Saturday, September 30, 2023

የአገዛዙ ሰራዊት ጭካኔ ቃላት የሚገልጹት አይደለም። እውን የኢትዮጵያ ማህጸን ያፈራችው ሰራዊት ነው? - መሳይ መኮንን
እጅግ የሚሰቀጥጡ ነገሮችን እየሰማን ነው።

በወልዲያ በሆስፒታል ህክምና ላይ ባለ አንድ የፋኖ ታጣቂ ላይ አንገቱን በማረድና በተሽከርካሪ ጎማ በመጨፍለቅ የፈጸሙት ጭካኔ ለታሪክ ተመዝግቦ ይቀመጥ። በማዕከላዊ ጎንደር ከፍተኛ ሽንፈት የገጠመው የአገዛዙ ሰራዊት 12 አርሶአደሮችን በመረሸን ብልታቸውን ቆርጦ ሜዳ ላይ በትኖ የሄደበትም አሰቃቂ ድርጊት ነገ ፍርድ የሚያገኝ እንደሚሆን አልጠራጠርም።

የፋኖዎች ተግባር በተቃራኒው አስደማሚ ነው። ማርከው፡ አብልተው፡

ቁስለኛ አክመው፡ የፈለገ አብሮአቸው እንዲታገል፡ ያልፈለገ ደግሞ መታወቂያ እንዲሰራለት ተደርጎ ወደ ቤተሰቦቹ የሚሸኝበት ሁኔታ ልብ ይነካል። የእናት ሆድ ዥንጉርጉር ነው እንግዲህ። አንዱን ለቅዱስ ተግባር ይፈጥረዋል። ሌላውን የሴጣንን ባህሪ ያለብሰዋል።

ቪዲዮው በቴሌግራም ቻናላችን ተለቋል ጆይን እያላችሁ ተቀላቀሉ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186117
በአዲስ አበባ ከተማ  የማንነት ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት ያለው አቋም
ነሓሴ 9 ቀን 2011 ዓም(15-08-2019)

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያም አዲስ አበባ ነች!

ማንኛውም በመንግሥታዊ ስርዓት የሚመራ አገር ሥርዓተ መንግሥቱን በአንድ አካባቢ በቆረቆረው ከተማ  መዘርጋቱ እንግዳ አይደለም።መንግሥት ወይም  ስርዓት ያለመንበር ወይም ማእከል ወይም ያለከተማ ሊመሰረት አይችልም።የሁሉም አገር ስርዓትና የከተማ አመሰራረት ታሪክ ጊዜና ቦታው ቢለያይም ተመሳሳይ ነው።

ኢትዮጵያ መንግሥታዊ ስርዓት መስርታ እንደ አገር ከተዋቀረችበትና በተጓዘችበት ታሪኳ ሁኔታው ባስገደደውና በፈቀደው ምክንያት በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ቦታዎች  የአስተዳደር  ወይም የመንግሥት ተቋማት መቀመጫ ማእከላትን መስርታ ፖለቲካዊ፣ታሪካዊ፣ባህላዊና ኤኮኖሚያዊ ግባቶችን አከናውናለች።ከነዚህም ቀደም ብለው በገናናነታቸው ከሚታወቁት የጥንት  ከተማዎች መካከል አሻራቸው ያልጠፋው፣የአሁኑ ትውልድ የሚኮራባቸውና የዓለም ሕዝብም በታሪክ ቅርስነታቸው ዕውቅና ሰጥቶ የቱሪዝም(የጉብኝት ስበት) ያገኙት የአክሱም፣ የጎንደር እንዲሁም የላሊበላ…ወዘተ ከተማዎች ምሳሌዎች ናቸው።እነዚህ ከተማዎች የከባቢ ነጠላ ጎሳ ብቻ የሚኮራባቸውና የግሌ ናቸው ብሎ ለመቆጣጠር የሚፈልጋቸው ሳይሆኑ የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ይዞታዎች ነበሩ፣ናቸውም።

የከተማዎች ምስረታና ከቦታ ቦታ መቀያዬር በእድገትና በታሪክ አጋጣሚ የሚከሰት፣በተለይም በባላባታዊ ስርዓት የኖረ አገር በሚደረገው የሥልጣን ዝውውር አዲስ መጡ በተነሳበትና ሥልጣኑን በዘረጋበት አመቺ በሆነ ቦታ የመንግሥቱን መዋቅር መዘርጋቱ የተለመደ በመሆኑ ከዘመነ መሳፍንት በዃላ ኢትዮጵያን በአንድ ስርዎ መንግሥት ስር ለማስተዳደር ዕድልና ችሎታ የነበራቸው አጼ ሚኒሊክ አዲስ አበባን እንደገና ወደ ታሪካዊ ቦታዋ መልሰው፣የአገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆረቆሩ።

አዲስ አበባ ስትቆረቆርም ሆነ ከተቆረቆረች በዃላ የአንድ ነጠላ ጎሳ ንብረትና ይዞታ ሳትሆን የሁሉም ክፍላተሃገር ተወላጅ በህብረት የገነባት፣የኖረባት ከተማ ነች።አሁን ለደረሰችበት ለከተማዋ እድገት ደረጃ ሁሉም ዜጋ፣ሁሉም ክፍላተ ሃገር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እውቀቱን፣ጉልበቱን ሃብቱን፣እንዲያም ሲል ህይወቱን ገብሮላታል።ከየክፍላተ ሃገሩ ሕዝብ በግብር መልክ የሚሰበሰበው ገንዘብ ከፍተኛው ድርሻ ለዚሁ ተግባር ውሏል።ስለሆነም ሁሉም ክፍላተ ሃገር በአዲስ አበባ ላይ የባለቤትነት ድርሻ አላቸው።ጥያቄው የተወሰነ ስብስብ የሚያነሳው ብቻ ሳይሆን ሕዝባዊና አገራዊ ጥያቄ ነው።

አዲስ አበባ የሸዋ ክፍለሃገር ዋና ከተማ፣የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር መናገሻ ከመሆኗም በላይ የአፍሪካ ህብረት መሰረቱን የጣለባት ያፍሪካውያን መዲና ናት። የብዙ ጎሳ ፣ቋንቋ፣እምነት፣ታሪክ፣ባህል የሚንጸባረቅባት ኢትዮጵያዊ ከዳር እስከዳር ወጥቶ የሚገባባት፣የሚኖርባት ፣የአገሪቱ ያስተዳደር መዋቅሮች የተተከሉባት፣የውጭ አገር ዜጎች ሳይቀሩ በነጻነት የሚስተናገዱባት የሁሉም ዓለም አቀፍ ከተማ ናት።አዲስ አበባ እንደስሟ ህብረቀለማዊ ውበቷ የተለያዩ ጎሳ ተወላጆች የሆኑ ኢትዮጵያውያን በሰላምና በአንድነት የሁላችንም ከተማ ብለው ስለሚኖሩባት ነው።

አዲስ አበባን ከኢትዮጵያ ኢትዮጵያንም ከአዲስ አበባ ነጥሎ ማዬት አይቻልም።የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጾች ናቸው። አንዱ ከሌላው ተነጥሎ ብቻውን አይኖርም።

የአንድን አገር ዋና ከተማ እንደግል መሬት መቁጠርና የእኔ ብቻ ነች ብሎ ሌላውን አሶግዶ ጠቅልሎ ለመያዝ መስገብገብ ከጅልነትም በላይ ጅብነት ነው። ስለከተማ ምንነትና ስብጥርነት ያለማወቅ ድንቁርና  ነው።ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተካሮ የመጣው  በኦነግ ግንባር ቀደምትነት የሚመራው የኦሮሞ ጎሳ አክራሪዎች ሁሉም የኛ በሚል  የይገባኛል ጥያቄና የሚፈጽሙት የማፈናቀል እርምጃ ከዚህ የተለዬ አይደለም። አገራት ድንበር ዘለል በሆነ ዓለም አቀፋዊ ፖለቲካ ላይ ሲረባረቡ እኛ ኢትዮጵያውያን መንደር ተኮር በሆነ የጎሳ ጭቅጭቅና ዃላ ቀር ፖለቲካ ላይ ተዘፍቀን ጊዜና ጉልበታችንን ስናባክን ለሚያዬን መሳቂያና መሳለቂያ ከዚያም በላይ በመዋእለ አራዊት(ዙ )ውስጥ ያለን አውሬዎች ሳንመስለው አንቀርም።በ21ኛው ክፍለ ዘመን ዓለም እየተቀራረበ ሲሄድ የእኛው ወገኖች ለመራራቅ ፣በጎሳ ተዋረድ በመሬት ቅርምት ግብግብ መግጠማቸው ያሳፍራል።በታሪክም አስነዋሪ ምዕራፍ ይይዛል።አዲስ አበባ የመካከለኛው ወይም የፌዴራሉ መንግሥት መቀመጫ እንጂ አንድ ጎሳ የሚያዝባት ክልል መሆን አይኖርባትም።ክልል በራሱ ሌላውን የሚያገልና  ከባለቤትነት የሚነጥል  እኩይ ዓላማ የወለደው ለአገራዊ አንድነት አደጋ የተሸከመ መሰሪ አደረጃጀት ነው።በአጠቃላይ  በተለይም ጎሳንና ቋንቋን መሠረት ያደረገ ክልል መወገዝና መወገድ ያለበት እንጂ ለሰላምና ለዕድገት የሚጠቅምና  ሊወዳደሩበት የሚገባ ገንቢ የእውቀት ምልክት  አይደለም።በአገራችንም ላይ የሚታዬውን ቀውስ ያመጣው የጎሳን ፖለቲካ ተከትሎ የሰፈነው የክልል አገራዊ አወቃቀር ነው።

የኢትዮጵያ ክፍላተ ሃገር ህብረት አዲስ አበባን እንደግል ወይም እንደ አንድ ጎሳ ንብረትና መኖሪያ አድርጎ ሌላውን ባይተዋር በማድረግ የሚከናወነውን የማፈናቀል እርምጃ ፣የከተማዋን ሕዝብ ስብጥርነት(ዴሞግራፊ)ለመለወጥ ሚዛኑ ወደ አንድ ጎሳ እንዲያጋድል የማድረጉን ሂደት፣ለዚያም ሲባል የከተማዋን አስተዳደር በአንድ ጎሳ (በኦሮሞው)ተወላጆች መዳፍ ስር እንዲወድቅ የማድረጉን ሴራ በቅጡ ያወግዛል።ይህ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን የማፈረስ ደባ እንደሆነ ይገነዘባል።ኦነግና ተባባሪዎቹ አገር የመመስረት እኩይ አላማና ነባሩን የማፈናቀል የቆዬ እቅድ ሥልጣን ላይ በወጡት አባሎቹ በስልት የማከናወኑ ሂደት በቀላሉ የሚታይ አይደለም።ነዋሪውን ኦሮሞ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ ችሎ የማያሰራውን ሕንጻ እንዲያሰራ በማስገደድ ቦታውን በመንጠቅ፣በንግድ ላይ የተሰማራውን በማይችለው የግብርና የቤት ኪራይ ዕዳ ውስጥ አስገብቶ በማባረር አዲስ አበባን ፊንፊኔ ብሎ ለመሰዬምና ለመቆጣጠር የተቀመረውን ስልታዊ ዘመቻ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድነት እንዲከላከለው ጥሪውን ያቀርባል።

የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ አበባ ነዋሪ መርጦና ፈቅዶ በሰየመው አካል መሆን እንዳለበት ያምናል።ስለሆነም አሁን በከተማዋ አስተዳደር ወንበር ላይ የተቀመጡትና ሕዝብ ያልመረጣቸው ባለሥልጣኖች ሳይውል ሳያድር ቦታውን የአዲስ አበባ  ሕዝብ ለሚመርጠው አካል እንዲያስረክቡ እስከዚያው ድረስ ከከተማው ሕዝብ የተውጣጣ ጊዜያዊ የከተማ አስተዳደር እንዲመሰረት ይጠይቃል።ይህ ካልሆነ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ሕዝብ አሁን ስልጣን ላይ ላለው ለማይወክለው አስተዳደር ትዕዛዝ ተገዢ እንዳይሆን፣በኢትዮጵያ አንድነት የሚያምነው የፖለቲካና የሲቪክ ድርጅት፣እጅ ለእጅ ተያይዞ ለዚህ አገራዊ ጥያቄ ቅድሚያ ሰጥቶ እንዲታገል  ጥሪ ያደርጋል።

አዲስ አበባን ከጎሰኞች ሴራ ማዳን ኢትዮጵያን ማዳን ነው፣፤ለዚያ ግብ ከሚታገሉት አገር ወዳዶች፣የፖለቲካ ድርጅቶችና ሕዝባዊ(የሲቪክ)ድርጅቶች ጋር የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት አብሮ እንደሚቆም ያረጋግጣል።

አንድነት ሃይል ነው!!

የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት።

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/186123
Violation of Article 23(c) of the Hague Convention IV (1907) by Ethiopian Government soldiers
By Yuri Tadesse

Fano Mola Melaku had been engaged in a fierce battle against forces loyal to Abiy Ahmed, the Ethiopian Prime Minister. In the heat of combat, he was captured and sustained grave injuries that required immediate medical care. He was subsequently transported to Woldia Hospital, a place where one would expect the sanctity of medical treatment to be upheld.

As doctors worked tirelessly to save Fano Mola Melaku's life, a horrifying interruption occurred. A group of Ethiopian soldiers stormed into the hospital, their voices resonating with disdain for the wounded Amhara fighter.

Despite the soldiers' menacing presence and their attempts to stop the medical treatment, the doctors at Woldia Hospital remained resolute in their commitment to their professional oath. They valiantly explained that their duty was to provide medical care to anyone in need, regardless of their affiliation or origin. Their dedication to saving lives clashed starkly with the soldiers' sinister intentions.

The soldiers, unmoved by the doctors' pleas and ethical stance, resorted to brutality. They forcibly removed Fano Mola Melaku from his hospital bed, using a bedsheets as a crude means of restraint. The wounded fighter was then taken to Woldia Stadium, where countless other Amhara prisoners were being held.

In front of a captive audience of fellow prisoners, Fano Mola Melaku was subjected to a savage beating. Shockingly, the torment did not end there. In a gruesome act, he was beheaded in plain sight, further intensifying the horrors of the situation.

The brutality continued as the soldiers took his lifeless body to the streets, where they callously drove a car over his head and body until his remains were indistinguishably mixed with mud. This depraved display of inhumanity is a stark reminder of the disregard for human dignity that unfolded in Woldia that day.

Fano Mola Melaku's family, unaware of the horrors their loved one had endured, received his lifeless body covered in a blood-stained bedsheet, along with a stern warning not to uncover it. Overwhelmed by grief and curiosity, some family members could not resist and unveiled the gruesome truth—a piece of human flesh mixed with mud.

This incident constitutes a direct violation of Article 23(c) of the Hague Convention IV (1907), which explicitly prohibits the killing or wounding of an enemy who has laid down their arms, surrendered at discretion, or is incapacitated. The silence of the international community in the face of such atrocities is concerning and raises questions about accountability.

 

The killing of Fano Mola Melaku at Woldia Hospital is a grim reminder of the atrocities being committed in Ethiopia's ongoing conflict. It serves as a call for the world to break its silence and demand justice for the victims of this brutal violence. The Ethiopian government must be held accountable.

ጉድ ስሙልኝ pic.twitter.com/Pn7UE7evdm— Arkani Fano (@Abby70435267) August 20, 2023

 

@EthioHRC

@ocaorg

@amnesty

@hrw

@AJEnglish

@BBCNews

@CNN

@AFP

@UNHumanRights

@UNESCO

@EthioHRC

@USEmbassyAddis

@MWLOrg_en

@CPJAsia

@CPJ_Eurasia

@ashenafi_meaza

@pen_int

@pressfreedom

@CPJAfrica

@CPJAmericas

@AbiyAhmedAli

@GPEthiopia

@AAA_Amhara

@USEmbassyAddis

@UKinEthiopia

@EthiopiaEU

@MikeHammerUSA

@TiborPNagyJr

@CohenOnAfrica

@AnaMartinsGomes

@JosepBorrellF

@DanielBekele

@FRANCE24

@BBCAfrica

@AJEnglish

@washingtonpost

@AFP

@USEmbassyAddis

@StateDept

#WarOnAmhara #AmharaGenocide #FreeMeskeremAbera #FreeAmharaDetainees
https://zehabesha.com/violation-of-article-23c-of-the-hague-convention-iv-1907-by-ethiopian-government-soldiers/

Friday, September 29, 2023

የሻሸመኔ ህዝብና መስቀል፥ 7 አገልጋዮች ተገደሉ | ፋኖ አለፋ ጣቁሳ ላይ ድሉን አበሰረ!
 

https://youtu.be/ZGJLRYzPiOI?si=MH40ak2mNN8-bbJa

 

https://youtu.be/tzKjkkzryqo?si=BlUYsJUO5lRt384y

 

የሻሸመኔ ህዝብና መስቀል፥ 7 አገልጋዮች ተገደሉ | ፋኖ አለፋ ጣቁሳ ላይ ድሉን አበሰረ!
https://amharic-zehabesha.com/archives/186082
ፋኖ፣ አራሽ ተኳሽ ቀዳሽ (በ ራሴላስ ወልደማርያም)
የዚህ ጽሁፍ ሀሳብ የመጣልኝ አንድ የሀገራዊ ትግሉን ለማንቀሳቀስ በተደረገ ውይይት ላይ አንዳንድ ሰዎች እየተነሱ “እነሱ እንዲህ ቢያደርጉ” የሚሉ ሀሳቦች ሲሰነዝሩ ነበር። “እኔ ምን ላድርግ” ሳይሆን እነሱ የሚለው ሳናውቀው ውስጣችን ገብቷል።

ፋኖ ከጅምሩ ይህ ሀሳብ አደጋ እንዳለውና “ከነጻ አውጪና ነጻ ወጪ ትርክት” መፋታት አለብን በማለት ብዙ ተወያይቷል። ትግሉ ለውጥ ማምጣት ካለበት የኢትዮጵያ ህዝብ እያንዳንዱ “አራሽ፣ ተኳሽ፣ ቀዳሽ” መሆን አለበት ተባለ። ይህ ጥልቅ ፍልስፍና የቋጠረ ጽንሰ ሀሳብ ነው። ለፋኖም ፈጣን እድገት “ እነሱ ይሄንን ቢያደርጉ” ከሚለው እሳቤ ተላቆ እኔ እኛ ምን እናድርግ ወደሚለው ስላደገ ነው።

የኢትዮጵያ ህዝብ ለሶስት ሺ ዘመን በነጻነት የኖረው ከገነት ጦር ትምህርት ቤት ወይንም ከሀረር አካዳሚ በተመረቁ መኮንኖች ሳይሆን በራሳቸው መተማመን ባላቸው “አራሽ፣ ቀዳሽ እና ተኳሽ” ዜጎች ነበር። በሰንበት ነጭ ለብሰው ከነሱ በላይ ሀያል ልኡል ፈጣሪ አለ ብለው ተንበርክክው የሚጸልዩ የሚቀድሱ፣ ግፍ፣ ሀጥያት፣ ጭቡ መዘዝ አለው ብለው የሚያምኑ።  በራሳቸው ላይ ሊደረግ የማይፈልጉትን በሌላ ላይ የማያደርጉ፣ ትልቅ የሞራል ልዕልና ያላቸው ሰዎች በመሆናቸው ነበር።

በአዘቦት ቀን ደግሞ ቁምጣቸውን ታጥቀው ሞፈራቸውን ጨብጠው አፈር የሚገፏ፣ አርሰው የሚያበሉ ሲሆኑ ሀገር ሲወረር፣ ፍትህ ሲጓደል ደግሞ ጭስ የጠጣውን ጎራዴ፣ ጋሻና መውዜራቸውን ይዘው የሚዘምቱና ለነጻነታቸው ማንም ሳይሆን እራሳቸው ብቻ እንደሆኑ የተረዱ ሰዎች ስለነበሩ ነው።

ዘመናዊ የአውሮፓውያን ትምህርት ሊያጠፋ የሞከረው ይሄንን ነው። ዘመናዊ ጦር ተቋቋመና ተኳሽነት ለሆለታና ለሀረር አካዳሚ ሰዎች ብቻ ይተው ተባለ።

ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተቋቋመና ገበሬ በየ ጥላው ስር፣ በየ ገዳሙ፣ በየ የኔታ ታዛ ስር ሀሁን መቁጠር ዳዊት መድገም ቀረ። ትምህርት ለራስ ጥቅም መሆኑ ቀረና ተቀጥሮ ሌላን ለማገልገል ሆነ።

ሁለቱ ተወስደው ለህዝቡ የተተወው አፈር መግፋቱ ብቻ ሆነ። በዚህ ምክንያት በማጨው፣ በሱማሌ ጦርነት፣ በኤርትራ አማጭ፣ በህወሀት ታጣቂ የሚሸነፍ። እንደነ ብርሀኑ ጁላ አይነት አፈሙዝ ሲያዩ እጃቸውን ወደላይ የሚሰቅሉ የፈሪዎች መሰባሰቢያ ሆነ። በዚህ ምክንያት በወያኔ ተሸንፎ ተበተነ። አሁንም ይህ ነው ጉዞው።

የሚያሳዝነው  ፊደል የቆጠረው፣ ሀረር የጦር አካዳሚ የገባው አባቱን ገበሬ ወንድሙን ናቀ። ይሁንና ሁሌም ይህ ፊደል የቆጠረ ጦር ሲሸነፍ የሚጠራው ያው ገበሬውን ነበር። የሱማሌን ጦር ለማባረር ሶስት መቶ ሺ ህዝባዊ ሰራዊት ተመመ፣ ዘመተ፣ አባረረ።

የፋኖ ጽንሰ ሀሳብ አቀንቃኞች የጠፋውን የተናቀውን የተረሳውን “አራሽ፣ ተኳሽ፣ ቀዳሽ” ጽንሰ ሀሳብ አቧራውን አራግፈው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ አራሽ ተኳሽ ቀዳሽ እንዲሆን ትምህርት ተሰጠ።

ቀዳሽ

ቀዳሽ ማለትም ቤተ ክርስቲያን ማገልገል ሳይሆን intelectual የሀሳብ የእውቀት ባለቤት መሆን ነው። በጥንታዊ ግብጽም scribe የሚባሉት በኢትዮጵያ ደግሞ የአይምሮ ስራ የሚሰሩት ቀዳሽ ይባላሉና።

አሁን ማሰብ መምራት ከኮሌጅ ሰርቲፊኬት የተስጣቸው ነጻ አውጪዎች ብቻ ሳይሆን ሁሉም ባንገቱ ላይ ጭንቅላት የተገጠመለት ሁሉ መሆኑን ፋኖዎች ተቀበሉ። ስለዚህ በየቦታው የነ ብርሀኑ ጁላን ጦር እንደ ቆቅ የሚያስደነብረው እያንዳንዱ ፋኖ ሀሳቢና የሀሳብ ሰው በመሆኑ ነው። ከላይ ወደታች፣ ከመሪ፣ ከፓሊት ቢሮ ከነጻ አውጪ ሊቀመንበር ጠባብ ጭንቅላት የሚመነጭ ሳይሆን ከእያንዳንዱ የፋኖ ታጋይ የሚመነጭ ነው

ለዚህ ነው ዛሬ ከደንብ ልብሱ በስተቀርና ኮኮቡ ውጪ እያንዳንዱ ፋኖ ከተማራኪው ብርሀኑ ጁላ ወይንም ህወሓት በጉዲፈቻ ካሳደገው ጄኔራል አበባው የማያንሰው። የሀሳብ ሰው/ቀዳሽ/ ያስባል፣ ያቅዳል፣ ይተገብራል። በጦርነት መሀከል ለውጥ ሲመጣ አስቦ ራሱን አሰላለፍ ይቀይራል። አለቃው መሪው በዚህ ሂድ በዚህ አጥቃ የሚለው አይጠብቅም። ለዚህ ነው ትግሉ ሲጀመር የተንቀሳቀሰው 55ሺ ፋኖ እንደ ተራ ወታደር ሳይሆ እንደ 55ሺ ጀነራል የተንቀሳቀሰው። በ6 ቀን ውስጥ የመሳሪያ መጋዘን ዘርፎ፣ እስር ቤት አፍርሶ እስረኛ ነጻ አውጥቶ የብአዴንን መዋቅር አፈራርሶ የተመለሰው። ሁሉም ስለሚያስብ ተናቦ 54 ከተማ ተቆጣጥሮ ያለ ጀነራልና ኮለኔል ትዕዛዝ ተጠቃቅሶ ከተማን ጥሎ የወጣው።

ፋኖ ከመአከል በጀነራል ትዕዛዝ ሳይሆን በራሱ አይምሮ አስቦ አስልቶ ተከራክሮ ወስኖ የሚያጠቃ በመሆኑ መንግስት ከመአክል ወደ እዝ የሚፈስ መረጃ ያለው መስሎት እንቅልፍ አጥቶ ያድራል። ይሁንና የሚጠለፍም የሚደመጥም ከላይ ወደታች የሚፈስ መረጃ የለም።

ለዚህ ነው ፋኖ ለአብይ አንደርብ የሆነበት። ሲጥል፣ ሲገል፣ ሲቆጣጠር እንጂ በሬዱዮ ሲያወራ ሲንቀሳቀስ የማይታያቸው።

የፋኖ ትእዛዞች የሚተላለፏት በዋትስአፕ ይሆናል ብለው ኢንተርኔቱን ወ/ሮ ፍሬህይወት ታምሩ እንድታጠፋ ተነገራት። ይህም የፋኖ አመራር በስልክ ትእዛዝ ሲሰጥ ለማድመጥና ለማጨናገፍ ነበር። ይህ ውጤት አላመጣም፣  መብረቃዊ ጥቃቱ ቀጠለ። በስልክ ሀሙሲትን፣ ደንበያን፣ መራቤቴን፣ ምንጃርን፣ ደብረ ማርቆስን ጎንደርን ነገ ጥዋት እናጥቃ ሲባል በስልክ ለማድመጥ ነበር።  የፋኖ መብረቅ ሲመታ እንጂ ሲያጉረመርም አይሰማም።

አብይ ከዛ ፍሬ ህይውትን ስልኩንም አጥፊው አላት ስልኩም ጠፋ። ይህ ፋኖን ሳይሆን የብአዴን አሽመደመደው። በየቦታው ያለ የብአዴን ተቀላቢ ፋኖ በዚህ በኩል እየመጣ ነውና አምልጡ ብለው ማሳበቅ እንኳን የሚችሉበት መንገድ ተዘጋ።

ከዛ በላይ በአማራ ክልል ደሞዝ የሚከፈለው ሲቩል ሰርቪስ፣ ፓሊሱ፣  ዩኒቨርስቲ መምህሩ፣ የባንክ ሰራተኛው፣ ደህንነቱ፣ ሰላዩ በኢንተርኔትና በስልክ መዘጋት ከስራ ውጪ ሆነ። መንግስት አይኑን ጨፍኖ የገባበት ጦርነት ትጥቅ ማስፈታት ቀርቶ ወደ ማስታጠቅ ተቀየረ።

በጠባብዋ በአብይ ጭንቅላት የሚመራው ትግል ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔትና ስልክ በመዘጋት ብአዴን እጅና እግሩ ታስሮ በየ ቢሮው እንዲቀመጥና  ስለ ፋኖ ሲያማ እንዲውል አደረገው።  ስልክ መዘጋት ይልቁንም ፋኖን ወደ መንፈስነት ቀየረው። በትናንሽ የስልክ ሰላምታና ጭውውት መሀል የምትገኘውን ቆሎ፣ ፍሬ ልኬልሀለው ወዘተ ፍንጭ ጠፋች።

የብአዴን ካድሬዎች የወታደራዊ ሬዲዮ ይሰጠን ብለው ቢጠይቁ ብርሀኑ ጁላ ስትማረኩ የሬድዮ መገናኛ ለፋኖ እናስታጥቀው  ነወይ የምትሉት ብለው እንቢ አሉ። ስለዚህ ብርሀኑ ጁላ አይኑን ጨፍኖ ጆሮውን በጥጥ ጠቅጥቆ ወደ አማራ ክልል የሚልከው ሰራዊት በሚያሳዝን አይነት መንገድ እየረገፈ ነው።

ፋኖ በራሱ አሳቢ ማለትም ቀዳሽ ባይሆን ኖሮ ግንኙነት ሲቋረጥ ትዕዛዝ ሲጠብቅ  ይጠቃል፣ ይመታል፣ ይፈርሳል ብለው ነበር። ይሁንና ጠባቂ ሳይሆን አሳቢና ወሳኝ በመሆኑ ይሄው ትግሉ ተፉጠነ እንጂ አልተዳከመን። እኛም የምንከታተለው ዛሬ ሌሊት አስር ሰአት ላይ ፋኖ አራት ኪሎን፣ ለገጣፎ ወይንም ደሴ እንደሚያጠቃ አናውቅም። ስለዚህ ሚስጥርም አይባክንም።

ተኳሽ

ሁለተኛው የኢትዮጵያ ህዝብ በዘመናዊነት ሰበብ እንዲጥል የተደረገው ተኳሽነትን ነበር። የግድ ከገነት ጦር ትምህርት ቤት፣ ከሁርሶ፣ ከብላቴ ወይንም ከብር ሸለቆ መመረቅ ለተኳሽነት ቅድመ ሁኔታ ተደርጎ ነበር።

የፋኖ መሪዎች ይህ ስህተት ነው የቀየሩት። የኢትዮጵያ ወቷደር ለመሆን  ለዘመናት አባት ለልጁ፣ ታላቅ ወንድም ለትንሽ እያስተማረ እንጂ ልጁን ሆለታ ወይንም ብላቴና ልኮ አይደለም የሚያሰልጥነው።  ተኩስ የሚያስተምረው አባቱ አጎቱ እንጂ ግድ የሁርሶ መቶ አለቃ ወይንም ሻምበል አይደለም።  ስለዚህ ስልጠና በግድ በዳስ ተቀምጦ ግራ ቀኝ ሰልፍ በመማር፣ ሰላምታ መስጠት ልብስ መተኮስና ስልፍ ማሳመር ሳይሆን መፍታት መግጠም፣ ትንፋሽን ዋት አድርጎ አልሞ መተኮስ ነው። ይህ ደግሞ አባት ለልጁ እውቀቱንም ጠመንጃውንም የሚያወርሰው ብሂል ነው። ስለዚህ የፋኖም ስልጠና በየቤቱ እንዲሆን ተወሰነ።

መንግስት ስልጠና የፈቀደበት ግዜ በምንጃር፣ በቡልጋ፣ በደብረብርሀን፣ በደሴ በጎንደር ወዘተ በአደባባይ ስልጠና ተደርጓል። ከዛ አብይና አበባው ዘመነ ካሴን እንገላለን ፋኖን ትጥቅ እናስፈታለን ብለው ከዘመቱበት ቀን ጀምሮ ስልጠና ባደባባይ ተከለከለ። ከዛ በአደባባይ በስታዲዮም ሳይሆን በቤት፣ በጓዳ፣ በሰፈር፣ በመንደር ሆነ። ለተኩስ ብቻ ቆላ ወርዶ በመተኮስ ሆነ።

ለዚህ ነው ይህ ሁሉ ፋኖ ከየት መጣ እስኪባል ድረስ የአማራን ከተሞችና ገጠሮች በአንድ ግዜ ያጥለቀለቀው። አባት ለልጁ ፋኖ ለጓዱ እሳት ዳር ቁጭ አርጎ ስልጠና ይሰጣል። አሁንም በየቤቱ በየመንደሩ ስልጠናው ቀጥሏል።  እድሜ ለብርሀኑ ጅሎ የነበረው የጥይትና ይክላሽ ችግር ተፈቷል።

ከጥይትና ክላሽ ቀጥሎ የሰው ቁጥር አስፈላጊ ነው። ይህ ችግር መንግስት ቀይ ሽብር በማወጁና በተቆጣጠራቸው ከተሞች በንጹሀን ላይ ነጻ እርምጃ በመውሰዱ የሰው ሀይል እጥረት የለም። ያመነበትም የፈራውም ፋኖን ተከትሎ ወጥቷል። የሚቀጥለው ዘመቻ በኮማንዶና ደረጃ በሰለጠነ ፋኖ ነው። ስለዚህ እንደ ጥንቱ ፋኖ የሀሳብ ሰው/ ቀዳሽ ከሆነ፣ አንድ ስው ተኳሽ ከሆነ ነጻነቱን ለመቀዳጀ አራሽም መሆን አለበት።

አራሽ

አራሽም እንደ ቀዳሽ ጥልቅ ጽንሰ ሀሳብ ከጀርባው አለ። ይሄም እራስን መቻል ነው (self sufficiency) ። ፋኖ ጠመንጃ ገዝቶ የሰጠው ስው የለም። የመጀመሪያዎቹ ስልጠናዎች ሲሰጡ ጠመንጃ የሌለው ስው አናሰለጥንም ተብሎ ብዙ ተመልሷል። ከዛ ሄዶ በሬውን ሸጦ፣ ባጃጁን ሸጦ፣ እቁብ ሰብስቦ፣ ዘመድ አዝማድ አስገድዶ ጠመንጃውን ገዝቶ ወደ ስልጠና የተመለሰው። ጎንደር የመጀመሪያው ህወሀትን ለማስቆም ሲዘምቱ ምንሽር፣ ክላሽ፣ መውዜር የያዙ ነበሩ።  የዛሬውን ቁጥር ባላውቅም  የደብረ ብርሀን ባህርዳር ጎንደርና ወሎ፣ጎጃም እና 54 ከተሞች ዘመቻ ሲካሄድ 55ሺ ክላሽ ታጣቂ ተንቀሳቅሷል። ይህንን ክላሽ የገዛለት ማንም የለም። ማስፈታትም ያልተቻለው ለዚህ ነው።

አራሽ ማለት እራሱን የሚመግብ እራሱን የሚያስታጥቅ እራሱን የሚያለብስ ማለት ነው።

ለዚህ ነው ፋኖ በውጪ እርዳታ ላይ ያልተመሰረተው። ግማሹ ንብረቱን ሸጦ፣ እቃውን ሸጦ ትጥቁን ቀለቡን ይዞ ወደ ጫካ የገባው። ለዚህ ነው የማይዘርፈው የማይቀማው። ባንክ መዝረፍ ወታደር ካንፕን ከመደምሰስ በጣም ቀላል ነው። ግን የባንክ ብር አላጓጓውም። እንዲያውም ባንክ እንዳይዘረፍ ዘብ ቆመ።

ህዝብም ይሄንን ስላወቀ አካፍሎ ያበላል ያስጠልላል ጥይት ይሰጣል።

ፋኖ ከባለ ሀብቶችና ከውጪ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ለማግኘት ብዙ ሞክሮ ነበር። አንድ ባለ ጸጋ አንድ ብር አልስጠውም፣ ጥቅማቸውን መንግስት ይቀማናል ብለው ፋኖም የትም አይደርስም ብለው ምንም አልረዱም። የዲያስፓራውም ድጋፍ ከድል ቦሀላ ተነቃቃ እንጂ ትግሉን ለማስጀመር የሚያስችል የሳተላይት ስልክ እንኳን የላከ የለም። አሁን ግን ተነቃቅቷል ሁሉም የሚችለውን እያደረገ ነው ። ይህንን ስል ቀድሞ ገብቶት ያገዘ የለም ለማለት አይደለም። ከጅምሩ የገባቸው ያላቸውን የረዱ አርቆ አሳቢዎች ነበሩ። ይሁንና ጥቂት ነው።

ፋኖ ግን ለድል የሚበቃው ቀዳሽ፣ ተኳሽ እና አራሽ የሚለውን የአባቶቻችንን ጽንሰ ሀሳብ አቧራውን አራግፎ ስለ ተላበስ ነው።  ይህንን ጽንሰ ሀሳብ 120 ሚሊዮኑም ኢትዮጵያዊ ሊያጠናው ሊረዳውና ሊለብሰው ይገባል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ ነጻ አውጪ መጠበቅ ማቆም አለበት። ነጻ እራስን ማውጣት እንጂ ማንም ነጻነትን አይሰጥም።

ስለዚህ ነጻነት የሚፈልግ ስው አራሽ መሆን አለበት። ይህ ማለት መሬት መቆፈር ሳይሆን በራስ ሀብት ጉልበትና ጥረት ላይ የተመሰረተን ትግል ማካሄድ ነው። ይህ እነሱ ብር ቢልኩ፣ ራዲዮ ቢልኩ፣ ቀለብ ቢልኩ፣ እንዲህ ቢያደርጉ ከማለት ያድነናል። ሁሉም እጅ እግር አለው። ባለው ሀብትና ጉልበት መታገል አለበት።

ሁሉም ለመብቱ ተኳሽ መሆን አለበት። ተኳሽ ማለት ቃታ መሳብ ብቻም አይደለም። የተግባር ሰው መሆን ማለት ነው። ጸሀፊ በብእሩ፣ ዶ/ር በመርፌው፣ የህግ ባለሞያው በጥብቅናው፣ መምህሩ በማንቃት፣ ነጋዴው በብሩ፣ ውጪ ያለው በሰልፍ በተቃውሞው በመዋጮው፣ ወታደሩ አልታዘዝን ወንጀል አልፈጽምን በማለት፣ አቃቤ ህጉ በሀሰት አልከስም፣ ዳኛው አልፈርድም በማለት ነው። ተኳሽ ማለት ይህ ነው። እኔ ፋኖ ነኝ ማለት በዚህ ነው።

አራሽ ደግሞ እነሱ እንዲህ ቢያደርጉ ሳይሆን እኔ ምን ላድርግ። ለነጻነቴ መብቴ ሀገሬ ወገኔ ባንዲራዬ ምን ላድርግ ማለት ነው። ዛሬ መቶ ብር የረዳ ሁለት ጥይት ገዛ ማለት ነው። ነጻ የምንወጣው ሁላችንም አራሽ ተኳሽ ቀዳሽ ስንሆን ብቻ ነው። እነሱ እንዲህ ቢያደርጉ ለ50 አመት ተሞክሮ ነጻነት አላመጣም።

ስለዚህ እርሶስ ለመብቶና ነጻነትዎ አራሽ ተኳሽ ቀዳሽ ለመሆን ተዘጋጅተዋል? ቢዘጋጁ ይሻላል። የሩዋንዳ የፓል የካጋሜ ፓትርዬቲክ ፍሮንት ወደ ኪጋሌ ሲጠጋ የሁቱ ሚሊሻዎች 900 ሺ ንጹሀን ቱሲዎችን አርደው ጠበቋቸው። አሁንም እነ አዳነች አቤቤና እነ ሽመልስ አብዱሳ አብዮት ጠባቂ እያሰለጠኑ ያሉት ሊያርዷችሁ ነውና ብትዘጋጁ ከመታረድ ትድናላችሁ።

ዝግጅቱ ድግሞ ቀላል ነው። መጀመሪያ ቀዳሽ መሆን ነው። ይህ ማለት ለራስ ለሚስት ለልጅ ህይወት ፋኖ ግንቦት ሰባት ኢህአፓ ሳይሆን እራስ ማሰብ አለብህ ማለት ነው።  የአዳነች አቤቤና የሽመልስ ልዩ ሀይል ለጭፍጨፋ ሲመጣ ተስልፌ እታረዳለሁ ወይስ መጥረቢያዬን ይዤ በሬን ዘግቼ ልጆቼን አድናለሁ ብሎ ማሰብ ማለት ነው። ስለዚህ የቤት የሰፈር የመንደር የቀበሌ የከተማ የመከላከል እቅድ በየአንዳንዱ ጭንቅላት መጎልበት አለበት። እነሱ እንዲህ ቢያደርጉ በህይወት አያስቀጥልህም። ከወለጋ ተማሩ። መንግስት እንዲህ ቢያደርግ፣ ሰራዊቱ ቢመጣ፣ የአለማቀፍ ሀይል ቢያወግዝ እያሉ ታረዱ በዶዘር ተቀበሩ። መጨረሻው ከራሳቸው በቀር ማንም እንደማይደርስላቸው ሲረዱ፣ ዱላቸውን ዘነዘናቸውን ማጭዳቸውን ታጥቀው እራሳቸውን መከላከል ገቡ። ይሄው የጅምላ ግድያውን አስቆሙ።

ለነገ አትበል። ነገ ጥዋት ሚስቴል ሊያርድ ልጄን ሊደፍር ሀይል ቢመጣ ምን አደርጋለሁ ብለህ ጠይቅ። ከዛ ከጎረቤትህ ከሰፈርህ ሰው ጋር ሆነህ እራስህን ልጅህን ሚስት እንዴት ለመከላከል እንዳለብህ አስብ ተዘጋጅ። ያልጠረጠረ ተመነጠረ ተብሏልና እንዳትመነጠር። ፋኖ የተፈጠረው ያደገው ወለጋ ላይ የሚያርደው የትልጠቀ ሀይል ቢመጣ ምን አደርጋለሁ ብሎ ስለጠየቀ ነው። ይህንን ሲጠይቅ መልሱ መዘጋጀት፣ መታጠቅና መታገል መሆኑ ቁልጭ ብሎ ታየው። አብን ኢዜማ መንግስት ይጠብቅብል ቢል ይትልረድ ነበር።

በድጋሜ የአዲስ አበባ ናዝሬት አሰላ ጎባ ጅማ ድሬደዋ ሻሸመኔ ህዝብ ከወለጋ ሰዎች ተማሩ። መንግስትን አምነው ታረዱ። ቁርጣቸውን ሲያውቁ ግን አራሽ፣ ተኳሽ፣ ቀዳሽ ሆነው እራሳቸውን እየተከላከሉ ነው።

ስለዚህ ነጻ አውጪ የምትጠብቅ ሁሉ ተነስና እራስህን አደራጅ። አራሽ ተኳሽ ቀዳሽ ሁን። ይህንን አልሰማ ብለህ ብትታረድ በፌስ ቡክ ሻማ ይበራልሀል እንጂ ፍትህ አታገኝም። ንቃ!

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/186098
Ethiopia: Genital maiming and Male Rape as a Political Tool in ‘Oromo war’ against the Amhara people
Author Contact Information:

Girma Berhanu, Professor

Department of Education and Special Education (Professor)

University of Gothenburg

E-mail: Girma.Berhanu@ped.gu.se

 

INTRODUCTION

Since the war against the Amhara people started, horrific news has appeared in the media. The most recent is what the so-called Ethiopian army committed against young males of the Amhara region that is severing their genital organs. When talking about wartime sexual violence, it is primarily images of raped women and girls, of female victims of sexual slavery, of forced pregnancies or abortions, that come to mind. But what about men who are victims of castration, genital mutilation, of cigarette burns or of acid poured on the genitals? What happens now in the Amhara region can be called emasculation. It is the removal of both the penis and the testicles, the external male sex organs. The potential medical consequences of emasculation are more extensive than those associated with castration, as the removal of the penis gives rise to a unique series of complications. In any case, according to my observation, the crime being committed by the Ethiopian Army constitutes mainly genital mutilation.

Trending

Ethiopia on the brink of a new era: Addis Ababa awaits Fano’s liberation

 

In recent months, it has come to be recognized that male and female activists, prisoners of conscience, and critical journalists in Ethiopia have been sexually abused in detention. This abuse is not a deplorable ‘part and parcel’ of prison life among hardened criminals, but instead a calculated method of submission. In Ethiopia, torture and humiliation are a means to an end. Admittedly, we do not know how common this abuse is: few current or former prisoners are willing to disclose their experiences. Instances of rape, genital maiming and mutilation, and acts of sexual violence including sodomy are under-reported by both men and women. Male survivors of sexual violence are less likely than women and girls to disclose assaults (Callender & Dartnall 2011) due to a combination of cultural and religious reasons manifested through shame, confusion, and guilt. This ongoing study uses personal accounts and anecdotal evidence to investigate the alleged abuses. The limited data indicate that genital maiming and rape have been practiced in the Amhara region during the current war in an attempt to silence dissent and humiliate the victims, Amhara civilians. This study highlights the urgent need for the international community and local human rights organizations to address seriously the needs of victims of sexual violence such as genital maiming, rape, and other obscene and sadistic, ill-treatment in the Amhara region in amidst of the war, in detention centres in the Oromia region.  The human cost of silencing and the marginalization of survivors can only be estimated at present.

The project is underway and the conclusions that we can draw from this work are tentative. For many years during the TPLF regime, there have been rampant rumours that prison officials and interrogators in Ethiopia abused prisoners of conscience, journalists, and members of the opposition party. These prisoners have been exposed to unspeakable violations and are at the same time incapable of public expression in Ethiopia, where sexual abuse remains a taboo subject. Rape and the maiming of genital organs as a method of torture are part of this tragedy. Abuses are not only sexual. They are multifold: dehydration, starvation, and solitary confinement; refusal to provide basic medical care; ignoring cries for help; and varied forms of psychological abuse. We thought that such acts were a thing of the past, a distinct signature of Woyane’s thumb on Ethiopians willing to speak out.

However, currently, a similar but less recognized abuse is conducted in Oromia regional prisons and extensively in the Amhara region by the regime’s soldiers. I am compelled to write this article based on data collected from the Gojam area. The victims are Amhara civilians— 12 young male adults. They were injected with foreign materials into their penis. The purpose is still unclear. Are they injected with a virus? Is the purpose to make the penis dysfunctional and cause infertility? As I write this article, I am conversing with one of the 12 victims who happened to escape from the detention centre. He is now in hiding. We are trying to investigate the purpose and the foreign material inserted into their private organs. Such materials cannot be metabolized, and a foreign-body reaction occurs. As a result, health risks may need immediate intervention.

As may be remembered, a humiliating sexual assault was conducted on an Ethiopian Orthodox Church priest. The priest is from Yabello (Kibre Mengist), Oromia Regional State, and testified to the attempted sodomy by an Oromo police officer a few months ago. The video was viral on social media.

The recent wave of attacks on Amharas is on the verge of becoming a full-blown genocide. The war-torn Amhara Region has been cut from any means of communication, including the internet. Because the Government has recently declared a state of emergency in the Amhara region, many of these abuses have been hidden from view. Prime Minister Abiy Ahmed has imposed restrictions throughout the Amhara region and obstructed efforts by independent investigators, journalists, and humanitarian workers, making it difficult to verify accounts from the region. The situation has recently escalated even further, as Abiy Ahmed’s regime launched an all-out war against Fano in the Amhara region. This has created an ideal opportunity for the Oromo-dominated regime and army to launch a wide range of genital maiming and male rape as a political tool.

OBJECTIVE OF THIS STUDY AND CHALLENGES

The objectives of this study are (a) to document the magnitude of this tragedy; (b) to create public awareness; (c) to assist the victims; and (d) to encourage survivors to come forward and share their stories with researchers and human rights activists. As there is no possibility of obtaining recognizable justice in Ethiopia, this documentation is essential to helping the victims gain access to international judicial mechanisms. Survivors could file suit and pursue criminal prosecution and trials for both the perpetrators and those who ordered the sexual torture. It has been demonstrated on many occasions that the federal judiciary in Ethiopia lacks the independence and determination to prosecute these crimes. As a result, an international system would provide hope to the survivors and their families in pursuing criminal prosecution.  There are several challenges to realizing the above objectives and goals. The first is a lack of credible evidence. It is next to impossible to induce survivors to talk about their ordeals, so most of the evidence and data in this report are anecdotal. Some of the personal accounts lack rigor because survivors were not willing to share their experiences in detail. A second challenge lies in the ability to prove systematic abuse. Zawati (2007) observes, “The International Criminal Court Statute states that sexual abuse is a crime against humanity if they can prove that it was done in a systematic way”.

Theoretically, one ought to regard these atrocities or acts in their context and verify whether they may be regarded as part of an overall policy or a consistent pattern of inhumanity, or whether they instead constitute isolated or sporadic acts of cruelty.  The limited data in this study indicate that the atrocities are planned, systematic, procedural, and omnipresent. The study is still underway, but the limited findings show that obscene and sadistic forms of torture are used in prison against Ethiopians considered influential activists, the Orthodox faithful, Orthodox priests, and Amhara nationals.

The purpose of the abuse is purely to humiliate the victim and intimidate others. Sexual abuse has consequences far beyond the event itself. Harms include physical damage, psychological insults, sexually transmitted diseases, depression, and intrusive memories. In a country where psychological and psychiatric treatment, counselling, and emotional support are not common, it is very difficult for the survivors to reassemble their lives and to function as socially adequate and occupationally competent citizens.  The gravity of this problem can be even more complicated among male victims because of cultural beliefs and deep-seated traditions. A cardinal reflection and overwhelming surprise in this study is the widespread rumour among Ethiopians that sodomy is also practiced in detention centres by government agencies as a method of torture.  More research and investigation are required to substantiate such rumours. At present, the data are quite limited and diffuse. However, other forms of sexual abuse, such as genital maiming, rape, obscene, sadistic, and ill-treatment are documented practices. This is happening now in the Amhara region against civilians in multiple places. A 17-year-old young man in the Gojam zone, in the vicinity of Bahir Dar has his penis removed by the army members. His aunt was recently on the media describing their agony, demanding justice and medical treatment.

POSSIBLE PURPOSES BEHIND THESE ATROCITIES

Whether rape is conducted in the heat of war or within the cold boundaries of a prison, the purpose is to humiliate the victim and intimidate others. It may be to obtain information from a third party. These are the reasons why the authorities seem to condone or encourage the rapes, which are never purposeless. Rape is committed for a combination of motives including the exercise of power, the infliction of humiliation, and lust, and even the perpetrator is not likely to know which is predominant. Unwanted sexual activity, by its nature, is always humiliating and degrading, which is not necessarily the case for non-sexual assault. When it is carried out in an organized manner as we witnessed in the current war against the Amhara people it aggravates the humiliating and degrading treatment such that it can be considered torture. The evidence in this report testifies to the fact that Ethiopia has also become a hub of this evil practice which can be characterized as a true crime against humanity if victims dare to speak about their ordeals.

Reports of torture, sadistic cruelty, and other ill-treatment are never investigated and those suspected of criminal responsibility are never brought to justice. Criminal proceedings in Ethiopia continue to place the burden of proof on an individual complaining of torture, or other ill-treatment, something which flies in the face of international human rights law and standards. The law rightly places the burden of proof on the authorities to prove that confessions were lawfully obtained, but judges (extension of the corrupt Oromumma political system) continue to give primacy to evidence presented by a public prosecutor without questioning its legality and are failing to exclude evidence obtained under acts of enforced sodomy, other forms of sexual torture and ill-treatment. This is a hidden horror, untold by the victims and undocumented by local and international bodies— Human Rights Watch, Amnesty International, or investigative journalists/researchers. Sexual violence used as a form of torture seems to have become a routine part of interrogations. Rumours are rampant that one way of torturing devices by security forces in Ethiopian prisons is raping women activists and sodomizing men dissidents. Lately, it includes maiming genital organs.

The purpose of rape as a method of torture is twofold: one is to coerce these innocent dissidents or political activists to secure confessions for crimes they have not committed; and the second and most important of all is to dehumanize, terrorize and cripple the activism and motivation of the activists to fight for justice and democracy. These past weeks the crime has been elevated to genocidal acts through severing reproductive organs (ethnic cleansing). My objective is that this preliminary report should be a call to action for us all starting today. In my opinion, today we must form an independent commission consisting of international and national human rights activists to investigate sexual abuse in prison, as well as to develop the cases, inform the public, and pursue the main agents of these crimes within the international system. The commission I am suggesting here cannot be materialized without the help of every single victim or the help of a close relation to the victims. This will not be possible without breaking the silence or without the will of everyone to end the darkness and silence of the victims and all the other unknown men and women who are not among us today and have been the victims of ethnic apartheid and horrific sexual abuse in prisons.

THE CULTURAL, RELIGIOUS, AND IDENTITY ASPECTS OF THE ATROCITIES AND LIFE AFTER PRISON:

I am outraged! While I say I am outraged, I know this quiet consuming rage has uplifted me to passionately get involved in this terrain: “Rage — whether in reaction to social injustice, or to our leaders’ insanity, or to those who threaten or harm us — is a powerful energy that, with diligent practice, can be transformed into fierce compassion.” ― Bonnie Myotai Treace. My overall impression and observation of life, if we ever call it life, in Ethiopia after the fall of the TPLF (EPRDF) regime, is rather than justice for all, we are evolving into a system of justice for those who belong to a privileged ethnic group and who can afford it. We have a network of complex institutions that are not only too big to fail, but too big to be held accountable. However, as we stand up for an ideal, or genuinely act to improve a lot of our long-suffering Ethiopians, or strike out against injustice, we sweep down these walls of oppression and resistance. What saddens me equally is the reaction of some good friends and relatives when I told them that we need to expose this particular crime perpetrated by the Abiy government. Their reaction/statements may be well meant but crippling. Some of their statements were: “Ethiopians are too sensitive to the concept of obscene sexual practices”; It causes uncomfortable feelings for a society unprepared to hear these stories”; “Our society is deeply religious, what terms are you going to use to unravel these?”; “What use does your work have”; “Be careful! These evil forces can harm you”; “The victims will never talk openly about it because of shame and societal values, and how do you collect reliable data in this situation, better focus on other injustices” etc. These types of reactions have three consequences 1) the victims never get the support that they deserve upon their release 2) This ‘political and justice apathy’ prolongs the life of the oppressive system 3) The perpetrators escape justice. Many people seem to forget that exposing the crime would inject a threat of accountability into power and upend the impunity these security apparatuses had operated for years. In the international law of human rights, it refers to the failure to bring perpetrators of human rights violations to justice and, as such, itself constitutes a denial of the victim’s right to justice and redress. Impunity is especially common in countries like Ethiopia which lack a tradition of the rule of law, suffer from corruption or have entrenched systems of patronage, or where the judiciary is weak, or members of the security forces are protected by special jurisdictions or immunities.

The main problem for most of the victims is to openly talk about the abuse. Ethiopian society is still traditional in many ways. There is shame associated with sexual abuse creating a sense of shame and guilt. The devastating scale of this sexual violence against political activists is being exposed today by sporadic evidence which indicates that almost no victims report perpetrators to the police or the judge as these forces are part of the machinery of torture. Negative social attitudes to rape and sexual assault victims, in particular, Sodom performed on male inmates, play a big part in the reluctance of victims to come forward, according to my observation. The issue of sexual abuse including genital mutilation/maiming in general and acts of sodomy in particular is an extremely taboo subject in Ethiopia as in many other countries. The stand-out fact is that almost none would report it to officials or even to loved ones, because of this general perception that society is unsympathetic or lacks understanding.

A similar observation has been documented in other countries. In the last decade alone, sexual violence—including rape, sexual torture and mutilation, reproductive violence, sexual humiliation, forced incest and forced rape, and sexual enslavement—against male civilians and combatants, both adults and children, has been reported in 25 conflicts across the world (Lewis, 2009; Peel, 2004).

PATTERNS OF VIOLENCE: HISTORICAL CONTEXT

In 1888, Ethiopian forces under Emperor Menelik II defeated the Italians in the battle of Adwa safeguarding the country’s independence. One of Menelik’s generals was Balcha. Balcha Safo is one of the Ethiopian national heroes, who fought in the first Italo-Ethiopian war. An Ethnic Gurage from the central part of the Ethiopian highlands. Fast forward 132 years, the anniversary of the battle of Adwa is still celebrated by Ethiopians. Old and young, Christian or Muslim, the battle of Adwa is still an event most Ethiopians take pride in. Only this year it was slightly different. Instead of Emperor Menelik & his queen Taitu Bitul, who followed him to the battle, Ethiopian mainstream media, which is under the tight grip of the government displayed the pictures of Balcha Safo and PM Abiy in posters celebrating the anniversary. It’s rather unsurprising that the PM’s picture is being celebrated in this context. The personal cult around him (he is an ethnic Oromo), which is like that of Kim Jong Un or Joseph Stalin means that although the man was born almost a century after the battle, giving him credit for the victory serves a political agenda, albeit triggering some logical questions. The case with Balcha though is interesting. It is interesting because of his childhood.

During the great Oromo invasions of Ethiopia, something awful happened to the country as a whole and to Balcha, in personally. Perhaps that was the most decisive and significant chain of events in the country’s 3000+ years of history. After a long, and judging by the results, pointless war between the Christian highlanders of Ethiopia supported by the Portuguese and Muslim lowlanders supported by the Ottomans, both parties were weakened, so much so that they could not defend their southern borders from the Oromo penetrations. Without any significant resistance Galla (currently called Oromos) tribes rampaged through Ethiopia’s south looting, killing, and displacing hapless peoples who could not stand up to the waves of brutal assaults they never encountered before. Like the Viking invasions of northern Europe and the British Isles, Galla tribes made their way north, east, and west wherever the earth was green and rich in water (they were semi-nomadic pastoralists), erasing most of the traces of the peoples they invaded off the face of the earth.

Balcha was born at a time in which the brutal incursions of Oromos into the Ethiopian heartland were not entirely over. As it was customary amongst Oromos, people who fell victim to their invasions were either killed en masse or in as much as they saw fit, were condemned to slavery. Aba Jifar, the ruler of the Jimma Kingdom, an ethnic Oromo who was one of the richest among the kings of Ethiopia, made his fortune through the slave trade. Most slaves were those who were deemed too young to be a danger. But that’s not all. 
https://zehabesha.com/genital-maiming-and-male-rape-as-a-political-tool-in-oromo-war-against-the-amhara-people/

Thursday, September 28, 2023

https://youtu.be/TUZzo12OER8?si=_WWnoEBpb1SL2cv1
https://zehabesha.com/400714-2/
https://youtu.be/TUZzo12OER8?si=_WWnoEBpb1SL2cv1

 

Amhara Massacre: Lemkin Institute Sounds the Alarm
https://zehabesha.com/?p=400711
 

 

Amhara Massacre: Lemkin Institute Sounds the Alarm
https://zehabesha.com/?p=400711
When You Think of Ethiopia! Think of Its Graveyard!!!
 Aklog Birara (Dr)

On September 21, 2023, the world celebrated World Peace Day, as it does once a year. I envy countries where such celebration is the norm and not an exception. As an Ethiopian-American, I have the privilege to observe this and other internationally recognized annual events like New Year, X-Mas, Thanksgiving, Easter without fear. I can observe the event at any location within the country or overseas.

A mass grave has been discovered in Ethiopia.

Tragically, these events are marred by the ongoing civil war in my ancestral home country, Ethiopia. I think of children, girls, pregnant women, the elderly, farmers, day laborers and other members of Ethiopian society who are terrorized by ethno-nationalists and extremists as well as by their own state and government because of their ethnic and or religious affiliation or both.

In countries where ordinary citizens enjoy peace, the norm is for government institutions such as the military and the police to provide safety and security to their citizens to the maximum possible. Governments do not use military power that is supported and maintained by taxpayers to defend national borders and national security to, instead, serve the party in power and go after the civilian population, targeting specific ethnic and or religious groups of both.

Trending

Ethiopia on the brink of a new era: Addis Ababa awaits Fano’s liberation

 

Mass Graveyard!

I find it galling that Ethiopia went through a catastrophic war for two years. More than one million children, girls, women and men, the elderly perished. The county lost $28 billion. The scars of war and its psychological impacts will continue to affect generations to come. Sadly, no one has been held accountable for the atrocities.

Fast forward to April 2023. Having failed to learn from the 2020-2022 disastrous war that destabilized Ethiopia, Prime Minister Abiy Ahmed’s regime declared another devastating war, this time on the Amhara regional state and its Amhara population.

In both cases, the core arguments are a) to restore peace and stability and b) to protect the Ethiopian state and government. In the first case, the West, especially the United States and the European Union, sided with the Tigray People’s Liberation Front, albeit indirectly, accusing the governments of Eritrea and Ethiopia of “war crimes, crimes of rape, crimes of ethnic cleansing, crimes of genocide and weaponization of essentials including food.”

In the second case, the characterization of atrocities inflicted on Amhara is still relatively lukewarm. For example, the West has so far failed to condemn the use of drones, miliary aircraft, tanks, mortars, and other heavy weapons by the Abiy regime against Amhara civilians in major towns and cities. It has also refrained from demanding that weapons suppliers in the Middle East stop their support to Abiy’s war machine.

The terrorization of the Amhara population by the Abiy regime has far reaching consequences for human safety and security as well as for peace and stability in the entire Horn of Africa. Unchecked and undeterred, social, economic, and physical infrastructural recovery, rehabilitation, and reconstruction in the North, in the middle and the rest of Ethiopia will take tens of billions of dollars and decades of effort. For example, the immense destruction emanating from bombing of the City of Debre Markos; the complete pillaging, de-population, and evisceration of the town of Awra Godana, Amhara region that has now been annexed forcibly and incorporated into the Oromia regional state come to mind.

I will never forget an Amhara dead body left unattended; a girl crying and moaning because she lost everything; literally all indigenous people leaving the town of Awra Godana because of fear of the menacing Oromo Special Forces. What happens to them? To whom do they appeal?  It is that bad.

In effect, Oromo Special Forces that invaded and annexed Awra Godana from the Amara region are replicating what the TPLF did decades ago when it annexed lands that belong to the indigenous Amara population—Wolkait, Tegede, Telemt and Raya forcibly and changed the demographics there. TPLF had the audacity to call annexed lands “Western Tigray.” The Oromo Prosperity Party under the watch of Abiy Ahmed is doing the exact same thing and much, much more.

Would normalization of territorial expansionism by Oromo Special Forces through tacit approval of the federal government create durable peace and stability in Ethiopia? I do not believe so.

Does terrorization, death, destruction, and expulsion of Amhara civilians from the town of Awra Godana, their ancestral home, constitute ethnic cleansing and genocide? I believe it does.

Does Ethiopia deserve a federal government system that is based solely on citizenship rights and delegation of sovereign authority to the electorate; instead of the current ethnicity and language-based system that pits one ethnic group against another; serves the welfare of ethnic elites; and is a mortal threat to Ethiopia’s existence? I believe so.

Are not Ethiopians in the Diaspora and in the country sick and tired of international media coverage of Ethiopia as a “graveyard” of war victims, victims of state and non-state terrorism instead of a land of peace, stability, humanity, spirituality, commonality, brotherhood/sisterhood, Pan-Africanism?

I believe they (We) must demonstrate our common humanity and restore Ethiopia’s sinking status.

I look forward to a day when Ethiopia’s children, girls, mothers, pregnant women, the elderly, farmers, and the rest can celebrate peace regardless of ethnicity, faith, gender or income and wealth.

I do hope and pray that the ominous Red Flag by the LEMKIN INSTITUTE FOR THE PREVENTION OF GENOCIDE targeting Amhara that I shared with you yesterday will not occur.

I also hope and pray that the UN Human Rights Council will soon dispatch the Commission of Human Rights Experts (CHRE) to Ethiopia without delay. The US must also play a more proactive role in mitigating risk and saving lives in Ethiopia.  The “principle to protect” must no longer apply to Ukraine alone. To be credible, its application must be even handed if not universal.

Impunity has dire consequences. This time, the international community, especially the UN Human Rights Council and the Biden Administration ought to do all in their power to prevent genocide of Amhara from happening.

 

September 26, 2023
https://zehabesha.com/when-you-think-of-ethiopia-think-of-its-graveyard/
የሻሸመኔ ህዝብና መስቀል፥ 7 አገልጋዮች ተገደሉ | ፋኖ አለፋ ጣቁሳ ላይ ድሉን አበሰረ!
https://youtu.be/ZGJLRYzPiOI?si=3x-QQ9ZHzomSE3Qe

የሻሸመኔ ህዝብና መስቀል፥ 7 አገልጋዮች ተገደሉ፥ ውጊያ ቀጥሏል፥ አዲስ አበባናሸገር ከተሞች ድንበር ሊያካልሉ ነው፥ ጉጂ ተቃውሞ

 

https://youtu.be/tzKjkkzryqo?si=0KwPmAVSN0UJhS4L

ፋኖ አለፋ ጣቁሳ ላይ ድሉን አበሰረ! ፋኖ የማይታጠፍ ብረት ሆኖ ጠላትን አስደንግጧል"ከአብይ ጋር በቀላሉ አንላቀቅም"ሱሌይማን አብደላ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186145
ስለ እኛ
Get to know more about ZeHabesha

Zehabesha.com is an extensive Ethiopian news source. We provide balanced news, perspectives, and issues across the political spectrum to the Ethiopian community and are committed to separating news and views while covering broad areas of health, education, politics, entertainment, and sports, and its editorial section is committed to advocating for Democracy and Human Rights.

We're here for one reason to provide fair and unbiased information to the community and is committed to separating news and views while covering broad areas of health, education, politics, and sports. Zehabesha.com pages are dedicated to informing its readers, and its editorial section is committed to advocating various philosophies and positions regarding the community.  While Zehabesha.com endeavours to take reasonable care in preparing and maintaining the information on this website we do not warrant the accuracy, reliability, adequacy or completeness of any of the website content. The website content is subject to change at any time without notice and may not necessarily be up to date or accurate at the time you view it. This site contains copyrighted material the use of which has not always been specifically authorized by the copyright owner.

We hope you enjoy the amharic.zehabesha.com and welcome any feedback.  Please send any comments and questions to us @    admin@zehabesha.com

Alyou Tebeje is the founder and executive editor of the amharic.zehabesha.com, mahderetena.com, also in the past administered Kinijit North America, Kinijit, Andinet Party and Finote Netsanet Websites.

 
https://amharic-zehabesha.com/about-us
እንኳን ለመሰቀል በዓል እና መዉሊድም በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን‼️
ዛሬ መስቀልም ነው፣ መዉሊድም ነው።

እንኳን አደረሳችሁ!

ለተለያችሁን ጀግኖችም ሆናችሁ ሌሎች ዘመዶቻችን፣ ነፍስ ይማር።

ሳይነኳችሁ ለነካችሁ፣ ሳያባርሯችሁ ለምታሳድዱን፣

በትግስት ሲተዋችሁ በትእቢት ለተሳደባችሁ፣

አላህ ይፍረዳችሁ! ወዳጃችሁ ጋኔል ያባርራችሁ!

የሰላም ጉዞን ለአሰባችሁ እግዜር ይርዳችሁ።

“ጦርነትም ያልፋል። ስለዚህ የመልሶ መቋቋም የሰላም ጉዞ መጀመር ያለበት አሁን ነው።”

በፈለገው ምክንያታዊነት፣ በማንኛውም መመዘኛ ጦርነት ለሰው ልጅ ስቃይ፣ ህይወት መጥፋት እና ውድመት ያደርሳል እንጅ ዘላቂ፣ ስር ነቀል መፍትሔ አያመጣም። ምንም እንኳን አረመኔዎች ባለን ጉልበተኛነት በጦር ኃይል፣ በመግደል ከፍ እንላለን ብለው ሒሳባቸውን ቢያሰሉም፣ ድንቁርናቸው የሚያስከትለውን መዘዝ፣ የረጅም ጊዜ መከራ ከሰው ልጅ  የመተንበይ ግምት ውጭ መሆናቸውን አይተናል። የዘመናት የግጭት ሰንሰለት እንደሚወልድም አይተናል።

ስለዚህ ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ በድርድር፣ በዲፕሎማሲ፣ በውይይት፣ በሽምግልና መፈታት አለባቸው።

ቢሆንም፣ የፓሲፊስት ሰማዕታት አመለካከት እንዳለ ሆኖ፣ በጉልበት ብቻ የምፈቱ ግጭቶች በጣም ጥቂት ቢሆኑም አሉ። ብዙውን ጊዜ ጽንፈኛነትንና የተለዩ ሁኔታዎችን ያመለክታሉ። ይህ የመጨረሻ የጦርነት ግዴታ በከፍተኛ ጥንቃቄ እና በአለም አቀፍ ህግ መሰረት መተግበር አለበት። አሳዛኙ ጉዳይ ግን በሰላም መፍታት ያልተቻለው ግጭት መነሻውና ተንኳሹ ሥልጣኔና ሰብዓዊነት የጎደለው ባለግዜ ወይም ደንቆሮ ፅንፈኛ ስለሚሆን ጦርነቱም አስከፊና ሕግም ሆነ ሰባዊነት የጎደለው ይሆናል። ሰላማዊ ሰው መግደል፣ ባጠቃላይ በሴቶችና በሕጻናት ላይ የሚደረገው እንስሳነት፣  አዝርዕትና እንሥሣትን ማቃጠል፣ የገደሉትን መስቀል፣ መቆራረጥ፣ የአረመኔው ጠባይ ነው። ይህንን እያዩ አሸንፈን ቀን ይወጣልናል የሚሉ መሪዎችም ሆኑ ጀሌዎች የአዕምሮ ዝገት ወይ ሻጋታ አለባቸው።

ለሁሉም ጊዜ አለው። ሁኔታዎች ሲንከባለሉ መጥተው፣ የሽምግልና ጊዜ ከሽፎ፣ በትዕግሥት "ከኔ ይቅር፣ ይሁንልህም" ታልፎ፣  አይቀሬው የጦርነት እልቂት ከተጀመረ በኋላ፣ የታመቀ ቁጭት፣ ትኩስ የበደል ቁስል፣ የምያቅለሸልሽ ትዕቢት፣ የሚዘገንን አረመኔንት እየታዬ፣ የእርቅና የሰላም ጥሪ ቦታ አይኖረዉም። በሳጥናኤልና በጊዮርጊስ መካከል እርቅ አይኖርም። ሳጥናኤል ወደገሃነም ካልተላከ በደልና ጦርነት ዘለዓለማዊ ይሆናሉ። የህዋህትን ጉዳይ አየነው አይደለም?

ይህም ሆኖ በርግጥ ጦርነት አንድ ቀን ማቆሙ አይቀርም። የዚያን ጊዜ ለምያስፈልገው ሰላም፣ ለምያስፈለገው ወደ ሰብዓዊነት የመልስ ጉዞ፣ ጉልበትን፣ ንብረትን ማሰባሰብ፣ ያ የሰላም ጥሩ ተልኮ ይሆናል። መጀመር ያለበትም ዛሬ ነው፣ አሁን ነው! የጦርነት ዕብደት አልቆ፣ ሳያዉቅም በድንቁርና፣ እያወቀም ለሆዱ ሲል የበደለ፣ የገደለ ሁሉ መስከን ሲጀምር አንዳንዱ ጥፋቱ ይገባው ይሆናል፤ ይጸጸትም ይሆናል፤ ከጀሌው ውስጥ ማሩኝ የምልም አይጠፋም። ኢትዮጵያዉያን ያንን የሚያስተናግድ ቄስም፣ ዳኛም፣ ሐኪምም፣ ቴራፔውትም፣ መሃንድስም ያስፈለገናል። አሻፈረኝ፣ አላጠፋሁም የሚለውም በወንጀሉ ሲፈረድበት፣ ሰው ነውና ቅጣቱ በአሸናፊው ሌላ ኢሰብአዊ በደል እንዳይፈጠርበት ያኔ ገለልተኛ የሰላም ልኡካን ያስፈልጉናል። በድህነት የማቀቀች አገር የኋሊት ስትሄድ ቢያንስ ወደ ዜሮ የሚያመጣት ኃይል ያስፈልጋታል። ያ ጉልበት ደግሞ በጦርነት ማቆም ማግስት ከሰማይ አይወርድም፤ ከዛሬው መታነጽ፣ መሰልጠን፣ መሰብሰብ፣ መዘጋጀት አለበት። ጊዜ ይቃጠላል፣  ማለትም የድህነት ሞት የባሰ ይከፋል።

ጦርነትም ያልፋል። ስለዚህ የመልሶ መቋቋም የሰላም ጉዞ መጀመር ያለበት አሁን ነው። ለሰላም የተነሳችሁ ወገኖች ጉልበታችሁ በከንቱ እንዳይባክን ወደዝያ ብታዞሩት?

አላህ/እግዚአብሔር  ይችን ያህል አርቀን ማሰብ እንድንችል ሩህ ለግሶን ይሆን?

 

መልካም መውሊድ! መልካም መስቀል!

Yeshiwork Wondmeneh 
https://amharic-zehabesha.com/archives/186124
Abiy Ahmed's 15 Billion Dollar Palace in the Poorest Nation on Earth
Fact 1. Twenty million Ethiopians go hungry each and every day.

Fact 2: More than four million Ethiopianss are displaced.

Fact 3: Ethiopia needs to create two million jobs each for those entering the workforce

Fact 4. In Oromia, parts of the Somali region, severe drought is taking a toll on millions of Ethiopians, with pastoral communities facing famine-like conditions. .

This is a sample to show that Ethiopia cannot afford to squander limited capital resources on war and prestige projects.

Watch and listen to the video below and do your part by disclosing the truth.
https://zehabesha.com/abiy-ahmeds-15-billion-dollar-palace-in-the-poorest-nation-on-earth/

Hermela Aregawi Deserves Our Support

Hermela Aregawi Deserves Our Support
Hermela Aregawi



Hermela Aregawi



Dear Congresswoman Waters,

I wanted to reach out to you as a concerned citizen regarding Hermela Aregawi. I was also introduced to you by my friend Congressman Green during your visit to Houston. I am writing to urge you to reconsider your concern due to the pressure from the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), an ethno-nationalist, paramilitary junta, and the former ruling party of Ethiopia.

The TPLF is not a legitimate or representative voice of the Ethiopian people but a junta that robbed and exploited Ethiopia for over 30 years. The TPLF ruled Ethiopia with an iron fist, suppressing dissent, violating human rights, and plundering the country’s resources. The TPLF has no respect for the rule of law or fair play, as it refused to accept the outcome of the 2020 democratic national elections, like Trump did in the US. It also provoked a civil war by attacking federal military bases in November 2020, causing death and displacement of millions of people.

Because of Hermela's opposition to TPLF disinformation and lies,  TPLF supporters targeted her and  tried to get her fired from another job, a reporting position at CBS Los Angeles. TPLF's undue influence in the US has to stop. Like Egypt, they hire lobbyists and buy politicians to smear their opposition and cover up their terrible criminal history. TPLF supporters using stolen money from the Ethiopian people to the tune of $30 billion are twisting arms with a false narrative of their history.

Hermela is a very honest, with impeccable integrity and intelligent person who has sacrificed so much for standing for the truth in support of the Ethiopian, African, and all Black people. She has also been a strong advocate for women, children, people of color, and the poor, just like you.

Inflicting injury on  Hermela at the behest of TPLF would be unwarranted and unjust, as she has done nothing wrong or illegal. It would also be a victory for the TPLF, a terrorist organization that has been responsible for atrocities and human rights violations in Ethiopia and the Horn of Africa. The TPLF has no legitimacy or credibility to interfere in the internal affairs of the United States or to influence your staffing decisions. Giving in to their pressure would only embolden them and undermine the democratic values and principles that you have fought for throughout your career. I respectfully ask you to stand by Hermela and protect her from the malicious attacks and threats from the TPLF. She deserves your support and appreciation. She is an asset to your office and to our country.  Please do not let the TPLF win this battle with their usual disinformation and harm an innocent and hardworking person.

Thank you for your attention and consideration. I hope you will make the right decision and keep


Hermela in your office.

Sincerely,


Dula Abdu, Chair AEPAC-TX

 
https://zehabesha.com/hermela-aregawi-deserves-our-support/

Wednesday, September 27, 2023

ያቢይ አሕመድ አሊ ኦሮሙማ ፋሽስት ጁንታ ወራሪ ሠራዊት ባማራዉ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖ ደባቅ ተመቷል
ከባለፈዉ ዓመት ሚያዚያ ወር ጀምሮ ኦነግና ትሕነግ ያማራ ክልል ብለዉ በፈጠሩትና በምስለኔ ወደሚገዙት ያስገቡት ትጥቅ አስፈቺዉ የኦሮሙማ ፋሽስት ወራሪ ሠራዊት ባማራዉ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖ ደባቅ ተመቷል። ፋኖዎች በአሁኑ ጊዜ በሁሉም ክፍለ ሀገራት ያደረጉትና የሚያደርጉት ጀግንነት ከቶ ወደር የለዉም። ወራሪዉ መክላከያ ተብዬዉ የኦነግ/ኦሕዴድ ሠራዊት የታጠቀዉን ከባድ መሣሪያ በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ፣ በሐኪም ቤት፣ በትምህርት ቤቶችና ልዩ ልዩ ሕዝባዊ አገልግሎት ሰጪ ሕንፃዎች ዉስጥ አጥምዶ፣ ያለም አቀፍ የጦርነት ጊዜ ሕጎችን ጥሶ፣ ይህ ቡከን፣ ሰላቢ፣ ዘራፊና ሴቶችን በመንጋ ደፋሪ፣ ንጸሐን፣ ወጣትና አዛዉንትን ጨፍጫፊ፣ የዉትድርና ደንብና ሥርዓት በጭራሽ የሌለዉ አዉሬ የሆነዉ ምሽጉን ከተሞች መሃል አድርጎ ያለዉን ከባድ መሣሪያ በመተኮስ፣ በአየር ኃይልና ሰዉ አልባ ጥያር ወይም ሮቢላ ንጹሐን ዐማራዎችን በገፍ ፈጅቷል፣ አቁስሎ አካለ ጎደሎ አድርጎዋል። ከፋኖ ጋራ በግንባር ገጥሞ መዋጋት የማይችለዉ የኦነጋዉያኑ የነ አቢይ አሕመድ አሊ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ብርሃኑ ጁሉ፣ ይልማ መርዳሳ፣ ሌንጮ ለታና ሌንጮ ባቲ ተብዬ አሮጌ ድመቶች ወዘተረፈ. የኦሮሙማ ፋሽስታዊ ገዥ መከላከያ ሠራዊት የቤት ለቤት አሰሳ፣ ዝርፊያና ጭፍጨፋ በጎጃም ክፍለ ሀገር ደብረ ማርቆስ መቻክል፣ በሞጣ፡ በአገዉ ምድር፣ ዳንግላ ፣በቆላ ደጋ ዳሞት ፍኖተ ሰላም፣ ደምበጫ፣ በባሕር ዳር መሽንቲ፣ መራዊ፤ በሰሜን በጌምድር በደብረ ታቦር፣ መካነ ኢየሱስ፣ አስቴ ፣ በሸዋ ክፍለ ሀገር በይፋት አዉራጃ ማጀቴ፣ ካራ ቆሬ፣ ሸዋ ሮቢት አንጾኪያ ግድም ኤፍራታ፣ በተጉለትና ቡልጋ እንሳሮ፣ እነዋሪ፣ ጠራ አሳግርት፤ በየረር አዉራጃ ምንጃር፣ ሸንኮራ፣ በረኽት አዉራ ጎዳና፣ ፈንታሌ፤ በቤተ ዐማራ (ወሎ) ላስታ ላሊበላ፣ ቆቦ፣ ወልደያ፣ ዋድላ ደላንታ ወዘተረፈ የተፈጸመዉን ፍጹም አረመኔያዊ ድርጊት ዓለማዊ የዜና አዉታሮች በሰፊዉ ዘግበዉታል። በመንዝ፣ በመራቤቴ ደራ፣ መራኛ፣ ፌጥራ በተከታታይ ወራሪ ሠራዊቱን አሰማርቶ ንፁሐን ዐማራዎችን በገፍ ጨፍጭፏል። ፋኖዎችም ጠላትን በሚገባዉ ቁንቁዋ በሁሉም ቀበሌና ወረዳ አነጋግረዉ በገፍ አሳናብተዉታል። ጎጃም ከባሕር ዳር ከተማና መተከል አዉራጃ በስተቀር ከባንዳ ብልጽግና ወራሪዉ ጋላ አረመኔ ሠራዊት ነፃ ሆኖ ሕዝብ የራሱን አስተደደራዊ መዋቅር በመዘርጋት ላይ ይገኛል። መላዉ ሸዋ ክፍለ ሀገር መዲና አዲስ አበባን ጨምሮ በቅርብ ቀን ከኦሮሙማ ፋሽስት ኦነግ/ኦሕዴድ አረመኔ ወራሪ ተስፋፊና ሰልቃጭ ስብስብ ነፃ ይሆናል።

https://www.facebook.com/reel/177648731938873

የሸዋ የይፋት ፋኖዎች በታላቁ የጦር ገበሬ ራስ አስግድ መኮንን አዝማችነት ታላቅ ጀብዱ ፈጽመዋል፣ በመፈጸምም ላይ ናቸዉ። ከዚህም ሌላ የሸዋ ፋኖዎች ኅብረት መሪ አዝማች አርበኛ መከተ ማሞ በሚመራዉ በተጉለትና ቡልጋ አዉራጃ ወግዳ ደነባ፣ ጅሩ፣ እነዋሪ የታላቁ ጦረኛ ራስ አበበ አረጋይ ክፍለ ጦር ወራሪዉን ከምስት አቅጣጫ ከበዉ አፈርድሜ አብልተዉታል። በእነዋሪዉ ጦርነት ለሞት ነጋሪ በተአምር የተረፈዉ ወድ ደነባ መፈርጠጡን አረጋግጠናል። በደነባ ይሁን በአንጎለላና አካባቢዉ እስከ ደብረብርሃን ዙሪያ በመላዉ ተጉለት፣ ከጠራ አሳግርትና ቡልጋ እስከ የረር ምንጃር ሸንኮራ በረኽት፣ ፈንታሌ መተሃራ ፣ አዋሽ፤ ወንጂ፣ ናዝሬት፣ ዝዋይ፣ ቦሰት ዝቁዋላ፣ ሐይቆች ቡታጃራ፣ ጉራጌ ጨቦ፣ መናገሻ አዉራጃ ወዘተረፈ ይህን መጤ ወራሪ አረመኔ ሰላቢ፣ ዘራፊ ሠራዊት ያማራዉ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖና የጉራጌና ጨቦ አዉራጃ ዘርማ ከሁሉም የደቡብ ሸዋ፣ ሃድያ ከምባታ፣ ሐይቆች ቡታጅራ፣ ዟይ ሊያጸዱት ተዘጋጅተዋል።

በኢትዮጵያ ጥንታዊት አገር ግዛት ዉስጥ በሕዝብ ቁጥር አንደኛ ደረጃ ያለዉ ያማራዉ ሕዝብ ከእንግዲህ በሁዋላ የማንም አናሳ ትግሬና የቅርቡ 16ኛዉ ክፍለ ዘመን መጤ ጋላ ወራሪ አረመኔን እሽሩሩ ማለት አክትሟል።

የአቢይ አሕመድ ኦሮሙማ ኦነግ ጎሰኛ ፋሽስታዊ የሌቦች መንግሥት አዲስ አበባ ከተማን ስልቅጦ፣ የመናገሻ አዉራጃ ነባር ዐማሮች፣ የሰባት ቤት ጉራጌዎች፣ የከምባታ፣ የሃድያ፣ የጋም፣ የወላይታን ወዘተረፈ ሁሉ ከይዞታቸዉ አፈናቅሎ፣ ሃብት ንብርታቻዉን ዘርፎ ያለዉ አረመኔ ድርጊት ይቀለበሳል።

በክቡር እምክቡራንን ታላቁ እስክንደር ነጋ የሰባዊ መብት ዐቃቢና ምርጥ ጋዜጠኛ ባለሙያዉ መሪያችን፣ በፀረ ዐማሮቹ በወያኔ ትግሬና በጋላ ኦነግ ወህኔ ቤት ባማራነቱና ኢትዮጵያን በማለቱ፣ ላዲስ አበቤ ሰፊ ሕዝብ መብትና ነፃነት ባልደራስ ብሉ ሲታገል ሁሉም ከጋሎች ኦነጋዉያን እነ አቢይና ኢዜማ ተባይ አጋሰሶችና ሁሉም ጸረ ዐማሮች ያደረጉትን ዘመቻ መቼም አይዘነጋም። ሐቀኛዉና ቆራጡ እስክንድር ነጋ ወደ ወገኖቹ ሄዶ ከልሂቅ እስካ ደቂቅ ሰለ ዐማራዉ ሕዝብ የሕልዉና ትግል ከሁሉም አካባቢዎች የተገኙት ከመከሩበትና ከተስማሙበት በሁዋላ ነዉ ያማራ ሕዝባዊ ግንባር መመሥረት ይፋ ሆኖ ነዉ ይኽዉ ያቢይ አሕመድን ኦነግ/ ኦሕዴድ ወራሪ ሠራዊትን ባማራ ምደር በያለበት የሚመነጥረዉ፣ በገፍ የሚማርከዉ፣ ቅጥረኛ ባንዳ ብአዴን ብልፅግና ተብዬዉን መዥገር ነቅሎ የጣለዉ። ቃል ለምደር ለሰማያ የጋላ ወራሪ ሰላቢ፣ ዘራፊ ሠራዊት ዐማራ ምደር ሰተት ብሎ የገባዉ ሁለ እጅ ሰጥቶ መሥሪያዉን አስርክቦ ካልተማፀነ በስተቀር በሕይወት አይኖርም።

አሁን የኛን ቁርጠኛነትና ባንድነት መነሳት፣ ያማራዉ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖ የላቅ ጦረኛነት፣ የዉጊያ ስልት በጠላቶቻችንና ባንዳ አጋሰስ ቅጥሮኞች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤና መደናበር አስከትሏል።

ሰለሆነም ነዉ ባንዶችና ቅጥረኞች ያማራዉን ሕዝብ የሕልዉና ትግል በለመዱትና ባረጁበት የሴራ ፖለቲካና ተንኮል ለመጥለፍ፣ በዲያስፖራ በኩል ባለዉ ስብስቡ የሞተዉን ብአዴን ከቀብር ለማትረፍ በዚህም የፋኖን የድል ጉዞ ለማደናቀፍ  አስበዉና ተመኝተዉ ዛሬም ዓይናቸዉን በጨዉ አጥበዉ፣ ፈርጥጠዉ ከተወሸቁበት ጉረኖ ብቅ እያሉ ከሚንበላጠጡት በዙዎች መሃል አንዱ ሰለንዳቢስ ልደቱ አያሌዉ የተባለዉ ካማራ ሕዝብ ቀንደኛ ጠላቾች እነ ኦነግ ና ወያኔ ትግሬ ትሕነግ ጋር ያማራን ሕዝብ ማማለያ የኢትዮጵያዊነት ጨንብል አጥልቆ የሚርመጠመጥ ወሸከሬ ባለፈው ሳምንት የፃፈዉን እንመልከተዉ።

"....ያማራ ሕዝብ ትግል መሪ የለዉም። የጠራ የፖለቲካ መስመር አልያዘም። ሌሎችን ብሔሮችን ማቀፍ አለበት። በኢትዮጵያዊነት የተደራጁ ፓርቲዎችን መቃወም የለበትም። በሕዝብ ዘንድ ማኅበራዊ መሠረት ካላቸዉ ትሕነግና ኦነግ ከመሳሰል ድርጅቶች ጋራ ያለዉን የጠላትነት ስሜት ማርገብ፣ ቢቻል ከሁለቱም ጋራ ካልሆነም ካንዳቸዉ ጋራ የትግል ትብብር መፍጠር...." እያለ ወሻክቷል።

የጋላዉ ኦነግ ና የትግሬዉ ትሕነግ ተብዬዎች እነዚህ ሁለቱ ድርጅቶች ናቸዉ ዐማራዉን ነገድ ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለይተዉ በዋና ጠላትነትም የፈረጁት። ፖለቲካዊና ወታደራዊ ድርጀት ቀደም ብለዉ መሥርተዉ፣ በድኅረ ቀዝቃዛዉ ጦርነት ማለቅ ሳቢያ በምዕራባዉያኑ በተለይም ባሜሪካና እንግሊዝ መንግሥታት ዋና ድጋፍ ለአራት ኪሎ የመንግሥት ወንበር ላይ ከተቀመጡ በሁዋላ በኢትዮጵያ በሕዝብ ብዛት አንደኛ የሆነዉን ዐማራዉን ሕዝብ ከሁሉም የአስተዳደር መዋቅርና መንግሥታዊ ድርጅቶች አስወገዱት። መቼ በዚህ ብቻ አበቃ! በወያኔ ትግሬ አዝማችነት በኦነግ ዘማችነት ነበር ያማራው ሕዝብ ጭፍጨፋ በሐረርጌ፣ በአሩሲ፣ በባሌ፣ በደቡብ ሸዋ፤ በወለጋ ወዘተረፈ የተቀጣጠለዉ። ይህም ሰለሆነ ነበር ከ8 ወራት ዝግጅት በሁዋላ ጥር 14 ቀን 1984 ዓ.ም መዐሕድ መመሥረቱን በይፋ ያሳወቅነዉ። ጉድ እኮ ነዉ! ኦነግና ትሕነግ ሰፊ ሕዝባዊ መሠረት ስላላቸዉ፣ ዐማራዉ ዝም ብሎ ከነዚህ ጠላቾቹ ጋራ የትግል ትብብር ይፍጠር የማለት እንደምታ ዝም ብለህ ታረድ፣ ተፈናቀል፣ ተፈጅ ሲሆን ባማራ ሕዝብ ጭዳነት የኦሮሙማ "ኦሮሚያ" ትለምልም! የሰሜን በጌምደር ወገራ ወልቃይት ጠለምት ማይካድራ ወዘተረፈ ዐማራ ሕዝብን የጨፈጨፉት፣ የዘረፉት አረመኔ አጋሚዶ ወያኔ ትግሬዎች ለሕግ አይቅረቡ፣ ዛሬም ወልቃይትንና ራያን በጦር ወረን እንይዛሉን እያሉ በዝግጅት ላይ ካሉት ጋራ ዝም ብላችሁ ትብብር ፍጠሩ። ባማራ ሕዝብ ዕልቂትና ፍጅት ኢትዮጵያ የተባላች ባንቱስታን አፓርታይድ የኦነግ ትሕነግ ኅብረ አራዊት እንዳትፈርስ፣ እንድትቀጥል ሲባል ያማራዉ ሕዝብ የዘር ፍጅትና ማጽዳት አይነገር፣ አይነሳ ስትሉ የነበራችሁና ያላችሁና የምትመኙ የጠላት ግብረ አብሮች ሁሉ አክትሞባችሁዋል። ያማራዉ ሕዝብ የሕልዉና ትግል በድል ብቻ ይጠናቀቃል። አንዳንድ አስመሳይና አወቅን ባይ አወናባጅ በትጥቅ ትግሉ አሸናፊም ተሸናፊም አይኖርም፣ በድርድና በሰላማዊ መንገድ ብቻ ይፈታ እያሉ ይዘላብዳሉ። ዐማራዉ ለማሸነፉ ቁርጠኛ ሆኖ ባንድነት ተነስቷል። ሐቁ ደግሞ የሕልዉና ትግል በድርድር፣ በሰላምና እርቅ ተፈቶም አያዉቅም። የአዉሮፓ አይሁዳዉያን ከፈጽሞ ፍጅት የተረፉት የሩሲያ ቀይ ሠራዊት ናዚ ጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ገብቶ ሲደመሰሱ ነዉ። በአፍሪቃ ሩዋንዳም ቱሲዎች ከፍጅት የተረፈት የካጋሜ ሠራዊት ድል አድርጎ ወንጀለኞች እየታደኑ ለፍርድ በማቅረብ ተሳክቷል።

ከአረመኔ ጋላ ኦነግ የአሶሳው፣ የበደኖው፣ የገለምሶዉ፣ የአሩሲ አርባጉጉ፣ የወለጋ ጊምቢ፣ ቄሌም፣ ሆሮ ጉድሮ፣ የሸዋ ሻሸመኔ፣ ዟይ ወዘተረፈ ዐማራዉን ለይቶ የጨፈጨፈና ያስጨፈጨፈ፣ የዘር ፍጅትና ማጽዳት ከፈፀመብን ወንጀለኛ ቡድን ጋራ ሆነ ወይም ከግብረ በላ ዋና ተባባሪዉ የወያኔ ትግሬ ትሕነግ ፀረ ዐማራ ቅጥረኛ ግልገል ፋሽስት ዘራፊና ኢሰባዊ አዉሬ ጉጀሌዎች ጋር የምናወራርደዉ የዞረ ድምር አለን፣ ይለያል ዘንድሮ። በጠላቾቻችን ላይ ያለን ጥላቻ በጥልቅት በጣም ጠንክሮ ይቀጥላል። ያማራ ብሔርተኝነት ይበልጥ ይሰራጫል፣ ያብባል። ስለዚህም ያማራዉ ጠላቶችና ቅጥረኛ ባንዳዎች ሁሉ ከፊታችን ዘወር በሉ!

ሌላዉ ቅሌታም ሰዉ ዮናስ ብሩ የተባለዉ አዘጥዛጭ ጠዋት ማታ ባማርኛና እንግሊዘኛ አያገባዉ ገብቶ ያማራ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖ ባጭር ጊዜ ያደረገዉን እጅግ በጣም አስደማሚ ክዉነት በጥላቻና በምቀኝነት ስሜት ተነስቶ ለማጠልሸት በያለብት ሲያሽቃብጥ ይስተዋላል። ስለ ዐማራ ሕዝብና ስለ ሕዝባዊ ኃይሉ ፋኖ አንተንና ብጤዎችህን የሚያገባችሁ ምንም ነገር የለም። እረ! ለመሆኑ የት ነበራችሁ ዐማራዉ በወለጋ፣ በሸዋ፣ ባሩሲ፣ በሐረርጌ፣ ባሌ ወዘተ ሲጨፈጨፍ፣ ከአዲስ አበባና ዙሪያዋ ዐማራ፣ ጉራጌዉ፣ ጋሞዉ፣ ወላይታው ተለይቶ ሲፈናቀል፣ ሃብት ንብረቱ ሲዘረፍ?

ሌላም አንድ የኢሕአዴግ/ኦፒዴኦ ካድሬ የነበረ ፖለትካ ተንታኝና ጋዜጤኛ ነኝ ባይ ወደ ወያኔዎች ሠፈር ግብቶ ማዳከር ከጀመረበት አንስቶ ይልቁንም በአሁኑ ጊዜ ፋኖ ያቢይ አሕመድ ጋላና ብአዴን ያማራ ብልፅግና ተብዬ የባሕር ዳር ምስለኔዉን በሰባት ቀናት ፍርክስክሱን ስላወጣዉ የዋቅጅራ ልጅ ነኝ ባዩ ሰዉዬ ክዉ ብሎ ሰንብቶ ይኸው የፋኖን ትግል ጥላሸት ለመቀባት ላይ ታች ይዘላብዳል። ታዲያ! በዚህ ሳምንት ደግሞ "የፋኖ ታጣቂ ኃይል ወለጋ ገብቶ አምስት ንጽሐን ስዎችን ገደለ" ብሉ ከቢቢሲ ዐማርኛ ና ጀርመን ድምፅ ያገኘሁት መረጃ ነዉ በማለት የፈጠራ ወሬዉን ሲያናፍስ ተሰምቷል። ይህ ሰዉና ሌላም አንድ ጥልሚያኮስ እንግሊዝ የሚኖር ያቢይ አሕመድ ድርጎኛ ያደረባቸዉ ያማራ ሕዝብ ጥላቻ እጅግ በጣም ክፉ በሽታ ነዉ። በየትኛዉም የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት የሚኖር ዐማራና ጉራጌ እንዲሁም ሁሉም ነባር ነገዶች እራሳቸዉን ከሰልቃጭ፣ ከሰላቢ አረመኔና ዘራፊ መጤ ወራሪ ለመከላከል መታጠቅና መደረጃት ብቸኛዉ የሕልዉና ዋስትና ስለሆነ ፋኖን መደገፍና መተባበር ያስፍልጋል።

የዐማራ ሕዝባዊ ግንባር (ዐሕግ) የዉጭ አገር ድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይል ሊቀ መንበር ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ ላይ መጠነ ሰፊ ዘመቻ እነዚህ ያቢይ አሕመድ ተቀጣሪዎች ሁሉም በያሉበት ሲያናፉ ስንብተዋል፣ ዛሬም ያናፋሉ።

"ያማራ ጽንፈኞች ወለጋ የኛ ምድር ነዉ ይላሉ" ብሎ የቀባጠረዉ ይህ ካድሬ በመቀጠልም ወለጋ ስለገባዉ ፋኖ በሦስት ቀናት ተጣርቶ ይቅረብ፣ ባሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚዲያ ቃኝዎች ተጠይቄለሁ እያለ ተንበላጠጠ። ዘመድ ከዘመዱ አህያም ካመዱ እንዲሉ ለዚህ ለዋቅጅራ ልጅና ለሁሉም ኦነጋዉያን በያሉበት በግልጽ ሊያዉቁት የሚገባ ነገር ለኛ ዐማራዎች እንኩዋን ቢዛንሞ ዳሞት (ወለጋ)፣ እናሪያ (ኢሉባቦር) ይቅርና ከጥንታዊዉ ባሌ ጠረፍ እስከ ላይና ታች ዳዋሮ (ሐረርጌ) ዘይላ ኤደን ባሕረ ሰላጤ ድረስ ያለዉ ግዛት ያማራ ምድር ነዉ። ዘላን ጋሎች ከባሌ ጠረፍ ከደቡብ ሱማሌ ጁባ ወንዝ ሸለቆ ቤናዲር ከግራኝ አሕመድ አልጋዚ ጅሃዳዊ ወረራ በሁዋላ የ16ኛዉ ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አጋማሽ መጤ ወራሪ ሰፋሪ እንጂ የኢትዮጵያ ነባር ሕዝብ አይደላችሁም።

በአቢይ አሕመደ አሊ የሚመራዉ የኦሮሙማ ኦነግ/ኦሕዴድ ፋሽስት አረመኔ መንግሥት ተብየዉ ሥር መሠረቱ ደርግ በ1983 ዓ.ም ግንቦት ወር ከወደቀ በሁዋላ ኦነግ፣ ትሕነግና ሻዕቢያ ብቻቸዉን ተስማምተዉ ከፈጠሩት ይጀምራል። እነዚህ ኢትዮጵያን በፋሽስት ጣሊያን ወራሪዎች የጎሣ ሽንሸና ዕቅድና ዝግጅት መሠረት ተቀራምተዉ ፣ ትንሽ ቁራጭ ምድርን ብቻ ያማራ ክልል በሚሉት የባንቱስታን አፓርታይድ አካባቢያዊ የጎሣ እሥር ቤት ማድረጋቸዉ እንኩዋን ሳያበቃ የክልሉ አስተዳድሪዎች ዐማራ ያልሆኑ ባማራ ሕዝብ ጥላቻ ጡጦ ጠብተዉ ያደጉት የትግሬ፣ የጋላ፣ የዋግ አገዉ፣ የሲዳማ፣ የጊሚራ ወዘተረፈ ምልምሎች የወያኔ አጋሚዶ ትግሬ ትሕነግ ታማኝ ምስለኔዎች ነበሩ፣ ናቸዉ። ወያኔ ትሕነግ ከመነሻ ፍጥረቱና ቀጥሎም ለ27 ዓመታት ቅጥረኛ የገዥነት ዘመናቱ ያማራ ሕዝብ ጥላቻ ያለበት ጥኑ በሽታ እንቁራሪት ዝኍን ካልሆንኩ ብላ ስትንጠራራ ፈንድታ ድብን ብላ እንደቀረችዉ ወያኔም ጣረሞት ይዞታል። በሌላ በኩልም የኦነጋዉያን ጋሎች ያማራዉን ሕዝብና የኢትዮጵያን ሕዝብና መንግሥት የብዙ ሺህ ዘመናት ረጅም ታሪክን መጥላት፣ ማንቁዋሸሽ ና ትርኪምርኪ የፈጠራ ትርክት ማናፍስ ዋና ምንጩ በምዕራብ አዉሮፓ ቅኝ ግዥዎችና ፀረ ጥቁር የነጭ ዘር የበላይነት ሰባኪዎች ዘንድ ኢትዮጵያ ባለም ላይ ብቸኛ ነጻ ጥንታዊ የጥቁር ሕዝብ አገር መሆኑዋ፣ ለአፍሪቃዉያን፣ ለእሴያዉያንና ለቀይ ወይም መዳብ የሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ነባር ቅኝ ተገዥ ሕዝብ ለነበሩት ሀገራት የነጻነት ቀንዲል ኮከብ መሆኑዋ የዉስጥ እግር እሳት ስለሆነባቸው ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ አቀናብረዋል። ለኤርትራ ነፃ ኣዉጭ ተብዬዎቹ ለጅብሃ፣ ለሻዕቢያ፣ ለሱማሌ፣ ለጋላ/ወረሞ ኦነግ ነፃ አዉጪ ወዘተረፈ የኢትዮጵያ ቅኝገዥነት ፕሮፓጋንዳ በተለይም የፕሮቴስታንት ሚስዮን የጋላ ዉላጅ ኦነጋዉያንና የሱማሌ ጸረ ክርስቲያን ያረብ፣ የአንግሊዚና ጣሊያን ቅጥረኞች ተግተዉ የሚያስተጋቡት "የአቢሲኒያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዐማሮች በ19ኛው ክፍለ ዘመን ልክ እንደ የአፍሪቃ ቅኝገዥ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ፖርቱጋል ወዘተረፈ ቅኝ ተገዥዎች አድርገዉናል" እያሉ ሲወሻክቱ ቆይተዋል። የትርክታቸዉም ዋና አፈ ቀላጤ ሰላዮች፣ በሥነ ሰዉ፤ በሥነ ነገድ፣ ታሪክና ማኅበረሰብ ጥናት ሽፋን ነዉ እነ ሪቻርድ ግሪንፊልድ፣ ባክስተር፣ የእንግሊዝ-ግሪክ ክልሱ ቆጵሮሳዊ ጆን ማርካኪስ፣ ጣሊያኑ አሌክሳንድሮ ወዘተረፈ.

ቀጣይ አፋጣኝ ክዉነት በዝርዝር፤

፩ኛ/ሁሉም ያማራ ሕዝብ መኖሪያ አዉራጅዎች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች በፍጥነት ነፃ መዉጣት ያለባቸዉ እነዚህ ናቸዉ።

ሀ/በጎጃም መተክል አዉራጃ

ለ/በሸዋ መራበቴ ደራ፣ በተጉለትና ቡልጋ ቅምቢብት፣ በየረር ምንጃር ሸንኮራ በረኽት ፈንታሌ፣ መተሃራ ወለንጭቴ፣ ናዝሬት፣ ሽምብራ ኩሬ ወይም ደብረ ዘይት፣ ዟይ፣ ሐይቆች፣ ጉራጌ ጨቦና በመናገሻ አዉራጃ አዲስ አበባ፣ በሰላሌ አዉራጃ ፍቼ፣ ጎሃ ጽዮን፣ ፍልቅልቅ፣ ዋሻ ሚካኤል ወዘተረፈ ናቸዉ።

 

፪ኛ/ያማራዉ ሕዝባዊ ኃይል መዲና አዲስ አበባን በቅርብ ጊዜ ከአርመኔ ፋሽስት ኦሮሙማ አፅድቶ ሁሉም ነባር የኢትዮጵያ ነገዶች አጠቃላይ ጉባዔ አድርገዉ በሚወስኑት ብቻ አዲስ መንግሥት ይመሠረታል።

 

፫ኛ/በነ አቢይ አሕመድ ኦሮሞማ ፋሽስቶች መቃብር ላይ ነፃና ልዑላዊ የኢትዮጵያ መንግሥት ተመሥርቶ ሁሉም ወንጀለኞች ለፈርድ ማቅረብ

፬ኛ/ዐማራዎች፣ ጉራጌዎች፣ ጋሞዎች፣ ሃድያና ከምባታዎች፣ ሲዳማ፣ ወላይቶች፣ ጌዲኦች፣ ዐማሮዎች፣ ከፊቾዎች፣ የሞች፣ ሐመሮች፣ ጋምቤላ አኛክዎች፣ ወዘተረፈ ኢትዮጵያዉያን ታጥቀዉና ተደራጅተዉ ሕልዉናቸዉን ከመጤ ወራሪ ከመከላከል ዉጭ ሌላ አማራጭ ባለመኖሩ ባንድነት ተነሱ።

ድል ለዐሕግ!

ድል ለፋኖ ያማራዉ ሕዝባዊ ኃይል!

ዘለዓለማዊ ክብር ለፋኖ ሰማዕታት!

ፍትሕ ለሁሉም የሕሊና የነአቢያ አሕመድ ኦሮሙማ ፋሽስት ገዥዎች እስረኞች፤

ለነ ታላቁ አዝዉንት ጋዜጤኛና የታሪክ ምሁር ክቡር ታዲዎስ ታንቱ!

ለመስከረም አበራ፣ ለቴዎድሮስ አስፋዉ፣ ለስንታየሁ ቸኮል፣ ለገነት አስማማዉ፣ ለዳዊት በጋሻዉ፣ ለፕሮፌስር ሲሳይ አዉግቼዉ፣ ለዶክተር በቀለ ኃይሌ... !

 

ሞት ለኦነግ፣ ለትሕነግ፣ ለአብን፣ ለኢዜማ!

የዐሕድ መልካም በዓል መልዕክት፡

እንኩዋን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!

እንኩዋን ለመዉሊድ በዓል አደረሳችሁ!

ዐሕድ

መስከረም ፲፮ ቀን ፳፻፲፮ዓ.ም / 27.09.2023
https://amharic-zehabesha.com/archives/186108
ከማርቆስ! መከላከያው እና አድማ ብተና እርስበርስ ተጫረሱ | ‹‹አየር ሀይሉን እንዳይዙት ጠብቁ›› ዐቢይ | ‹
https://youtu.be/aehthXdaYCQ?si=lhsru7JuWB-Lviil

 

https://youtu.be/tGv79x4hv1I?si=URoc4SloJBcAaNxx

 

 

‹‹አየር ሀይሉን እንዳይዙት ጠብቁ›› ዐቢይ | ‹‹እንኳን አየር ሀይሉን ቤተ መንግሥቱንም እንይዘዋለን›› ፋኖ | አምስቱ የጎንደር ስስ ተረከዞች
https://amharic-zehabesha.com/archives/186111
When You Think of Ethiopia! Think of Its Graveyard!!!
 Aklog Birara (Dr)

On September 21, 2023, the world celebrated World Peace Day, as it does once a year. I envy countries where such celebration is the norm and not an exception. As an Ethiopian-American, I have the privilege to observe this and other internationally recognized annual events like New Year, X-Mas, Thanksgiving, Easter without fear. I can observe the event at any location within the country or overseas.

Tragically, these events are marred by the ongoing civil war in my ancestral home country, Ethiopia. I think of children, girls, pregnant women, the elderly, farmers, day laborers and other members of Ethiopian society who are terrorized by ethno-nationalists and extremists as well as by their own state and government because of their ethnic and or religious affiliation or both.

In countries where ordinary citizens enjoy peace, the norm is for government institutions such as the military and the police to provide safety and security to their citizens to the maximum possible. Governments do not use military power that is supported and maintained by taxpayers to defend national borders and national security to, instead, serve the party in power and go after the civilian population, targeting specific ethnic and or religious groups of both.

I find it galling that Ethiopia went through a catastrophic war for two years. More than one million children, girls, women and men, the elderly perished. The county lost $28 billion. The scars of war and its psychological impacts will continue to affect generations to come. Sadly, no one has been held accountable for the atrocities.

Fast forward to April 2023. Having failed to learn from the 2020-2022 disastrous war that destabilized Ethiopia, Prime Minister Abiy Ahmed’s regime declared another devastating war, this time on the Amhara regional state and its Amhara population.

In both cases, the core arguments are a) to restore peace and stability and b) to protect the Ethiopian state and government. In the first case, the West, especially the United States and the European Union, sided with the Tigray People’s Liberation Front, albeit indirectly, accusing the governments of Eritrea and Ethiopia of “war crimes, crimes of rape, crimes of ethnic cleansing, crimes of genocide and weaponization of essentials including food.”

In the second case, the characterization of atrocities inflicted on Amhara is still relatively lukewarm. For example, the West has so far failed to condemn the use of drones, miliary aircraft, tanks, mortars, and other heavy weapons by the Abiy regime against Amhara civilians in major towns and cities. It has also refrained from demanding that weapons suppliers in the Middle East stop their support to Abiy’s war machine.

The terrorization of the Amhara population by the Abiy regime has far reaching consequences for human safety and security as well as for peace and stability in the entire Horn of Africa. Unchecked and undeterred, social, economic, and physical infrastructural recovery, rehabilitation, and reconstruction in the North, in the middle and the rest of Ethiopia will take tens of billions of dollars and decades of effort. For example, the immense destruction emanating from bombing of the City of Debre Markos; the complete pillaging, de-population, and evisceration of the town of Awra Godana, Amhara region that has now been annexed forcibly and incorporated into the Oromia regional state come to mind.

I will never forget an Amhara dead body left unattended; a girl crying and moaning because she lost everything; literally all indigenous people leaving the town of Awra Godana because of fear of the menacing Oromo Special Forces. What happens to them? To whom do they appeal?  It is that bad.

In effect, Oromo Special Forces that invaded and annexed Awra Godana from the Amara region are replicating what the TPLF did decades ago when it annexed lands that belong to the indigenous Amara population---Wolkait, Tegede, Telemt and Raya forcibly and changed the demographics there. TPLF had the audacity to call annexed lands “Western Tigray.” The Oromo Prosperity Party under the watch of Abiy Ahmed is doing the exact same thing and much, much more.

Would normalization of territorial expansionism by Oromo Special Forces through tacit approval of the federal government create durable peace and stability in Ethiopia? I do not believe so.

Does terrorization, death, destruction, and expulsion of Amhara civilians from the town of Awra Godana, their ancestral home, constitute ethnic cleansing and genocide? I believe it does.

Does Ethiopia deserve a federal government system that is based solely on citizenship rights and delegation of sovereign authority to the electorate; instead of the current ethnicity and language-based system that pits one ethnic group against another; serves the welfare of ethnic elites; and is a mortal threat to Ethiopia’s existence? I believe so.

Are not Ethiopians in the Diaspora and in the country sick and tired of international media coverage of Ethiopia as a “graveyard” of war victims, victims of state and non-state terrorism instead of a land of peace, stability, humanity, spirituality, commonality, brotherhood/sisterhood, Pan-Africanism?

I believe they (We) must demonstrate our common humanity and restore Ethiopia’s sinking status.

I look forward to a day when Ethiopia’s children, girls, mothers, pregnant women, the elderly, farmers, and the rest can celebrate peace regardless of ethnicity, faith, gender or income and wealth.

I do hope and pray that the ominous Red Flag by the LEMKIN INSTITUTE FOR THE PREVENTION OF GENOCIDE targeting Amhara that I shared with you yesterday will not occur.

I also hope and pray that the UN Human Rights Council will soon dispatch the Commission of Human Rights Experts (CHRE) to Ethiopia without delay. The US must also play a more proactive role in mitigating risk and saving lives in Ethiopia.  The “principle to protect” must no longer apply to Ukraine alone. To be credible, its application must be even handed if not universal.

Impunity has dire consequences. This time, the international community, especially the UN Human Rights Council and the Biden Administration ought to do all in their power to prevent genocide of Amhara from happening.

 

September 26, 2023
https://zehabesha.com/when-you-think-of-ethiopia-think-of-its-graveyard/
Amhara Massacre: Lemkin Institute Sounds the Alarm
https://youtu.be/TUZzo12OER8?si=ypxlTCJGUxEUa5Xd

Amhara Massacre: Lemkin Institute Sounds the Alarm
https://zehabesha.com/amhara-massacre-lemkin-institute-sounds-the-alarm/

Tuesday, September 26, 2023

ጀነራል ማርዬ በየነ ተገደለ | እስራኤል ፋኖን ስናይፐር አስታጠቀች? | ጎንደር ጎጃም ሸዋ የዛሬ ውሎ | የወሎው ደፈጣ! | | ኢሰመጉ ይቅርታ ጠየቀ
https://youtu.be/w-8IkOV5jpc?si=NmHHvJm47JdNz7J4

https://youtu.be/_xJC60YEWd4?si=EK3VnnQgtXaOpiTf

 

https://youtu.be/VZQSflCo-tk?si=iR03-t_aqpLX0fut

 

https://youtu.be/yOiP2eXe-LQ?si=Iu2JE7xvXUYEvg3e

ጀነራል ማርዬ በየነ ተገደለ |ፋኖ ጀብዱ ሰራ | ጎንደር ለቀዳማዊት ዝናሽ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186087
https://youtu.be/rqHqdGPwgEg?si=8MrjawBuaeoQHY58

በተለያዩ ግንባሮች ከፍተኛ ውጊያዎች እየተደረጉ ነው፥ የአገዛዙ ሰራዊት አባላት እየጠፉ ነው፥ የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ተዘጋ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186077
“አብይ የአሜሪካ ጠላት ነው” የባይደን አስተዳደር - አብይን ለማስወገድ CIA ስራውን ጀመረ ለማመን የሚከበድ ታላቅ መ*ር*ዶ ለ4 ኪሎ ተነገረ
https://youtu.be/2by8o5DwZOY?si=k1SwJ8iYf6Iw3_Qj

“አብይ የአሜሪካ ጠላት ነው” የባይደን አስተዳደር - አብይን ለማስወገድ CIA ስራውን ጀመረ ለማመን የሚከበድ ታላቅ መ*ር*ዶ ለ4 ኪሎ ተነገረ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186095
"ውሃ ... ውሃ" የሚል ድምፅ በተቀበረ ቱቦ ውስጥ የድረሱልን ጥሪ
እንድረስላቸው!

አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 3 (በተለምዶ ዋናው ንግድ ባንክ) በር ላይ በእግረኛ መንገድ ስር ከተቀበረ ቱቦ ውስጥ የፊጥኝ ታስረው የታገቱ ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጠናል። ከንግድ ባንኩ ፊት ለፊት የፖሊስ ጣቢያ ያለ ሲሆን ፖሊሶች ሌሊት ላይ ሰዎችን ከተለያዬ ቦታ እያፈኑ ቱቦው ውስጥ እንደሚከቱ ተረጋግጧል።

ATM የሚጠቀሙ ሰዎች "ውሃ ... ውሃ" የሚል ድምፅ ሰምተው የቱቦውን በር ሲከፍቱ በርካታ ሰዎች የፊጥኝ ታስረው ተመልክተዋል። የዓይን ምስክሩ "የተጎሳቆሉና ለሞት የሚያጣጥሩ እጅና እግራቸው የታሠሩ ሰዎችን አይቻለሁ፤ ውሃ ገዝተን ስናቀብል ፖሊስ መጥቶ አባረረን" ብሎኛል። ATM የሚጠቀሙ እናቶች እያለቀሱ ቢያንስ ምግብ እንስጣቸው ቢሉም ፖሊሶች እየደበደቡ በትነዋቸዋል።

በአቅራቢያው ያላችሁ ወገኖች ሂዳችሁ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።

ህዝብ ያሸንፋል!

ምስጋናው ዘ-ግዮን
https://amharic-zehabesha.com/archives/186072
 (1)Abraham Teklu Lemma (“Lemma”) System AnalystSystem Analyst.  U.S. Department of State · Part-timeSep 2021 - Present · 2 yrs 1 mo

Lema has been accused of  copying  information in a related to criminal group activities in Ethiopia. Now he is accused of by  USA government for supporting Ethiopia people in  disclosing  classified information of Department of Statets' information on the movement of  gang group which rape and kill innocent Ethiopians  .---Read the attached statement.. 
https://zehabesha.com/lemma-has-been-accused-of-copying-information-in-a-related-to-criminal-group-activities-in-ethiopia/

Monday, September 25, 2023

The History of Fano: Defenders of Ethiopia

The History of Fano: Defenders of Ethiopia
https://youtu.be/xk5OFGoPbbk?si=79i9nPbukUjUkRb9

 


The History of Fano: Defenders of Ethiopia




https://youtu.be/4JWQIK6kGmE?si=0FAzMWe755lc4uiO

https://youtu.be/HSl6WLX1fjA?si=TscIsF21uChquKli

 

https://youtu.be/xPaIyCBFv5k?si=Uwlg0hqA-gBC-6hY

 
https://zehabesha.com/the-history-of-fano-defenders-of-ethiopia/

Jawar Mohammed broke his silence: Killer Abiy Ahmed Stop the Killing

Jawar Mohammed broke his silence:  Killer Abiy Ahmed Stop the Killing
https://youtu.be/ASwCwwXr478?si=0iXIZfAyetmVAdvn


Serial  Killer Abiy Ahmed Stop the Killing






https://zehabesha.com/jawar-mohammed-broke-his-silence-killer-abiy-ahmed-stop-the-killing/

Jawar Mohammed broke his silence: Killer Abiy Ahmed Stop the Killing

Jawar Mohammed broke his silence:  Killer Abiy Ahmed Stop the Killing
https://youtu.be/ASwCwwXr478?si=0iXIZfAyetmVAdvn


Serial  Killer Abiy Ahmed Stop the Killing






https://zehabesha.com/jawar-mohammed-broke-his-silence-killer-abiy-ahmed-stop-the-killing/
ትግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ከ2 ደቂቃ በላይ የሴቶችን የአለም ክብረወሰን ሰበረች
ትግስት አሰፋ በእሁድ በርሊን በተካሄደው የሴቶች ማራቶን የአለም ክብረ ወሰን የሰበረች ብቻ ሳይሆን ውድድሩን ከሁለት ደቂቃ በላይ በማውረድ ማራቶንን ከ2 ሰአት ከ12 ደቂቃ በታች በማጠናቀቅ የመጀመሪያዋ ሴት ሆናለች።

የ26 ዓመቷ ኢትዮጵያዊት የ800 ሜትር ስፔሻሊስት ሶስተኛ የማራቶን ሩጫዋን ብቻ ስታጠናቅቅ 2 ሰአት ከ11 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በሆነው ጠፍጣፋ ከተማ መሀል ሜዳ ላይ አጠናቃለች። እ.ኤ.አ. በ2019 በቺካጎ በብሪጊድ ኮስጊ የተቀመጠውን 2፡14፡04 ነጥብ ሰበረች እና ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከወጣችው ኬንያዊቷ ሺላ ቼፕኪሩይ (2፡17፡49) ስድስት ደቂቃ ያህል ፈጠነች። ታንዛኒያዊቷ ማግዳሌና ሻውሪ በ2፡18፡41 ሶስተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ስምንት ሴቶች በ2፡20 ስር ጨርሰዋል። አኒ ፍሪስቢ በ2፡27፡02 17ኛ ሆና ያጠናቀቀችው አሜሪካዊቷ ሯጭ ነበረች።

"ለአለም ክብረ ወሰን መመዝገብ እንደምፈልግ አውቃለሁ ነገር ግን ይህን ጊዜ አደርጋለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር" ሲል ተናግሯል (ሮይተርስ)። "የልፋት ውጤት ነበር"

ትግስት አሰፋ ባለፈው አመት ያስመዘገበችውን የበርሊን ኮርስ ሪከርድ (2፡15፡37) በአራት ደቂቃ በሚጠጋ ጊዜ የቀነሰች ሲሆን በእሁድ እሑድ በፍጥነት ተለያይታ ከውድድሩ አጋማሽ በኋላ በፍጥነት ተለያይታለች። የእሷ ጊዜ ለ 2024 የበጋ ኦሊምፒክ በፓሪስ ላይ ሪኮርድ አስመዚቢአለሁ።

"አሁንም አዲስ ሪኮርድ አስመዚቢአለሁ" አለች. “ውሳኔው በእኔ ላይ ሳይሆን በባለሥልጣናት ላይ ነው። እኔን ለቡድኑ የሚመርጠኝ የብሔራዊ ኮሚቴው ነው።”

በወንዶች በኩል ኬንያዊው ኤሊዩድ ኪፕቾጌ በርሊን ላይ ለአምስተኛ ጊዜ በማሸነፍ 2፡02፡42 በሆነ ጊዜ አጠናቋል። ኬንያዊው ቪንሴንት ኪፕኬምቦይ በ31 ሰከንድ ዘግይቶ ሁለተኛ ሲወጣ ኢትዮጵያዊው ታደሰ ታከለ ሌላ 11 ሰከንድ በሶስተኛ ደረጃ ዘግይቷል።

የ38 አመቱ ኪፕቾጌ ሶስተኛውን የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያውን ለማግኘት በፓሪስ ይሞክራል ነገር ግን እሁድ እለት በበርሊን ያስመዘገበውን 2፡01፡09 የአለም ክብረ ወሰን ዝቅ ማድረግ አልቻለም። ይልቁንም የእሁድ ሰአት በወንዶች ማራቶን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ስምንተኛው ፈጣን ነበር።

"እንደታሰበው አልሄደም ነገር ግን ስፖርት እንደዛ ነው" ሲል ኪፕቾጌ የዓለም ሪኮርዱን የበለጠ ባለማሳደጉ ቅር እንደተሰኘው ተናግሯል (በኤንቢሲ በኩል)። " ትምህርቶችን ተምሬያለሁ. አሸንፌአለሁ፣ ግን የአለም ሪከርድ አልሰበርኩም። እያንዳንዱ ዘር የመማሪያ ትምህርት ነው.

"ለአለም ክብረ ወሰን መመዝገብ እንደምፈልግ አውቃለሁ ነገር ግን ይህን ጊዜ አደርጋለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር" ሲል ተናግሯል (ሮይተርስ)። "የልፋት ውጤት ነበር"
https://amharic-zehabesha.com/archives/186048
በጎንደሩ ሲገረሙ ባህርዳር ተደገመ - ከምኒሊክ አደባባይ እስከ ምኒሊክ ቤተ መንግስት ሽብር ሆነ - ብልጽግና በባህር ዳር ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ
https://youtu.be/CmCpWz6_rFY?si=mD3GCe_Ma0XEdzTy

 በጎንደሩ ሲገረሙ ባህርዳር ተደገመ - ከምኒሊክ አደባባይ እስከ ምኒሊክ ቤተ መንግስት ሽብር ሆነ - ብልጽግና በባህር ዳር ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186044

ትግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ከ2 ደቂቃ በላይ የሴቶችን የአለም ክብረወሰን ሰበረች



ትግስት አሰፋ በእሁድ በርሊን በተካሄደው የሴቶች ማራቶን የአለም ክብረ ወሰን የሰበረች ብቻ ሳይሆን ውድድሩን ከሁለት ደቂቃ በላይ በማውረድ ማራቶንን ከ2 ሰአት ከ12 ደቂቃ በታች በማጠናቀቅ የመጀመሪያዋ ሴት ሆናለች።

የ26 ዓመቷ ኢትዮጵያዊት የ800 ሜትር ስፔሻሊስት ሶስተኛ የማራቶን ሩጫዋን ብቻ ስታጠናቅቅ 2 ሰአት ከ11 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በሆነው ጠፍጣፋ ከተማ መሀል ሜዳ ላይ አጠናቃለች። እ.ኤ.አ. በ2019 በቺካጎ በብሪጊድ ኮስጊ የተቀመጠውን 2፡14፡04 ነጥብ ሰበረች እና ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከወጣችው ኬንያዊቷ ሺላ ቼፕኪሩይ (2፡17፡49) ስድስት ደቂቃ ያህል ፈጠነች። ታንዛኒያዊቷ ማግዳሌና ሻውሪ በ2፡18፡41 ሶስተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ስምንት ሴቶች በ2፡20 ስር ጨርሰዋል። አኒ ፍሪስቢ በ2፡27፡02 17ኛ ሆና ያጠናቀቀችው አሜሪካዊቷ ሯጭ ነበረች።

"ለአለም ክብረ ወሰን መመዝገብ እንደምፈልግ አውቃለሁ ነገር ግን ይህን ጊዜ አደርጋለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር" ሲል ተናግሯል (ሮይተርስ)። "የልፋት ውጤት ነበር"

አሰፋ ባለፈው አመት ያስመዘገበችውን የበርሊን ኮርስ ሪከርድ (2፡15፡37) በአራት ደቂቃ በሚጠጋ ጊዜ የቀነሰች ሲሆን በእሁድ እሑድ በፍጥነት ተለያይታ ከውድድሩ አጋማሽ በኋላ በፍጥነት ተለያይታለች። የእሷ ጊዜ ለ 2024 የበጋ ኦሊምፒክ በፓሪስ ላይ ምልክት ያዘጋጃል።

"አሁን ምልክት አዘጋጅቻለሁ" አለች. “ውሳኔው በእኔ ላይ ሳይሆን በባለሥልጣናት ላይ ነው። እኔን ለቡድኑ የሚመርጠኝ የብሔራዊ ኮሚቴው ነው።”

በወንዶች በኩል ኬንያዊው ኤሊዩድ ኪፕቾጌ በርሊን ላይ ለአምስተኛ ጊዜ በማሸነፍ 2፡02፡42 በሆነ ጊዜ አጠናቋል። ኬንያዊው ቪንሴንት ኪፕኬምቦይ በ31 ሰከንድ ዘግይቶ ሁለተኛ ሲወጣ ኢትዮጵያዊው ታደሰ ታከለ ሌላ 11 ሰከንድ በሶስተኛ ደረጃ ዘግይቷል።

የ38 አመቱ ኪፕቾጌ ሶስተኛውን የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያውን ለማግኘት በፓሪስ ይሞክራል ነገር ግን እሁድ እለት በበርሊን ያስመዘገበውን 2፡01፡09 የአለም ክብረ ወሰን ዝቅ ማድረግ አልቻለም። ይልቁንም የእሁድ ሰአት በወንዶች ማራቶን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ስምንተኛው ፈጣን ነበር።

"እንደታሰበው አልሄደም ነገር ግን ስፖርት እንደዛ ነው" ሲል ኪፕቾጌ የዓለም ሪኮርዱን የበለጠ ባለማሳደጉ ቅር እንደተሰኘው ተናግሯል (በኤንቢሲ በኩል)። " ትምህርቶችን ተምሬያለሁ. አሸንፌአለሁ፣ ግን የአለም ሪከርድ አልሰበርኩም። እያንዳንዱ ዘር የመማሪያ ትምህርት ነው.

"ለአለም ክብረ ወሰን መመዝገብ እንደምፈልግ አውቃለሁ ነገር ግን ይህን ጊዜ አደርጋለው ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር" ሲል ተናግሯል (ሮይተርስ)። "የልፋት ውጤት ነበር"
https://amharic-zehabesha.com/archives/186048
The Horn of Africa States (“HAS”) An Open Message to the Citizens of the Region
By Dr. Suleiman Walhad

September 25th, 2023

Fellow Citizens,

The past and the present of the region profile it negatively. They both mark it as a hungry, starving, hopeless, conflict-ridden region, where tribes and clans fight over crumbs, a region, which does not look forward or plan for the future but, which lives in its day-to-day miseries. The region is still engaged in meaningless sovereign single-state infrastructures, that seem to be fighting with ghosts, without paying any attention to the world evolving around them, the hegemonistic forces from near and far, threatening the very existence of the region and preventing it from developing into a cohesive region.

It is over thirty years now that the region has been trying to find itself and where its constituent states have been suffering lonely struggles for survival in a constantly degrading world, where lies have become the norm, where oppression and aggression on nations and peoples over vast distances, are increasingly committed in the name of illusions.

It is perhaps time that the region moved away from this survival issue to one of planning for long-term development and economic growth creating employment for the bulging youthful population of the region, which is now inching towards a fifth of a billion people. It is in this respect that we have been proposing the Horn of Africa States for quite some years now. We discussed the subject mostly in grand terms but not really in depth. It is why we present to you, fellow, citizens, in this article, our vision of the region’s development prospects and the general socio-economic and political infrastructures it should follow in the future.

Fellow citizens,

We know this would look like a dream when we know that in the past the countries of the region were mostly at war with each other for most of the past sixty years and that the populations of the region were incited against each other. We also know that each of the countries of the region has its own internal problems in the form of tribe/clan competition for power and we know that forces from beyond the region are constantly whispering into the ears of the region’s leaders. We also know that imported terror groups are functioning and operating in the region, so as not to let it breathe.

The challenges are enormous but face them, we must. Therefore, we present a general guiding beacon light for the future of the region. This might look confusing and impossible for some of my fellow citizens of the region, but deep down we know that there is a possibility of having the region working together and developing together into the future.

First, the region must create a platform in the form of an institution, which sets out the general goals, processes, and policies of the region. We call this the Horn of Africa States or HAS, an institution that unites and integrates the region into a cohesive unit that faces the problems of the region, both within and without. We mean an organization organized like the European Union or the Organization of Turkic States, where each country’s sovereignty is assured but which work together in developing common policies for dealing with internal policies on all fields and dealing with external parties in unison. Such an infrastructure would have departments that deal with, for example, agriculture, transportation, ports, airports, civil aviation, industries, marine and related activities, etc. It would also have common external policies, which emphasize the interests of the region, without antagonizing or stepping on the toes of others.

Second, the region must develop into a modern integrated regional economy emphasizing market-based infrastructures and policies, with a socio-cultural system transforming the thinking processes and outlook of the people of the region away from the traditional format into a regional citizen, where people feel at home in each of the states of the region, despite belonging to one of the states.

Third, the region must develop an economic development program emphasizing the development of the natural resources of the region be it agricultural, marine, industrial, telecommunication, and high-tech industries and so on. Such an economic policy should be pragmatic where the roles of both public and private interests are safeguarded for the betterment of the citizenry of the region. Decision-making and managerial skills should be based on possibilities and reasonable studies, that do not harm, unduly the environment.

Fourth, the region must develop an investment climate, which encourages investments from within and from without allowing for repatriation of both capital and profits and which protects the rights and obligations of all citizens, residents, and investors in each country.

Fifth, the region should thus formalize its outside borders and legal infrastructures and lay down a framework where all the states are linked together in economic activities in a common space. This would emphasize that a citizen of one state can start a business in another state with ease, and goods imported by one country and hence taxed, would be able to be transported to other member states without additional taxes, where such taxes can then be shared proportionately among the concerned states.

Sixth, the region is home to many ethnic groups. This ethnic or tribal composition of the region has been the pain of the region for so long and the region needs to deal with this problem in a pragmatic fashion where the rights and obligations of a citizen are protected both in law and actual actions. The region must work on maintaining inter-ethnic peace, harmony, and competition for anything should be based on ability, skills, and who can do better, as business is. We know many businesses start up and fail and others start up and may succeed. A citizen’s measure should always be on what he or she can achieve on his/her own skills/capacity and not on tribal/ethnic background. The living standards of the people of the region must be constantly and regularly improved if the region must go forward. This would necessarily require putting in place mechanisms for taking care of the downtrodden, the sick, the handicapped, and the poor. No society is good if does not look after its weak.

Fellow citizens,

Now having noted the above, we know the region faces many challenges, that we share with the rest of the world like climate change, troubles associated with new world orders being created, developments in technologies at unprecedented high speeds, the world becoming almost one village and increasing populations and hence hunger, food shortages, water shortages, and of course, human suffering resulting from all the aforesaid and others.

It would, therefore, be necessary for the region, its leaders both ruling and opposition, civil societies, academicians, universities, and institutions of higher learning to pay attention to these ills and help work out solutions, that are original and regional. We must, therefore, in the respect emphasize the value of education for the youth of the region, and they must, therefore, be enabled to master the new technologies at play. Institutions of higher learning and universities must work hard in this respect and regional policy should, therefore, be put in place. The region is fortunate that it owns vast arable lands, native grains, and plenty of water, most of which is wasted unnecessarily. It must lay down policies for improving the agricultural policies of the region with the aim of becoming not only self-reliant in food production but also exporting food to others. It is ironic that the region relies on grain exports from countries at war like Ukraine.

Water shortages in the world are becoming critical. We are already aware of the crisis the GERD has already created. This is not the end and others may come to the fore in the future. This requires a defendable regional policy with respect to water.  The region already owns a large and growing population, which must be always assured of water availability, and effective policies in this regard would be needed.

No development takes or can take place without energy. The region has now access to the GERD which may produce enough energy for the region. But this is not enough and will not be enough in the future. The region enjoys an extensive solar energy potential, wind energy potential, and even geothermal potential, which must be developed. The region would need concerted energy development policies, particularly, when we also know that it has potential elephantine fields of oil and gas both onshore and offshore, which must be developed.

The region overlooks one of the main seaways of the world – the Suez Canal-Red Sea-Bab El Mandab-Gulf of Aden-Somali Sea-Indian Ocean. It has a coast of some 4,700 km of mostly white beaches and hence nearly a million square km of maritime exclusive economic zone, which presents a potentially large blue economy. It is also the easternmost region of Africa and, therefore, represents a major gateway for Africa to Asia, its east, south, and west, and even Europe, with which the region had historical ties throughout recorded history.

Fellow citizens,

The subject is vast. This is but a cursory look at the matter. The success of the region or its failure for that matter depends on you all. We know the region can do better and it should do better. We must know that the destiny of the region mostly lies in the hands of its people, and you must respond to the challenges at hand with positive energy. You would succeed, if you put your energies together, in this regard. Good Luck.
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-has-an-open-message-to-the-citizens-of-the-region/
UN Expert Discusses Human Rights Violations in Ethiopia
https://youtu.be/Mvcpk9z1380?si=ZmRDLtIh2fnAgcWx

 

UN Expert Discusses Human Rights Violations in Ethiopia
https://zehabesha.com/un-expert-discusses-human-rights-violations-in-ethiopia/

Sunday, September 24, 2023

ዶክተር አክሎግ ቢራራ፣  ያባይ ግድብ ካማራ ሕዝብ ሕልውና ይበልጣልን?
ዶክተር አክሎግ ቢራራ የኢትዮ 360ውን አቶ ሐብታሙ አያሌውን ለመውቀስ ሲል “ያልተገታ ምላስ አማራውን ይጎዳዋል” በሚል ጋጠወጣዊ ርዕስ በከታተበው ጽሑፍ ላይ የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፏል።  መልዕክቱም ያባይ ግድብን በተመለከት ያማራን ሕዝብ እንደ ሕዝብ ለማጥፋት ቆርጦ ከተነሳው ከጭራቅ አሕመድ ጋርም ሆነ ከሌላ ከማናቸውም ቡድን ጋር እወያያለሁ የሚል ነው።  ይባስ ብሎ ደግሞ ዶክተር አክሎግ ቢራራ “አራተኛው የግድብ ሙሌት ስኬታማ እንዲሆን ዐብይ አሕመድ ገንቢ ሚና ተጫውቷል”  በማለት በላዔ አማራውን ጭራቅ አሕመድን ያመሰግነዋል።

ስለዚህም ዶክተር አክሎግ ቢራራን “ያባይ ግድብ ካማራ ሕዝብ ሕልውና ይበልጣልን?” ብሎ መጠየቅ ግድ ነው።  ዶክተር አክሎግ ቢራራ በጽሑፉ የነገረን ደግሞ ያባይ ግድብ ሙሌት ካማራ ሕዝብ ሕልውና እንደሚበልጥበት ነው።  አለያማ ያማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ ሙቶ ከተቀበረ በኋላ ዐባይ ተገደበ አልተገደበ ላማራ ሕዝብ ምን ይተክርለታል?

ዶክተር አክሎግ ቢራራ ላማራ ሕዝብ ሕልውና ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ያለውን ፋኖውን አቶ ሐብታሙ አያሌውን “አለማወቁን አያውቅም” በማለት ሊያንኳስሰው ሞክሯል።  ስለዚህም አዋቂውን ዶክተር አክሎግ ቢራራን “ያባይ ግድብ የሚገኝበትን ቤንሻንጉል ጉሙዝን ሙሉ በሙሉ ካማራ ሕዝብ ለማፅዳት የጭራቅ አሕመድ ጭራቃዊ መንግስት ጠንክሮ እየሰራና አመርቂ ውጤት እያገኘበት እንደሆነ ሽመልስ አብዲሳ በግልፅ መናገሩን አታውቅምን?” ብሎ መጠየቅ የግድ ነው።

ዶክተር አክሎግ ቢራራ “አለማወቅን ማወቅ ራሱ እውቀት ነው” የሚባለውን ሶቅራጥስ ከኑብያውያን የሰረቀውን ብሂል የፈረንጅ ብሎ ጠቅሷል።  ይህን ሲጠቅስ ግን “ሌባ ጣትህን ወደሌላው ስትቀስር፣ ዐራቱ ጣቶችህ ወደራስህ ይቀሰራሉ” የሚለውን ተመሳሳይ ብሂል የዘነጋው ወይም የማያውቀው ይስመስልበታል።

ዶክተር አክሎግ ቢራራ “ለ50 ዓምታት ለኢትዮጵያ ተሟሙቻለሁ” በማለት ራሱን በራሱ ከፍ እያደረገ፣ በወያኔ መንግሥት ከፍተኛ በደል የደረሰበትን፣ ባሁኑ የሞት ሽረት ወቅት ላማራ ሕዝብ ሕልውና በከፍተኛ ደረጃ እየተሟሟተ ያለውን ፋኖውን አቶ ሐብታሙ አያሌውን “የቀደመውን የህውሃት ሴራውን ስኬታማ ለማድረግ” በማለት በወያኔ ተላላኪነት ሊፈርጀው ሞክሯል።  ይህ ፍረጃ የሚጠቅመው ደግሞ ጀግናው ሐብታሙ አያሌው በፅኑ እየታገላቸው ያለውን፣ ያማራ ሕዝብ የሕልውና ጠላቶች የሆኑትን ወያኔና ኦነግን እንደሆነ ለዶክተር አክሎግ መንገር አያስፈልግም።

ስለዚህም ዋናው ጥያቄ ዶክተር አክሎግ ቢራራ ለምን ተተቸሁ በሚል ሰበብ ለጀግናው ለሐብታሙ አያሌው ያለ ስሙ ስም መስጠት ለምን አስፈለገው የሚለው ነው፣ በተለይም ደግሞ ላማራ ሕዝብ ወሳኝ በሆነው ባሁኑ የሞት ሽረት ወቅት።

ያልተገራ ምላስ የሚያስብለው ዶክተር አክሎግ ቢራራ አቶ ሐብታሙ አያሌውን በወያኔነት ለመፈረጅ መሞከሩ እንጅ፣ አቶ ሐብታሙ አያሌው ከጭራቅ አሕመድ ጋር መዋጋት እንጅ መወያየት አያስፈልግም በማለት ዶክተር አክሎግን መተቸቱ አይደለም።  ያማራን ሕዝብ የሕልውና ትግል እጅጉን የሚጎዳው እንደ ሐብታሙ ያሉትን ያማራ ሕዝብ ጀግኖች ስም ለማጥፋት መሞከር እንጅ፣ እነ ዶክተር አክሎግ ቢራራን መተቸት አይደለም።  ዶክተር አክሎግ ቢራራ ግን “አትንኩኝ የሹም ዶሮ ነኝ” እያለን ነው።  የየትኛው ሹም?

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/185974
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ኮሚሽን "የ 13 ወር ፀጋ በሚል ርዕስ ካሳተማቸው ፖስተሮች አንዱ የሆነው የዝነኛዋ "ውቢት ኢትዮጵያ" ተፈጥሮአዊ ውበት የሚታይባት ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ.......
(አጭር የሕይወት ታሪክ)

ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ዓለሚቱ ኡርጂ ከአባታቸው ከአቶ አመንሲሳ እዴላ ጥቅምት 5 ቀን 1946 ዓ.ም በነቀምቴ ከተማ ተወለዱ፡፡ የሕፃንነት ዕድገታቸውን በእናትና በአባታቸው ቤት በእንክብካቤ ካሳለፉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን፣ በጎሬ አቡነ ሚካኤል ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ በሚገኘው የእቴጌ መነን ት/ቤት አከናውነዋል፡፡

ከዚያም ቀጥሎ ፣ በእንግሊዝ አገር በለንደን ከተማ በሚገኙት ክራውን ኮሌጅ (Crown Secretary Since) በሴክሬተሪያል ሳይንስ (Secretary Since) በከፍተኛ ዲኘሎማ ደረጃ ፤ በሜንዶዛ ኮሌጅ Mendoza Training College) በኤር ቲኬቲንግና ሪዘርቬሽን(Air Ticketing and Reservatory) ሙያ ተመርቀዋል።

በተጨማሪም አዲስ አበባ በሚገኘው በኢትዮጵያ የማኔጅሜንት ኢንስቲትዩት በቢሮ ሥራና ማኔጅመንት (Office Operator Management) ፣ ከሣይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን የብሔራዊ ኮምፒተር ማዕከል ደግሞ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ትምህርትን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀቶች አግኝተዋል። ወ/ሮ ውቢት የአማርኛ ፣ የኦሮምኛ ፣ እንግሊዘኛና የፈረንሳይኛ ቋንቋ ችሎታ ነበራቸው፡፡

⩩ ወ/ሮ ውቢት በሥራ ዘመናቸው

➻በተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት (UN) በፀሐፊነት - ለሁለት ዓመታት

➻ በባህል ሚኒስቴር በኤክዩቲቭ ፀሐፊነት (oche Scea) ለሦስት ዓመታት

➻ በኢትዮጵያ ቱሪዝምና ሆቴል ኮሚሽን መሥሪያ ቤት በልዩ ፀሐፊነት የኰሚሽነሩ ረዳት በመሆን -- ለአሥራ ሁለት ዓመታት፣

➻ በአልመሽ የግል ኩባንያ በረዳት አስተዳዳሪነት ለሦስት ዓመት ተኩል በመጨረሻም በኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ የግል ኩባንያ ከገዛ ዓ.ም ጀምሮ በሞት እስከተለየበት ቀን ድረስ ለሦስት ዓመት ተኩል በአስተዳደር መምሪያ ክፍል የሠራተኛ አስተዲደር ረዳት ሥራ አስኪያጅ በመሆን አገልግለዋል።

ወ/ሮ ውቢት ከመደበኛ ሥራቸው በተጨማሪ መሥሪያ ቤታቸውን ወክለው በተለያዩ ሥራዎች ሠርተዋል፣ ተሳትፈዋል ፣ በሠሩባቸው የሥራ ቦታዎች ሁሉ ሥራቸውን የሚያውቁና የሚያከብሩ ከባልደረቦቻቸው ጋር ተግባቢ በጋራ በመሥራትና ኃላፊነታቸውን ጠንቅቀው በማወቅ የተደነቁ አስተዋይ ሠራተኛ ነበሩ። ወ/ሮ ውቢት በተለይም የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዕድገት በሚመለከት ከቋሚ ሥራቸው በተጨማሪ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ለዘመናት የማይረሳ ቅርስ ጥለው አልፈዋል።

በዚህ ረገድ በነበራቸው የተፈጥሮ ድንቅ ውብት ተመርጠው ውቢት አትዮጵያ በመባል በሚታወቀው ፖስተር (Poster) ላይ ምስላቸው እንዲቀረጽ በማድረግ የኢትዮጵያ ውብት ለዓለም ቱሪስቶች እንዲቀርብ ያደረጉና፣ ከፖስተሩ ሽያጭ የሚገኘውን ገንዘብ ለኢትዮጵያ የእርዳታ ማስተባበሪያ እንዲውል ያደረጉ አገር ወዳድ ነበሩ።

ወ/ሮ ውቢት ከሕግ ባለቤታቸው ከካፒቴን ብሩ ይርዳው ሁለት ወንድና ሁለት ሴት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን በአደረባቸው ሕመም በአሜሪካ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 48 ዓመታቸው መስከረም 20 ቀን 1994 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

#ታሪክን_ወደኋላ

https://www.youtube.com/@TariknWedehuala
https://amharic-zehabesha.com/archives/186006
 

https://youtu.be/lH71q3iC7HA?si=LKpY5BL4V6kfjE2h

 

ሚሊዮኖች ያል*ቃሉ እንጂ ፋኖ ከመጣ ጦርነ*ቱን ህዝባዊ እናደርጋለን” የአብይን ምስጢር ሽመልስ ወደ አደባባይ አወጣ

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/186021
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ኮሚሽን "የ 13 ወር ፀጋ በሚል ርዕስ ካሳተማቸው ፖስተሮች አንዱ የሆነው የዝነኛዋ "ውቢት ኢትዮጵያ" ተፈጥሮአዊ ውበት የሚታይባት ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ.......
(አጭር የሕይወት ታሪክ)

ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ዓለሚቱ ኡርጂ ከአባታቸው ከአቶ አመንሲሳ እዴላ ጥቅምት 5 ቀን 1946 ዓ.ም በነቀምቴ ከተማ ተወለዱ፡፡ የሕፃንነት ዕድገታቸውን በእናትና በአባታቸው ቤት በእንክብካቤ ካሳለፉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን፣ በጎሬ አቡነ ሚካኤል ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ በሚገኘው የእቴጌ መነን ት/ቤት አከናውነዋል፡፡

ከዚያም ቀጥሎ ፣ በእንግሊዝ አገር በለንደን ከተማ በሚገኙት ክራውን ኮሌጅ (Crown Secretary Since) በሴክሬተሪያል ሳይንስ (Secretary Since) በከፍተኛ ዲኘሎማ ደረጃ ፤ በሜንዶዛ ኮሌጅ Mendoza Training College) በኤር ቲኬቲንግና ሪዘርቬሽን(Air Ticketing and Reservatory) ሙያ ተመርቀዋል።

በተጨማሪም አዲስ አበባ በሚገኘው በኢትዮጵያ የማኔጅሜንት ኢንስቲትዩት በቢሮ ሥራና ማኔጅመንት (Office Operator Management) ፣ ከሣይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን የብሔራዊ ኮምፒተር ማዕከል ደግሞ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ትምህርትን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀቶች አግኝተዋል። ወ/ሮ ውቢት የአማርኛ ፣ የኦሮምኛ ፣ እንግሊዘኛና የፈረንሳይኛ ቋንቋ ችሎታ ነበራቸው፡፡

⩩ ወ/ሮ ውቢት በሥራ ዘመናቸው

➻በተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት (UN) በፀሐፊነት - ለሁለት ዓመታት

➻ በባህል ሚኒስቴር በኤክዩቲቭ ፀሐፊነት (oche Scea) ለሦስት ዓመታት

➻ በኢትዮጵያ ቱሪዝምና ሆቴል ኮሚሽን መሥሪያ ቤት በልዩ ፀሐፊነት የኰሚሽነሩ ረዳት በመሆን -- ለአሥራ ሁለት ዓመታት፣

➻ በአልመሽ የግል ኩባንያ በረዳት አስተዳዳሪነት ለሦስት ዓመት ተኩል በመጨረሻም በኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ የግል ኩባንያ ከገዛ ዓ.ም ጀምሮ በሞት እስከተለየበት ቀን ድረስ ለሦስት ዓመት ተኩል በአስተዳደር መምሪያ ክፍል የሠራተኛ አስተዲደር ረዳት ሥራ አስኪያጅ በመሆን አገልግለዋል።

ወ/ሮ ውቢት ከመደበኛ ሥራቸው በተጨማሪ መሥሪያ ቤታቸውን ወክለው በተለያዩ ሥራዎች ሠርተዋል፣ ተሳትፈዋል ፣ በሠሩባቸው የሥራ ቦታዎች ሁሉ ሥራቸውን የሚያውቁና የሚያከብሩ ከባልደረቦቻቸው ጋር ተግባቢ በጋራ በመሥራትና ኃላፊነታቸውን ጠንቅቀው በማወቅ የተደነቁ አስተዋይ ሠራተኛ ነበሩ። ወ/ሮ ውቢት በተለይም የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዕድገት በሚመለከት ከቋሚ ሥራቸው በተጨማሪ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ለዘመናት የማይረሳ ቅርስ ጥለው አልፈዋል።

በዚህ ረገድ በነበራቸው የተፈጥሮ ድንቅ ውብት ተመርጠው ውቢት አትዮጵያ በመባል በሚታወቀው ፖስተር (Poster) ላይ ምስላቸው እንዲቀረጽ በማድረግ የኢትዮጵያ ውብት ለዓለም ቱሪስቶች እንዲቀርብ ያደረጉና፣ ከፖስተሩ ሽያጭ የሚገኘውን ገንዘብ ለኢትዮጵያ የእርዳታ ማስተባበሪያ እንዲውል ያደረጉ አገር ወዳድ ነበሩ።

ወ/ሮ ውቢት ከሕግ ባለቤታቸው ከካፒቴን ብሩ ይርዳው ሁለት ወንድና ሁለት ሴት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን በአደረባቸው ሕመም በአሜሪካ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 48 ዓመታቸው መስከረም 20 ቀን 1994 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

#ታሪክን_ወደኋላ

https://www.youtube.com/@TariknWedehuala
https://amharic-zehabesha.com/archives/186006
የፋኖዎች ጎንደር መግባት እድምታዎች
 

ፋኖዎች ጎንደር ከተማ መስከረም 12 ቀን 2016 ዓ/ም መግባታቸው በስፋት እየተዘገበ ነው፡፡ እጅግ በጣም በርካታ የአገዛዙ ታጣቂዎች በሰልፍ እጅ ሰጥተዋል፡፡ ብዙዎችም ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል፡፡ አገዛዙ መልሶ ጎንደር ከተማን ለመቆጣጠር ከነባህር ዳር ተጨማሪ ኃይል ወደ ጎንደር እየላኩ ነው፡፡ በአገዛዙ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ የፈጠረ ሲሆን፣ አገዛዙ ያወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መክሸፉን በገሃድ ያመላከተ ነው፡፡ያለ ምንም ጥርጥር የአገዛዙ የጎንደር ሽንፈት፣ ጎንደር እጅግ በጣም ታሪካዊትና ወሳኝ ከተማ እንደመሆኗ፣ በአዲስ አበባ ፖለቲካውን በእጅጉ ነው የሚያናጋው፡፡

ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ/ም ነበር አገዛዙ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጀው፡፡ የኦህዴድ መካናይዝድ ጦር ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድንም ሳይቀር ተጠቅሞ፣ በአይሮፕላን መሳሪያዎችና ታጣቂዎች በማመላለስ፣ በትላልቅ ከተሞች ውስጥ ውጊያ ከፈተ፡፡ ያለ የሌላ ኃይሉን ተጠቅሞ፡፡ ታንኮችንና መድፎችን፣ እንደ ፋሲል ግንብ ባሉ ቅርሶችና አብያተክርስቲያናት፣ ፎቆች ፣ የንግድ እንቅስቃሴዎች ያሉባቸው ከተማዎች መሃል በማድረግ፡፡

ፋኖዎች በከተሞች ውድመት እንዳይከተል፣ ታክቲካል ማፈግፈግ አድርገው ከተሞችን ለቀው ወጡ፡፡ አገዛዙ ተዋግቶ የገባ ይመስል፣ መዋሸትና ማተለል ባህሪው ስለሆነ፣ ጎንደር፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደብረ ብርሃን፣ ሸዋ ሮቢትንና ላሊበላን ከተማ ከዘራፊዎች ተቆጣጠርኩ ብሎ መለፈፍ ጀመረ፡፡ ፋኖዎች የአገዛዙ ጦር ከከተሞች ውጭ በነጻነት እንዳይንቀሳቀስ አደረጉት፡፡ የአገዛዙ ጦር ከሎጂስቲክ፣ ከስንቅ፣ ከትጥቅ አንጻር ከፍተኛ ችግር ውስጥ ገባ፡፡ ብዙዎች አንዋጋም እያሉ እጅ መስጠት ጀመሩ፡፡ በደፈጣ ውጊያዎችን ብዙዎች አለቁ፡፡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በአማራ ክልል የገባው የአገዛዙ ጦር 40% ከጥቅም ውጭ እንደሆነ ነው፡፡

v

አገዛዙ በተቆጣጠራቸው ከተሞች፣ ሴቶችን መድፈር፣ ዜጎችን ማሰር፣ ወጣቶችን መረሸን የቀን ተቀን ተግባሩ ሆነ፡፡ ያ መቆም ስላለበት፣ መስከረም 3 ቀን 2016 ዓ/ም ሁለተኛ ዙር የማጥቃት ኦፐሬሽን በፋኖዎች ተጀመሩ፡፡ አገዛዙ ዘራፊ ካላቸው ፋኖዎች አስለቀኩ ባላቸው ስድስት ከተሞች ውስጥ በሶስቱ ፣ በጎንደር፣ በደብረ ማርቆስና በሸዋ ሮቢት፣ በተጨማሪም በቆቦ፣ በደብረ ታቦር ፋኖዎች ገብተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በወልዲያ፣ በላሊበላ፣ በሃይቅ፣ በኩታበር፣ በምንጃር አረርቲ ዙሪያ ከፍተኛ እንቅስቃሴዎች ያለ ሲሆን፣ በአስተማማኝ ሁኔታ በአገዛዙ ስር የነበረችው ደሴም በአቅራቢዋ የተኩስ ድምጽ እየሰማች ነው፡፡

አገዛዙ ተጨማሪ ኃይል ማሰለፍ ስላልቻለ፣ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ታጣቂዎችን ማዘዋወር ጀምሯል፡፡

በተለይም በምንጃር የተጀመረው የፋኖዎች እንቅስቃሴ አገዛዙን ከስሩ ነው ያናጋው፡፡ ፋኖዎች ምንጃርን ሲቆጣጠሩ፣ አገዛዙ ከፍተኛ ሰራዊት አሰማራ፤ መልሶ ምንጃርን ለመያዝ፡፡ ሽንፈት አጋጠመው፡፡ አልቻለም፡፡ ፋኖዎች በኦሮሞ ክልል ኢጄሬ ድረስ ዘልቀው በመግባት የብልጽግና ጦርን አሳደዱ፡፡ ከተለያዩ ግንባሮች በማምጣት፣ እንደገና ከ15 ሺህ በላይ በታንክ የታገዘ ውጊያ አገዛዙ ከፈተ፡፡ አሁንም አልቻለም፡፡ ተሸነፈ፡፡ ለሶስተኛ ጊዜ ኃይል አጠናክሮ በዋና መንገዶች መጣ፡፡ በከተሞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ፣ ፋኖዎች ከከተሞች አፈገፈጉ፡፡እንዳለ ወጣቱ ጫካ ገባ፡፡ ሆኖም ምንጃር የገባው ሜካናይዝድ ጦር ፋታ አላገኘም፡፡ በሁሉም አቅጣጫ በደፈጣ የአገዛዙ ታጣቂዎች ሙትና ቁስለኛ እየሆኑ ነው፡፡

እንግዲህ መጠየቅ ያለበት፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ፋኖን በተመለከተ ምን ውጤት አመጣ የሚለውን ጥያቄ ነው፡፡ ብዙዎቻችን ከጅምሩ ፋኖ የህዝብ ልጅ ነው፡፡ ህዝብን ደግሞ ማሸነፍ አይቻልም" ብለን ስንመክርና ስናስጠነቅቅ ነበር፡፡ሰዎቹ ግን ሊሰሙ አልቻሉም፡፡ ጥጋብ ስላወራቸው፣ የማያሸንፉትን ጦርነት ለኩሰው፣ የነርሱን ልጆች ውጭ አገር ልከው፣ የድሃውን ልጅ እያስፈጁ ነው፡፡

ግርማ ካሳ
https://amharic-zehabesha.com/archives/186028

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...