ ምንም የማያውቀውን ሰፊውን የአማራ ህዝብ ለማሸማቀቅና አንገት ለማስደፋት ሲሞክሩ እየሰማንና እያየን ነው። አማራ ቅኝ ገዝቶናል ብለው ስለሚያስቡም በተራችን እኛ መግዛት አለብን የሚል አስተሳሰብ አንግበው እየተንቀሳቀሱ እንደሆነም በተደጋጋሚ ታዝበናል። እንዲያውም ለሶስት ሽህ አመታት ስለተገዛን እኛም ለሚቀጥሉት ሶስት ሽህ አመታት መግዛት ይኖርብናል እያሉ በየመድረኩ የሚደሰኩሩ በጠቅላይ ሚ/ር አማካሪነት ደረጃ ሳይቀር ተቀምጠው እንደነበር ሊካድ የሚችል ሃቅ አይደለም።

ይህን በተመለከተ እነአቶ ለማ፣ እነጃዋር፣ ኦነግ፣ ኦፌኮ፣ ሌሎች የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የማህበረሰብ አንቂዎችና መሰል ልሂቃን ልዩነት ያላቸው አይመስለኝም። ልዩነት አላቸው ከተባለም ማን ስልጣን ይዞ ያልተገደቡ ፍላጎቶቹን በምን ፍጥነት ይፈፅም በሚሉት ጉዳዮች ላይ ብቻ ይመስለኛል። በዚህ ረገድ እነአቶ ለማ የኦሮሞ ህዝብ ቆጥሮ የሰጠንን ጥያቄዎች በአስቸኳይና አሁኑኑ በአዋጅ መመለስ አለብን የሚል የፀና አቋም እንዳላቸው ስልጣን ላይ እያሉ ሲያወጧቸው ከነበሩ መግለጫዎቻቸው መገንዘብ ይቻላል። ይህንን አቋማቸውን ለመረዳት የዴሞግራፊውን ጉዳይና “የአዲስ አበባን የባለቤትነት ጥያቄ እየሰራንበት ነው” የሚለውን መግለጫቸውን ማስታወስ ብቻ በቂ ነው።

ዶ/ር አብይ ግን የነአቶ ለማን መንገድ ቢመርጥ አደጋ እንዳለው በመረዳቱ ከነሱ ጋ የተስማማ አይመስልም። ምክንያቱም ዶ/ር አብይ በነአቶ ለማ መንገድ ቢጓዝ “ሆ” ብሎ እየደገፈው ያለውን የአንድነት ሃይል ነኝ የሚል የህብረተሰብ ክፍል ሙሉ በሙሉ ሊያጣው እንደሚችል በደንብ ተረድቷል። አይደለም የነአቶ ለማን መንገድ በግልፅ መርጦ በድብቅ እየፈፀመ ባለው የሴራ ፖለቲካ ምክንያት እንኳ አያሌ ደጋፊዎችን እንዳጣ በሚገባ ተረድቷል። ስለዚህ የዶ/ር አብይ መንገድ ለዘብ ያለ፣ በጣፋጭ አማርኛ የተለወሰ፣ ሰው መስማት የሚፈልገውን እንጅ ሳት ብሎት ካልሆነ በስተቀር እሱ እንዲሆን የሚመኘውን የማይገልፅ፣ ንግግሩና ተግባሩ አብዛኛውን ጊዜ የሚጣረስና የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚደንት ከነበረው Harry S. Truman የቀዳውን “Convince or Confuse” ዘዴ ተጠቅሞ ከቻለ ሌሎችን በማሳመን፣ ካልሆነ በማደናገር፣ ይህ ካልተቻለ ደግሞ በማስፈራራትና ሃይል በመጠቀም የራሱን ቡድን የበላይነት በሌሎች ላይ መጫን እንደሆነ ግልፅ እየሆነ መጥቷል። ይህን ለማወቅ “በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ጦርነት እንከፍታለን”፣ የአዲስ አበባን ህዝብ ከመጤፍ ባለመቁጠር “መርንግስታችን ተነካ ብሎ “የሰበታና የሱሉልታ ህዝብ ግልብጥ ብሎ ወደ ቤተመንግስት ሊመጣ ነበር፤ አዲስ አበባ ላይ እጅግ ከግተኛ የሆነ የኦሮሞ ጥላቻ አለ የሚሉና ሌሎች መሰል ንግግሮችን በደንብ ማጤን ጠቃሚ ነው።

ከላይ በተገለፀው የአካሄድ ልዩነት ምክንያት እነአቶ ለማ በያዙት የተቻኮለ አቋም የረጅም ጊዜ ድብቅና በሴራ የተሞላ ግብ ሊያደናቅፉ ነው የሚል ስጋት በመፈጠሩ ምክንያት እስከመቸ እንደሆነ ባይታወቅም ከፖለቲካ ገለል እንዲሉ መደረጋቸውን ታዝበናል። ምክንያቱም ዶ/ር አብይ በሚከተለው ማኪያቬሊያዊ አስተሳሰብ ስሌት መሰረት ውጤቱ የተሳካ እንዲሆን በሂደቱ የቱንም ያህል አሰቃቂ ቢሆንም ማንኛውንም አይነት እርምጃ መውሰድ ተቀባይነት ያለው አሰራር ነውና። ከነአቶ ለማ ፖለቲካዊ መገለል በኋላ እነዶ/ር አብይ የኦሮሞ ህዝብ ቆጥሮ ሰጠን ያሏቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ ያስችለናል ያሉት ብልፅግና ፓርቲን ነው። ምክንያቱም ልክ ህወሓት ኢህአዴግን ፈረስ አድርጎ እንደተጠቀመበት ሁሉ ዶ/ር አብይም “ብልፅግና ፓርቲ”ን እንደፈረስ እየተጠቀመበት እንደሆነ በአቶ ሽመልስ በኩል በድብቅ ባስተጋባው መልዕክቱ እንድናውቀው አድርጎናል ብየ አምናለሁ።

እዚህ ላይ ብልፅግና ፓርቲ ተጠፍጥፎ የተሰራው በዶ/ር አብይ መሆኑን በሚገባ መረዳት ተገቢ ነው የሚል እምነት አለኝ። ሰው አንድን ነገር ሲሰራ ደግሞ የሚያወጣው ስሙን ብቻ ሳይሆን ይዘቱንም ጭምር ነው። ስለዚህ አቶ ሽመልስ የተናገረው ሁሉ በዶ/ር አብይ የተጠነሰሰ እንደሆነ ለመረዳት የሚከብድ ነገር ያለው አይመስለኝም። በሌላ አነጋገር አቶ ሽመልስ የዶ/ር አብይ አፍ እንጅ የሃሳቡ አመንጭ አይደለም ማለት ነው። ለማንኛውም በአቶ ሽመልስ ሲገለፅ የሰማነው ብልፅግና ፓርቲ የተፈጠረው በዋነኛነት የኦሮሞን ጥቅም ለማስከበር እንደሆነ ነው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ቅኝ ገዝቶናል የሚሉትን አማራን ማዳከም እንዳለባቸው አቶ ሽመልስ ካደረገው ንግግር መረዳት ይቻላል።

አማራን ለማዳከም እየተጠቀሙባቸው ካሉት ስልቶች ውስጥ ደግሞ አንደኛው ትግርኛ፣ ሶማልኛና አፋርኛ የፌዴራል መንግስቱ የስራ ቋንቋዎች እንዲሆኑ ማድረግን ነው። ይህን ያደረጉት አማርኛ ቋንቋን በማዳከም አፋን ኦሮሞ ጎልቶ እንዲወጣ ለማድረግ እንጅ ለተጠቀሱት ብሄሮች መብት መከበር ብለው እንዳልሆነ አቶ ሽመልስ ባደረገው ንግግር በግልፅ ጎልቶ ተቀምጧል። በሌላ በኩል የተለያዩ የኢትዮጵያ ዋና ከተማዎች እንዲፈጠሩ በማድረግ ሃገራዊና አለማቀፋዊ ትኩረት ሳቢነቷን በመቀነስ አማራ ተቆጣጥሯታል የሚሏትን አዲስ አበባን የመዋጥ ሌላ እቅድ እንዳለም ዶ/ር አብይ በአቶ ሽመልስ አብዲሳ በኩል አስነግሯል። በዶ/ር አብይ እምነት ኢትዮጵያ የተለያዩ ዋና ከተማዎች የሚኖሯት ከሆነ የሃገር ውስጡም ሆነ የአለም አቀፍ ማህብበረሰብ በአዲስ አበባ ላይ ያለው ትኩረት ስለሚቀንስ ያኔ ዴሞግራፊውን በመቀየር ህዝበ ውሳኔ አካሄዶ ከተማዋን ለመጠቅለል ያለመ መንገድ እንደሆነ ለመገመት አይከብድም።

ዴሞግራፊውን መቀየር ባይችሉ እንኳ ብልፅግና ፓርቲ ውስጥ እንዲኖራቸው በሚሰሩበት ድምፅን በድምፅ የመሻር መብት (Veto Power) ተጠቅመው እንዲሁም ታዳጊ ክልሎችን አድናግረውም ሆነ አስፈራርተው በድምፅ ብልጫ አዲስ አበባን የሴራቸው ሰለባ ሊያደርጓት እንደሚሞክሩ ለመገመት ከባድ አይደለም። እዚህ ላይ አቶ ርስቱ ይርዳው አዲስ አበባን በተመለከተ ከኦሮሞ ብልፅግና ጋር ብንወግን ነው ጥቅማቸን ሊከበር የሚችለው ሲል የተናገረውን ማስታወስ ተገቢ ነው።  ዶ/ር አብይ ስለአዲስ አበባ ሲጠየቅ የሚመልሰው ልክ እንደ ባህርዳር፣ መቀሌ፣ ሃዋሳ ሁሉ የኢትዮጵያውያን ነች የሚል እንጅ በተለየ መንገድ የኢትዮጵያውያንና የነዋሪዎቿ መሆኗን ገልፆ የማያውቅ መሆኑንም ማስታወስም ምን ያህል በሴራ የተሞላ ስራ እየፈፀመ እንደሆነ ለመረዳትም ጠቃሚ ይሆናል።

ሌላው ትኩረት ልንሰጠው የሚገባው መሰረታዊ ነገር ደግሞ ዶ/ር አብይ በፈጠረው የብልፅግና ዘመን ኦሮሞ ወይም ኦሮሞ ያልፈቀደለት ማንም ሌላ ሃይል ሃገር ሊመራ እንደማይችል እንዲሁ አቶ ሽመልስ ባደረገው ንግግር የተካተተውን ፍፁም ፀረ-ዴሞክራሲያዊና አምባገነናዊ የሆነ ምኞት ነው። ለዚህ እንዲያመች ደግሞ የኦሮሞ ብልፅግና ፈረሶች በአብዛኛዎቹ ክልሎች እንዲቀመጡ ተደርገዋል። ሁኔታዎችን ልብ ብሎ ለታዘበ ሰው ይህን እውነታ ለመረዳት ይከብደዋል ብየ አላስብም። ምክንያቱም የብዙዎቹ ክልሎች ፕሬዚደንቶች በዶ/ር አብይ ይሁንታ የተመደቡ ናቸው። በዚያ ላይ በተለይ ታዳጊ ክልሎችን የሚያስተዳድሩት አመራሮች ከሚመሩት የህዝብ ቁጥር ማነስና ባለባቸው የአስተዳደር ልምድ እጥረት ምክንያት የሃገሪቱን ከፍተኛ ስልጣን ይዟል ብለው ከሚያስቡት ቡድን ጋ እንደሚለጠፉ ከህወሓት ጋ የነበራቸውን የቀረበ ግንኙነት አይቶ መገመት አይከብድም።

ስለዚህ ዶ/ር አብይ የኦሮሚያ ብልፅግናን ሰዎችና በየክልሉ ያሉ ፈረሶቹን ድምፅ ተጠቅሞ የሚፈልገውን ሁሉ ለማስፈፀም ጥረት ማድረጉ የሚቀር አይሆንም። ምናልባት እንኳ የታዳጊ ክልሎቹ አመራሮች የሴራ ፖለቲካውን ተረድተው ለህሊናቸው መቆም ቢጀምሩ ዶ/ር አብይ ከአቶ ኤሳያስ የቀሰመውን አምባገነናዊ ባህሪና ማኬያቬሊአዊ አስግተሳሰቡ ምክንያት ፍላጎቱን በሃይል ሊጭንባቸው አይሞክርም ብሎ ማሰብ የዋህነት ይሆናል።

ለማጠቃለል ያህል ዶ/ር አብይና እሱ የሚመራቸው የኦሮሞ ብልፅግና ሰዎች ይህን ሁሉ የሴራ እና የሽንገላ ፖለቲካ የሚያራምዱት (አይሳካላቸውም እንጅ) ልክ የህወሓት ሰዎች እንድደረጉት አማራውን አዳክመውና አንገት አስደፍተው (ወይም በ’ነሱ ቋንቋ ሰብረው) የራሳቸውን ቡድን የበላይነት ለመጫን ፍላጎት ያላቸው መሆኑን ለመገንዘብ ከባድ አይደለም። አንዳንዴም አቶ ሽመልስ በድብቅ ካደረገው ንግግር ሾልከው ከወጡት ውጭ ያሉ በአማራው ላይ የመቆመር እቅዶች እየተቦኩና የማጥቂያ ሰበቦች እየተሸረቡ እንደሆነ የሚያሳዩ ፍንጮችን እያየን ነው።  በተለይ ዶ/ር አብይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከጦርነት በኋላ መከፋፈል የተለመደ ነው ማለቱ፤ አሁን ከህወሃት ጋር በነበረው ጦርነት ሊያጀግነው የፈለገው ሃይል መኖሩና እንዲሁም በደቡብ ሱዳኑ ሳልቫ ኪርና በተቀናቃኙ ሪክ ማቻር፤ በኬኒያው ኡሁሩ ኬኒያታና በተፎካካሪው ራይላ ኦዲናጋ መካከል ስለሚስተዋሉት ልዩነቶች ሲጠቅስ ምን እያሰበ እንዳለ ለመረዳት የሚከብደው ካለ መፈተሽ ያለበት ራሱን ነው።

ታዲያ ምን ይሻላል ከተባለ  ዶ/ር አብይና እሱ የሚመራቸው የኦሮሞ ብልፅግና ሰዎች ይህን ሁሉ ያረጀ ያፈጀ ምናልባትም በህወሓት ሰዎች ተሞክሮ ያከሸፈ ሴራና ሸር ከማጠንጠን ይልቅ ሁሉንም የኢትዮጵያ ህዝቦች እኩል ሊያደርግ የሚችል ፍትሃዊ፣ ግልፅ፣ ተቋማዊና ዴሞክራሲያዊ የሆነ ስርዓት ለመገንባት ጥረት ማድረግ ይሆናል መልሱ። ቀላሉ መንገድም ይሄው ነው።

በሌላ በኩል በዶ/ር አብይ ለጆሮ የሚጥሙና አማላይ የሆኑ ሽንገላዎች/ማታለያዎች እምነት አድሮባቸው ወይም ተደናግረው ካልሆነም በጥቅም ምክንያት እሱን ከኢትዮጵያዊም በላይ ኢትዮጵያዊ በማድረግ unconditional የሆነ ድጋፍ እየሰጡት ያሉት በተለይ የአንድነት ሃይል ነን የሚሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ቆም ብለው ሊያስቡ ግዴታ የሚሆንበት ጊዜ አሁን እንደሆነ ላሰምርበት እፈልጋለሁ። ይህም ማለት ዶ/ር አብይ ጥሩ ሲሰራ መደገፋቸው አንድ ነገር ሆኖ አገር መቀመቅ ውስጥ የሚያስገባ ስራ ሲሰራ ጭምር ሽምጥ እየጋለቡ ግፋበት ከማለት ወጥተው ወደ ትክክለኛው ህዝባዊና ሃገራዊ መንገድ እንዲገባ ግፊት ቢያደርጉበት ይሻላል ባይ ነኝ። ካለበለዚያ አሁን የያዙት መንገድ “ቁጭ ብለው የሰቀሉትን ቆመው ማውረድ” የማይችሉበት ደረጃ ሊያደርሳቸው እንደሚችል ቢገነዘቡ መልካም ነው እላለሁ። ያኔ መፀፀትም ሆነ ፀጉር መንጨት እንወዳታለን ለሚሏት አገርም ሆነ ለህዝቦቿ የሚፈይደው አንዳችም ነገር አይኖርም።

ለማንኛውም ላሁኑ በዚህ ላብቃና በቀጣይ ደግሞ ዶ/ር አብይና እሱ የሚመራቸው የኦሮሞ ብልፅግና ሰዎች ሌላውን የኢትዮጵያ ክፍል አሳምነው፣ አደናግረው ወይም አስገድደው ከጎናቸው  በማስለፍ (አይሳካላቸውም እንጅ) ያው የፈረደበትን አማራ አንገት አስደፍተው የራሳቸውን የበላይነት ለመጫን ያላቸውን ቀቢፀ ተስፋ እውን ለማድረግ ምን ምን አይነት የማጥቂያ ምክንያቶችን/ሰበቦችን እያማተሩ እንደሆነ የሚያሳዩ ምልከታዎቸን ለማጋራት እሞክራለሁ።

ከነዚህ ውስጥ መጀመሪያ ለማጋራት የምፈልገው ይወልቃይትንና የራያን ጉዳይ እንደ ካርድ ሊጠቀሙ ይሞክሩ ይሆናል የሚለውን አንኳር ነጥብ ነው። በተለይ ወልቃይት (ምንም እንኳ ለጊዜው ወደትግራይ እንዲካልለል ላይፈልጉ ቢችሉም)  በፌደራል መንግስቱ ስር መሆን አለበት የሚል እንቅስቃሴ ውስጥ ገብተው ግልፅ የሆነ ትንኮሳ እስከመፈፅም ሊደርሱ እንደሚችሉ ለማሳየት እሞክራለሁ።

እስከዚያው መልካም ጊዜ።

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/180107

የወያኔና ኦሮሙማ የጸረ አማራ ጥምረት ፍጥጥሞሽ (እውነቱ ቢሆን)

የወያኔና ኦሮሙማ የጸረ አማራ ጥምረት ፍጥጥሞሽ  (እውነቱ ቢሆን)
አሁን ወያኔና ኦሮሙማ በአማራ ላይ ተጣምረው ተማምለው አንድ ሆነዋል፡፡ ተጋብተዋል፡፡ የጫጉላ ሽርሽር ላይ ናቸው፡፡ አንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያንን በጦርነቱ በሴራ አስፈጅተው ሁለቱ አሁን ፍንደቃ በፍንደቃ ላይ ናቸው ፡፤ደስታ በደስታ ላይ ናቸው፡፡

ስምምነታቸውም ይህንን ይመሳላል፡፡

(በነገራችን ላይ እኔ በተወድኩበት አካባቢ ፍጥጥም ማለት በውል የታሰረ፣ ስምምነት ማለት ነው፡፡ አፈጣጠሚዎቻቸው ደግሞ ኢትዮጵያ በ1950ወቹ በጸረ ኮሎኒያልስት ትግሉ ዘመን ጠንካራ እንደነበረች ሁሉ ወደዚያ ጥንካሬዋና አንዲነቷ እንዳትመለስና እንዲትበታተን ለማድረግ ታጥቀው የተነሱ በጣት የሚቆጠሩ ምእራባዊያን አገሮች ናቸው፡፤)

የፍጥጥሙ ይዘት፦ 

ወያኔ ወልቃይትንና ራያን ከአማራ እንዲወስድ ፡፡ ኦሮሙማም በበኩሉ አዲስ አበባን እንዲጠቀልል፡፡ ከዚያም መለስ ዜናዊ ወደቤንሻንጉል የከለለውን የመተክል የአማራ መሬት፣ በሸዋም ደራንና ብሎም አጣየን ከሚሴን ኦሮሙማ እንዲወስድ ስምምነት አድርገው ተፈጣጥመዋል፡፡

ወሎን ሰሜን ኦሮምያና ደቡብ ትግራይ ብለው ካርታ ሰርተዋል፡፡

ይህ ሲሆን ቅር የማይለው የአማራ ሆዳም ስብስብ ብአዴንም ስለስምምነቱ ትንፍሽ ያላት ነገር የለችም፡፤ ዱሮስ ምን ሊተነፍስ??

የሚገርመው ይሄው ፍጥጥማቸው መላውን 46 ሚሊዮኑን አማራ ደም ስሩን ነክቶታል፡፤ አበሳጭቶታል፡፤ አንድ አድርጎታል፡፤ይበልጥ በህቡእም በግልጽም ጠንክሮ እንዲደራጅ ረድቶታል፡፡ በየእለቱ የሚፈጸምበትም ግፍ አማራውን ይበልጥ አንዲነቱን እንደ ብረት እድጠነከር አድርጎታል፡፡

አሁን ቁርጡ ቀን መጥቷል፡፡

ወልቃይት ያለው ሰው አህያው ደመቀ መኮንን ሳይሆን ነበልባሉ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ነው፡፤ ይህንን እውነታ ሁሉም የዘነጉት ወይንም የናቁት ይመስላል፡፡ አማራው ወልቃይት ወይንም ሞት ብሎ ወስኗል፡፡

የምን ሪፍረንደም የምን ሽምግልናና የምን የማታለል ፖለቲካ???

እውነታው ይህ ነው፡፡ እርሱም ከተከዜ ወድህና ወዲያ ነው፡፡ አለቀ!! ደቀቀ ፤

ይህ የፈለገውን ጊዜና መስዋትነት ሊወስድ ይችላል፡፡ ይህ ትግል አጭር ቀናትን ፣ ትንሽ ወራትን ወይንም አያሌ አመታትን ወይንም አያሌ አስርተ አመታትን ሊወስድ ይችላል፡፤ ወልቃይትና ጠገዴ፣ ራያ ፣መተከልና ደራ የአማራ መሬቶች ናቸው፡፤ ለአማራው ርስቶቹ ናቸው፡፤ ወሎም ወሎ ነው፡፤ ወሎ (በጥንት ስሙ ላኮመልዛ) የአማራ የደምስርና የአማራ መገኛ ነው፡፤ አማራ ሳይንትን የት እንደሆነ አያዉቁትምን?? አማራ ሳይንት ማለትስ ምን ማለት እንደሆነ አያዉቁትምን???

የኢትዮጵያ መኖር አለመኖር እንቆቅልሹ የሚፈታው በወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ነው፡፡

 

በኢትዮጵያዊነት መቃብር ላይ የኦሮሚያ ኢምፓየርን መመስረት ግቡ አድርጎ የሚንቀሳቀሰው መርህ የለሹና ከእውቀት የጸዳው እንደዚሁም በመዋሸትና በመቀደድ ብቻ ምሁር ለመምሰል የሚዋትተው ጀዝባው አብይ አህመድ አሊ  የኦሮሞ የባለይነትን የሚያቀነቅኑ የተለያዩ የኦሮሙማ ክፍልፋዮች ከጀርባው አሉት፡፡ ይህ ሁሉ  እንዳለ ሆኖ ከፍጥጥሙ ያፈነገጠና በተለይም በውጭ ያሉት አለቆቹ ካዘዙት ውጭ የምትደረግ ቅንጣት ነገር የለችም፡፡

ግዲያወቹንም ፣ጭፍጨፋወቹንም፣ ዘረፋወቹንም፣ሌብነቶቹንም ሁሉንም የጥፋት ድርጊቶች በሙሉ አውሬው አብይ  ያውቃቸዋል ብቻ ሳይሆን  እርሱ ከላይ ሆኖ ይመራቸዋል፣ ይፈጽማቸዋል፣ ያስፈጽማቸዋልም፡፡

አሳዳጊ የበደለውና ምናልባትም ወላጆች በህይወት ኖረው ብሆንና የሚሰራውን ቢያዩ የሚያፍሩበት አብይ አህመድ ከመርህ የለሽነቱ ባሻገር ቃሉና ተግባሩ ፍጹም አይገናኙም፡፡ አብይ ከሀዲ ብቻ ሳይሆን አታላይ፣ ሲበዛ ጨካኝና ሲበዛም ቦቅቧቃ ሰው ነው፡፡ በታሪክም ጀግና ሰው ሩህሩህ ሲሆን ፈሪ ሰው ደግሞ ጨካኝ  ነው፡፤ ፈሪ ሰው ከመጠን ያለፈ ጭካኔው የሚመነጨው ከፈሪነቱ እንደሆነ አያሌ ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡

በአብይ አህመድ የሚመራውን ይህንን አማራ ላይ ያነጣጠረ የወያኔና የኦሮሙማ ፍጥጥም፣ ስምምነት፣ጥምረትና የጥፋት ድግስ አማራው አንድ ወር ወይንም ሁለት ሳምንት ወይንም አንድም ቀን ሊታገሰው የሚገባ ጉዳይ አይደለም፡፡ እጅግ አንገብጋቢ ነው፡፡ የእልቂት እቅዳቸውን ዛሬና አሁን እየተገበሩት ነው፡፡ በአጭሩ አማራውን በተለያዬ መልኩ እየጨረሱት ነው፡፡

ስለሆነም አማራው ዛሬዉኑ፣ አሁኑኑ ተነስቶ ሊያስቆማቸውና ሊመክታቸው ግድ ይለዋል፡፤ ለዚህ የሚባክን ቀንና ሰአት የለም፡፤ሁሉም አማራ በነቂስ  ወጥቶ በያለበት ሆኖ የየራሱን እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡ በሂደት እርምጃወች ይቀናጃሉ፡፤ ግን እርምጃወቹ በየቦታው ፈንድተው ዛሬዉኑ መጀመር አለባቸው፡፡

 

አማራ እያንዳንዲህ ተራህ እስከሚደርስ ዝም ብለህ ማለቅህን ከምትጠብቅ በጋራ እምቢ ብለህ እየታገልክ መውደቁ ዉጤት ሊያመጣልህ ይችላልና እምቢታውንና የመልስ ምቱን በመንደርህ፣ በየቀበሌህ፣ በየከተማህ፣ በየወረዳህ፣ በየዞንህ  በያለህበት ሁሉ  ዛሬዉኑ ጀምረው!!! በፋኖ ዙሪያ በየጎበዝ አለቃህ ክተትና የአማራ ህዝባዊ ሀይልን ተቀላቀል፡፡ይህንን መሰረት አድርጎ የሚጓዘው  የአብይ አህመድ ኦሮሙማ አገዛዝ አንድ አመት ወይንም አምስት አመት ወዘተ ብትታገሰው በራስህ ሆዳሞች እየታገዘና አንተን እያታለለ አማራን ከማጥፋት አይመለስም፡፡ እንዳትታለል፡፤የእስካሁኑ መታለልህና መታገስህ ይበቃሀል፡፡

 

ከሚሰማው፣ ከሚታየው፣ በተግባር ከደረሰበትና አሁንም  እየደረስበት ካለው በላይ አማራው ምን ይመጣበታል??

 

ትግበራ፦ በቅድሚያ ለገዳዮቹ አሽከርየሆነውን አስወጊውን ብአደን መቀጣጫ አድርጎ (አንመልለስም ያሉትን እየለዩ)  ማስወገድ ከሁሉም ቀዳሚው ተግባር ነው፡፤ እነ ግርማ የጅብጥላና የመሳሰሉት ያንን ሁሉ ሴራ፣ የፖለቲካና የአሽከርነት አክሮባት፣ አሳፋሪ ተንኮልና እልቂት በአማራው ላይ ፈጽመውና አስፈጽመው በክልሉ ውስጥ  ለአንዲትም ቀን በህይወት ማደር አልነበረባቸውም፡፡
https://amharic-zehabesha.com/archives/180103

የአማራ ክልል መግለጫ በዶ/ር አክሎግ ቢራራ እይታ

የአማራ ክልል መግለጫ በዶ/ር አክሎግ ቢራራ እይታ
https://youtu.be/5wNweZu9JD4

የአማራ ክልል መግለጫ በዶ/ር አክሎግ ቢራራ እይታ
https://amharic-zehabesha.com/archives/180091

Ethiopian Airlines adds two new African routes and resumes New York services

Ethiopian Airlines adds two new African routes and resumes New York services
Aviations News

Ethiopia’s flag carrier Ethiopian Airlines is adding two new African routes to its network out of its Addis Ababa hub. The carrier also has plans to expand its US connectivity with the resumption of route services to New York.


Cape Town and Accra services



Commencing March 26 2023, Ethiopian Airlines will launch two additional route services from Addis Ababa to Cape Town, South Africa and Accra, Ghana.

The new services make it easier than ever for travelers to experience the beauty and culture of these vibrant cities.


Cape Town


With its stunning natural beauty, Cape Town, South Africa is the perfect destination for adventurers, foodies, and culture enthusiasts alike. Whether hiking Table Mountain, trying local cuisine, or discovering the city’s rich history, travelers are sure to be amazed by the beauty of Cape Town.

The airline will operate its Airbus A350 aircraft on the new Cape Town service.


Accra


The carrier will offer new night flights to Accra, Ghana; providing travelers the choice of 11 flights per week for maximum convenience.

Alleviating the hassle of long layovers or missed connections – it will now be possible to arrive in Accra during the morning or mid-day, fully refreshed and ready to experience all that the city has to offer.

For travellers interested in in culture, history, or business, Accra is sure to captivate with its vibrant energy and friendly people.


New York services



Ethiopian Airlines has also advised the resumption of its direct flight services between Abidjan and New York John F. Kennedy Airport, as of 29 May 2023.

Ethiopian first started serving New York from its main hub Addis Ababa via Abidjan in June 2019. However, the route was suspended in March 2020 due to COVID-19. Later, the flight resumed serving New York via Lomé starting in October 2020.

The four times weekly flight will be operated between Addis Ababa and New York via Abidjan as per the below schedule.

Regarding the resumption of the New York service, Ethiopian Airlines Group CEO Mr. Mesfin Tasew said “We are excited to bring back our direct flight between Abidjan and New York. We have long been offering flights with the best connectivity between the US and Africa.”

“The resumption of our Abidjan-New York flight brings back the flexibility that our passengers love.”

“We have been increasing frequencies and adding new destinations in Africa, Europe, Middle East, and Asia in the past couple of months and we are delighted that the Abidjan-New York route is coming again.”


Atlanta


Ethiopian will also be commencing a new passenger service to Atlanta, USA starting from 16 May 2023. Atlanta will become Ethiopian Airlines’ 6th destination in the US following its passenger services to New York, Newark, Chicago, Washington DC and cargo service to Miami.


About Ethiopian Airlines



The Ethiopian flag carrier is currently the largest and fastest growing airline in Africa.

Ethiopian Airlines currently operates to more than 130 international passenger and cargo destinations from its main hub Addis Ababa including to Abidjan, where Ethiopian provided 42 years of uninterrupted service since November 1980.

In addition to its main hub in Addis Ababa, Ethiopia, it is also pursuing its multi-hub strategy through a hub in Lomé, Togo with ASKY, in Lilongwe, Malawi with Malawi Airlines and in Lusaka, Zambia with Zambia Airways.

Ethiopian commands the lion’s share of the Pan African passenger and cargo network operating the youngest and most modern fleet to more than 145 domestic and international passenger and cargo destinations across five continents.

Ethiopian’s fleet consists of ultra-modern and environmentally friendly aircraft such as Boeing 737s, 767-300, 777s, 787s, Airbus A350-900 and Bombardier Dash 8-400 double cabin with an average fleet age of seven years.
https://zehabesha.com/ethiopian-airlines-adds-two-new-african-routes-and-resumes-new-york-services/

መግለጫውን የሚመጥን ዝግጅት ተደርጓል ወይ? አብይ ብቻውን ጦርነት አይገጥምም! - አሰፋ በድሉ

መግለጫውን የሚመጥን ዝግጅት ተደርጓል ወይ? አብይ ብቻውን ጦርነት አይገጥምም!  - አሰፋ በድሉ


አብይ በራሱ የቁማር ቋንቋ ለመግለጽ ያህል ዕጁ ላይ የቀረው ስንት ካርድ ነው? ወያኔ እና አሜሪካ፤ ሱዳን? ሌላው አነግ ነው፡፡ቀሪው መላ ኢትዮጵያ ተፍቶታል፡፡ኢሳያስ ራሱ እንዲህም አይነት ሰውም አለ እንዴ ያለ ይመስለኛል፡፡ይህ ሰው ክህደትን እንደ ፖሊሲ በአገር ደረጃ ያስተማረ ፤ያለማመደ መሪ ነው፡፡ከዕሱ በፊት ያሉት መሪወች አምባገነን የሚባሉ ብቻ ናቸው፡፡ይህ ሰው ጭካኔን እንደ ትግል ስልት የሚጠቀም በላኤ ሰብ የሆነ ሳዲስት መሪ ነው፡፡የሞት መልክተኛ ነው፡፡ከዚህ መሪ ምን ዕሴት ልጆቻችን፤አገረችንስ ትማራለች፡፡በታገልኸው ቁጥር ጭካኔው ይጨምራል፤ለጨካኝ ወሮ በላ አሳልፎ ይሰጥሃል፡፡ያቤሎ እኒያን ቅዱስ አባት በቅጥረኞቹ የሰራው ስራ ገና ልጅ የልጅቻቸው የሚመልሱት፤አንገት ደፍረው የሚሄዱበት ነው፡፡እናም ይሄ ሰው ኢትዮጵያን እያገላበጠ በዕሳት ጠበሳት፡፡በቃህ እንበለው፡፡አገር የሚቆመው በህግ ነው፡፡ለይስሙላ እንኳን የህግ ነገር አያነሳም፡፡መመሪያው ከፍ ብየየገለጽሁት ነው፡፡የምታመልጥ መስሎህ የምትርመጠመጥ በተለይም የአማራ ምሁራን ይህ ህዝብ ይፋረድሃል፡፡አብይ በለውጡ ወቅት ኮሽ ባለ ቁጥር ሮጦ ባ/ዳር ነበር፡፡አሁን ግን ብአዴን የመጠቀሚያ ጊዜውን ጨርሷል፡፡እናም ስማቸውን እንኳን ለማስታወስ የምንቸገር ሰወችን ነው እየላከ የሚያስፈራራቸው፡፡ያም ቀርቶ በስልክ ነው ዕየታዘዙ ያሉት፡፡ጨርቃቸውን ጥለው መግለጫ አውጥተው እንኳን ያው ሁሌ እንደሚያደርገው መዝናኛ ቦታ ነበር፡፡ብአዴን ማለት ጥቃት ነው፡፡ሙት ይዞ ይሞታል የተባለው ነው የደረሰብን፡፡አካባቢያዊ፤አገራዊ፤ እና አለም አቀፋዊ ግምገማ አድርጋችኋል ወይ? ማን ከማን ጋር ነው? ወኔ ካላችሁ ይሄ ታላቅ ህዝብ እና ከኢትዮጵያ ውጭ ሌላ አገር በህሊናው የሌለው ኢትዮጵያዊ አቅሙ ብዙ ነበር፡፡ ቁማርተኛውና ዘረኛውን አብየው ወያኔን የሚያስናፍቅ ሆነ፡፡የአብይ ትዕቢት ዝም ብሎ አይደለም፡፡ካልተመቸው እግር ላይ ይወድቃል፤ጊዜ ጠብቆ ደግሞ ያርድና ይስቅብሃል፡፡ ይሄን በህወሃት አሳይቶናል፡፡በጊዜአቸው ከሳሞራ ስር ነበር፡፡ጊዜ ደግሞ ሲገፋቸው፤ ሮጦ ኢሳያስ ጋር ሄደ፤ማረጋገጫ ሲያገኝ፤የቀን ጅብ እያለ ሳቀባቸው፡፡ሌላ የሚጠራጠረው ከጂኖሳይድና እና ከጦርነት የተረፈ አማራ አለ፡፡አሱን ደግሞ ለማረድ የቀን ጅብ ያላቸውን አራት ኪሎ ጠራና ወልቃይት ይመለስላችኋል፡፡አማራ ቢያንገራግር አብራችሁን ትዋጋለችሁ ወይ አላቸው፡፡በደስታ አሉት! የትግራይ ወጣት ጨርሰን በባዶ እጅ እንዴት የትግራይ ህዝብ ፊት እንቆማለን አሉት፡፡ ንቀቱ ከጀግንነቱ ሳይሆን አብሮት ካለው ሌላ ሃይል መተማመኛ የመጣ ነው፡፡አብይ ብቻውን ተዋግቶ አያሸንፍም፡፡ወያኔና ኦነግ ሲመሰረቱ በአላማ ነው፤ትክክል ይሁንም አይሁንም በዚያው መስመር ዛሬ ደርሰዋል፡፡ብአዴን ለዕለት ጉርስ ማንነቱን በምስር ሸጦ ከአሽከርነት ወደ አሽከርነት ሲሸጋገር ግማሽ ክፍለ ዘመን ዕድሜ እየተቃረበ ነው፡፡ ብአዴን ለሌላ ማገልገሉን ትቶ ፖለቲካ ሀ ብሎ ጀመረ ካልን ይሄ መግለጫ በታሪክ የሚመዘገብ የመጀመሪያው ይሆናል፡፡እስከ አሁን መደራደር የሚያስችል ብዙ አጋጣሚወች ቢኖሩትም ሳይጠቀምባቸው ቀርቷል፡፡ይሄ ተኩላ መሪ እጃቸው ላይ የወደቀበት አጋጣሚወች ነበሩ፡፡ ወደ መግለጫው ልመለስ፡፡

የአሁኑ መግለጫ ከኢህአዴግ ዘመን የካድሬ የቃላት ጋጋታ ይልቅ ሰውኛ በሆነ ለህዝቡ ቅርብ ሲያልፍም ቅኔያዊ በሆነ አቀራረብ የቀረበ መሆኑ ጥሩ ነው፡፡ይዘቱን በተመለከተ፤

- የታሪክ አረዳድንበተመለከተ፡ያለፈውን ታሪክ ለታሪክ ምሁራን ትተን እኛ ፖለቲከኞች የሚያስማማንንና በጎውን ይዘን እንቀጥል ሲል ብአዴን ያለፈው በጎ ያልሆነ ታሪክ ግን ጠበቃ አይደለንም በማለት ራሱን ያርቃል፡፡ቆሞ ቀር ያሏቸውን እነ ሽመልሰን ግን የሞኝ ለቅሶ መልሶ መላልሶ ብለው አሁንም መቶ ዓመት ወደ ኋላ እያዩ ያላዝናሉ በሚል መልሰው ቆሞ ቀር ብለዋቸዋል፡፡የእኔ አተያይ ታሪክን በተመለከተ በጎውም መጥፎውም የሽመልስም፤የብአዴንም እንጂ አንድ ወገን ተለይቶ ወራሽ የለውም፡፡ዛሬ ላይ በጥቁር ክላሽ ጥቁር ታሪክ እየሰሩ (ዮሐንስ ቧያለው) ፤ዘር ማጽዳትና ዘር ማጥፋትን ትንሽ እንኳን ህሊናቸውን ሳይሰቀጥጣቸው አጋጣሚው እንዳያመልጠን በማለት ማረዳቸውን ሲያሳልጡ እያየን፤ በ19ኛው ክፍለ ዘመን ለዚያውም ያልተረጋገጠ፤ተስፋየ ገ/አብ የጋታቸውን የባንዳ ሴራ ለዛሬ ክፋ ስራቸው እንደ አመንክዮ መጠቀም ሚዛን የሚደፋ አይደለም፡፡ቆሞ ቀር ማለት የተከበረውን የሰው ልጅ መራቢያ ሰልቦ ዘር እንዳይቀጥል ጂኖሳይድ የሚያስታውስን ባህል እንደ ጌጥ ጭንቅላቱ ላይ አስሮ የሚዞረው ሽመልስ ነው ቆሞ ቀር፡፡የበዳይ ተበዳይ ሂሳብ ትንተና ከመጣ ከቦረና ተነስቶ ትግራይ ደብረ-ዳሞ ሲደርስ ዛሬ እያደረገ እንዳለው፤የነፍሰ ጡር ሆድ እየቀደደ እንደነበር በታዋቂው የታሪክ ምሁር ፕሮፌሰር ሃይሌ ላሬቦ ሲቀርብ ሰምቼ ታሪክ እንደሂህም ራሱን ይደግማል ወይ ? ኦነግ ቆሞ ቀር ሳይሆን ወንዝ ውስጥ ያለ ድንጋይ ይመስላሉ፡፡በቀለ ገርባ ወኔው ካለው የቦረናውን አባ ገዳ ወይስ ዶ/ር ይልቃልን እመስላለሁ ብሎ መስታወት ፊት ይቁም፡፡አቡነ ሳዊሮስ አማራ ሲሆኑ ከኦነግ በላይ አነግ ለመሆን ሲሞክሩ ታይተዋል፡፡ለመደበቅ ይሁን ይበልጥ ለመታመን ከኦነግ በላይ ኦነግ ለመሆን እየሞከሩ ያሉት አብይን ጨምሮ ብዙ ናቸው፡፡

 

- የኦህዴድ ስልጣን የማጽናት ስልትን በተመለከተ-በኢትዮጵያውያን መካከል በዘር፤በሃይማኖት ተቃርኖ በመጥመቅ፤ደም በማፋሰስ ኢትዮጵያውያን በፍቅር በአንድነት እንዳይኖሩ የጭካኔ ስራ በመስራት በአለም ላይ ዛሬም ትናትም ያልታየ መንግስት ነው ይላል አቶ ብአዴን፡፡ይሄ ስልት ዕድሜ ማራዘሚያ ብቻ ነውም ብለውታል፡፡ኢትዮጵያን የሰው ቄራ አደረጋት ብለው ቢገልጹት የተሟላ አገላለጽ በሆነ፡፡


- ህብረ-ብሄራዊነትንበተመለከተ፤ወንድማማችነትን በጠባብ ቡድን ና ዘረኛ እንደሆነ መገለጹ ተገቢ ነው፡፡ ከህገ-መንግስትም ጭምር ታትቶ ቢቀርብ ጥሩ ነበር፡፡አንድ ኢኮኖሚያዊናማህበራዊ ህብረተሰብ ከመፍጠር፤የዜጎችን ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት፤በህይወት የመኖር መብት፤አገሪቱን በማያባራ የደም አዙሪት ውስጥ መክተቱ የዚህ ሃይል ዕዳ መሆኑ ሊታት ይገባ ነበር፡፡

መልስ የሚፈልጉ የህልውና ጥያቄወችን በተለከ በሌላ ጽሁፍ ልመለስ

- ወልቃይትን በተመለከተ-የደቡብ አፍሪካ ውል ዘላቂ ስላም ያስገኛል ወይ? ሌላ የድርድር ለወያኔ ተቀበለውም አልተቀበለውም ማቅረብ ይቻላል ወይ? ይቺን የአብይ ካርድ ካቃጠልናት የእሱ ጉዳይ ያበቃል፡የሚተማመንበት የጦር ሃይል የሚታይ ይሆናል


- አብይ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያን እንደ ገና ዳቦ እያገላበጠ እያቃጠላት ነው፤፤እንዴት እናስቁመው? የሚለውን ለአንድነት ሃይሉ፤ለብልጽግና አባለት፡ለየትኛውም የውጭ አጋር እንዴት ማቅረብ ይቻላል ?


- ክልላዊ፤አገራዊ፤አለማቀፋዊ አሰላለፋ ምን ይመስላል?


- ጎረቤትስ፤ሱዳን፤ኤርትራ ወዘተ? ከሱዳን ጋር ጸብ በዚህ ሰዓት ራስን እንደ ማጠፋት የሚቆጠር ውሳኔ ነው፡፡ታገሱ ባካችሁ፡፡ከተቻለ ወዳጅ ለማድረግ መጣር ነው?


- የዚህን ህዝብ ነፍስ ለማትረፍ ከየትኛውም ሃይል ጋር አጋር መፍጠር ሃጢያቱ ምኑ ላይ ነው?

መሃል ሰፋሪ በሁለት ጥይት ይመታል፡፡ብአዴን ወስን፡፡በሽመልስ ስድብ ንዴት የተሰጠ መግለጫ ከሆነ ህዝብም ዋጋ እንዳይከፍል በግማሽ ልባችሁ እያመነቱ ትግል የሚመራበት ዘመን አይደለም፡፡እየታገልን ያለነው ኦነግን ነው፡፡ ከውስጥ ያለን ተላላኪ በጊዜ ማጽዳት ነው፡፡ አባቶቻችን(አባ ባህረይ) ሳያዩ እንደማይጽፋ ራሱ ጊዜ ዳኛው መልሱን ሰጠኝ!

 

በዕውነቱ በደንብ እንደ ህዝብ፤እንደ አገር ማሰብ ያለብን መስቀለኛ መንገድ ላይ ራሳችንን አግንተነዋል፡፡

የግፋዓን አምላክ፤የኢትዮጵያ አምላክ ይረዳናል! እንበርታ፤ክፋን እንታገል፡፡ ሁሉም በያለበት ማበርከት የሚችለው ነገር አለ፡፡ እባካችሁ አስተዋጽኦአችሁን አሳንሳችሁ አትዩ!!!

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/180088

አድዋ ተናገር !! ( አሥራደው ከፈረንሳይ )

አድዋ ተናገር !!  ( አሥራደው ከፈረንሳይ )
እምቢኝ ለማተቤ - እምቢኝ ላገር ብሎ ፤


ሚስትና ልጆቹን - እርግፍ አርጎ ጥሎ፤


እርሻው አይታረስ! - አረም ይብላው ብሎ፤


አረም እንዳይበቅል - ባድዋ ተራራ፤


በጎራዴው አርሶ - ጥይቱን የዘራ፤


ጭንቅላት የቀላው - በጩቤ በካራ፤


ድሉን ያደመቀው - በጀግና ፉከራ፤


አልነበረም እንዴ - መላው ድፍን ሃገር?


አድዋ ተናገር!!


በማተብህ ጽና_ ለህሊናህ እደር፡፡

ከሰሜን ከደቡብ - ርቀት ሳይገድበው፤


ከምዕራብ ከምስራቅ - ጠሃዩ ሳይገታው፤


ሆ! ብሎ የወጣው - ላንተ የሞተልህ፤


ሞቱን ባንተ ሽሮ - ድል ያጎናፀፈህ፤


አልነበረም እንዴ መላው ድፍን አገር ?!


አድዋ ተናገር!!


ቃልኪዳን አትፋቅ ማ’ተብ አትበጥስ፤


በደም የተጣፈ ታሪክ አትከልስ፡፡

አድዋ ተናገር! - ማነው የሞተልህ?


ማንስ አስደፍሮ - ማንስ ዘብ ቆመልህ?


ስጋውን አጥንቱን - ማን ከሰከሰልህ?


ሞቱን ባንተ ሽሮ ድል አጎናፀፈህ?!


አድዋ ተናገር - ምንድነው ዝምታው?


ድንበር ያስከበረው - ደሙን ያፈሰሰው?


አንድ ጎሣ ነበር - ላንተ ሲል የሞተው?


ወይስ መላው ሃገር?!


ሲዳሞና_ ሐረር፤


ወለጋና_ ጎንደር፤


ሸዋና_ ወሎየው፤


አሩሲው_ ጎጃሜው፤


ኢሉባቦር_ ከፋው፤


ባሌ_ ጋሞጎፋው


ኤርትራና_ ትግሬው፤


አልነበረም እንዴ - ላንተ ሲል የሞተው?!


በዘር ሳይታጠር - ሃይማኖት ሳይፈታው፣


ጥቅም ሳይደልለው- ድህነት ሳይረታው፡፡

አሁን ዘመን ከፍቶ - አገር ተበትኖ፤


በዘር በሃይማኖት - ጎሣ ተሸንሽኖ፤


አገር እበት ወልዳ - ትል ደሟን ሲጠባ፤


በባንዳ ታጅቦ - ጠላት ቤት ሲገባ፤


አድዋ የኛ ነው! - ላንተ ምንህም ነው!


ይሉን ጀምረዋል - ጥንቱን እያወቅነው፤


አድዋ ያለ እናቱ፤


አድዋ ያለ ኢትዮጵያ የሙት ልጅ ባንዳ ነው፡፡

አድዋ ተናገር!!


ቃልኪዳን አትፋቅ - ማ’ተብ አትበጥስ፤


በደም የተጣፈ - ታሪክ አትከልስ፤


ኧረ ለመሆኑ - ማነው የሞተልህ?!!


ማነው የቆሰለው - ማነው የደማልህ?


አጥንቱን ከስክሶ - ድል ያጎናፀፈህ?!

ቼ!! ብሎ በመትመም - ነጋሪት የመታው፤


አንቢልታውን ነፍቶ - ፎክሮ የወጣው፤


ጎራዴውን መዞ - ጦሩን የሰበቀው፤


አንተ እንዳትደፈር - ቃል ኪዳን የገባው፤


ላንተ የሞተልህ - ላንተ የተሰዋው፣


መላው ኢትዮጵያዊ - ድፍን ሃገሩ ነው?


ወይስ አንድ ጎሣ - ብቻውን ትግሬ ነው??

አድዋ ተናገር!!


ቃልኪዳን አትፋቅ - ማ’ተብ አትበጥስ፤


በደም የተጣፈ - ታሪክ አትከልስ፤


ኧረ ለመሆኑ - ማነው የሞተልህ?!!


ማነው የቆሰለው - ማነው የደማልህ?


አጥንቱን ከስክሶ - ድል ያጎናፀፈህ?!

በህይወቴ እያለሁ - ጠላት አይደፍርህም፤


ጣሊያን ባንተ ጉያ - አይውልም አያድርም፤


ፋሺስት ባንተ መንደር - አይምነሸነሽም፤


ብሎ የተመመው - ላንተ ሊሞትልህ፤


ላንተ የቆሰለው - ላንተ የደማልህ፤


አርነት ያወጀው - ድል ያጎናጸፈህ፤


ኧረ ለመሆኑ - አንድ ጎሣ ነበር ?!


ወይንስ ጦብያ መላው ድፍን አገር ::

አድዋ ተናገር!


በቃል ኪዳና ጽና - ለማ’ተብህ እደር፤


በደም የተጣፈ - ታሪክ አትሸርሽር፤


እንዲህ እንደዛሬው !


ጥላቻን አንግቦ - በዘር ሳይታጠር፤


ላንተ የሞተልህ - መላው ጦቢያ ነበር::

አንድ ቀን
https://amharic-zehabesha.com/archives/180083

Wednesday, February 22, 2023

የአዲስ አበባ መስተዳድር የአውቶቡስ ግዢ በገለልተኛ ኦዲተር ይጣራ። ገለልተኛ አጣሪ ኦዲተር ይቋቋም !!!! (ሙሼ ሰሙ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግዢ የፈጸመባቸው አውቶብሶች ዋጋ እጅግ አወዛጋቢ ከመሆኑ የተነሳ አስተያየት ለመስጠት እንኳን የተጸየፍኩት አጀንዳ ነበር። የአውቶብሶቹ ዋጋ ከልሂቅ እስከ ደቂቅ የከተማዋን ነዋሪ ያስደነገጠ፣ ግራ ያጋባና ዘረፋ ለይቶለት ነፍስ ዘርቶና ስጋ ነስቶ በቅ ብሏል ያሰኘ አነጋጋሪ ክስተት ሆኖ መሰንበቱ ሳያንስ ጥያቄው ተገቢውን መልስ መነፈጉ አሳፋሪ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።

የአውቶቡሰሰ ግዢውን በሚመለከት ከተለያየ ገለልተኛ አካላት በሚቀርብላቸው መረጃ መሰረት የከተማችን ነዋሪዎች በከፍተኛ ደረጃ የመዘረፍና የመነጠቅ ስሜት አድሮባቸዋል። ተመዝብሯል የሚባለው የአውቶብሱ ግዢ የተፈጸመው ላባቸውን አንጠፍጥፈውና ከልጆቻቸው ጉሮሮ ነጥቀው ለጋራ ልማት ከሚገብሩት ግብር ላይ ተዘግኖ ስለሆነ ቁጭታቸው ፍትሐዊና ጥያቂያቸውም መልስ ከገለልተኛ አካል የሚሻ ጉዳይ ነው ።

የከተማዋ አስተዳደርም መረጠኝ ለሚለው ነዋሪ ታማኝነቱ የሚረጋገጠው ከቀረበለት ጥያቄ እራሱን ከመጋረጃ በስተጀርባ ደበቆ ወፈ ሰማይ ካድሬ በማሰማራት ሀቁን በርብርብ በማድበስበስና ሕዝብን ለማሸማቀቅ በመሞከር ሊሆን አይገባም።

ጥያቄው ከሕዝብ የመነጨ የሕዝብ ጥያቄ ነው። ገለልተኛ አጣሪ ኮሚቴ ተቋቁሞ የጨረታ ሂደቱ፣ አሸናፊው የተመረጠበት መስፈርት፣ ተገኘ የተባለው የውጭ ምንዛሪ ምንጭ፣ የአውቶብሶቹ ዋጋና የጨረታ ኮሚቴው ገለልተኝነት ወዘተ ኦዲት ሊደረግ ይገባል። ሂደቱ ኦዲት ተደርጎና ሀቁ ተጣርቶ ውጤቱ በግልጽ ለሕዝብ መቅረብ አለበት።

ይህ ሳይሆን ቀርቶ መርጦናል የምትሉት ሕዝብ ላቀረበው ፍትሐዊ ጥያቄ ጆሮ ዳባ ልበስ በማለትና በካድሬ ትርክት ጥያቄውን ለማድበስበስ መሞከር ጥርጣሬውን በሐቅ ላይ የተመሰረተ መሆኑን ከማረጋገጥና ብሶትና ጥላቻውን ከማባባስ ውጭ ፋይዳ ቢስ ጥረት ነው።

ይህ ደግሞ ለዘመናት የለመድነው "የምን ታመጣላችሁ" ማን አለብኝነት ስለሆነ ጊዜ ይፍጅ እንጂ ትናንት በሌላው ላይ የጠቆመ ጣታችሁ ተራውን በራሳችሁ ላይ ጠቁሞ በሙስና እንደሚፋረዳችሁና ታሪክ እራሱን እንደሚደግም ጥርጥር የለኝም ?!

በመሰረታዊነት የሚነሱና ሕዝብን ለበቂና አስተማማኝ ጥርጣሬ ከሚዳርጉ መነሻዎች በጥቂቱ

-ቻይና ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ባላት ኢኮኖሚያው ትብብርና (Bilateral ) የሁለትዬሽ የንግድ ግንኙነት መሰረት ቀጥታ ከአምራቹ ጋር ተደራድሮ አውቶብሶቹን መግዛት እየተቻለ ከሁለተኛ አቅራቢ መገዛቱ ?

- መንግስት ማቅረብ ያልቻለውን ከ70 ሚሊየን በላይ( በብሔራዊ የምንዛሪ ተመን መሰረት) የሆነ ዶላር የጨረታ አሸናፊው ማቅረባቸው፣ እንደ ብቸኛ አቅራቢ መወሰዳቸውና የዶላሩ ምንጪ አለመጠቀሱ ?

- ከ3.8 ቢሊየን ብር ወይም ከ70 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የ200 አውቶቡስ ግዥ ዓለም ዓቀፍ ጨረታ አለመውጣቱ፣ ወጥቶም ከሆነ ውጤቱ አለመገለጹ ?

- የተጠቀሱት ዓይነት የከተማ አውቶብሶች አንድ አውቶብስ ብቻ ለመግዛት ለሁለት የቻይና አምራች( Higer, dongfeng,) ላቀረብኩላቸው ጥያቄ የተሰጠኝ ዋጋ ከ 80 ሺህ እስከ 130,000 (ልዩነቱ በሚገጠምላቸው አክሰሰሪና አውቶማቲክና ማንዋል ይመሰረታል) ዶላር የሚደርስ ሲሆን መስተዳድሩ ግን የአውቶብሶቹ ብዛት 200 ስለሆነ የመደራደርና ዋጋ የማስቀነስ አቅም እያለው ገዛኋቸው የሚለው ከ350,000 ዶላር በላይ ወይም ከ3 እጥፍ በላይ መሆኑ ? ወዘተ በጣም ጥቂቶቹ ናቸው።
https://amharic-zehabesha.com/archives/180040

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...