Saturday, December 31, 2022

https://youtu.be/6q6ANiYFOOg

ሕዝብ መድረሻ ያሳጣውን እስከመቼ ይታገሳል? | Hiber Radio Special Program Dec 30, 2022 | Ethiopia
https://amharic-zehabesha.com/archives/178534
https://youtu.be/3dJSYFdEFNg

 

ከድምጻዊነት ያለፈው የያለምወርቅ ጀምበሩ ችሎታ
https://amharic-zehabesha.com/archives/178528
https://youtu.be/VRvBF34ZMQU

አቡሽ ዘለቀ (አውጡት ከፓርላማው) - New Ethiopian Music 2022
https://amharic-zehabesha.com/archives/178524
መስዋዕትነት ለነፃነት !
በየትኛዉም ዓለም ጥግ  የሚደረግ ትግል እና የሚከፈል መስዋዕትነት ለሰዉ ልጆች በህይወት እና በነፃነት.የመኖር ተፈርሯዊ መብት ላለማጣት ወይም ለማግኘት ፡፡

ነገር ግን በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ ዓመታት ታሪክ ዉስጥ በሶስት አስርተ ዓመታት የስቃይ እና ጭለማ ዘመን ሁለት ዋና ዋና ጦርነቶች ተካሄዷል ፡፡ በዚህ ሁለት የጦርነት ዕሳት ወላፈን የገረፋቸዉ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዉያን ብቻ ናቸዉ ፡፡

በዚህም በኢትዮጵያ ታሪክ በየትኛዉም ዘመን ያልተመዘገበ የጦርነት ዕልቂት አገሬን ፤ድንበሬን ነፃነቴን ላሉት ዕርደ ከል ሆኖ የበሬ ግንባር በማትሆን ባድመ የዜጎች ደም ዕርደ ከል ቀርቶ ገዳይ እና አስገዳይ በህይወት ኖረዉ ለሌላ ብሄራዊ ክህደት እና ጦርነት እንዲቆዩ ተደርጓል፡፡

ይህም ከኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ማግስት ለአገራቸዉ ሉዓላዊነት እና ለራሳቸዉ ነፃነት ዋጋ የከፈሉትን እና በህይወት የተረፉትን ዋጋ የሚያሳጣ ተግባር እንዲፈፀምባቸዉ ሆኖ በሹመት እና ሽልማት ፋንታ በማንነታቸዉ እና በቀናኢነታቸዉ ተገፍተዋል ፤ ተሳደዋል፤እንዲሞቱ ፤እንዲንገላቱ ሆኗል፡፡

ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዉያን በተለይም ህዝበ ዓማራ  በአገር ልዑዋላዊነት ፣ በነፃነት እና ህልዉና ላይ በታሪክ አይቶ እንዳላየ ማለፍ የማይችለዉ በዘመነ ኢህአዴግ የግፍ  ዘመን ክህደት ፣ ግድያ ፣ፍጂት እና ዉርደት  መሸከም እንደማይችል በዘመነ ጭለማ የነፃነት ትግል እና የህልዉና ተጋድሎ አድርገዋል ፤እያደረጉ መሆኑን ነዉ ፡፡

በድህረ ኢህዴግ ዉድቀት በኢትዮጵያ እና ህዝብ ላይ ተደጋጋሚ ክህደት የደረሰባቸዉ ሁሉ በኢትዮጵያ አንድነት እና የዜጎች ህልዉና ላይ በሚደርስ የዉስጥ እና የዉጭ ትንኮሳ ፣ ጫና እና ጭቆና ሲደርስ በግንባር ቀደም ዋጋ ከፍለዋል፡፡

ይሁነ እና ኢትዮጵያ እንደ አገር ፣ኢትዮጵያዊነት እንደማንነት ፤ ዓማራዉያንነት ጠላትነት ሆኖ በኢትዮጵያ የዉስጥ እና የዉጭ ፤የቅርብ እና ሩቅ ፤ የረጂም እና ሩቅ የኢትዮጵያን ዉድቀት የሚመኙ ታሪካዊ ጠላቶች ደጋግመዉ ዘምተዉባቸዋል ፡፡

በቅርቡም የዘመናት የጥላቻ እና የንቀት ቅርሻታቸዉን በመትፋት በዓማራ ህዝብ እና በኢትዮጵያ ላይ የተለመደዉን ማጥቃት እና ማዋረድ በይፋ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ተከፍቶባቸዋል ፡፡

በዚህም ይፋዊ  ወረራ የኢትዮጵያ ግዛቶች ጎንደር ፣ወሎ ፣አፋር ከልል ፣ ሸዋ  ለሶስት ተከታታይ ጊዜ ወረራ ተካሄዶ ከፍተኛ ሞት ፣ዕልቂት ፣ዉድመት እና ጥፋት በሠዉ ልጆች ታሪክ ሆኖ በማያዉቅ ይህ ቀረሽ የማይባል ግፍ ደርሷል፡፡

ለዚህ ዘግናኝ እና አስነዋሪ ግፍ ግንባር ቀደም ዳፋ የደረሰበት እና ይህንም በመከላከል ለሉዓላዊነት፣ ነፃነት እና አንድነት ከፍተኛዉን የህይወት እና የሞት ዋጋ የከፈለዉ ኢትዮጵያዊ ዓማራ እና የቁርጥ ቀን ልጆች መሆናቸዉን ወዳጂ እና ጠላት የሚያዉቁት ፤ ሟች የሚመሰክረዉ ዕዉነት ነዉ ፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ ልጆች በተለይም ዓማራ ህዝብ የኢትዮጵያን ዳር ድንበር ለማስከበር እና ህለዉናዉን ከማይደራደርበት ነፃነት ጋር ለመረጋገጥ ብቻ ሳይሆን ከዚህ በተቃራኒ ለግል እና ለቡድን ጥቅም ፣ስልጣን ለማስጠበቅ ትንቅንቅ ዉስጥ የገቡትን ከሞት ታድጓል፡፡

ዛሬ ግን የጀግኖች የነፃነት እና የልዑላዊነት ትግል ገለል ብሎ ዕንባቸዉ ሳይታበስ ፤ ደማቸዉ ሳይደርቅ እነሆ ርኩስ መዉጊያ ሆነዉ መስቀለኛ የክህደት ጎዳና ላይ  ይገኛሉ ፡፡

ስለ አንድ ዕግርኳስ ሆነ ሌላ ለዚያዉም ከኢትዮጵያ ምድር ላልሆነ በዕድሜ ጠገብ ሟች የሀዘን መግለጫ ለመስጠት የሚሽቀዳደም ሁሉ ኢትዮጵያዉያን ኢትዮጵያን ሰርተዉ እና ጠብቀዉ በማቆየታቸዉ በማንነታቸዉ ጀምላ ፍጂት ለዘመናት ሲያልቁ እና ሲማቅቁ ፣ በዚህ በኢትዮጵያ እና ህዝብ ክህደት እና ዕልቂት ዋነኛ ተጠያቂዎች ሲሾሙ ሲሸለሙ ፤ ለዕናት አገራቸዉ እና ለህለዉናቸዉ ቀናዒ ሆነዉ ዛሬም እንደከዚህ ቀደሙ የከፈሉት ትዉልድ የማይረሳዉ መስዋዕትነት ዕንደዋዛ ሲተን ከዚህ በላይ ክህደት እና ሞት አይኖርም ፡፡

ለሞቱት መታሰቢ ፤ በህይወት ላሉት ክብር እና ሞገስ መስጠት  እንደ መርገም በሚቆጠርባት አገር አገርነቷ የማን እንደሆነ ዛሬም ከአንድ ክ/ዘመን አጋማሽ በኋላ ጥያቄ ሆኖ ይገኛል ፡፡

ኢትዮጵያን ፣ ኢትዮጵያዊነትን እና ዓማራን በማጥላላት እና በከንቱ ዉዳሴ በማዛጋት ኢትዮጵያ ማለት “ሠይጣንም ለዓመሉ….ከመፅሃፍ ቅዱስ ”……ይጠቅሳል እንዲሉ  መታወቅ አለበት፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም ዓማራ በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና በራሱ ነፃነት ላይ ወደ ኋላ የማይለዉ ኢትዮጵያዉያን ሁሉ የከፈሉት የህይወት ፣የአካል እና የሀብት  ዋጋ ከትግል እና ጦርነት በኋላ ለዕስር ፣ ለባርነት ፣ለድህነት እና ለዉርደት እንዳልሆነ ይታወቃል ፡፡

በ19ኛዉ ክ/ዘመናት የኢጣሊያ ሁለተኛ ወረራ በሆነበት ጊዜ የወራሪዉ ጠላት መዉጫ  ፤መግቢያ ያሳጡት አይረሴ የነፃነት ዋነኞቻችን ከነፃነት ትግል በኋላ ለነፃነት ያሏት አገር ዕስር ቤት ሆናለች ፡፡

ለዚህም የኢትዮጵያ ብሎም የአፍሪካ የነፃነት ትግል ተምሳሌትነት የሚሆኑት ደጃዝማች በላይ ዘለቀ የሚጠቀሱ ናቸዉ ፡፡

አግሪቷን እና የዘዉዱን ንጉስ ከስደት እና ዉድቀት በመታደግ ለዳግም ስልጣን ማብቃታቸዉ ወንጀል ሆኖባቸዉ ለዕስር እና ሞት የኢትዮጵያ ባለዉለታወች ሥጦታ ሆኗል፡፡

የሞትነዉም ሆነ የምንመተዉ ለነፃነት እና ለአገር ዳር ድንበር እና ክብር እንጂ ለሞት ፣ባርነት እና ዉርደት አለመሆኑን ዛሬም ለነፃነት ዋጋ በአንድነት ፣በንቃት እና ህብረት ዘብ መቆም አለብን ፡፡

ዛሬም “ኢትዮጵያ አገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ ፣

የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ…” የሚለዉ  የክቡር ዮፍታሄ ንጉሴ ስነቃል ትንቢት ብቻ ሳይሆን ትዉፊት መሆኑን በዘመናችን ደጋግመን አይተናል፤ ባይገባንም ፡፡

ምነዋ ሀበሻ ፣ ምነዋ  የአገር ሠዉ ደጋግመህ ደጋግመህ ሆንብኝ  ተላላ፣

አንተ እየሞትክለት  እንዲኖር መፍቀድህ ያ ክፉ ጠላትህ የታሪክ አተላ፣

ዛሬም ተሰባስቦ አፉን ሲያዛጋብህ የምን ማንቀላፋት ለዚያ የአገር ተኩላ፡፡

 

“ነፃነት ወይም ሞት” !

Allen Amber!

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/178519
“ ኢትዮጵያ ትቅደም ! ዘረኝነት ይውደም ! “ - ሲና ዘ ሙሴ
 አዲሱን የአውሮጳውያንን ዓመት 2023 ዓ/ምን  ሥንቀበል ፦ " በኢትዮጵያዊነታችን ፣ በዜግነታችን እንኮራለን ። አንዳችም የምንረሳው የታሪክ ጠባሣ የለም ። የደበዘዘ ትውሥታም የለንም ።አምባገነኖችን   ዛሬም ከመዋጋት ወደ ኋላ አንልም ። "

ሲና ዘ ሙሴ

አምባገነኖችን የምትዋጋ ኪነት በኢትዮጵያ  ትላንት እንደነበረች  ዛሬ ታወቀ ። ቴዲዮ እና አቡሽ መሠከሩ ። “ ኢትዮጵያ ትቅደም ! ዘረኝነት ይውደም ! “ አሉ ። ትላንት ቴዲ አፍሮ ነበር በሙዚቃ ለኢትዮጵያ ከፍታ የታገለው ። በግጥሙ ደግሞ  በዘመኑ አቻ ያልተገኘለት በለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ቀዌሣ ነበር ደጋግሞ ኢትዮጵያን ያሥቀደመው ።

ቴዲዮ እንዲህ አለ ፦

የወንዜ ! የወንዜ ! የወንዜ ! ትርምሥ

ጥያቄ ብቻ ነው መልሱ ላይመለሥ

የወንዜ ! የወንዜ ! የወንዜ ! አራት ኪሎ

ወንበርሽ ይፋጃል ጠፋ ሁሉ ጥሎ !

ቀዬ ፈርሶ ህንፃ ቢደረደር

ላይቀረፍ ችግር ...

( ቴዲ ዮ ) ያንጎራጎረው ጥቂቱ ሥንኝ ነው ። ቴዲዮ አዲስ አበቤ በደናቁርት እና በሥግብግብ ባለሥልጣናት እየተመራች በመሆኑ ኗሪው ሰብዓዊ መብቱ ተከብሮ እንደ ሰው መኖር እንዳልቻለ ጮክ ብሎ በዘፈን  ተናግሯል ።

ይኽንን ሰው መሆኑንን የካደ ፣ ራሱ አመድ ሆኖ በዱቄት የሚስቅ  መንግሥት በክሊፑ ማንነቱን አሳይቷል ። እውነት ነው ፣ ሃቅን የተናገሩ ጋዜጠኞች እና የኪነጥበብ ሰዎች እየታፈኑ በየማጎሪያ ከምፑ ሲወረወሩ አይተን እና ሰምተን ታዝበናል ። ገጣሚ  በቀለ ወያ ከተፈታ በኋላ ሥንቴ ሞባይሉን በፖሊሶች ወይም ደህንነት ተብየዎች ተዘረፈ ። ግልፅ አድርጎታል ። ከወያኔ / ኢህአዴግ በባሰ መልኩ ሃሳብን የሚፈራው አብይ አህመድ ነው ። ብልፅግና በሉት የራሱ የአብይ አህመድ ድርሰት ነው ። በብልፅግናም የተመረጠው “ አንዱን ዳቦ ሦሥት ቦታ ቆርሶ ፣ አንዱን ለቆራሹ ፣ አንዱን ዳቦውን ጋግሮ ላመጣው ፣ አንዱን ደሞ ሻሞ ! እላለሁ  የቀለበ ይውሰድ ። “ ብሎ እራሱ ቀልቦ ዘውድ የጫነ ፈጣጣ ሰው ነው ።  አወቅህ ፣ አወቅህ ፤ ሥንለው የማይሆን ሥራ እየሰራ ደጋግሞ አሳይቶናል  ። በትዕግሥት ብንመክረውም ንቆናል ። አዋርዶናል ! እንሆ ዛሬ በአደባባይ አጋድመው ካረዱን  ጋራ ቁጭ ብሎ በማላገጥ ላይ ይገኛል ።

ከዚህ የዛሬ እውነት አንፃር  ሥናየው አብይ መራሹ መንግሥት በህግ የማይገዛ አምባገነን እና ፈላጭ ቆራጭ የጥቂት ዘራፊዎች ሥብሥብ እንጂ ጨዋ ና ሥነምግባር ያለው ኃላፊነት የሚሰማው መንግሥት ያለመሆኑንን እንገነዘባለን ።

ይኽ መንግሥት እራሱ  "የቀን ጅብ " ሆኖ ሳለ ፣ ሌሎቹ ላይ  ጣቱን እየቀሰረ "የቀን ጅብ " በማለት የሚሳደብና ድራማዊ በሆነ መንገድ የሚያሳድድ ማፈሪያ የህነ መንግሥት ነው ።

ሞራል ና ህሊና አልባ መንግሥት  መሆኑንም ዛሬ ለጨዋው ፣ ለኩሩ ና በፍቅር ለሚኖረው ህዝብ ፍንትው ብሎ  ተገልፆለታል ። አሁን እና ዛሬ አብይ አህመድ አጭበርባሪ ፣ እጅግ እራስ ወዳድ ፣ ለሥልጣኑ ዘላለማዊነት ሲል የማይፈጥረው ውሸት እንደሌለ የተገነዘብነበት ወቅት ላይ እንገኛለን ። እነ  ለማ መገርሳንም በተቀነባበር ውሸት ከመድረኩ ዞር እንዳደረጋቸው ዛሬ ለይ ማሰብ እንችላለን ።

ለማ መገርሳ ከአብይ አህመድ መቶ እጅ እንደሚሻል በግንባሩ ላይ በሚነበበው እውነት መረዳት ይቻል ነበር ። ይሁን እንጂ በረቀቀ ሤራ አብይ ከፖለቲካ ጫወታ ውጪ አድረጎታል ። " አቤት ፣ አቤት አብይ የነቃን የበቃን ነን ። "የምንለውን ሥንቶቻችንን አቄለን ?

ዛሬ ና አሁን ፣ በምኒልክ ወንበር ላይ በታላቅ ሸፍጥ እና በድራማዊ  ዘዴ አብይ ተቀምጧል ። እንዳለመታደልም ሆኖ ከምኒልክ ሞት በኋላ በብዙሃኑ ህዝብ የሚወደድ መሪ ይኽቺ አገር አላገኘችም ። መንግሥቱ ኃይለማርያም በተወሰነ ደረጃ የህዝብ ቅቡልነትን አግኝቶ እንደነበር ግን አይካድም ።እርሱ አማራ፣ኦሮሞ፣ትግሬ፣ወዘተ እያለ ሰውን ከሰው ለማባላት የቆመ መንግሥታዊ ሥርዓትን አላዋቀርም ። በኢትዮጵያ  ከሰማኒያ በላይ የሆነ  ጎሣ ወይም ነገድ ሁሉ የኢትዮጵያ ዜጋና ልጇ እንደሆነ ያረጋገጠ መንግሥታዊ ሥርዓትን ነበር ለ17 ዓመት የመራው ። ያው እንደምታውቁት ሶሻሊዝም ሲንኮታኮት እርሱና መንግሥቱ ተኮታኮተ ። በእርሱ ምትክ አሜሪካ መራሹ ህውሃት " ኢህአዴግ " ነኝ ፣ ብሎ የገበሬ ጦሩን እያርመሰመሰ   አራት ኪሎ ገባ ።  እናም  ዜግነት ክብር ከኢትዮጵያ ጋራ እንዲቀበር ለማድረግ ሥራውን ጀመረ ።  በቋንቋ የኢትዮጵያን ህዝብ  ከፋፈለ ና ለጥቂት ሆዳሞች ሥልጣን እና ጠመንጃ በመሥጠት እያሥፈራራችሁ ህዝቡን ግዙ በማለትም "የእንሥሣት ጉባኤ " አይነት መንግሥት በክልል ሥም አዋቀረ ። ይኽ መንግሥትም ከ27 ዓመት በኋላ በኢትዮጵያ ህዝብ " በቃ ! " ተባለ  ሆኖም ሥርዓቱን ከመውደቅ ለማዳን " በባላ በመደገፍ " እነ " ቲም ለማ " ሚና ተጫወቱ ።  በጫወታቸው ወቅትም የትግራይን ኗሪ ህዝብ በመርሳታቸው ተሸወዱ ። ወያኔ አማራን እንደ ትግራይ ህዝብ ጠላት እንዲቆጠር ከፍተኛ  የቅስቀሳ ሥራ ሰራ ። ዜጎች እንደ ዜጋ ከማንም ጋር ፀብን ሣይፈልጉ በደንቆሮ መሪዎች የሤራ ቅስቀሳ ደም እንዲቃቡ አደረገ ። ይኽ በእውነቱ አሣፋሪ ነበር ።

እሥቲ በ2 ዓመት ውሥጥ የወደመውን የደሃ አገራችንን ሀብት ተመልከቱ ። የጠፋውን የሰው ህይወትም አሥተውሉ ። የቆሰሉት እና አካላቸው የጎደለ የኢትዮጵያ ልጆችንም እዩ ፤ ይህንን እውነት ማነው የሚያሥተባብለው ? "እኛ ኢትዮጵያዊያን ሃፍረትን በማያወቃት በአብይ አህመድ አመረራ በቁም አልሞትንምን ?  " ሠላም የሚመጣው ገሃነም መግባት ያለበት ገነት ሲገባ ነው ። " ለምን ትለናለህ ? ይህ ትራጀዲ ድራማህ ማብቂያው የት ይሆን ?

እንሆ አሁን እና ዛሬ ፣ የኢትዮጵያን ህዝብ  ልብ ያገኘ   ኃቀኛ   ፣ ሰው ፣ ሰው የሚሸት መንግሥት  ያለመኖሩን አውቀናል ።

በሸፍጥ ፣ በራስ ወዳድነት ፣ በውሸት፣ በማጭበርበር ና በህዝብ ንቀት ህሊናው ተጠቅጥቆ ፣ ዕይታው ተንሸዋሮ ዜጎችን እንደ እንሥሣ በመቁጠር በጠብ መንጃ ልምራ የሚል መንግሥት  ፣ አራት ኪሎን እንደተቆጣጠረም ተገንዝበናል ። አብይ አህመድንም ከእንግዲህ “ እህ ? “ ብሎ የሚያዳምጠው ኢትዮጵያዊ የለም ። ...

በበኩሌ ለውዶቻችን  ለአቡሽ ና ለቴዲዮ ፣ ለጀግኖቹ  ጎበስ ብዬ እጅ ነሥቻለሁ ። በቀደመ ፅሑፌ እንዳልኩት " ሰው ያሳደከው ውሻ ወይም የቤት እንሥሣ አይደለም ። እንዳንተው በአርያ ሥላሤ የተፈጠረ ነው ። እናም የእያንዳንዱን ግለሰብ አእምሮ ልትቆጣጠር አትችልም ። የጆርጅ ኦርዊል 1984 የተሰኘ መፅሐፉን አላነበብክ እንደሆን አንብብ ።በዛ አይነት ከፍተኛ  የአፈና ማዋቅር ባለው መንግሥት ውሥጥ እንኳን የግለሰብን አእምሮ መቆጣጠር አልተቻለም ። እንደ “ እንሥሣ ጉባኤ “ አይነት መንግሥት በማቋቋምም አገርን መምራት ከቶም አይቻልም ። ወዳጄ ጠብ መንጃውን የጨበጠው እና የሚጠብቅህም ሰው መሆኑንን እወቅ ። በማሽን እሥካልተጠበቅህ ጊዜ ድረስ ዋሥትና የለህም ። ተጨቋኙ ምንጊዜም ከተጨቋነው ጋር መሆኑንንም እወቅ ። ጥቂት ወታደሮች ፣  ፖሊሶች ና ልዩ ኃይሎች ሥለደላቸው  ህልውናህን የሚያሥጠብቁልህ ከመሰለህ ተሣሥተሃል ። የራሳቸው አእምሮ የሌላቸው እንደ ታገሠ ጫፎ አይነቶቹም ከነፍሰ ገዳዮች ጋራ ተቃቅፈው ሥለተሞዳሞዱ የኢትዮጵያ ህዝብ ለነፍሰ ገዳዮች ይቅርታ የሚያደርግ ከመሠለህ ተሣሥተሃል ። ወታደሩ ፣ ፖሊሱ፣ ልዩ ኃይሉ የተሰዋውና እግርና እጁን ያጣው እንዲሁም በብዙ ሺ የሚቆጠር የቆሰለው ፣ በዜሮ ዓላማ እና ግብ ከመሬት ተነስተው በሰሜኑ መከላከያ ሠራዊታችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዲፈፀም ትዕዛዝ በሰጡት በነ ደብረፅዮን አማካኝነት ነው ። ይኽንን እውነት የምንረሳ እኛ ሰው እንጂ የምንሰረዝ ( ዲሌት ) የምንደረግ ማሽን  አይደለንም ። በዚህ የመጀመሪያ ወንጀላቸው ብቻ የሞት ፍርድ ሊበየንባቸው ይገባ ነበር ። "

እንዴ  ! እኛ የኢትዮጵያ ዜጎች እኮ ፤ ትውስታችን አጭር አይደለም ። የደበዘዘ የማሥታዋስ ችሎታ የለንም ። የጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ዘግናኝ የወያኔ ጭራቃዊ ድርጊት ከቶም አይረሳንም ። በዛን ወቅት በላያቸው መኪና የተነዳባቸው እኮ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሳይሆኑ ኢትዮጵያ ናት  ። እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ላይ  ነው እኮ መኪና በላዩ ላይ የትህነግ ባለሥልጣናት   የነዱት ። ህመሙ ዛሬም ድረስ ይሰማናል ። ፈፅሞ ፣ ፈፅሞ አይረሳንም ።

እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ። በኢማጅኔሽን የምንኖር ህዝቦችም አይደለንም ። በብልጭልጭ ነገሮችም እንደህፃን አንደለልም ። መራባችንን የወሥፋታችን ጩኸት ሁሌም እየነገረን እንሆ በኢትዮጵያዊነታችን እንደኮራን  አለን ።

ለመሆኑ  ሣንቲም ሳይኖረን የዳቦ ፋብሪካ ምን ይጠቅመናል ? በነፃ ዳቦ ማነው የሚሰጠን ?  በገንዘብማ አያሌ ዳቦ ቤቶች ግለሰቦች አቋቁመውልናል ። ሺሌም ፣ ድንች ና ንፍሮም በየሜዳኽ  ሞልቷል ። አብይ ሆይ የተረት አባት አትሁንብን ፤ በዚህ በዳቦ ፋብሪካ ትርክት ፣ እባክህ ለራሥህ ተጃጃል ። እውነታው በእያንዳንዳችን ጓዳ እና በህሊናችን ውሥጥ ነው ያለው። ድህነታችንም ምሥጢር አይደለም ።

አብይ ፣ ሽመልሥ ፣ ታገሠ ፣ ይልቃል ፣ ደመቀ ፣ ሬድ ዋን ፣ አገኘሁ ፣  ለጌ ( ሥራው መለጋት ፣ መጠለዝ ይመሥላል ። ከተራ አድናቂ አዝማሪ ያልተሻለ ባህሪ ነው ያለው ። ሥንት እና ሥንት አማሮች ለዚች አገር እንደተሰው አገር እያወቆች አማራን እንደአልቃሻ መቁጠሩ እጅግ ያሥገርማል ። ያሳዝናልም ። )  ዛሬ ደሞ  ደብረፅዮን ፣ ታደሠ ፣ ጌቾ ምላሱ ፣ ጮማ ሥለቆረጡ   እኛ የምናገሣ ከመሰላቸሁ ተሳስታችኋል ። ለራሳችን  ጎመን አሮብናል ።

ይህንን ሁሉ እንድፅፍ ያነሳሱኝ ፣ ጀግኖቹ  የኢትዮጵያ ልጆች ናቸው ።  ከዚህ ቀደም የፃፍኩት ፅሑፍም እውነት እንደሆነ ዛሬ ግልፅ እየሆነ መጥቷል ።  ኢትዮጵያን በሃቅ እና በእውነት ለማገልገል ብቃቱ እና ፍላጎቱ ያላቸው በጠብ መንጃ ዞር ተደርገው የቀን ጅቦች አገርን እየመሯት ነው ። ሠርክ ለራሳቸው እና ለቤተሰቦቻቸው የሚያስቡ በሚሊዮን የሚገመት ዶላር ዛሬም በአውሮፖ አሽሽተው ሥለሌብነት የሚያወሩን የዓለም ቁጥር አንድ ውሸታሞች ናቸው ዛሬ  ይህቺን አገር እየመሩ ያሉት ።

ይህንን በማሥተዋል መሠለኝ ጀግናው ኢትዮጵያዊው ዜጋ ፤ አቡሽዬ  እሱንም ጨምሮ መላው ኢትዮጵያዊ  ዜጋ ሰው እንጂ ቋንቋና ነገድ እንዳልሆነ ባስመሠከረበት “ ነጠላ  ዜማው “ ወይም የኪነት ቱሩፋቱ ፣ ከዚህ በታች የተቀኘልን ።

ሰላም ይንገሥ " እርፎ መረባ " በማለት  ። በአገርኛ ምርቃት ። በመጀመር " ዘረኝነት ይውደም ! ኢትዮጵያ ትቅደም ! " ያለን በገደምዳሜ ።

......

ሰላ በይ ! ሰላ በይ !  አንቺ የማር ጣዝማ

ውድድ አደረኩሽ ምሥለኔውን ሳልሰማ ! ( ወይ አክስሙት ! ወይ አክሙት ! )

ስንቴ ዘላበዱ ስንቴ ታዘብናቸው

ከሳሽም ፈራጅም ሆነው እያየናቸው (...)

አያቁት እንዳንል ከአይናቸው መች ርቆ

የሚያገዛግዙን ልክ እንደማሥንቆ (...)

የእግዜር ቃል አይደለ አልወረደ ከላይ

ያጣነው እልፍ ነው ከፊደሉ በላይ ። (...)

ስልቻም ቀልቀሎ ቀልቀሎም ሥልቻ

አብረን ነው የምደምቀው አይሆንም ለብቻ  ። ( ወይ አክሥሙት

ወይ አክሙት ከእያንዳንዱ ሥንኝ በኋላ አጃቢዎቹ ይጫወቱታል ። )

ካለፈው እንማር ከመጣንበቱ

እየተጠላለፍን አንቁም ከዳገቱ (...)

ሰማያዊ ልባሥ በውሥጡ መርዝ ይዞ

ሥንቱ መንገድ ሣተ ያቺን አንቀፅ መዞ (...)

.....

ያተረፍነው የለም ያጎደልነው እንጂ

የሚያገዝፈንን ጥለን ለሰፈር ሥንዋጅ (...)

አንዱ አንዱን ለማጥፋት የሚደክመውን ያህል

እርፍ ጨብጦ ቢያርስ ከየት በደረስን (...)

ፀጋውን ሣይነሣን በችግር ጎበጥን

በእናንተው እንቶፈንቶ ነፍስ እየገበርን (...)

የካቻምናው እንቅፋት ዘንድሮም ከመታን

የታለ እውቀታችሁ ያለንን ካሳጣን ። (...)

አውጡት ከፖርላማው ያንን የሞት መዝገብ

የጨው ዘር እንዳንሆን እንድንሰባሰብ (...)

ለሰው ቦታ የለው ዜጋ አያውቅ ዘውግ እንጂ

ሥንት ዓመት አየነው ለማንም አይበጅ (...)

አትማሉ በእርሱ እጃችሁን ጭናችሁ

በየአንጎው ከፋፍሎ መደገም ካላሻችሁ (...)

አዲስ ሃሳብ አምጡ ለትውልድ የሚጠቅም

ሰው የፃፈው ነገር ፍፁም ሆኖ አያውቅም (...)

እኔም  እላለሁ

“ የፈጣሪያችን ትዕግሥት የተሟጠጠ ይመሥለኛል ። “

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/178514
ሁሉም በአንድ አላማ ይታገል - እውጡት ከፓርላማ (አቡሽ) + ወንበርሽ (ቴዲ ዮ)
https://youtu.be/pRbWY7395Jw

እርግጥ ነው የደፋር አርቲስቶቹ መልእክት ያለውን የገማ የገለማ ዃላ ቀር የጎሰኞች ስርዓትና የሚመራበትን አገር አፍራሽ ህዝብ አጫራሽ የጥፋት ሰነድ ይወገድና አገራችን በአንድነትና በነጻነት ህዝብም በእኩልነትና በህብረት ይኑር ነው እነዚህ ደፋሮች በአገር ውስጥ ለዚያውም  በአዲስ አበባ ተቃምጠው ይህንን የመሰለ ጀግንነትን የተላበሰ ትግል በሙያቸው ሲያደርጉ ምሁር ተብዬው አድር ባይ በሽህ ኪሎሜትር እርቀት ላይ ሆኖ ሥርዓቱን ለማዳን በኤኮኖሚ፣በፖለቲካ፣አማካሪነትና በገንዘብ ተባባሪ መሆኑ ያሳዝናል።የትኛው ምሁር እንደሆነ ያዬንበት ጊዜ ነው።ህዝባዊ ትግሉ ተሳክቶ ሥርዓቱ ሲገረሰስ የስርዓቱ አዘጥዛጭ ጎራ ምን ይውጠው ይሆን?ሁሉም የስራውን ያገኛል፣እያምታቱ መኖር አይቻልም።ማን ምን እንደሰራ ተመዝግቧል።

Agere Addis

https://youtu.be/VRvBF34ZMQU
https://amharic-zehabesha.com/archives/178509

Friday, December 30, 2022

The Horn of Africa States Co-ordinated Health Services
By Dr. Suleiman Walhad

December 30th, 2022

There are health issues, like anywhere else, in the Horn of Africa States. The region, however, lacks many features related to health and health services in many other regions. These, among others, include lack of co-ordination among the those who provide health services in the region, be they doctors, paramedics, ambulance services, health education services and, most of all, among the ministries of health and health services in the region. The region does not enjoy co-ordinated health service information nor co-operation in the provision of health services or health programs. The region does not own epidemiological surveillance systems nor inter-country emergencies provisions.

The region, at times, attempted to use the failed IGAD organization, to create co-ordination and co-operation processes on these health service matters in the region, but this ended to naught. IGAD includes countries who have other major commitments to other regions such as the East Africa Community and does not truly serve the Horn of Africa States. The fact that ministers of health and other health auxiliary services do not meet and discuss matters in regional conferences adds on to the lack of developing a regional health service program.

The Horn of Africa States have the same health issues, vulnerabilities and common crisis. The region is inhabited by the same people who are genetically vulnerable to the same diseases and common health issues. Yet the health services of the region do not take advantage of the experiences of each other and here is where the real weakness of the health system lies. The region suffers from common problems such as famines and droughts, environmental degradation, civil strives and hence acute shortages of food and displacement of large populations from their traditional lands to urban areas, hence causing undue pressures on the administrations of the region. Yet they do not co-operate!

The region shares many issues. It is affected by both man-made and natural disasters, and it is affected by civil conflicts within and across the national borders within the region. These make the region so poor when it is not really poor and make the region so weak when it could be a strong one, and so dependent on others, when it could be assisting others. The common diseases of the region such as tuberculosis and malaria have now been more aggravated by the diseases of late such as Corona virus and other viruses brought in from beyond the region.

The World Health Organization (“WHO”) attempts to tackle health issues of the region as one block, but these are hindered to a large extent by the lack of co-ordination among the ministries of health services in the region, which are the key to achieving the desired impact of health service activities in the region. Note the region owns a large rural population, both pastoral and agricultural, where access to health services is limited. The regional health services is further weakened by lack of up to date and co-ordinated health information systems, haphazard delivery of services, lack of co-ordinated health service regional programs and inequalities of health service deliveries. Health services is a major business activity in the region these days, and only those who can afford it can have access to it.

The region needs regular inter-country meetings and conferences to address common issues and emergencies and in particular when it comes to the fast-developing global viruses. Such periodical inter-country meetings should monitor action plans agreed upon and developments thereon. Exchange of information among the SEED countries would greatly assist in the development of co-ordinated health service provisions in the region.

Using health services, as a bridge would add greatly on to installing of peace and stability and hence development of the region. It is where training and workshops within the region would play roles in introducing the health service providers to each other and where collaboration among them would contribute to addressing common diseases and vulnerabilities. The need to fight together communicable diseases, the sharing of resources and information, the sharing of early warnings on outbreaks and hence assisting preparedness for emergencies, would add on to strengthening cooperation and integration, not only in the economic front but also in the other sectors of life such as health services and education represent.

 

 

 

 
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-co-ordinated-health-services/
Can Ethiopia Survive the Scourge of the two Tribal Extremists TPLF and OLF/PP?
Thoughts on the Amhara Existential Struggle Against TPLF and OLF/PP Tribal Extremists

In honour of the teachers and journalists Meskerem Abera and Tadios Tantu, who are now being held in state custody for speaking up for the voiceless.

Girma Berhanu (professor)

Background

TPLF was founded on the basis of the Amhara as its primary enemy. Since it came to power in 1991, it ruled by institutionalizing ethnic-apartheid system—underpinned by anti-Amhara ideology. However, the continuous and relentless displacement and gruesome wanton massacre of this specific group has intensified under PM Abiy Ahmed’s leadership, many folds over. The PM actively avoids mentioning the massacres and ethnic cleansing, and instead he engages in all sorts of language contortions and false bothsidesism: when hundreds of innocent civilians are stabbed and clubbed to death because of their ‘Neftegna’ label (a pejorative term used to denigrate Amhara citizens), these are referred only in passing as merely inter-communal conflicts. Thousands of so-Amhara women, children and others in between have been slaughtered with impunity in Oromia Regional State. Abiy Ahmed’s government made it open season to massacre Amharas in his ethnic apartheid home region.

In an illuminating article, Dr. Tesfaye Demmellash (March 14 2022) raised a vital question, Should the Amhara people resist in all ways necessary the tyrannical rule of the party of “Oromia” led by the shifty, Janus-faced Abiy regime? Should Amharas protect themselves today from predatory, often genocidal, attacks by TPLF and OLF entities within, outside, or on the margins of Abiy’s ethnic regime? And, beyond fending off savage tribal aggression, in what way could the Amhara community mount a robust, transformative national resistance against the entire system of state ethnicism propped up in Ethiopia with the help of hostile foreign powers?

The Amhara as a distinct ethnic group was not solidified in the past and they are still not unified by the rather “shaky” politics of identity. The persecution and constant atrocity crimes committed against the Amharas have recently made them aware of the need for organizing to protect themselves. As Moges (2020) aptly captured:

“Amhara identity, in its current form, is a recent introduction and forced self-appropriation, caused by an existential threat and alienation. The younger generation has adopted its ‘Amharaness’; but most ordinary people are yet to fully embrace it, not least because of the lack of any effectively articulated ideological foundation or priorities and the absence of any ‘tailor-made’ solutions to the challenges facing them”

Generally, Amharas are deeply intertwined with other ethnic groups and geographically dispersed though out Ethiopia—which made them easy targets. The animosity that we see against Amharas is orchestrated by organized groups, in particular Tigrean and Oromo extremists. The lack of strong political organizations among the Amhara is partly because the Amharas are “invested” in national politics, pan-Ethiopian ideology and citizen-based politics. Ethiopianism and Amhara are inextricably intertwined, which is one reason for their endless persecution! Anti-Ethiopia elements have aversion to the Amharas’ zealousness and patriotism about Ethiopia.

The targeted eviction and episodes of the genocide of ethnic Amharas in the regional states of Benishangul Gumuz and Oromia are extremely worrying. At the time of composing this text, hundreds of thousands of residents in the Oromia region, most of them Amharas, have been displaced and thousands have been massacred in horrible and appalling manners. The pictures I saw recently were beastly cruel, dreadful, and ghastly.

The Amhara are proud people--proud of their ethnicity and Ethiopianess, simultaneously, their religion, and their special place in the world.  Their culture is strong, developed over many centuries, and it has withstood the incursions of outside governments and religions.  Despite their hard life, the Amhara is a friendly and hospitable people.

Unfortunately, there are no political leaders or strong organizations that protect the human rights of this ethnic group. As for those officials of ANDM that were part of EPRDF and the ADP (Amhara prosperity) integrated with the Prosperity Party, they first were recruits of the TPLF and the later are just the same people, but now serving the OPDO’s, Oromo prosperity’s interest, rather than standing up for the Amharas. The Amharas civil, political, economic, cultural, and social rights are violated through various means. Though all the rights enshrined in the Universal Declaration of Human Rights and the legally binding International Covenants of Human Rights are considered essential, there are certain types of violations we tend to consider more serious. Civil rights, which include the right to life, safety, and equality before the law are considered by many to be “first-generation” rights. Political rights, which include the right to a fair trial and the right to vote, also fall under this category. The Amharas living in the regional states of Benishangul Gumuz and Oromia are denied all of these. The Oromo and the Tigrean Nationalists (the two tribal monsters) have actively adopted the Dangerous Politics of Playing the Victim at the expense of the Amhara lives. In this victimhood play, the Amhara are triply victimized. 1) The Amhara are the ones who are the primary victims, targets of atrocity crimes (first-tier victimhood); 2) The ethno-nationalists claim that they, rather than the Amhara, are the victims (ጩኸቴን ቀሙኝ) (second-tier victimhood); and 3) the international community is misinformed and manipulated by the ethno-nationalists, the majority of whom are so-called the ‘educated diaspora’. The recent reports by the Amnesty International and Human Rights Watch and the press release by the State Department are testimonies that how much malice, distortions, and victim playing are at work both at international and national levels.  The Amhara have increasingly become deliberately “The forgotten people” whose blood is thin? The global media and public opinion are indifferent to the humanitarian crisis and genocide facing the Amhara population persecuted by the ethno-nationalist armed groups, including some different sections and units of the security apparatus within regions where the Amhara reside.

I have written a lot on the subject. I still want to repeat the fact that genocide is an irrational venture and rational people do not know how to deal with it. It can only be stopped by irrational groups.  Abandon your optimism in the goodness of human nature and do something about it. There is not a single case of genocide without government action or inaction. The West could have saved a good number of Jews before the defeat of the Nazis in 1945 but nothing was done. Genocide, mass murder, massacres. The words themselves are chilling, evoking images of the slaughter of countless innocents. What dark impulses lurk in our minds that even today can justify the eradication of thousands and even millions of unarmed human beings caught in the crossfire of political, cultural, or ethnic hostilities? This question lies at the heart of Why Not Kill Them All? Cowritten by historical sociologist Daniel Chirot and psychologist Clark McCauley, the book goes beyond exploring the motives that have provided the psychological underpinnings for genocidal killings. It offers a historical and comparative context that adds up to a causal taxonomy of genocidal events. Why Not Kill Them All? makes clear that there are no simple solutions, but that progress is most likely to be made through a combination of international pressures, new institutions and laws, and education. If genocide is to become a grisly relic of the past, we must fully comprehend the complex history of violent conflict and the struggle between hatred and tolerance that is waged in the human heart. I read the book, but it did not help e grasp adequately the possible reasons or mechanism behind that level of cruelty against civilians, opening the abdomen of a pregnant woman, killing an ‘embryo, a fetus, and a baby’, and toddlers in front of their parents, burning alive a whole family, ‘practicing cannibalism’ etc.

Amhara leadership and the way forward

Amhara leadership must act wisely. Cautiously and when it comes to it, decisively. I have some ideas as to how this can be achieved. By the way, I can actually imagine a political landscape in which TPLF and Abiy work together, as allies. The duplicitous nature of Abiy Ahmed was further revealed by former U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, Ambassador Jeffery Feltman. The Ambassador, in his latest article—Ethiopia’s Hard Road to Peace. The Country’s Problems Go Far Beyond Tigray— ‘exposed’ that he may use military force against Eritrea. If it’s not for Eritrea and Amhara forces, that played a pivotal role in resisting TPLF invasion after it took control of the Northern Command military garrisons, Abiy would have met Muammar Gaddafi’s fate. Given the last few days choreography and festivities in Mekelle, it appears the alliance of TPLF and PP-OPDO (against Amhara and Eritrea) is in full swing.

This seems impossible when we consider the last 2 years but the need and greed for power can be an excellent incentive. Until Amhara puts its fist on the table, they will be the scapegoat of TPLF and Central Government… and when Amhara puts its fist on the table I guarantee you that TPLF, OLA, Prosperity Party, etc. etc. and every other opportunistic powerbroker in Ethiopia will suddenly discover they need each other more than they hate each other.

My thoughts are that both “sides” in Ethiopia’s power struggle are determined to use ethnic favoritism and ethnic persecution to further their aims. Pretty much the only point of agreement between TPLF+proxies and Central Government +proxies is mistrust and hatred towards Amhara.  Mistrust because let’s face it, without Fano and Amhara leadership, as well as the sacrifices of its youth in the Fano movement, the TPLF would be comfortably living in Addis again.

Amhara has become a convenient scapegoat— Neither TPLF nor Central Government want to fight each other again (for the moment) but the violence that underpins their power has to be kept alight, like embers of the fire. Any act against each other risks a new round of conflict that neither TPLF nor Central Government has an appetite for at the moment, so the Amhara have become the perfect scapegoat that can be persecuted without fear of antagonizing each other.

I think it’s time for Amhara political elites to:

- Set aside all differences publicly and focus literally on a Defense Front— no other issue, ideology, etc. can overshadow the need for immediate and ACTIVE self-defense.

- Cease all reactive policies (=“reacting to” events, instead of “acting to” produce events) and take an initiative that puts serious pressure on Central Government, OLA, and the rest.

- Take the policies of Amhara Defense beyond the borders of Amhara Regional State.

- Act on hybrid models of defense towards OLA and sympathizers, as well as Central and Regional government officers and bureaucrats who have failed in ensuring the safety of Amhara citizens, wherever they may be within Ethiopia.

- Identify all people in positions of power who contribute to the persecution of Amhara —whether formal or informal power, making it clear that the years of impunity are over.

- Articulate multiple narratives that support each other and lay the groundwork for future national dialogue. Remember that the struggle of Amhara is in many ways the struggle of countless other peoples of Ethiopia—those who suddenly find themselves “labeled” and “accused”, including parts of Oromia, Southern State, etc. Ethnic divisionism and chauvinism serve only those who wish to rule by conflict and animosity, aware that their own failures in leadership can be dumped at the door of another ethnic group. TPLF, of course, spent 20 years blaming Welkait “conflict” to distract from their TPLF’s abysmal failure towards Tigrayan peasants, for example.

- Strike hard and strike fast. Make it too costly for OLA, TPLF, and Central Government to continue their anti-Amhara policies.

 

ገዳይ እነሱ ከሳሽ እነሱ ሟች እኛ ተከሳሽ እኛ

Author Contact Information:

Girma Berhanu

Department of Education and Special Education (Professor)

University of Gothenburg

E-mail: Girma.Berhanu@ped.gu.se

 

 

References

https://zehabesha.com/victims-and-victimization-in-ethiopian-politics-targeting-the-amhara-on-three-fronts/

This was not because Amhara people suffered from social, political, and economic subjugation less than others but Amhara identity as we know it today was only constructed in response to a target of repression, with the rise of Derg. https://www.theafricareport.com/43182/ethiopia-defining-amhara-nationalism-for-a-better-country/

https://www.theafricareport.com/43182/ethiopia-defining-amhara-nationalism-for-a-better-country/ (Ethiopia: Defining Amhara nationalism for a better country. By Zola Moges. Posted on Sunday, 27 September 2020 12:19, updated on Wednesday, 4 November 2020

Ullendorf, Edward. The Ethiopians. London: Oxford University Press, 1960.

5 Buxton, David. The Abyssinians. New York: Praeger, 1970.

6 Chirot, D., & McCauley, C. (2010). Why not kill them all?. In Why Not Kill Them All?. Princeton University Press.

7Ethiopia’s Hard Road to Peace. The Country’s Problems Go Far Beyond Tigray. https://www.foreignaffairs.com/ethiopia/ethiopias-hard-road-peace
https://zehabesha.com/can-ethiopia-survive-the-scourge-of-the-two-tribal-extremists-tplf-and-olf-pp/
የብልጽግና ፓርቲ በገሃነም ደጃፍ ላይ እየጨፈረ ያለ ይመስላል። ይልቁንም የአስተዳደር አቋሙን ለማሻሻል አሁንም አልረፈደበትም
ሰዋለ በለው - sewaleb@yahoo.com

መግቢያ

 

እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ የህዝቡን አመኔታ አጥተው፣ ጠላትን ለመከላከል በሰለጠኑ በገዛ ሰራዊቶቻቸው (ወታደሮቻቸው)፣ በግፍ እና በጭካኔ በወታደራዊ እስር ቤት ውስጥ ተገደሉ።

 

በተመሳሳይ፣ እ.ኤ.አ. በ 1980 ዎቹ መጨረሻ፣ ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያም፣ የህዝብ አመኔታ አጥተው፣ በደርግና በህወሓት ጦር መካከል የመጨረሻው ጦርነት የተካሄደው በጎንደር ዳርቻላይ ነበር። ህዝቡም በዝምታ፣ ህወሓት/ኢህአዴግ/ ያለምንም ተቃውሞ በነፃነት ወደ ዋና ከተማዋ፣ አዲስ አበባ፣ እንዲዘምት ፈቀደ።  ከዚያ በኋላ እንደ ጎጃም፣ ወለጋ፣ ሸዋ፣ አርሲ፣ ሐረር፣ ኢሊባቡር፣ ጋምቤላ፣ ጂማ፣ ባሌ፣ ወዘተ ባሉ ቦታዎች ሁሉ፣ የወያኔ ወታደሮች በነፃነት ሲንቀሳቀሱ ፍጥጫም ሆነ የህዝቡ ተቃውሞ አልነበረባቸውም።

 

በአሁኑ ግዜ (እ.ኤ.አ. 2918-2022) ታሪክ ራሱን የሚደግም ይመስል፣ አሁንም ቢሆን ፣ በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ ማዕዘናት ግርግርና ብጥብጥ ውስጥ፣ የብልጽግና ፓርቲ በገሃነም ደጃፍ ላይ እየጨፈረ ነው። የብልጽግና ፓርቲ መንግስት፣ የቀደመው የህወሓት/ኢህአዴግ/ አገዛዝ ቅጥያ ወይም የህወሓት ማራዘሚያ አገዛዝ መሆኑን በየእለት ተግባራቸው ይመሰክራል። በዚህ ምክንያት፣ ኢትዮጵያዊ መንግሥት በእውን አለመኖሩን ደብቆ፣ ራሱን በአስመሳይነት የሚተካ ከአገሪቱ አብራክ የወጣ አገር ከፋፋይና አሰናካይ የአገዛዝ መረብ በመላ ኢትዮጵያ ተዘርግቷል። በዚህም ገጽታው፣ የወቅቱ ብሔራዊ ውጥረት እየጨመረ መጥቷል። ወደር የሌለውም ሆኗል።

 

በተለይ ባለፉት 4-ዓመታትውስጥ፣ የተደራጁ ተዋጊዎች ብዙ ድንገተኛ ግጭቶችን እና ግድያዎችን መርተዋል። ርህራሄ የሌለው አረመኔያዊ የጅምላ ግድያ ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ ሰላማዊ ሰዎች ላይም ከፍተኛ ስቃይ አድርሰዋል። በሲቪል መኖሪያ ቤቶች ላይ የሚፈጸሙት እነዚህ ጥቃቶች የሰውን ልጅ ህይወት ከማጥፋት በተጨማሪ ቤቶችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን፣ ክሊኒኮችን፣ የገጠር ከተሞችን እና ዋና ዋና የክልል ከተሞችን፣ የተፈጥሮ አካባቢን ጨምሮ ከፍተኛ ቁሳዊ ኪሳራ አስከትለዋል። የተደራጁት ጠባብ ብሔርተኛ ተዋጊዎች ከፍተኛ የገንዘብ አቅማቸውን ወደ መሳሪያ ማዘዋወር እና ለውትድርና የሚያገለግሉ ወታደራዊ ግንባታዎች ላይ ሲያተኩሩ ቆይተዋል። እነዚህ እርምጃዎች መንግሥት ማንኛውንም ዓይነት ተራማጅ እርምጃዎችን እንዳይወስድ አግደዋል። ይህ የተቃውሞ ድርጊት በዋናነት በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ፣ እና ሌሎች የህዝብ እና የግል ፕሮግራሞች፣ በቂ ትኩረት እና የገንዘብ ድጋፍ እንዳያገኙ አድርጓል።

 

በኢትዮጵያ ያለው የብልጽግና ፓርቲ መንግስት፣ ከአንዱ ትልቅ ሰብአዊ ቀውስ ወደ ቀጣዩ ትልቅ ቀውስ፣ ያልተቋረጠ በሚመስል ሁኔታ፣ እየተመላለሰ ሲሄድ፤ የሀገር ልማት ፈተናዎች ውስብስብ እና አንገብጋቢ ሆነው በየእለቱ እያደጉ ሲሄዱ፣ ህግና ስርዓት እንዲከበር፣ ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ፣ ፍትህ እንዲሰፍን እና የዜጎችን በነፃነት መንቀሳቀስ እና ኑሮን ለማስቀጠል፣ ህዝቡ የሚሰማው ጩኸት በዚህአቅጣጫ (በዚህትይዩ) እየጨመረ መጥቷል። በቅርቡ፣ ከጠ/ሚኒስትሩና ከብልፅግና ፓርቲያቸው ጋር የሚቆመው ማን እንደሆነ የሚታወቀው እና የሚታየው፣ ቀጣዩ ህዝባዊ አብዮት ሲፈነዳ ብቻ ነው። ጠ/ሚ አብይ፣ በተለይ በዚህ ጊዜ፤ በትግራይ፣ በአማራ፣ በጉራጌ፣ በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች፣ በኦሮሚያ ክልል የሚኖሩ አብዛኛው ህዝብ እና፣ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ዘንድ፣ ህዝባዊ ድጋፍ ሊያጡ ከጫፍ ላይ መሆናቸውን በትንሹም ቢሆን መገንዘብ ጀምረዋል።

 

በብልጽግና ፓርቲ መሪነት፣ በኢትዮጵያ የሚታዩ 15 ዋና ዋና ችግሮች እና ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው?

 

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ዋና ወቅታዊ ችግሮች እና ተግዳሮቶች መካከል፣ ለማሳየት ያህል፣ የሚከተሉት 15 ስጋቶች ይገኙበታል: -

- በብልጽግና ፓርቲ የሚመራው አሁን ያለው አስተዳደር (አገዛዝ) የቀደመው የህወሓት/ኢህአዴግ/ አገዛዝ ቅጥያ ነው ብሎ መደምደሙ ምክንያታዊ ነው። በመሆኑም፣ ይህ ፓርቲ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ በህወሓት አመራር ሆን ተብሎ የተነደፈውን በብሄር ከፋፋይነት ዓላማ ሚመራውን ከፋፋይ ህገ መንግስት ያከብራል፣ ያበረታታል። የህወሓት/ኢህአዴግ አገዛዝ ዋና አላማ ኢትዮጵያን እንደ ሀገር ማቃለል እና "ታላቋን ትግራይ" የማቋቋም ዓላማ (ስትራተጂካዊ እቅዱን) እውን በማድረግ ኢትዮጵያን እንደ አንድ ሀገር ማፍረስ ነበር። አሁንም ቢሆን፣ ይህ ተመሳሳይ ስትራቴጂያዊ ዓላማ በብልጽግና ፓርቲ የቀጠለ ይመስላል።

- በግልጽ እንደተገለጸው እና ልክ እንደ ቀድሞው የኢህአዲግ መንግስት በብልጽግና ፓርቲ የሚመራው አገዛዝ የተለያዩ ብሄር ተኮር ድርጅቶች ጥምረት እንጂ የኢትዮጵያ ዜጎች ብሄራዊ ውህድነት ፓርቲ አይደለም። ይህ በብሄር የሚመራ ህገ መንግስት እና በብሄር የሚመራ መንግስታዊ ጥምረት ውጤቱ ለአገሪቱ የወደፊት ዴሞክራሲያዊ አንድነት እና የግዛት አንድነት ምን ያህል አደገኛ ሊሆን እንደሚችል መገመት ይቻላል።

- በመሠረቱ በህወሓት/ኢህአዴግ/ አገዛዝ የተቋቋመው በብሄረሰብ የሚመራው ህገ መንግስት ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ማንነት እና ከግለሰቦች ዜግነት የላቀ ነው ተብሎ ይታሰባል።

- አሁን ያለው የህወሓት/ኢህአዴግ/ ህገ መንግስት እንዲቀየር ወይም እንዲተካ በተጠየቀ ቁጥር፣ ይህ አይነት ጥያቄ “የአዲሲቷን ኢትዮጵያ” ቀጣይነት ለማፍረስ መንገድ የሚከፍት መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ያስጠነቅቃል። ነገርግን በመሠረቱ ሕገ-መንግሥት አይነኬ አይተኬ ነው ብሎ መደምደም፣ የማንም ሕገ-መንግሥት ባሕሪ አይደለም፡፡ ይልቁንስ፣ እንደዚህ ያለ አስተያየት፣ ማሻሻያ ካለው ሕገ መንግሥት ተፈጥሮ ጋር የሚጋጭ ተቃራኒ አባዜ ነው።

- ህወሀት ወልቃይትን በምክንያትነት ተጠቅሞ እንደገና ለመታገል እና የስልጣን ዘመኑን ለማራዘም ቢሞክርም በወልቃይት ማህበረሰብ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን መልሶ ለመያዝ እና ለመቆጣጠር የሚያስችል ታሪካዊም ሆነ ህጋዊ መብት የለውም።

- ለሶስት አስርት አመታት የኤርትራ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ወደ መቀዛቀዝ የተቀየረበት እና ወታደራዊ ሃይል የሆነች ሀገር እንድትሆን ዋናው ምክንያት በህወሃት ከሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት እራሷን ለመከላከል ነበር።

- በንቀት፣ የቀደመው የህወሓት አገዛዝ፣ ለዘመናት፣ ባለሶስት ቀለም (አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ) የነበረውን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ፣ ተጨማሪ ምልክቶች ሲያስገባበት፣ በዚህ ለውጥ ህዝቡ ተቆጣ፣ እናም ምሬቱን አሳይቷል። ነገር ግን፣ ህዝቡን ይበልጥ ያሳዘነዉ፣ አጥፊዉ የህወሓት አመራር አባላት፣ በሰንደቅ አላማዉ አርማ ላይ ጥያቄ በማንሳት፣ “የዚህች ሀገር ሰዎች ባንዲራ ጨርቅ መሆኑን ያውቁ ይሆን?” በማለት የተሳለቁበት አንሶ፣ የአሁኑ የብልጽግና ፓርቲ ያንኑ ወያኔ ያቀረበውን ባንዲራ ነው አሁንም የሚጠቀመው። ከዚህ በተጨማሪ የኦህዴድ ባንዲራ የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች እና የመንግስት ተቋማት ተጨማሪ አርማ እንዲሆን ለማስተዋወቅ ይሞክራል። እነዚህ ቀስቃሽ ድርጊቶች፣ አሁንም የበለጠ ትርምስ እና ውዥንብርን የሚቀሰቅሱ ድርጊቶች ናቸው ።

- ዋና ከተማዋ አዲስ አበባ፣ ከየአቅጣጫው ለሚመጡት ህዝቦቿ መናኸሪያ ሆና ታገለግላለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዲናም ነች። ከዚች በተጨማሪ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተባባሪ ኤጀንሲዎች እና ሌሎች አለም አቀፍ እና የአፍሪካ አካላት መቀመጫ ሆና ታገለግላለች። ስለዚህ፣ ማንም በብሄር-የሚመራ-ፓርቲ፣ አዲስ አበባን የኔ ከተማ ነው ሊል አይችልም።

- የህወሓትም ሆነ የኦነግ ተዋጊዎች እና፣ ተከታዮችም ሆኑ ደጋፊዎቻቸው፣ የአማራን ህዝብ እንደ ታሪካዊ ጠላታቸው በመቁጠር እና፣ ብሄርን ከፋፍሎ ለሚያራምዱት ስትራተጂክ እቅዳቸው ምሽግ አድርገው፣ የኢትዮጵያን ህልውና ሲፈታተኑ ቆይተዋል። የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናት የወያኔን እና የኦነግን ጠባብ ብሄርተኞች መንገድ መከተላቸውን የሚጠቁሙ ብዙ ምልክቶች እየታዩ ሲሆን፣ አሁንም በኢትዮጵያ ውስጥ የበለጠ ትርምስ እና አለመረጋጋት ሊያስቀጥሉ ይችላሉ።

- የህወሓት እና የኦነግ-ሸኔ ቀጣይ እብሪተኝነት፣ የአይበገሬነት ስሜት እና በኢትዮጵያ ውስጥ በብሄር የሚመራ መንግስት የስልጣን ማማ የመሆን ጥማት ቅዠት ነው። ይልቁንም ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ከተቀሩት የኢትዮጵያ ዜጎች ጋር በመተባበር በሕገ መንግሥቱ የፀደቀውን የሰብአዊ መብት፣ እኩልነትና ነፃነት ለሁሉም የኢትዮጵያ ህዝቦች ማጠናከር አለባቸው።

- የወቅቱን ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች በተመለከተ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ እየተመራ ያለውን የኢኮኖሚ እድገት ማረጋገጥ አስቸጋሪ ነው። በአሁኑ ወቅት በገበያው ላይ በሚታየው የሸቀጦች ዋጋ ንረት ምክንያት የተፈጠረው የኑሮ ውድነት ለብሔራዊ ኢኮኖሚው እየተባባሰ የሚሄድ ፈተናዎችን የሚጠቁሙ ምልክቶች ናቸው። በተለይም የምግብ እጥረት እና ሌሎች የፍጆታ እቃዎችን በተመለከተም እንዲሁ።

- ብልፅግና ፓርቲ ከህወሓት/ኢህአዴግ አገዛዝ የወረስነውን ብሔርን መሠረት ያደረገ ሕገ መንግሥት ለመለወጥ ፈቃደኛ መሆን አለበት። ይልቁንም የገዢው ብልፅግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ዜጎች እኩልነት እና ሁሉም እንደየሥራው እኩል ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ማወጅ አለበት። በሁለቱም የሥራ መዋቅራዊ አደረጃጀቶች፣ ኦፊሴላዊ አመለካከቶችና የሥራ ልምምዶች በግለሰቦች ብሔር ወይም ሃይማኖታዊ አቋም ላይ የተመሰረተ የበላይነት፣ አድልዎ ወይም የበቀል እርምጃ እንዳይኖር ማድረግ አለበት።

- አሁን ያለው በብልጽግና ፓርቲ የሚመራው አገዛዝ የሀገርን ህግና የህግ የበላይነትን በማክበር ግንባር ቀደም መሆን አለበት። እንደዚሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን፣ ህገወጥ ንግድ እና ህገወጥ እስራትን ማስወገድ አለበት።

- አገዛዙ በንግግር ሳይሆን፣ በተግባርም፣ የመንግስት ባለስልጣናት እንኳን ሳይቀር፣ በህግ ስር መሆናቸውን የሚያሳይ ምሳሌ መሆን አለበት። በተመሳሳይ የህግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ፣ ሁሉም ዜጎች በህግ ፊት እኩል መሆናቸውን በማረጋገጥ፣ በህግ እና በአፈጻጸም ሂደቶች፣ እኩል የህግ ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል።

- የብልጽግና ፓርቲ፣ በሁሉም የፖለቲካ ንግግሮቹ እና ተግባሮቹ፣ ተቀጣጣይ የጎሳ-ተኮር፣ ብሔር-ተኮር (ወይም በዘር ላይ የተመሰረተ) ፣ ንግግሮችን ከመጠቀም ይልቅ፣ የኢትዮጵያን ዜጎች እንደ ብሔራዊ ሕዝብ ወደ አንድ የጋራ ግንባር የሚያመጡትን ዘላቂ መርሆዎችን ማዳበር ይኖርበታል።

 

በአሁኑ ጊዜ በመሬት ላይ ያለው የብልጽግና ፓርቲ አስተዳደራዊ እውነታ ምን ይመስላል?

በአሁኑ ወቅት የህወሓት መነሳትና ውድቀት በዋነኛነት አንድ ነገር አረጋግጧል። ለዚህ ጥሩ ማሳያ የሚሆነው እ.ኤ.አ. በ2018 የወያኔ አገዛዝ ውድቀት ነው። በሌላ አነጋገር፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ እሳተ ጎመራ የሚፈነዳ አብዮት የሚፈነዳበትን ትክክለኛ ጊዜ እየጠበቀ፣ ጉልበቱን እየቆጠበ ነው። እንደ ገዥ ፓርቲ ህወሓት የተታለለው በሰፊው ህዝብና በወጣቱ ምላሽ ብቻ ሳይሆን፣ መንግስትን ለማገልገል በህወሓት የሰለጠኑ ወጣት ካድሬዎች ጭምር ነው። ከነዚህም መካከል፣ ኦህዴድ፣ ብአዴን፣ ፌደራል ሰራዊት እና የፌደራል የጸጥታ ሃይሎች ሽጉጣቸውን ወደ ህወሓት (ወደአማካሪዎቻቸው፣ አሰልጣኞቻቸው እና ወደ ዋና ባለስልጣኖቻቸው ላይ) አዙረዋል። በጥቅሉ፣ እውነተኛው አብዮት ፈንድቶ እስኪካሄድ ድረስ፣ ከታማኞቹ መካከል ማን ከህወሓት አመራር ጎን በመቆም ድጋፍ እንደሚሰጥ ማንም አያውቅም ነበር። በመሰረቱ ህወሓት/ኢህአዴግ/ ህዝባዊ አመኔታና ድጋፍ ማጣት ብቻ ሳይሆን በግልፅ የተገዳደረው እና በራሱ ካድሬዎች ጥቃት ደርሶበታል። ህወሓት ካሰለጠናቸው ከፍተኛ ካድሬዎች መካከል እነአቶ ደመቀ፣ ገዱ፣ ለማ፣ አብይ አህመድ እና ወርቅነህ ይገኙበታል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የብልጽግና ፓርቲ በምስማር አልጋ ላይ ተኝቶ፣ በ‹‹እኛ እና እነሱ›› የንቀት አስተሳሰብ ያዘለ የኢትዮጵያ እይታ ላይ ተመርኩዞ፣ ኢትዮጵያም እንዲሁ ወደ አርማጌዶን መንገድ እየተወሰደች ነው። ኢትዮጵያ ወደ አርማጌዶን ከመሄዷ በፊት ግን፣ ከዚህ ሁኔታ በላይ ለውጥ ማምጣት ይቻል ይሆን? አዎ፣ የብልጽግና ፓርቲ የጋራ የብሄር ንቃተ ህሊናን፣ የትጥቅ ትግልን እና፣ በአማራው ላይ የሚደርሰውን ቋሚ የተወቃሽነት እይታ ማሸነፍ አለበት። እስካሁን እየታዩ ያሉት ክፍፍሎች፣ በኦሮሚያ በተለይም በወለጋ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች፣ በኦነግ እና በብልፅግና ፓርቲ መካከል በተፈጠረው የስልጣን ሽኩቻ የተቀሰቀሰውን አስገራሚ እና ሚስጥራዊ የሁከት ድርጊት ያረጋግጣሉ።  ከአሁን ጀምሮ ይህ ሂደት በቅጽበት መቆም አለበት።

አብዛኞቹ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚዎች የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ተከታዮች ናቸው። በወለጋ በገጠራማው ማህበረሰብ ውስጥ በሚኖሩ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እና የእስልምና ተከታዮች ላይ በተፈጸመው መጠነ ሰፊ ሰላማዊ መኖሪያ ቤቶች እና ማህበረሰቦች ጭፍጨፋ ውስጥ፣ የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ተከታዮች በብዛት ይገኛሉ። ሆኖም፣ መጽሐፍ ቅዱስን እና የብልጽግና ወንጌልን ተቀብሎ ጮክ ብሎ የሚፎክር የብልጽግና ፓርቲ ማህበረሰብ፣ የብልጽግና ወንጌል በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ከቀጭን አየር ወደ ተሰብሳቢዎች የባንክ ሒሳብ እንዲያስገቡ ያስችላቸዋል፣ የሚለው አባባል የፕሮቴስታንት ፓስተሮች የፈጸሙት ንፁህ የአርቲስት ድርጊት ተደርጎ ይወሰዳል። እነዚህ የብልጽግና ወንጌል ማታለያዎች በቲክቶክ መድረኮች ላይ ትክክለኛ አስተምህሮዎችን እንደ መሳቂያ አድርገው ይደርሳሉ።

በወለጋ እና በሌሎች የኦሮሚያ አካባቢዎች የሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች እና ሙስሊሞች እንዲሁም በተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል የሚኖሩ ህዝቦች የዚህ ዘረኛ ኦሮሞ በተለይም የጴንጤ ፕሮቴስታንቶች ትክክለኛ ቀለም እና የምዕራቡ ክርስትና ተጽእኖ እያዩ ነው።  የመጀመርያው ጉንጭህ ሲመታ ሌላውን ጉንጭህን እንድታዞር የሚሰብኩ ፕሮቴስታንቶች አሁን በኦሮሚያ ክልል ለሚደርሰው እልቂት እና የጅምላ ግድያ ግድየለሾች ሆነዋል። በዋነኛነት ሰላማዊ እና እግዚአብሔርን ወዳድ ተደርገው ይታዩ የነበሩት እነዚህ የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች አሁን ሰላም ወዳድ እንዳልሆኑ ተስተውለዋል። ይልቁንም ራሳቸውን ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ-ሰ) አሸባሪ ቡድኖች ጋር አሰልፈዋል። አሁን ለሕጻናት እና ንጹሐን ዜጎች ግድያ ግድ የማይሰጠው የክርስትና አካል ናቸው ተብለው ተከሰዋል። እንደውም የጴንጤቆስጤ ፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን እና እምነት በአንዳንድ ገንዘብ ፈላጊ ፓስተሮች እየወደመ ነው። በእግዚአብሔር ስም የሚነገረው የውሸት እና የማታለል ምስል የመጽሐፍ ቅዱስን ትምህርት ኦርቶዶክሳዊነት በእጅጉ ለውጦታል። ይህ አካሄድ በተለይም ጥቂት የጴንጤ ፓስተሮች እየተከተሉት ያለውን አካሄድ ለማቆም አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል።

በመርህ ደረጃ፣ የመንግስት የህግ አውጭ አካላት ህግን ያወጣሉ፣ ፖሊስ እና የፍትህ ተቋማት ግን እነዚህን ህጎች ያስከብራሉ። እንደ አለመታደል ሆኖ፣ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ በኩል፣ እነዚህ ተቋማት ስልታዊ እና የስልጣን ውሱን ስለሆኑ፣ ሁከትን በተመለከተ ውጤታማ የሆነ ፍተሻ ማድረግ እና ማስቆም አልቻሉም። የሕግ ማስከበርን በተመለከተ በፖሊስ ግልጽ ጥሰት አለ። የፍትህ አካላት ውሳኔ ሳይሰጥ ግለሰቦችን ያስራሉ።

የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚዎች እና ምክትሎቻቸው በራሳቸው ከመንፈሳዊ መገለጥ፣ ከመከራ፣ ከፍላጎትና ከራስ ወዳድነት ነፃ መሆን ጋር የተቆራኘ ይመስላሉ። መሬት ላይ ያለውን እውነታ እንደምንም ይረዳሉ። ነገር ግን ሀገሪቱ በጎሳ ጽንፈኞች በተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈፀመባት ባለችበት በዚህ ወቅት የፓርቲ ኃላፊዎች፣ ቤተ መንግስት፣ አትክልት፣ ሪዞርት፣ ከተማ እና አውራ ጎዳና፣ በመገንባት በአዎንታዊ ጎኑ እራሳቸውን አስቀምጠዋል። በትኩረት ሲሰሩም ቆይተዋል።

ኦነግ-ሸኔ እና በድብቅ የሚደግፉ የአካባቢ የብልጽግና ፓርቲ መስተዳድር ባለስልጣናት፣ በንፁሃን የአማራ ተወላጆች ላይ ተኩስ ከፍተው በሀገሪቱ እና በእነዚህ ማህበረሰቦች ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ውድመት በማድረስ ወደ 50,000 የሚጠጉ አባወራዎች ምንም አይነት የእለት ተእለት ኑሮአቸውን ሳይገፉ ቀርተዋል። ወንጀለኞቹ እና ድብቅ አላማቸው ለህግ አስከባሪ አካላት እንቆቅልሽ ሆኖ እያለ፣ በዚህ ስልታዊ እቅድ እና ተግባራዊ እንቅስቃሴ ህዝቡን በማደናገርና በማሳመን እየተካሄደ ያለውን ብሄር-ተኮር የሊበራል ፖለቲካ ስራ ፈጣሪነት፣ የአማራ ማህበረሰብ አይዘበትበትም። በብሄር ላይ የተመሰረተ የብልፅግና ፓርቲ አላማዎችን በሙሉ የኢትዮጵያ ዜጎች ተቃውመውታዋል። ይህ አላማ በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል በአማራ ማህበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት አሁንም በአየር ላይ መሆኑን አመላካች ነው። ኦነግ-ሸኔ እና የብልጽግና ፓርቲ ስልጣን ለመንጠቅ በሁለቱ መካከል በሚደረገው ትግል፣ ጦርነት ውስጥ ገብተው፣ ይህ ሂደት የጅምላ ተኩስና እልቂትን አስከትሏል።

እንደሚታወቀው የህወሓት፣ የኦነግና የሌሎቹም የብሄር አክቲቪስቶችና የኢትዮጵያ ጨካኝ ጠላቶች ዋና ተልእኮ፣ ሽብርን ማስፋፋት፣ የንፁሀን ደም ማፍሰስ፣ ፍርሃት መፍጠር፣ ተራማጅ እንቅስቃሴዎችን ማወክ፣ ንብረት/መሰረተ ልማት/ እና እህል ማውደም፣ ኢትዮጵያን ወደ ሁከትና ብጥብጥ ማምጣት ነው። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን በማንበርከክ ለዋናው የውጭ ጠላት እጅ እንድትሰጥ እያስገደዳት ነው። የዚህ የደም መፋሰስ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ አላማ ኢትዮጵያን ማተራመስ እና ይህች ሀገር ወደማትወጣበት አዘቅት ውስጥ እንድትወድቅ ማድረግ ነው። ብሎም ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ እርቃኗን   እንድትቀር ያለመ ነው። የተፈጥሮ ሀብቷንም ሊዘርፉ ላቀዱ ጠላቶቿ ክፍት ማድረግ ነው።

የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ታጣቂዎች በአንድ ወቅት ሊደርሱባቸው የማይችሉትን ከተሞች በመውረር በአዲስ ምልምሎች ለመኩራራት “የምረቃ ስነ-ስርዓት” ሲያካሂዱ፣ መንግስት ቀውሱን ለማቆም ድርድር ባለማግኘቱ በወታደሮች ማጠናከሪያ እና በሰው አልባ አውሮፕላኖች ላይ ጥቃት ሰንዝሯል።

በመንግስት የተሾመው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመጉ) ባለፈው ግማሽ ዓመት ወይም ከዚያ በላይ በኦሮሚያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘጋቢ በበኩሉ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ተገድለዋል ብሏል። ከቤታቸው ተገደው።

በግጭቱ ውስጥ ያሉ የኦነግ-ሸኔ እና የብልጽግና ፓርቲ ወገኖች የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል ያላቸውን ውንጀላ አይቀበሉም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኦነግ-ሸኔ በአካባቢው የተጠናከረ ኃይሉን ለማሳየት ካለው ፍላጎት፣ ተዋጊዎቹ ነቀምትን በወረሩበት ወቅት በመንግስት ወታደሮች እና በአማፂያኑ መካከል የተካሄደው የጠመንጃ ጦርነት የበርካታ ንፁሃን ዜጎች ህይወት እንዲያልፍ አድርጓል እንዲሁም የማህበረሰብ መዋቅሮች ወድመዋል።

ይህ ሁሉ ሲሆን የኦነግ-ሸኔ ታጣቂዎች በጥሬ ገንዘብ ቀጠና ውስጥ ብዙ ባንኮችን እየወረሩ እና ባዶ እያደረጉ ነው። በተጨማሪም ንጹሃን ተጓዦችን በመኪና ማግታቸውን እና እነሱን ለማስፈታት ቤዛ መጠየቃቸውን ቀጥለዋል።

ከዚህ ቀደም የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚዎች ህግ እና ስርዓትን ለመጠበቅ ቃል ያልገቡ ይመስል፣ ዛሬ ግለሰቦችን ወደ እስር ቤት መወርወርን መርጠዋል። በቅርቡ (1) ጋዜጠኛ እና የሰብአዊ መብት ተሟጋች አቶ ታዲዮስ ታንቱ፣ (2) ጋዜጠኛ እና መምህርት ወይዘሮ መስከረም አበራ እና (3) ታዋቂው የሰብአዊ መብት ጠበቃ እና አክቲቪስት አቶ ወንድሙ ኢብሳ ታስረዋል። ከዚህ በተጨማሪ ስማቸው በውሸትፖለቲካ ፈርሷል። እነዚህ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች የዛሬው የብልጽግና ፓርቲ ባለስልጣናት የውሸት ቃል ሰለባዎች ናቸው። ከዚህ ቀደም የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚዎች: “ግለሰቦችን ንፁህነታቸውን ወይም ጥፋታቸውን በህጋዊ መንገድ ከማረጋገጡ በፊት አናስርም” ብለው ነበር።። ይህ በቀላሉ ባዶ አነጋገር ነው።

በግልጽ እንደሚታየው ፣ እነዚህ ሶስት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች በመንግስት ባለስልጣናት ፍትህ ከተነፈጉት ጋር ይቆማሉ። አስከፊው የሰብአዊ መብት ረገጣ እና የዘር ማጥፋት ወንጀል በተለይም የአማራ ማህበረሰብን እያነጣጠረ በመምጣቱ እና ካለፉት 2 አመታት ጀምሮ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ በመምጣቱ እነዚህ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች በተለምዶ ለዚህ ችግር ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት ትኩረት ሰጥተዋል። ሆኖም በባለስልጣናት “የአማራ አክቲቪስቶች” ተብለዋል። ልብ በሉ ታዲዮስ ታንቱም ሆኑ ወንድሙ ኢብሳ የአማራ ብሄር ተወላጆች አይደሉም። በእውነት ሦስቱም ተሟጋቾች የተጎጂዎች ዘር፣ ቀለም እና ሃይማኖታዊ ዳራ ሳይገድባቸው ለፍትህ የሚታገሉ ኢትዮጵያውያን ናቸው። የግለሰቦችን ሃሳብ በነጻነት የመግለጽ መብት ለሁሉም ዜጎች ክፍት መሆን አለበት።

ማጠቃለያ

ጠ/ሚ አብይ እና የብልጽግና ፓርቲያቸው ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የለውጥ ተስፋ፣ ቀስ በቀስ፣ መጀመሪያ ላይ ከታሰበው አገራዊ ለውጥ፣ ወደ ተራ ብሔር-ተኮር የበቀል ቅዠት እየተሸጋገረ መጥቷል። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ታድያ፣ለመልካም አስተዳደር፣ ለሰው ልጅ ህይወት እና፣ ለአገር አንድነት መከበር፣ ዘላቂ እና የተቀናጀ ሰላማዊ ትግል ብቻ አስፈላጊ ሆነዋል።

በዚህ ጊዜ፣ እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት አንዳንድ መፍትሄዎች ካልተገኙ በስተቀር (ወይም መላ እስካልተገኘ ድረስ) ፣ ከባድ የዜጎች ሞት እና አጥፊ ምክንያቶች እየጨመሩ ይሄዳሉ። በዚህ ምክንያት የተነሳ፣ ህብረተሰቡ በሰላም መኖር የሚችለው፣ ወደ ሰላማዊ መንገድ የመመለሱን ዋስትና ሲያገኝ ብቻ ነው። እናም፣ ከላይ የተገለጹት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጉዳይ፣ ብሄር ብሄረሰቦች ሳይለያዩ እኩል መብት የማግኘት እና፣ የዜጎች ብሄራዊ ሃብት የመጠቀም መብትን ለማስከበር በሚደረገው ትግል ውስጥ፣ ከተቺዎች የሚመጡ አስተያየቶች ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።

ስለዚህ የብልጽግና ፓርቲ መንግሥት ለዚህ አነሳቢ ጉዳይ ትኩረት ሊሰጥበት የሚገባበት ጊዜው አሁን ነው። በተለያዩ ዝግጅቶች የመክፈቻውን ሪቨንን በመቁረጥ ከመጠመድ ይልቅ፣ ጥፋትና ግርግር ለመፍጠር በሚሯሯጡ የሀገር ውስጥ አሸባሪዎች የሰው አንገት እንዳይቆርጥ ለማድረግ የመንግስት ባለስልጣናት ጠንክሮ መስራትን ማስቀደም አለባቸው። ለእንዲህ ዓይነቱ ክቡርና ሕዝባዊ ተግባር ጊዜው አሁን ነው።

“ጨው ሆይ! ለራስህ ስትል ጣፍጥ!” ነውና ብሂሉ፣ አሁን ያለው የብልጽግና ፓርቲ (ወይም የቀድሞው ኦህዴድ) መንግስት፣ ከአሁን ጀምሮ፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ዜጎች፣ በእኩልነት፣ በፍትሃዊነት እና በፈለጉት ቦታ ላይ ሰርተው እንዲኖሩ በሚደረግበት፣ በመርህ ላይ የተመሰረተ እና ህጋዊ መንገድ ላይ እንደሚጓዝ (እንደሚንቀሳቀስ) ተስፋ እናደርጋለን። ለዚህም ዋናው ቁልፍ፣ ህገ መንግስቱን፣ በኢትዮጵያ ላሉ ዜጎች ሰብአዊ መብትና እኩልነት የሚስማማ ሆኖ እንዲሻሻል ማድረግ ነው።

መልካም ንባብ!
https://amharic-zehabesha.com/archives/178502

Thursday, December 29, 2022

ሰው በተፈጥሮው ልዩ ና ግለሰባዊ ነው መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ
" ሰው ትርጉም ያለው በግለሰብነቱ ነው ። በቡድን ውስጥ የግለሰብ ታላቅ ሰብዕና ሊዋጥ ይችላል ። እናም ቡድናዊነት እጅግ አደገኛ ነው ። " ይላሉ ሃሳብያን ።

ሰው  ፤ ( Human being ) እንግሊዘኛው በቅጡ ይገልፀዋል ። መሆንን ፣ መቻልን ያመለክታል ። ሰው በራሱ የቆመ ፣ በራሱ አንድ ተቋም የሆነ ነው ። ሰውን በመሠረታዊ ፍላጎቱ አሥገዳጅነት በአንድ ልታሰበስበው ትችላለህ እንጂ ፣ አእምሮውን አጥረህ በአንድ ጭንቅላት እንዲያሥብ አታደርገውም ።

እያንዳንዱ ሰው ፣ ብቻውን ወደዚህ ዓለም ራቁቱን  እንደመጣ ሁሉ ፣ ብቻውን ራቁቱን ሥጋው ወደ አፈሩ ይመለሳል ።

ከመወለድ እስከ ሞት ባለው ጊዜ ውስጥ እያንዳንዱ ግለሰብ ፣ የራሱን የህይወት ሩጫ ይሮጣል ። በዓለማዊ እና በመንፈሳዊው የመሮጫ ሜዳ ግለሰባዊ ሚናውን ይጫወታል ። በሂደቱም ተራ ሞች የማይሆንበትን የታላቅነት አክሊል ተቀዳጅቶ በሰው ልጅ ታሪክ ለዘላለም ይነግሳል  ።

ፅሑፉን ለማሳጠር ፣ በዓለም ላይ  በዓለማዊና በመንፈሳዊ ሥራቸው አማካኝነት የታላቅነት አክሊል  የተቀዳጁ አያሌ ግለሰቦች አሉ ።

እነዚህ ግለሰቦች ሰው መሆናቸውን ጠንቅቀው የሚያውቁ  ፤ አሁን እና ዛሬ መሞታቸውን የተገነዘቡ ፤  ከግብዝነት የፀዱ ፤ ዘር ፣ ቋንቋ፣ጎሣ ፣ ብሔር ብሔረሰብ ሳይሉ ፣ በዓለም ለሚኖረው አምሳያቸው ሁሉ   የተሻለ  መንፈሳዊ ህይወትን እና ሥጋዊ ጥቅምን ያሥገኙ ናቸው ።

እነዚህን የዓለማችንን ድንቅ ሰዎች ለማስታወስ  የፍራንሲስ አልበርት ሲናትራን  ( ከታህሳስ 12 ፣ 1915 - እሰከ  ግንቦት 14፣ 1998 የኖረ ) አሜሪካዊ ዘፋኝ እና ተዋናይ ነበር ። “ የቦርዱ ሊቀመንበር ” የሚል ቅጽል ስም ነበረው ። በኋላም “ኦል ባለሰማያዊ አይኑ” እየተባለ የሚጠራው ሲናትራ በ1940ዎቹ፣ 1950ዎቹ እና 1960ዎቹ በጣም ተወዳጅ ከሆኑ የኪነጥበብ ሰዎች  አንዱ ነበር ።  ከ150 ሚሊዮን በላይ የሙዚቃ ሽያጭ ሪከርድ ያለው ዘመን አይሽሬ የኪነ ጥበብ ሰው ነው ።

( ከዚህ ቀጥሎ ያለው ግጥም ከፍራንክ ሲናትራ " የኔ መንገድ " ከተሰኘ ዘፈኑ ሃሳቡ ተወስዶ በራሴ ህሳቤ የተፃፈ ነው ። ክቡራን አንባብያንለንፅፅር የእንጊሊዘኛውንም ትርጉም  በመጨረሻ ላይ  አቅርቤዋለሁ ። )

በመኮንን  ሻውል  ወልደጊዮርጊስ

 

ሩጫዬን ጨርሻለሁ

ወደ ማብቄያው ፣ ወደፍፃሜው ተቃርቤያለሁ

የመጨረሻው የህይወት መድረክ ላይም ተገኝቻለሁ

ጓደኞቼ ፣ የምላችሁ ይገባችኋል ?

አያችሁ ፣ የመቀበሪያ ሣጥኔ ተዘጋጅቷል ።

መሞቴ እርግጥ ነው

የተፈጥሮ ሃቅ ነው ።

ሞቴ ቢቃረብም

አልፀፀትም ።

ህይወትን በሚገባ

ያለአንዳች ሸፍጥ

ኖሬያለሁ ።

የህይወትን የመጨረሻውን ጥግ

አንድ በአንድ አካልያለሁ ።

ከዚህ የህይወት ትግል ባሻገርም

ህልሜን በሚገባ ኖሬያለሁ ።

በእርግጥ  ፀፀቶች ቢኖሩኝም

መናኛ በመሆናቸው ለተረክ አይበቁም ።

በተሰጠኝ ዘመን ሁሉ

ያለአንዳች ስስት በመክሊቴ  ተጠቅሜያለሁ

መከወን ያለብኝን ሥራ  ፈፅሚያለሁ ።

የህይወት መሥመሬንም በሚገባ  ተግብሬአለሁ ።

እያንዳንዷን እርምጃዬንም በጥንቃቄ ተጉዣለሁ ።

ከዚህ ዙረት ባሻገርም

ኖሬለሁ ፣ የራሴን ህልም ...

ሁላችሁም እንደምታውቁት

ማላመጥ የምትችሉትን

አይደለም እንዴ ...

ከአጥንቱ ላይ የምትቦጭቁት  ?

ያለመጠን  በመስገብገብ

ከጉንጬ አቅም በላይ በጎርስ ኖሮ

እታፈው ነበር ከሚገድለኝ እጉሮሮዬ ተሰንቅሮ ።

ይሁን እንጂ ይህንን አላደረኩም

ባለማድረጌም በህይወት ገዝፌያለሁ

የራሴን ህልምም በሚገባ  ኖሬያለሁ ።

በህይወት ጎዳና ብዙ አይቻለሁ

አያሌ ቀናት በደሥታ ሥቄያለሁ

በመጥፎ ገጠመኝም ደጋግሜ አልቅሻለሁ ።

አውቃለሁ ...

ሙሉና ጎዶለነት  እንደ ሰው ነበሩኝ

ዘወትር ፣ ሌት ና ቀን የሚፈትኑኝ ።

አሁን እነዛ ቀናቶች ተደምድመዋል

አዲስ ብርሃን ፣ አዲስ ቀን ይታየኛል

እንባዬ መፍሰሱን አቁሞ ፣ ልቤ ደስታን ያዜማል

የህይወት ትርጉሙን ተረድቶ መንፈሴ በሐሴት ይናጣል ።

ሆኖም ግን አልዋሻችሁም ...

አይናፋር ፈፅሞ አልነበርኩም

ድንቅ ሥራዎቼንም

ያለ ፈጣሪ እገዛ ...

ለዓለም አላበረከትኩም ።

አትሳቱ ...

አይደለም ! አይደለም !

ያለ ፈጣሪ እኔ ነኝ ፣ ምንም ።

እናም ...ሩጫዬን ጨርሻለሁ

የጉዞዬን መዳረሻ አውቄለሁ ።

.........................................

ምንድን ነው ሰው ፤ ሁሉንም ቢያገኝ ?

ያለ ፈጣሪ ፍቃድ ሥራው ይሆናል ብናኝ ።

በብልጣብልጥነት ከሚያገኘው ይልቅ

ተንበርክኮ የሚቀበለው  ይሆንለታል  ዕፁብ ድንቅ ።

እኔ ዛሬ ና አሁን ፤

በጠንካራ እሜነቴ  እርሱ ፈቅዶ ሁሉን አግኝቻለሁ

የማይጨበጠውን ነፋስ እንኳን በእጄ ጨብጫለሁ

የህይወት መንገዴንም ፤ በወጉ ተጉዤ ጨርሻለሁ ።

( መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

ታህሣሥ 19/2015 ዓ/ም )

.........................

 

( Frank sintra " my way )

Francis Albert Sinatra (sɪˈnɑːtrə/; December 12, 1915 – May 14, 1998) was an American singer and actor. Nicknamed the "Chairman of the Board" and later called "Ol' Blue Eyes", Sinatra was one of the most popular entertainers of the 1940s, 1950s, and 1960s. He is among the world's best-selling music artists with an estimated 150 million record sales And know ,the end is near,

and so  i face

the final curtain  .

My friend, i 'll  say it clear ,

i'll state my case ,

Of which i'm certain .

I've lived a life that's full

I've traveled each

and ev'ry highway

But more ,much more than this,

I did it my way .

Regrets , i 've had a few ;

But then again , too

few to mentin .

I did what i had ti do

And saw it through

Without exemption .

I planned each charted course ;

Eche careful step

along the by way

And more ,much more than this

I did it my way .

Yes thre were times ,

I am sure you knew

When i bit off more

Then i culd chew ,

But through it alm ,

When there was doubt ,

I ate it up spit it out .

I faced it alk and i stood tall ;

and did it my way .

I've loved ,i've laughed and cried .

I've my fill ; my share of losing .

And  now , as tears subside ,

I find it alk so amusing .

To think i did all that ;

And may i say not- in a shy way ,

"Oh no, Oh no

Not me ,

I did it my way . "

For what is a man .

What has he got ?

If not himself , then he has naught  .

To say the things he truly feels ;

And not the words of one who kneels ,

The record shows

I took the blows _

And did it my way  !

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/178497
የእነ እከሌ ጦር ሳይመጣ የደራው የመቀሌ የሁለቱ ጨዋታ ወዴት!? | Hiber Radio Special Program Dec 29,2022
https://youtu.be/tFbyEArk42E

 

የእነ እከሌ ጦር ሳይመጣ የደራው የመቀሌ የሁለቱ ጨዋታ ወዴት!? | Hiber Radio Special Program Dec 29,2022
https://amharic-zehabesha.com/archives/178491
Ethiopia Overcomes Challenging Times Through Concerted Diplomatic Efforts, Support of Friendly Countries: Ambassador Taye
December 29/2022

Ethiopia has managed to overcome challenging times through the concerted efforts of diplomacy and support of friendly countries, Taye Atseke Selassie, Ambassador.

In an exclusive interview with ENA, the ambassador said the past two years were very difficult for Ethiopia due to an internal conflict that has happened completely unexpected.

Ambassador Taye noted that it has been a very challenging time for Ethiopia, but through diligent work and perseverance we were able to overcome the challenges.

“I would say that it has been a challenging time, but it was something we are able to overcome with concerted efforts, and also of course the support of our people and many African countries and other countries who strongly believe this is an internal matter that should be in the first place solved by Ethiopians themselves.”

Some institution leaders had the audacity to tell us that we Ethiopian will not be able to solve our challenge. But over the years we have seen that this is completely wrong, Taye pointed out.

“Even though we had passed through difficult times, we showed the world that we have the wisdom, the understanding and the resilience and commitment to resolve our problems. We passed through very difficult period. But at the end of the day, our country has prevailed and our people have triumphed,” Taye noted.

Though the conflict in the northern part of the country was internal issue, they took the case directly to the UN Security Council, which required a lot of efforts to dispel the misunderstanding and explain our right cause as well as defend the survival integrity of Ethiopia, he added.

“We thought that this would be seen as an issue that could be handled internally, but unfortunately the issue has been internationalized, and we were compelled to defend this at the international arena, ” Ambassador Taye noted.

That made our efforts, particularly in the diplomatic area, require a lot of efforts to explain in the first cases why we have to defend sovereignty and territorial integrity of Ethiopia, he pointed out.

The ambassador stated that some members of international community had this understanding and comprehension that the conflict will definitely spillover to other countries and will also create crisis in the Ethiopian body politics.

Ambassador Taye further indicated the reform over the past four years gave the indication and understanding that whatever the difference we Ethiopian have, they could be solved in a civilized political discourse.

Regarding the current progress of bilateral relationships, he said we have a strong relationship with many countries, despite the past misunderstandings and also probably in some corner misrepresentation of facts.

Since there is a good will from our side and good measure of understanding from the international community over the years, the ambassador pointed out that he believes the country can sustain the gain of the Ethiopian people through cooperation, different mechanisms and particularly by reinstating relationship at a bilateral level with various countries.

“We are now in a better position to forge renewed relationship with different countries. There is also good will from many countries particularly from the US and some European countries. This is the time where we should reinstate, rejuvenate and reinvigorate our relationship with other countries as well,” he stressed.

ENA
https://zehabesha.com/ethiopia-overcomes-challenging-times-through-concerted-diplomatic-efforts-support-of-friendly-countries-ambassador-taye/
The Horn of Africa States A Historical Meet
By Dr. Suleiman Walhad

December 28th, 2022

Somalia’s President Hassan Sh. Mahmoud is currently hosting President Ismail Omar Guelleh of Djibouti. It is perhaps suitable time to ask oneself if this impromptu encounter would push the process of the Horn of Africa States forward. President Ismail has not visited Somalia for a number of years. Somali Presidents on the contrary visited Djibouti on a number of occasions, the last of which was in November when President Hassan Sh. Mahmoud visited Djibouti to participate in and, in fact, grace the wedding of President Guelleh’s daughter to a member of the Federal Parliament of Somalia, in Djibouti. The wedding presented a new opportunity for public diplomacy in the region.

The region is currently at war on many fronts and security is tight, but diplomacy is still working and relations between the two brotherly countries is moving in the right direction. Some misgivings are still in the air and mostly due to the activities of countries beyond the Horn of Africa States such as the UAE and Egypt, and for that matter Qatar and the Kingdom of Saudi Arabia. The big powers, the USA and China, and even Russia and India, are also inherently involved in the affairs of the region and this draws from its strategic location.

Other regional blocks such as the East Africa Community, the Arab League and the Gulf Cooperation Council, and hybrid organizations like the IGAD, and others exert some pressures on the region each with its own goals and objectives and, hence confusing the region. The Horn of Africa States, if properly executed, would create a powerful region in Africa, with a background of thousands of year-old history to support and propel it forward. Unlike any other region in Africa, the Horn of Africa States enjoys historical relations with the worlds of yester years like South Asia, East Asia and mostly West Asia. The region at times controlled South Asia (South India and Sri Lanka) and Southern Arabia (Yemen) and it is only after the arrival of Europe into the region, that it truly declined.

The world works in cycles, and nothing is generally permanent. It would appear the decline has been slowed and a rise is on the offing. Every era has its men, so they say, in the Horn of Africa States and it would appear the current leaders of the Horn of Africa States have the stamina and wherewithal to re-establish a strong regional infrastructure that contributes to feeding not only its people but many of the other nations of the world and in particular those dependent on imports of food such as the Horn of Africa was turned into over the past century.

The SEED countries of the region, indeed, have multiple commitments such as those to IGAD and the Arab League and COMESA and others. These remain challenges for the region to address. Some of the challenges generally faced by other blocks can easily be overcome in the Horn of Africa States as they already trade with each other but on informal basis. Populations on each side of the borders within the region are the same people and, indeed, could be brothers and sisters, cousins, nephews, and nieces. It is, in fact, the same people, the Cushitic people, who can easily intermingle and interact with each other should the suspicions and false identities created over the past century be removed from the table. Negotiations between Presidents Hassan Sheikh and Ismail Omar can add on to the earlier discussions between Prime Minister Abiy and Presidents Isais Afwerki and Mohamed Farmajo. This would complete the cycle of having the four member countries of the Horn of Africa States meeting in one place. Can Hassan Sheikh Mahmoud be able to invite the missing two to Mogadishu?

The most worrisome would be a continuing interference of Kenya, an obstacle to the formation of a Cushitic Alliance. Should President Ruto be invited to a meeting with Presidents Hassan and Ismail in Mogadishu, it would create distrust and the region’s inability to form its own regional organization, would be, at least delayed, as Kenya is part and parcel of the East Africa Community, a regional block that does have an agenda different from those of the Horn of Africa States.

A huge portion of the population of the region only see themselves as enemies of each other and cannot fathom the benefits a regional integration would bring forth. The inadequate and poor infrastructures linking the region add on to the perceptions of being different from each other when, indeed, the region is populated by the same people, who have the same looks, the same culture and the same values. Fear of domination by the larger countries also plays a role in weighing in on those unwarranted misgivings. Issues of creating a regional infrastructure would go through a process of negotiation and there are not much that the member countries could disagree, for they all need each other.

President Ismail’s considerable experience at the helm of Djibouti can contribute to the development of the Horn of Africa State’s region, where the institution would most likely be headquartered. Djibouti’s location, its good relations with most of the members of the region and its major links with the rest of the world would be contributing factors.

A piece of advice for President Hassan Sheikh Mahmoud and President Ismail Omar Guelleh at this moment of history would be, what Horn Africans say: “No one remains on earth for ever. Let a good memory remain of you.” Work of setting up the Horn of Africa States with your brother President Isaias Afwerki and Prime Minister Abiy Ahmed. You have today a good opportunity to make history and you would be remembered. Seize it!

 
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-a-historical-meet/
ያዱስ አባ ጣጣ ስሊቅ (Satire) - በቦቆቅሳ ለባክ
ግንቦት 2014

በቦቆቅሳ ለባክ

የአዱስ አበባ ከተማ ታሪካዊና ሕጋዊ ባሇቤት የእኛ ማሕበረሰብ ነው ሲለ የደር እንስሳት ነፃነት ግንባር (ደ.እ.ነ.ግ) ከፍተኛ ተወካዮች ዛሬ ከቀትር በኋሊ በቅርቡ በተመረቀው የአንዴነት ፓርክ የእንስሳት መዋያና መናፈሻ ውስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ መግሇጫ አሳወቁ፡፡ በመግሇጫው አሰጣጥ ሥነ ሥርዏት ሊይ ከሁለም የሃገሪቱ ክፍልች ተመርጠው ሇእይታ የበቁት ታሊሊቅ የደር እንስሳት ተወካዮች እና ታዛቢዎች ተገኝተዋሌ፡፡ የደር እንስሳት ከፍተኛ ጉባኤ መሪዎች፣ ዋና አክቲቪስት ጦጣና አስመሳይ ነፃ አውጪ ዝንጀሮ በሰጡት መግሇጫ፣ የአዱስ አበባ ይዞታ ወዯ ቀዴሞ ታሪካዊ ባሇቤቶቹ

--የደር እንስሳት ዘር -- እንዱዛወር አስፈሊጊውን ሁለ እንዯሚያዯርጉ አሳውቀው ሇዚህ አሊማቸው መሳካት ሁለም ፅንፈኛ ሃይልች አስፈሊጊውን ትብብር እንዱያዯርጉሊቸው ጠይቀዋሌ፡፡

በመግሇጫው አሰጣጥ ሥነ ሥርዏት ሊይ የጉባኤው መሪዎች እንዯተነተኑት፣ የዓሇማችን ታሪክ እንዯሚመሰክረው የአዱስ አበባ ቀዲሚና ሕጋዊ ባሇቤቶች፣ እንስሳት፣ በተሇይም የደር እንስሳት መሆናቸውን ሁለም እንዱያውቀው አስረግጠን ሇማስገንዘብ እንፈሌጋሇን ብሇዋሌ፡፡ እነ ዴንቅ ነሽ - ለሲ (Australopethecus afarensis) እና እነ አርዱፒቲከስ ራሚዯስ (Ardipethicus ramidus) በአፋር አዋሽና ሃዲር አካባቢዎች፣ እነ ሆሞ ሃቢሉስ (Homo habilis) እና ሆሞ ኢሬክተስ (Homo erectus) ዯግሞ በኦሞ ሸሇቆዎች አካባቢ ብቅ ብቅ ከማሇታቸው በጣም ቀዯም ካሇ ጊዜ ጀምሮ የኛ ቀዯምቶች እነ ዲይነሶር (Dinosaur)፣ ማመዝ (Mammoth)፣ ሜጋሊኒያ (Megalania) እና ላልች ታሊሊቅ የደር እንስሳት ዘሮች የአካባቢው ባሇቤቶች እንዯነበሩ የዓሇማችን አመጣጥ ቅዴመ ታሪክ ምስክር ነው ብሇዋሌ፡፡

የጥንቱና የጧቱ እንኳን ቢረሳ፤ በቅርቡ እነ አንበሳ፣ ነብር፣ ዝሆን፣ የሜዲ አህያ፣ አውራሪስ፣ ቀጭኔ ጎሽና ላልችም በቦታው ሊይ ይርመሰመሱ እንዯነበር የሰው ሌጆች እፅዋትን እየጨፈጨፉና የወገኖቻችንን ቆዲ እያሇፉ የፃፏቸው የታሪክ መዛግብት ያስረዲለ ብሇዋሌ፡፡ እነ አያ ጅቦም እስከ አሁን ዴረስ የሰው ሌጆች ከርሳቸውን ሞሌተው ፈርሳቸውን የሚያስወግደበትን ምዴር በማሰስና ትርፍራፊ በመሌቀም እንዯ ቆሻሻ ሰብሳቢና አስወጋጅ ሇውሇታ ቢሱ የሰው ሌጅ የማይገባውን ጥቅም ሲሰጡ እንዯቆዩ ግሌፅ ነው ብሇዋሌ፡፡ ቀጨኔ የሚባሇው መኖሪያ ሰፈር መጠሪያ ባካባቢው የቀጭኔ ጎሳ አባሊት በብዛት ሰፍረው ስሇነበር የተሰጠው ስያሜ እንዯሆነ የሰው ሌጅ ምሁራን ሳይቀሩ የሚመሰክሩት ሃቅ መሆኑንም ሳይጠቅሱ አሊሇፉም፡፡

ትግሊችን፣ አለ ተወካዮቹ በመቀጠሌ፤ ትግሊችን የአዱስ አበባን ከተማ የደር እንስሳት ባሇቤትነት የማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን በክሌሌ ዯረጃ የመዯራጀትን፣ ራስን በራስ የማስተዲዯርንና እሰከመገንጠሌ የሚዯርስ መብት ማስከበርን እንዯሚያጠቃሇሌ ወዲጅም ጠሊትም ሉያውቀው ይገባሌ ብሇዋሌ፡፡ የሰው ሌጅ ጎሳዎች፣ ከእኛ በቁጥር በጣም የሚያንሱት እንኳን ሳይቀሩ፣ በጎጥ ተዯራጅተው ክሌልች

በመመስረት ራሳቸውን የማስተዲዯር ሙለ መብት ሲጎናፀፉ፤ በእኛ ዯረጃ ከፍተኛ ቁጥር፣ የታሪክና የቅሪተ አካሌ ማስረጃ ያሇው የቀዯመ አካሌ ይህን መብት መነፈጉ ኢፍትሃዊ ነው ሲለ አስረዴተዋሌ፡፡

በመቀጠሌም ሲያብራሩ፣ እቅዲቸው አዱስ አበባን የይዞታቸው ማዕከሌ አዴርጎ ማስመሇስ ብቻ ሳይሆን፣ በየብሔራዊ ፓርኩና በጥብቅ የተፈጥሮ ቦታዎች ተበትነው፣ ተሸንሽነውና ተከፋፍሇው የሚገኙትን የደር እንስሳት ግዛቶች በማሰባበሰብና አንዴ በማዴረግ ራሱን የቻሇ የታፈረና የተከበረ ክሌሌ መመስረት ነው ብሇዋሌ፡፡ ሁለም የደር እንስሳት ባህሊቸው፣ እሴቶቻቸው፣ የመጮህ፣ የማስካካትና የማጓራት መብታቸው፣ በተመቻቸው ቦታ የመጋጥ የመቦጨቅና የመፀዲዲት ተፈጥሮአዊ ፍሊጎታቸው ተጠብቆ እንዯፈሇጉ የሚፈነጩበትና የሚኖሩበት እንስስያ በመባሌ የሚጠራ ታሊቅ ክሌሌ ሇመመስረት የታቀዯ የትግሌ አቅጣጫ እንዯተነዯፈ ገሌፀዋሌ፡፡

የአዱስ አበባንም ስያሜ የቀዴሙትን አባቶቻቸውን ሇማስታወስ በእውቁ የቅዴመ እንስሳት ታሊቅ አባት ስም ‹‹ዲይኖፖሉስ›› ወዯሚሇው መጠሪያ ሇመቀየር አስፈሊጊውን ሁለ እንዯሚያዯርጉ አስረዴተዋሌ፡፡ በዚህ መሠረት በሃገሪቱ የሚገኙትን ብሔራዊ ፓርኮችና የደር እንስሳት ጥብቅ ቦታዎችን፣ ማሇትም እነ ያንጉዱ ራሳን፣ ባላን፣ ስሜንን፣ ጋምቤሊን፣ ነጭ ሳርን፣ ኦሞን፣ አቢያታ-ሻሊን፣ አሌጣሽን፣ ባቢላን፣ ማጎን፣ አዋሽን እና ላልችንም ያጠቃሇሇ ሁለም ክፍልች በአንዴነት የሚዋሃደበትና በዲይኖፖሉስ የአስተዲዯር ማእከሌነትና ዋና ከተማነት የሚተዲዯሩበት ጠንካራ የታሊቋ እንስስያን ነፃ መንግስት ሇመፍጠር እቅዴ እንዲሇ አሳውቀዋሌ፡፡

አዱስ አበባ ከቀዯምቶቻቸው ይዞታ ባስከፊ ጉሌበትና በከፍተኛ ጭካኔ የሰው ሌጅ በሚባሇው ክፉ ነፍጠኛ ከተወረረች በኋሊ የዯረሰውን አውዲሚ ጥፋት፣ ዴምሰሳና ስዯት አስታውሰው የህሉና ፀልት ያዯረሱት ተወካዮች በወገኖቻቸው ሊይ በዯረሰው በዯሌ የሚሰማቸው ሀዘን ከቀን ወዯ ቀን እያመረቀዘ፣ ከዘመን ዘመን እየከረረ፣ አየዯሇበ፣ ሇቂም በቀሌ፣ አገር ሇማጥፋት፣ ሇማውዯምና ሇመከፋፈሌ ወዯ ኋሊ እንዲይለ ዯመ ነፍሳቸውን እየገፋፋ እረፍት እየነሳቸው እንዯሆነ ገሌፀዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ ቦታው ሊይ ተገኝተው መርሃ ግብሩን ይከታተለ የነበሩ አንዴ የአዞ ጎሳ አዛውንት ያፈሰሱት እንባ እንዯጎርፍ እየወረዯ ቦታውን አጥሇቅሌቆት እንዯነበርና በርካታ የእንስሳውን ማሕበረሰብ አባሊት እንባ እንዲራጨ ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡

የደር እንስሳት በተፈፀመባቸው ተዯጋጋሚ ወረራና ጭፍጨፋ ብዙዎች ቀዯምቶቻቸው ከምዴረ ገጽ እንዱጠፉ ምክንያት ሆኗሌ በማሇት የገሇፁት ተወካዮች፣ ከተዯጋገጋሚ ወረራ በኋሊ ባሁኑ ሰአት አዱስ አበባ ሊይ የሚታየው የሲሚንቶ፣ የእንጨት፣ የቆርቆሮ፣ የአስፋሌትና የብረታ ብረት ክምችት ቦታውን ወዯ ቀዴሞ ይዞታው መሌሶ ሇደር እንስሳት አመቺ ሇማዴረግ በጣም አስቸጋሪ እንዯሚያዯርግባቸው ገሌጠዋሌ፡፡ አዱስ አበባን፣ ወይንም በእነሱ አጠራር ‹‹ዲይኖፖሉስን››፣ ወዯ ቀዴሞ ተፈጥሮአዊ ይዘቷ ሇመመሇስ ከፍተኛ ጥረትና የሁለም እንስሳት አስተዋፅኦ እንዯሚያስፈሌግም አስታውሰዋሌ፡፡

ጭራቁ የሰው ሌጅ በሰፊው ወርሮ የሰፈረባቸውን ቦታዎችም ወዯ ህጋዊ ባሇቤቶቻቸው ሇማስመሇስ ግዛታችን ሊይ ሰፍረው አገር የሁለም መስሎቸው ኑሮአቸውን የሚገፉት የሰው ሌጆች መጤ በሚሌ ስያሜ ተሇይተው ቢቻሌ በግፊ፣ ካሌተቻሇ ዯግሞ ጥርስ በማፋጨት አያስፈራራን፣ ሲያስፈሌግም እየቦተረፍን ይዞታችን ነበር ብሇን የምናስበውን ቦታ በሙለ ሇቅቀው እንዱወጡሌን ሇማዴረግ እቅዴ ይዘናሌ ብሇዋሌ፡፡ በዚህ መሠረት አንዲንዴ ቦታዎች ሊይ መጤዎችን ሇማስሇቀቅ ባዯረግነው ሙከራ፣

በተሇይ ባሇፉት አራት አመታት፣ የተሳካ ውጤት ስሇታየ በዚሁ ቀጥሇን ሙለ በሙለ ቦታችንን ነፃ እስክናዯርግ ዴረስ ሇከፋውንና ቡትረፋውን እንቀጥሊሇን ብሇዋሌ፡፡

ቀዯም ሲሌ ወንዴሞቻችን እነ ምስጥና ትሊትሌ፣ እንዱሁም ሰርሳሪና ቦርቧሪ የማሕበረሰባችን አባሊት ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከት ክፉውና ወራሪው የሰው ሌጅ የጀመረውንና የተከሇብንን የከተማ ግንባታ ሂዯት በመሸርሸርና በማስተጓጎሌ ከፍተኛ ትግሌ ሳያሰሌሱ ሲያዯርጉ የቆዩ ቢሆንም፣ የዘመኑ አስፋሌት፣ ሲሚንቶ፣ ብረትና ግንብ ግን ሇመቦርቦርና ወዯ አፈርነት ሇመቀየር በጣም አስቸጋሪ እየሆነ ስሇመጣ ወዯ ቀዴሞ ተፈጥሮአዊ ሁኔታው ሇመመሇስ የሚዯረገውን ጥረት ፈታኝ እንዯሚያዯርገው ሇማስገንዘብ ሞክረዋሌ፡፡ ሇዚህም በበሇፀጉት አገሮች በየእንስሳት ማእከልች ተወስዯው አጥሩ ስሇሰፋ በነፃነት እንኖራሇን ብሇው የሚያስቡ የደር እንስሳት ዲያስፖራዎች ሉያዯርጉት የሚችለት አስተዋፅኦ በቀሊለ ሉገመት አይገባውም ብሇዋሌ፡፡ የደር እንስሳት ዲያስፖራ አባሊትም ይህን ጥሪ ተቀብሇው አስፈሊጊውን ሁለ ከማዴረግ እንዲይቆጠቡ አሳስበዋሌ፡፡ በዚህ አካባቢውን ወዯ ተፈጥሮአዊ ይዞታው ሇመመሇስ በሚካሄዯው እሌህ አስጨራሽ ትግሌ የተሇያዩትን ባሇዴርሻ አካሊት አስተባብረው ወዯ ቀዴሞ ጠፍ ሁኔታው ሇመመሇስ የደር አሳማዎችን፣ ከርከሮዎችን፣ ጉማሬዎችን እንዱሁም የቀንና የማታ ጅቦችን ያካተተ የተረኞች ኮሚቴ እንዯሚቋቋም ገሌፀዋሌ፡፡

በታሪክ በተዯጋጋሚ ጊዜ የተሇያዩ ሰው የተባሇው እርኩስ ፍጡር ሌጆችና ጎሳዎች እየመጡ ቦታውን እየወረሩ የእንስሳትን ዘር ሲጨፈጭፉ እንዯኖሩ ገሌጠው፣ እዚህ ምዴር ሊይ የተፈራረቁት የሰው ሌጆች እርስ በርስ እየተፋጁ አንደ ላሊውን ሇማስገበር ሲያዯርግ በነበረው ግብ ግብ የገፈቱ ቀማሽ የነበሩት የእንስሳት ቀዯምቶች እንዯነበሩ አስረዴተዋሌ፡፡ የሰው ሌጆች የቀዯምቶቻችንን ተፈጥሮአዊ ይዞታ ሇመቆጣጠርና ቀዯምቶቻችንን ሇመመዝበር ያዯረጉት ጥረት ተሳክቶሊቸው አከርካሪያችንን ሇተወሰነ ጊዜ ቢሰብሩብንም፣ አሁን ግን አከርካሪያቸውን እየሰበርን በመመከት ዴሌ ሇመቀዲጀት እዛው አከርካሪያችንን የሰበሩበት ቦታ ምኒሌክ ቤተ መንግሥት መናፈሻ ዴረስ ዘሌቀን ገብተን ቦታ ቦታችንን በመያዝ፤ ሲቻሌ በግዴ እያሳመንን፣ ሳይመች ዯግሞ እያዯናገርን ወዯ ወሳኙ የዴሌ ምእራፍ ሇመዴረስ አመቺ ጊዜ በመጠባበቅ ሊይ እንገኛሇን ብሇዋሌ፡፡

ምንም እንኳን የሃገሪቱን ከፍተኛ የአመራር ሥሌጣን የተቆጣጠረው በአቻቻይነት ብቃቱ የተዯነቀው ባሇ ሁሇት ክንፉ የእኛው ጣዎስ ቢሆንም፣ የምናሌመውን የጠራና ያሌተዯበሊሇቀ እንስሳዊነትን የተሊበሰ፣ እኛን እኛን የሚሸትና በእኛ ረዥም ቁመና ሌክ የተዋቀረ ማህበረሰብ ሇመፍጠር ሇምናዯርገው ጥረት መሰናክሌ እየሆነ ስሊስቸገረ፣ ቢቻሌ በተንኮሌ ጠማቂዋና በጎሰኛዋ ጦጣ፣ ካሌሆነ ዯግሞ በመሠሪው ገመሬ ዝንጀሮ ተክተን ጠሊቶቻችንን በእጥፍ ዴርብርብ ሇመበቀሌ እንዴንችሌ አስፈሊጊውን የቡርቦራ ሥራ በአርኪ ሁኔታ እያቀሊጠፍን ነው በማሇት አሁን ያለበትን ሁኔታ አሳውቀዋሌ፡፡

የሰው ሌጆች እየተፈራረቁ አካባቢውን ሇመቆጣጠር ባዯረጉት ጥረት እርስ በርሳቸው እየተፋጁ ያዯረሱብን በዯሌ ከፍተኛ ነው በማሇት ያሇፈውን የግፍ አገዛዝ አስከፊነትም በሃዘን ገሌፀዋሌ፡፡ አንደ የሰው ሌጅ ጎሳ ላሊውን ሇማስገበር ሲያዯርግ በነበረው ፉክክር ብዙ ውዴመት ዯርሷሌ ያለት ተወካዮች፣ በተሇያዩ ጊዜያት የተሇያዩ የሰው ሌጅ ዘሮች ቦታውን ቢቆጣጠሩትም፣ ‹‹ኬኛ›› ውጪ ሇረጅም ጊዜ ባሇቤትነቱን ሇማስመስከር የሚችሌ አካሌ ከየትም ሉገኝ አይችሌም ብሇዋሌ፡፡

ከሁለም ነገር በፊት ባሇቤትነታቸው ሲረጋገጥ አንዴ ትሌቅ ሃውሌት አሁን መስቀሌ አዯባባይ እየተባሇ የሚጠራው ቦታ ሊይ ሇማቆም እቅዴ እንዲሇም ገሌጠዋሌ፡፡ ሃውሌቱ በጥይት፣ በጦር፣ በጎራዳና በወጥመዴ የወዯቁትን ውዴ የደር እንስሳት ሰማዕታት ሇማስታወስ፣ የተቦተረፉና የተዘሇዘለ የእንስሳት አካልችን በዯም ተሇውሰውና ተቆራርጠው በሚያሳይ መሌኩ ትውሌዴን በቂም በቀሌ ስሜት አናውዞ እንዱያርገፈግፍና ሇአመፅ እንዱያነሳሳ ተዯርጎ እንዯሚሰራ ገሌፀዋሌ፡፡

መሃሌ አዱሰ አበባ የሚገኘው ውሃ ይፈሌቅበት የነበረው ቦታም የቀዯምቶቻቸው ውሃ መጠጫ፣ መሰባሰቢያ፣ መንሸራሸሪያና ማዴፈጫ እንዯነበር ገሌጠው እሱንም ወዯ ቀዴሞ ሁኔታው ሇመመሇስ ከፍተኛ ጥረት እንዯሚዯረግ አስገንዝበዋሌ፡፡ በቀዴሞ ጊዜ እንጦጦ፣ መናገሻ፣ ኤረር፤ ወጨጫ ወዘተ… እያለ እንዯ እንስሳት ባህሊዊ ሌማዴ ዴንበሮቻቸውን በጠረናቸው በመከሇሌ ያስከበሯቸውን ቦታዎች በሙለ ወዯ ቀዴሞ ግርማ ሞገሳቸው ተመሌሰው ቦታውን የታፈረና የተከበረ የእንስስያ ክሌሌ ዋና መናሏሪያ ሇማዴረግ እንዯሚሰራ አስታውቀዋሌ፡፡ ሇዚህም እንዱረዲ ቀዯም ብል የተጀመረው የወጣት ቡችልችንና ግሌገልችን ጥርስ የመሞረዴ ሥራ እንዯቀጠሇና ጥርሳቸው የተሞረዯ ቡችልችና ግሌገልች የመናከስ ችልታቸውን አዲብረው በተመረጡ ቦታዎች ሊይ ተሰማርተው የማተራመስ ተሌእኳቸውን በሰፊው መያያዛቸውን አስረዴተዋሌ፡፡

ይህ በእንዱህ እንዲሇ፣ ራሱን የእፅዋትያ ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (እ.ብ.ነ.ግ) በማሇት የሚጠራ የእፅዋትን ዘር እወክሊሇሁ የሚሌ ቡዴን በእንስስያ ወኪልች በኩሌ የተሊሇፈው መሌዕክት ብዙ ታሪካዊ ግዴፈቶች ያለበት ሃሰተኛ፣ ፅንፈኛና በዝቅተኝነት መንፈስ የተሞሊ ትርክት ነው ሲሌ ከሊይ የተሰጠውን መግሇጫ አጣጥሎሌ፡፡ ቀዯምት ከተባሇ ከእኛ ወዱያ ቀዯምት ነኝ ሉሌ የሚገባው ምንም ምዴራዊ አካሌ የሇም በሚሌ ኃይሇ-ቃሌ የጀመረው መግሇጫ እንዯሚከተሇው ይነበባሌ፡፡

ምንም አይነት ተንቀሳቃሽ ፍጡር ምዴር ሊይ ይታይ ካሌነበረበት የዓሇማችን መጀመሪያ ከነበረው የሩቅ ጊዜ ዘመን ጀምሮ አስከ አሁን በቀዯምት አባቶቻችን በነፈርን (Fern)፣ በነሞስ (Moss)፣ በነማግኖሉያ (Magnolia) እና በላልችም ግርማ ሞገስ በተጎናጸፉ የእፅዋት ዘሮች የተጀመረውን ዓሇምን አረንጓዳ በማዴረግ ሇሁለም ፍጡራን ማረፊያ፣ መጠሇያ፣ ምግብና ትንፋሽ ሰጪ በመሆን እኛ እፅዋት በትጋት ስናገሇግሌ ቆይተን ሇዚህ ሁለ ስኬት ያበቃናቸው የእንስስያ ተወካዮች እኛን በማግሇሌ ስሌጣን ሇመቆናጠጥ ባሊቸው የስግብግብነት፣ የዝቅተኝነትና የአተራማሽነት መንፈስ ሳያማክሩንና ፍሊጎታችንን ሳያካትቱ የሰጡት መግሇጫ አሳዝኖናሌ ብሇዋሌ፡፡

በመጥረቢያ፣ በመጋዝ፣ በገጀራና በሜንጫ እንዱሁም በአሰከፊ ሰዯዴ እሳት ሊሇፉት ረጅም ዘመናት፣ በአሁኑ ዘመን ዯግሞ በአካባቢ ብክሇትና ውዴመት የተጨፈጨፉት እፅዋትና ከምዯረ-ገፅ እንዱጠፉ ዯባ የተፈፀመባቸው ወገኖቻችን ሃዘን በቅጡ ሳይወጣሌን፤ በእንስስያ ተወካዮች በኩሌ ሥሌጣንን በመቀራመት ያንዴ ወገን ንብረት ሇማዴረግ የተዯረገው የስግብግብነት ሙከራ ከጁንታ አስተሳሰብ የሚመነጭ ሇመሆኑ የመግሇጫው መሠረተ ቢስነት ምስክር ነው በማሇት ዴርጊቱን ነቅፈዋሌ፡፡ መስቀሌ አዯባባይ ሊይ ሉሰራ የታቀዯው ሃውሌትም የቆራጣ ዛፍ ጉቶዎችን፣ የተጨፈጨፉ ቅጠልችን፣ ባጭር እየተቀጩ የጠወሇጉ አበባዎችን፣ አፍርተው ሇዘር ሉበቁ ሲለ የረገፉ ፍሬዎችን ምስሌ ሳያካትት እንዱሰራ የተወሰነው ውሳኔ አግሊይና ወገንተኝነት የተጠናወተው ነው በማሇት ኮንነዋሌ፡፡

የእንስስያ ማሕበረሰብ አብሮ የመኖር ባሕሌ ያዲበረና የተፈጥሮን ሂዯት ጠንቅቆ የሚረዲ፣ በትበብር፣ በፍቅርና በአንዴነት የሚያምን ነው በማሇት የቀጠሇው መግሇጫ፣ ከዚህ ማሕበረሰብ የወጡ ጥቂት ፅንፈኞች ግን በዝቅተኝነት ስሜት ተገፋፍተው አካባቢውን ሇማተረማመስ ቆርጠው መነሳታቸውን ከመግሇጫቸው መረዲት ይቻሊሌ ብሎሌ፡፡ ጦጣና ዝንጀሮ ሇባሇ አራት እግሮችና ሇላልች ፍጡራን እንዱሁም ከነሱ ሇየት ሊለ የደር እንስሳት የሚያሳዩትን ንቀትና ጥሊቻ ቀጥሇውበት በመሊው የደር እንስሳት ማሕበረሰብ ሊይ የበሊይነትን ሇመቀዲጀት ባሊቸው መሰሪ ፍሊጎት የተነሳ ካገር ጠባቂውና ከጀግናው አንበሳ ጀምሮ ብዙ የደር እንስሳትን በመሌቲነት ሲያወናብደ እንዯኖሩ ታሪክ ምስክር ነው በማሇት መግሇጫቸውን አጠቃሌሇዋሌ፡፡

በተጨማሪም በደር እንስሳት ነፃነት ግንባር (ደ.እ.ነ.ግ) ተወካዮች የተሰጠውን መግሇጫ በመቃወም የቤት እንስሳት አንዴነት ፓርቲ (ቤ.እ.አ.ፓ) የተሰጠው ከፋፋይ መግሇጫ የእኛን ማህበረሰብ በምንም መመዘኛ አይመጥንም፣ እኛን አይወክሌም፣ የእኛን አቋምም አያንፀባርቅም ሲሌ ማሰተባበያ ሰጥቷሌ፡፡ እኛ የቤት እንስሳትና አጋሮቻችን ከወንዴሞቻችን ከሰው ሌጆች ጋር ያሇንን ትስስር ሇማናጋት የሚዯረገውን ማንኛውንም አይነት ሙከራ አጥብቀን እናወግዛሇን ካሇ በኋሊ፤ የእኛና የሰው ሌጆች ግንኙነት በተፈጥሮ ሕግ የተሳሰረና ሸርሻሪዎች፣ ገንጣዮች፣ ጎሸኞችና ከፋፋዮች ሉሰብሩት የማይችለት ኃይሌ ስሇሆነ ፀረ የተፈጥሮ ሕግጋት ኃይልች ከዚህ ዴርጊታቸው እንዱቆጠቡ አጥብቀን እናስጠነቀቃሇን ሲሌ መግሇጫውን አሳርጓሌ፡፡

ከሊይ በሁሇቱ ቡዴኖች የተሰማው ተቃውሞ እንዯተጠበቀ ሆኖ፣ በደር እንስሳት ማሕበረሰብ ውስጥም እንዯተሇመዯው መከፋፈሌ እንዲሇ የሚያመሊክቱ ሁኔታዎች ተከስተዋሌ፡፡ በሆዴ ተሳቢዎቹን (አንዲንድች እግር አሌባዎቹ እያለ በንቀት ይጠሯቸዋሌ) የእባብንና የዘንድን ማህበረሰብ የሚወክሌ አንዴ ውሰጠ አዋቂ እንዯገሇፀው፣ ጦጣና ዝንጀሮ እንዲንዴ የደር እንስሳት ማህበረሰብ አባሊትን በንቀት እንዯሚመሇከቱና ከፖሇቲካ ተሳትፎ እንዱገሇለና የራሳቸውን እዴሌ በራሳቸው ሇመወሰን እንዲይችለ ግፊት እንዯሚዯረግባቸው ገሌጧሌ፡፡ ከዚህ በፊት ‹‹ቦፋ ጉራቻ›› የሚሌ ስያሜ ሇእርጉሙ የሰው ሌጅ በመስጠት እኛን ከመርዘኛው የሰው ሌጅ ጋር በማመሳሰሌ ብዙ የመከፋፈሌ ሴራዎች እየፈፀሙብን ሁኔታዎች ይስተካከለ ይሆናሌ እያሌን እስካሁን ብንዘሌቅም ያሇምንም ውጤት እስካሁን ቆይተናሌ ሲሌ አማሯሌ፡፡

እንዱህ አይነቱ ዘሇፋና ላልች ከፋፋይ ዴርጊቶች የእኛን በሆዴ ተሳቢ ፍጡራን መሌካም ሥነ ምግባር ከሰው ሌጅ ወረራና አሳፋሪ ዴርጊት ጋር በማመሳሰሌ ማሕበረሰባችንን ከደር እንስሳት መዴረክ ሇማግሇሌ ሆነ ተብል የተጠነሰሰ የቀጣይ ሴራ አካሌ በመሆኑ ጉባኤው ሊይ ሊሇመሳተፍ እንዯወሰኑ ገሌጧሌ፡፡ እኛን የመሰሇ ቅደስ ፍጡር ከአረመኔውና ከመርዛሙ የሰው ሌጅ ጋር ሇማመሳሰሌ በምሳላም ሆነ በላሊ ዘዳ የሚዯረገው ሙከራ ተቀባይነት እንዯላሇው እንዱታወቅሌን እንፈሌጋሇን ብሎሌ፡፡ ይህ በደር እንስሳው ማህበረሰብ መካከሌ ሌዩነት ሇመዝራት በጦጣና በዝንጀሮ አጋፋሪነት የተሸረበ አዯገኛ አካሄዴ የምናሌማትን ታሊቋን እንስስያ ሇመፍጠር በሚካሄዯው የተፋፋመ ትግሌ ሊይ ቀዝቃዛ የቀበናን ውሃ የመቸሇስ ያህሌ ነው ሲሌ ምሬቱን በእባብና በዘንድ ማህበረሰብ ስም ገሌጧሌ፡፡
https://amharic-zehabesha.com/archives/178481

Wednesday, December 28, 2022

How Far Will the Government Tolerate TPLF’s Violation of the Peace Agreement?
Yonas Biru, PhD

December 27, 2022

I have written four articles on peace agreement proposals from November 21, 2020, to September 26, 2022. By and large these proposals are consistent with the agreement that the federal government and TPLF adopted.

There was one issue where my prediction missed the mark. That is the focus of this article. But first allow me to highlight what I got right because it is important to shed light on the lingering and wrongly predicted problem. In an article that appeared in the Ethiopian Reporter, stressed three points:

•“TPLF must honor the constitutional order and give the people of Ethiopia a chance to determine under what constitutional order they want to be governed.”

•“The Ethiopian government must agree to stop the war, suspend its drive to replace the government in Tigray, provided TPLF agrees to reinstate the legitimate former representatives. Finally, the Ethiopian government must drop its demand for the surrender of TPLF leaders.”

•“Any negotiation on the future constitutional governance of the country and border disputes between regions must be held between legitimately elected officials or a democratically established constitutional assembly, not by armed parties.”

I reiterated the same set of points on July 28, 2021, under the title “A Four Step Proposal for a Peaceful Resolution of the Conflict Between the Ethiopian Government and the Tigray Regional Government.” In addition to the three points noted in the November 2020 article, I stressed that “In the interest of ending the looming humanitarian crisis, the Federal government needs to withdraw its sanction on the TPLF as a terrorist organization.”

My last September 26, 2022, article titled “Peace in Ethiopia requires exiling TPLF leaders to a safe haven” appeared in Inside Policy Magazine in Canada. The article reemphasized exiling TPLF leaders, rescinding the terrorist designation of TPLF, and allowing the TPLF as a party to participate in the free and fair election and let the people of Tigray decide its fate.

I was confident that their own best interest would lead TPLF leaders to leave the country. This has not materialized and seems unlikely to materialize. The question now is: How can the Abiy administration handle it? This has various political implications on:

·The peace agreement

·OLF-Shene’s and its clones’ existential threat

·Amhara-Tigray border issues

·The Ethio-Eritrean relationship. Let us address them in turn.

How Far Will the Government Tolerate TPLF’s Violation of the Peace Agreement?

TPLF is violating both the letter and spirit of the peace agreement. To start with, it was supposed to relinquish the levers of power, but it has not. It is also using different pretexts to drag its foot regarding the disarmament agreement. In clear violation of the agreement, there is a visible strategy to resuscitate itself as the government of Tigray.

To date, the Abiy administration is handling the situation right. The government seems to rightly focus on the end result of the peace agreement. TPLF’s violation of elements of the agreement should not be a reason to go back to war. The government should continue its peace and charm offensive to win the hearts and minds of the people of Tigray. Peace is what will weaken the TPLF as a negative force, not war.

In any case, we need to keep in mind the three most important factors that led to the peace settlement.

First, TPLF’s backbone was broken at the war front. The only thing left in its arsenal was the humanitarian crisis in Tigray that it was weaponizing for an international PR campaign. Its military might and invincibility was no more than a Quixotic delirium – 21st Century reality mimicking a 4th century fiction of Don Quixote de la Mancha. The emperor has fake clothes without zippers and buttons, laying bare his organs and grieving soul.

Second, the Ethiopian government was forced to realize the economy was sliding into a blackhole and time was running out. The PM desperately needed the International Community (Read the US) to bail the economy out of an impending existential crisis. As the #NoMore community was እንጣጥ እንጣጥing and እንዘጭ እንቦጭing on the streets of Washington, the PM was sending a delegation led by the Minister of Finance to Washington to plead for an economic bailout package.

Third, the West was able to twist arms and force a peaceful settlement. This is the truth. All else is a cruel satirization of an already satirized and hermitized Ethiopian intellectual class at home and in the diaspora.

The bottom line is that the Ethiopian government has very little option but to keep the peace process, despite TPLF’s violation of elements of the agreement. The most TPLF will get out of

this is saving itself with a broken backbone with little chance of creating a threatening military power, much less winning any future war.

Thankfully, the West still has the leverage to enforce peace. Left to their own devices, Ethiopia political elites on both sides have self-destructive tendencies.

The OLF-Shene Factor: An Emerging Power or Metastasizing Cancer?

OLF-Shene represents the essence of Ethiopia’s problem. The malignant force is an Oromo spirit without a head. It is part bank-robber, part hostage taker, and part throat cutting and mass murdering savage establishment. But it is more than all these combined. It has become a template for unemployed Oromo high-school and university graduates to form gangster groups.

Oromo high schools and universities are churning out graduates who speak neither Amharic nor English. They are unemployable outside of the Oromo tribal land and feel others should not be employable in their tribal land.

This is where the spirit of Shene comes into play. Unemployed and restive Oromo youth clone themselves using OLF-Shene as a template to rob banks, hold people hostage and engage in savagery. Though their victims include Oromos, Amhara’s and other tribes, the political market is selling them as anti-Amhara political forces. The Oromo Tribal government is afraid to go after them, as the problem metastasizes out of Welga. They lack both the wisdom and the integrity to deal with their tribal politics that created tribal gangsterism as an economic solution. This adds a new urgency to the PM to end the war and deal with the economy. Who would have thought OLF-Shene will be a factor in the Etio-TPLF peace calculus?

The Implication for the Amhara and Tigray Conflicts

TPLF’s survival favors the Amhara political class. Knowing TPLF’s part delusional and part amnesiac tendencies, no government in Ethiopia will allow it to have control over Welkait. On the one hand, TPLF will use Welkait as a reason why it is not honoring its side of the peace deal to elongate its hold to power, no matter how diminished its power may be.

On the other hand, the PM will not put his government at risk by allowing TPLF access to Sudan. From a political perspective it will be unimaginable for PM Abiy to return Welkait to Tigray without creating an enemy out of 30 plus million people in the Amhara tribal land. This, plus the PM’s own survival instinct will favor the Amhara in the Wolkait conflict

In short, TPLF’s stay in power creates an unfavorable environment to make a political case to return Welkait to Tigray. This is not to say, any other Tigrayan government will win on this issue. It simply means TPLF’s stay will make it much harder. TPLF would not mind.

How Will the Ethio-Eritrean Relationship Be Affected?

There are psychological and political issues in play. The psychological issue is the hardest to deal with. From a political and military perspective, Eritrea has very little to fear. TPLF has no military backbone to threaten Eritrea. They have self-destructed with surgical precision. Partly, TPLF was the reason for Eritrea’s economic stagnation. Eritrea was reduced to being a militarized nation to defend itself from Ethiopia led by TPLF. That threat has been removed. Eritrea and Amhara have inherently interlocked common interests against TPLF. There is also an overlapping space between the Abiy government, Amhara, and Eritrea interests in putting TPLF in check.

In an unlikely event that TPLF launches a war against Eritrea, the Ethiopian federal government has a duty to intervene both politically and militarily. Ethiopia cannot allow one of its regions to drag the whole nation into a war with a neighboring country. Ethiopia must assure Eritrea of this.

Either way, I do not think Eritrea will have meaningful influence to force the PM to act in a way that undermines Ethiopia’s interest.

In Conclusion

If rightly handled by the Abiy administration, TPLF’s only choice is recreating itself as a positive force to build Tigray’s economy. That is the only choice it has to remain a relevant power in Tigray politics. Its arrogance, sense of invincibility, and ambition to be alpha tribe (ዓውራ ብሄር) and regional power is a pipe dream. The reality is that as long us the current constitution stands, Tigray will remain an አጋር ብሄር with diminished influence over the nation’s politics – 6% voting right to be exact.
https://zehabesha.com/how-far-will-the-government-tolerate-tplfs-violation-of-the-peace-agreement/

Tuesday, December 27, 2022

Many Ethiopian Elites Have Failed to Admit and Learn from Their Mistakes
They  Have Failed to Climb the Steps of the Intellect Pyramids!

Trusting habitual traitors and blaming them for betraying again is like believing in Satan and blaming him for doing the job he was created for!   

By Belayneh Abate 

It is not unusual to observe that many educated Ethiopians, especially those who claim they have earned PhDs and MDs,  consider themselves as intellectuals. But are they intellectuals in a real sense? According to the Data, Information, Knowledge and Wisdom (DIKW) Pyramid, wisdom is the last stage of intellect and data analysis or exploring past events is the infantile stage of knowledge.

One should not necessarily earn a degree or attend formal education to acquire knowledge or to incarnate wisdom. Socrates never earned a degree or attended formal education, but he is still considered as the symbol of wisdom. Addis Alemayehu never earned a degree from a college, but he is still considered as the model of knowledge and wisdom among Ethiopians.

Carrying a clean conscience in their skulls, most of our forefathers were capable of analyzing the past to predict the future. They used to predict individuals' future abilities based on their past activities. Predicting the future achievements based on the past accomplishments was the culture of our ancestors. Based on these core principles, our forefathers never elected a volunteer slave, a liar, a traitor, a looter,  or a coward as Gobez Aleqa, Shimagille, or Atbia Dagna. Our forefathers used to think in three dimensions for long not to give the hands of their daughters to uncultured and unprincipled boys or boys raised of such parents.

The Ethiopian elites have lost the principles and the culture of our forefathers as much as they have failed to follow the Westerners' tradition of analyzing data or reading resumes to understand the records of past experiences . As the result of this tragic failure, many Ethiopian elites cheer behind murderess,  looters, volunteer slaves and traitors. It was perplexing to watch the Ethiopian elites endorsing the murderers, looters, and volunteer slaves that shuffled power four years ago under the pressure of the West after thousands of people were massacred , disabled and tortured by these looters and volunteer slaves.

The Ethiopian elites salivated when the volunteer slaves such as Abiy Ahmed pretended to act as visionary leaders that stood on their own spines. Failing to stand by their forefathers' principles and ignoring to read their past activities and resumes, the shallow elites blindly trusted the shameless volunteer slaves merely because they suddenly started to bark cunning slogans such as "Ethiopia is an addiction, alive or death we all are Ethiopians," and so on.

These elites belittled principled citizens who analyzed these traitors' past experiences and criminal records and cried not to support the criminals that murdered and tortured patriots that freed them. Defying the concerns of principled citizens and shouting the "national unity" mantra as an excuse,  the gullible elites failed to admit that these slaves were criminals, who were liberated by the martyrs they slaughtered.

Like an immature girl cheated by a cunning but useless boy, the gullible elites were miserably seduced by the slaves' rhetoric and pretensions behind podiums. These elites failed to explore how  Legesse Zenawi's gang group selected these slaves in order to establish its rule at the graves of Chauvinists and Neftegnas. The elites forgot that Legesse Zenawi's gang group never assigned slaves that would unite Ethiopians or love Ethiopia to the climax of addiction.

As aliens that recently descended from Mars, these unprincipled elites acted as if they did not know that the criminal party Abiy Ahmed leads made the country land- locked, granted land to Sudan, promoted endless ethnic conflicts, massacred people, tortured and sterilized innocents. The pseudo- intellectuals did not want to remember that this party executed these atrocities and treasons after designing and building effective weapons. The elites do not want to admit that these effective weapons were Abiy and other volunteer slaves who were embraced like a darling first child by the unprincipled elites several years ago.

The unprincipled elites did not want to listen when principled citizens spoke loudly that trusting these criminal slaves is trusting Yihuda. Yihuda served Satan betraying Christos that groomed him as disciple. Similarly, these slaves served Legesses's gang group betraying the people that cultivated them from cradle to adulthood.

The opportunist elites did not want to admit that Yihuda was a better traitor than the volunteer slaves they supported. Yihuda never hammered nails to Christos's extremities, nor did he tie rope around his neck to gratify Satan. But these slaves, who are now supported by opportunist elites,  shot bullets and bombs to their mothers, fathers, brothers sisters and neighours to please their masters. Yihuda regretted his treason and committed suicide, but these slaves showed no remorse and placed themselves into seclusions. Instead of placing themselves into seclusions, these shameless traitors pretended as if they were visionary leaders to steal the hearts of the naive mass and unprincipled elites.  The elites failed to understand that these shameless slaves were regrouping themselves to stay in power for the coming decades.

The shameful Ethiopian elites were also supporting the traitor leaders of "opposition" political parties, who are currently dancing with the criminal leaders of the Ethiopian Peoples Revolutionary Democratic Front (EPRDF). How could an "intellectual" stand behind the traitor opposition party leaders that dine with the heads of EPRDF that massacred, amputated, sterilized and blinded the members and supporters of their political parties? What kinds of intellectuals support anyone who was in the leadership of a party that massacred people or traitor politicians that open a bottle of sparkling Champagne and cut a decorated cake with the murderers of their members and followers? What kinds of well-informed elite vote for these types of traitors?

Even after the massacre of at least 1.2 million and displacement of tens of millions of innocent citizens within the last 4 years, many Ethiopian elites are still failing to learn from their mistakes. Some still have faith in the EPRDF-2. Others blame the EPRDF-2 traitor leaders instead of blaming themselves for not using their flabby tissue in their skull to analyze the data about the past experiences and records of these traitors. Trusting habitual traitors and blame them for betraying again is like believing in Satan and blaming him for doing the job he was created for.

Einstein once said two things are infinite: the universe and human stupidity. It is not a character of a well-informed, knowledgeable, and wise intellectual to trust a habitual traitor and blame the traitor for doing his usual job-betraying.  Many elites fail to look into themselves and learn from their past and current mistakes. Failure to learn results from failure to climb all the steps of the DIKW pyramid ladder. Many Ethiopian elites have failed to admit and learn from their mistakes since they  have failed to climb the steps of the intellect pyramids.  Thank you. 

 

Similar Reads: 

ፍትህ የሌለው እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!

http://quatero.net/amharic1/archives/30170 

የንፁሓን ደም ይጮሃል! https://www.ethiopianregistrar.com/amharic/archives/52522 

No One Has the Right to Forgive on Behalf of the Dead Souls!

https://ecadforum.com/…/no-one-has-the-right-to-forgive-on…/ We Shall never Feed or Trade on Dead Souls! 

https://zehabesha.com/we-shall-never-feed-or-trade-on-dead-souls-by-belayneh-abate/?fbclid=IwAR3EU814LasRKxNsQXcMNqyCp85ItyUrG-DMSMAjtqBPyXljpwS-DOPT_PA

 We Shall Never Forget the Dead Souls to Lick Ice Cream of Political Advantages from Blood Stained Spoons

http://ethioforum.org/we-shall-never-forget-the-dead-souls…/ 

ጋሰለአረሩአዴፓምብአዴንነው! 

https://zehabesha.com/the-mental-and-physical-genocide-of-amaras-is-intensified-while-the-amara-elites-continue-to-eat-apples-of-deceit/

ይሁዳ ክርስቶስን በሰላሳ ዲናር ሸጠው! (በላይነህ አባተ ) 

https://www.satenaw.com/amharic/archives/61148?fbclid=IwAR3skqKYI5wqfws8KKvVW5mvBq_lNKKKhmSCzkNqATuqOCy34Uv8UH_mFUw 

አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ! 

https://zehabesha.com/has-christos-ever-negotiated-or-reconciled-with-satan-2/

https://welkait.com/?p=18008&fbclid=IwAR3K6AxHr2Oi1Fg9x_5DvhLZyjjq-g8jozpAxhMSfW3Anvcww8zoCJ9IkZI 

እርምን ቆረጣጥም!  

http://quatero.net/amharic1/archives/30994?fbclid=IwAR25wpnAkgJBnRrgrUkoybRV_i5_6UUWfTfXWwfZNjR1LqT4e6JSF76O7os 

The writer can be reached at abatebelai@yahoo.com 

December, 2022

 

 
https://zehabesha.com/many-ethiopian-elites-have-failed-to-admit-and-learn-from-their-mistakes/

Monday, December 26, 2022

ለጠቅላላ ዕውቀት

የመጀመሪያው ሃኪም ሃኪም ወርቅነህ እሸቴ ነው ።

የመጀመሪያው ኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና አንባቢ ክቡር ኮ/ር ከበደ_ሚካኤል ነው ።

- የመጀመሪያው ዘመናዊ ሰዓሊ አቶ አገኘው እንግዳ ነው ።

 የመጀመሪያው ኢትዮጵያ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ አቶ ገመዳ ጉተማ ነው ።

 የመጀመሪያው ህጋዊ የመንጃ ፈቃድ ያለው የኢትዮጵያ የመኪና አሽከርካሪ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ነው ።

 የመጀመሪያዎቹ አውሮኘላን አብራሪዎች አሰፋው አሊና ሚሽካ ባቢችፍ ነው ።

 የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፖትርያሊክ ቡፅዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ናቸው ።

የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት የኦሎምፒክ ባለወርቅ ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ናት ።

የመጀመሪያው የህትመት ጋዜጠኛ ካንቲባ ደስታ ምትኬ ነው ።

 የመጀመሪያዋ ሴት አውሮኘላን አብራሪ ወ/ሮ ሙሉ እመቤት እምሩ ናት።

የመጀመሪያዋ የረጅም ልብወለድ ደራሲ ወ/ሮ ፀሀይ መላኩ ናት ።

የመጀመሪያው የረጅም ልብ ወለድ ደራሲ ነጋድረስ አፈወርቅ ገብረየሱስ ነው ።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት ሃኪም ውዳድ ኪዳነ ማሪያም ናት ።

 የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ መሃንዲስ ብርነሽ አስፋው ናት ።

 የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ጋዜጠኛ ሮማን አስፋው ናት ።

 የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የትያትር ተዋናይ ሰላማዊት ገብረ ስላሴ ናት ።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ዳኛ ዮዲት እምሩ ናት ።

 የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ አጭር ልብ ወለድ ደራሲ የዝና ወርቁ ናት።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የፖርላማ ተመራጭ ፣ የትምህርት ጥናት ፣ ዳይሬክተርና የመጀመሪያዋ በውጭ ሃገር የትምህርት እድል ያገኘች ስንዱ ገብሩ ናት።

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙዚቃቸውን በሽክላ ያሳተሙት እሙሃይ ጽጌማሪያም ገብሩ ናቸው ።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር አልማዝ እሸቴ ናቸው።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሚኒስተር አዳነች ተካ ናት።

የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ብስክሌት አሽከርካሪ እቴጌ ጣይቱ ናቸው ።

እርስዎስ....!!?
https://amharic-zehabesha.com/archives/178482
https://youtu.be/9mNLGPhwmG8

 

ከብልጽግና እጅ መንሳት በላይ የሕልውና አደጋህ ያሳስብሃል!? | Hiber Radio Special Program Dec 26, 2022
https://amharic-zehabesha.com/archives/178471
በፊች የደረጃ ምደባ፣ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ደረጃ ሲሲሲ ኔጌቲቭ አሽቆለቆለ! የቆሎ ተማሪ እዳ፣ የዕለት እንጀራችንን ስጠን!
ክፍል አንድ

ሚሊዮን ዘአማኑኤል (ኢት-ኢኮኖሚ)

በፊች የደረጃ ምደባ፣ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ደረጃ ከሲሲሲ ፖዘቲቨ ('CCC+') ወደ ሲሲሲ ኔጌቲቭ ('CCC-) ማሽቆልቆሉን በዲሴንበር 20 ቀን 2022 እኤአ የአሜሪካ ፊች የብድር ምዘና ኤጀንሲ መረጃ አስታውቆል፡፡“Fitch Ratings - Hong Kong - 20 Dec 2022: Fitch Ratings has downgraded Ethiopia's Long-Term Foreign-Currency Issuer Default Rating (IDR) to 'CCC-' from 'CCC'. Fitch typically does not assign Outlooks to sovereigns with a rating of 'CCC' or below. Fitch has removed the Long-Term IDRs from Under Criteria Observation (UCO).”……………………………….(1)

የመንግሥት ዕዳ ክምችት የሥጋት ደረጃ ከሲሲሲ ፖዘቲቨ ('CCC+') ወደ ሲሲሲ ኔጌቲቭ ('CCC-) በማሽቆልቆሉ አዳዲስ የውጭ ብድሮች ማግኘትና የእዳ ሽግሽግ ድርድሮችን በማካሄድ የውጭ እዳን ክምችትን እንዳይጨምር ማድረግ አይቻልም፡፡

የብድር ቁልፍ የምዘና መንገዶች  (KEY RATING DRIVERS)

የኢትዮጵያ  የረጅም  ጊዜ  የውጭ  ምንዛሪ ሁኔታ በቁልፍ የምዘና መንገዶች ማሞላት ተስኖት እዳቸውን ከማይከፍሉት  ምድብ ተርታ ተሰልፋለች፡፡ Ethiopia's Long-Term Foreign-Currency Issuer Default Rating (IDR) ከሲሲሲ ፖዘቲቨ ('CCC+') ወደ ሲሲሲ ኔጌቲቭ ('CCC-) ከደረጃዋ ዝቅ እንድትል እንድትወርድ ተገዳለች፡፡ ኢትዮጵያ የውጭ ብድር የሚያበድራት ዋስ የምትጠቅስው ሃገርና ድርጅት በማጣት ዘለቄታዊ የውጭ ብድር የማግኘት እድሎ ተመናምኖል፡፡  በዚህም የተነሳ ምርቶቾና እቃዎች እየረከሰ መሄድና የገንዘብ ፍስቱም እየተናጋ ሄዶል፡፡  በኖቨንበር 2022 እኤአ የተደረገው የትግራይ ጦርነት የሠላም ስምምነት በመካከለኛ ጊዜ የማክሮ እና የፊስካል ኢኮኖሚ እንዲሻሻል ያደርግ ይሆናል፡፡ የዓለም አቀፍ የምርት አቅርቦት ችግር የተነሳ የኑሮ ውድነት ቀውስ ተከስቶል፣እንዲሁም  የመንግሥታዊ ብድር መሻሻል ሥርዓት ይሽል፡፡

Downgrade of IDRs: The downgrade of Ethiopia's LT FC IDR to 'CCC-' reflects the lack of identified external financing necessary to meet substantial external financing gaps, along with a material decline in Ethiopia's external liquidity. This is balanced against the November 2022 peace agreement reached in the Tigray War, which will improve the medium-term macro and fiscal outlooks; the expected easing of global supply chain constraints, which will help to ease inflationary and external pressures; and the improvement of public debt metrics.

ኢትዮጵያ የውጭ ብድር የወለድ ክፍያ፡-የኢትዮጵያ የውጭ ብድር አገልግሎት ችግር የውጭ ብድር ፍስት መባባስ ፊች በገመተው መሠረት በጁን 2023እኤአ ኢትዮጵያ የውጭ ብድር የወለድ ክፍያ 1.6 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን በ2024እኤአ ደግሞ አንድ ቢሊዮን ዶላር የወለድ ክፍያ ይጠበቅባታል፡፡

ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ክምችት፡- ኢትዮጵያ በ2022 እኤአ የነበራት 1.5 ቢሊዮን ዶላር  የውጭ ምንዛሪ ክምችት ለአንድ ወር ያነሰ ግዢ መፈጸሚያ ብቻ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በተመሳሳይ ኢትዮጵያ በ2023 እኤአ የሚኖራት 1.7 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ክምችት ለ18 ቀናት ግዢ መፈጸሚያ ብቻ እንደሚሆን አይኤምኤፍ ተነበየ፡፡ በ2021 የነበረው የውጭ ምንዛሪ ክምችት ለአንድ ወር ከግማሽ የውጭ ግዢዎች ክፍያ የሚበቃ ነበር፡፡…….የኢትዮጵያ የውጭ እዳ ክምችት ከአጠቃላይ አገራዊ ምርት (ጂዲፒ) 25 በመቶ መድረሱን የአይኤምኤፍ መረጃ ያመለክታል፡፡

የኢትዮጵያ አጠቃላይ የውጭ እዳ መጠን፡- የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስቴር ባለፈው መስከረም ወር ያወጣው የአገሪቱ አጠቃላይ የውጭ እዳ መጠን 27.9 ቢሊዮን ዶላር መድረሱንና ይህም ከጂዲፒው 25 በመቶ መሆኑን ያመለክታል፡፡……………………..…….(2)

Worsening External Liquidity: In the absence of a CF debt treatment that would reduce Ethiopia's external debt servicing burden and facilitate the disbursement of additional external financing, the country's external liquidity will continue to worsen. Fitch estimates that Ethiopia faces USD1.6 billion in external debt interest payments in the fiscal year ending June 2023 (FY23) and USD1 billion in FY24. This represents 2.3% and 2.2% of current external receipts, which compares favourably with the 'B'/'C'/'D' medians of 3.7% and 4%. However, gross international reserves fell to USD1.5 billion (less than one month of current external payments) in FY22, and a widening current account deficit will see reserves fall further in FY23. We forecast the current account deficit plus net FDI at USD1.7 billion in FY23.

ፊች ግምት መሠረት የኢትዮጵያ የተጣራ የውጭ ዕዳ 166 በመቶ  አሁን ባለው የውጭ ገቢ በ2022 እኤአ መጨረሻ ሲወዳደር 58 በመቶ ድርሻ አለው፡፡  ከዚህ ውስጥ 28 ቢሊዮን ዶላር   የአገር ውስጥ የመንግሥት ዕዳ ሲሆን፣ 19 (አስራ ዘጠኝ) ቢሊዮን ደላር በማዕከላዊው መንግሥት የተወሰደ ቀጥተኛ እዳ ነው፡፡ በተመሳሳይ መንግሥት ዩሮቦንድ የወሰደው አንድ ቢሊዮን ዶላር  ክፍያ በዲሴምበር 2024እኤአ ክፍያው ተፈጻሚ ይሆናል፡፡  መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶች (SOE) ቀሪውን  9 (ዘጠኝ) ቢሊዮን ዶላር የውጭ ብድር ትርፋማ በመሆናቸው እዳቸውን የመክፈል ግዴታቸውን መወጣት ይችላሉ፡፡ Fitch estimates that Ethiopia's net external debt at 166% of current external receipts at end-FY22; compared with the 'B'/'C'/'D' median of 58%. Of the USD28 billion outstanding in external public sector debt, USD19 billion is owed directly by the central government. We believe that Ethiopia's state-owned enterprises (SOE), which hold the remaining amount, are profitable and able to meet their financing obligations. ….The government will face a sharp increase in external debt amortisations in FY25, with the coming due of the USD1 billion Eurobond in December 2024.

የኢንቨይሮመንት ሶሻልና መልካም አስተዳደር መመዘኛ ታሳቢዎች (ESG CONSIDERATIONS)

የኢትዮጵያ የመበደር መብት ገፅታዋና አቆሞን (credit profile) የኢንቨይሮመንት ሶሻልና መልካም አስተዳደር መመዘኛዎች ባለሞሞላት ሲሲሲ ፖዘቲቨ  ('CCC+') ወደ ሲሲሲ ኔጌቲቭ ('CCC-) ደረጃ ወርዳለች፡፡ መመዘኛዎቹን እንሆ፡-   ESG - Governance: Ethiopia has an ESG Relevance Score (RS) of '5' for both Political Stability and Rights and for the Rule of Law, Institutional and Regulatory Quality and Control of Corruption. Theses scores reflect the high weight that the World Bank Governance Indicators (WBGI) have in our proprietary Sovereign Rating Model. Ethiopia has a low WBGI ranking at 23.6, reflecting the absence of a recent track record of peaceful political transitions, relatively weak rights for participation in the political process, weak institutional capacity, uneven application of the rule of law and a high level of corruption.

የፖለቲካ መረጋጋትና መብቶች መመዘኛ፤ ኢትዮጵያ የኢንቨይሮመንት ሶሻልና ገቨርናንስ ታሳቢ ያደረገ የፖለቲካ መረጋጋትና መብቶችን ያካተተ መመዘኛዋችን በተለይም የዓለም ባንክ ገቨርናንስ መመዘኛዎችን World Bank Governance Indicators (WBGI) ያካተተ የፊች ቁልፍ የደረጃ ነጥቦችን ኢትዮጵያ ደረጃ ከመቶ ሃምሳ በታች በማስመዝገብ የአስተዳደር መመዘኛዎችን (ገቨርናንስ መመዘኛ)  ባለሞሞላት  የብድር አጠቃላይ ገፅታዋና አቆሞን (credit profile)  ኔጌቲቨ እንዲሆን አድርጎታል፡፡Ethiopia has an ESG Relevance Score of '5' for Political Stability and Rights as WBGIs have the highest weight in Fitch's SRM and are therefore highly relevant to the rating and a key rating driver with a high weight. As Ethiopia has a percentile rank below 50 for the respective governance indicator, this has a negative impact on the credit profile.

የመልካም አስተዳደርና ሙስና መመዘኛ፤ ኢትዮጵያ የኢንቨይሮመንት ሶሻልና ገቨርናንስ ታሳቢ ያደረገ የህግ የበላይነት፣ ሙስናን የሚመክት መደበኛ ብቃት ጥራትና ተቆጣጣሪ ተቌም  የዓለም ባንክ ገቨርናንስ መመዘኛዎችን የሚያሟላና የፊች ቁልፍ የደረጃ ነጥቦችን ኢትዮጵያ ደረጃ ከመቶ ሃምሳ በታች በማስመዝገብ የአስተዳደር መመዘኛዎችን ባለሞሟላት  የብድር አጠቃላይ ገፅታዋና አቆሞን (credit profile)  ኔጌቲቨ እንዲሆን አድርጎታል፡፡Ethiopia has an ESG Relevance Score of '5' for Rule of Law, Institutional and Regulatory Quality and Control of Corruption as WBGIs have the highest weight in Fitch's SRM and are therefore highly relevant to the rating and are a key rating driver with a high weight. As Ethiopia has a percentile rank below 50 for the respective Governance Indicators, this has a negative impact on the credit profile.

የስብዓዊ መብቶችና የፖለቲካ ነፃነት መመዘኛ፤ ኢትዮጵያ የኢንቨይሮመንት፣ ሶሻልና መልካም አስተዳደርን ታሳቢ ያደረገ የስብዓዊ መብቶችና የፖለቲካ ነፃነትና  የዓለም ባንክ ገቨርናንስ መመዘኛዎችን የሚያሟላና የፊች ቁልፍ የደረጃ ነጥቦችን ኢትዮጵያ ደረጃ ከመቶ ሃምሳ በታች በማስመዝገብ የአስተዳደር መመዘኛዎችን ባለሞሟላት  የብድር አጠቃላይ ገፅታዋና አቆሟን (credit profile)  ኔጌቲቨ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ Ethiopia has an ESG Relevance Score of '4' for Human Rights and Political Freedoms, as the Voice and Accountability pillar of the WBGI is relevant to the rating and a rating driver. As Ethiopia has a percentile rank below 50 for the respective governance indicator, this has a negative impact on the credit profile.

አገልግሎት የመስጠት ፍቃደኝነትና  ዕዳ የመክፈል መመዘኛ፤ መሠረት ኢትዮጵያ የኢንቨይሮመንት፣ ሶሻልና መልካም አስተዳደርን ታሳቢ ያደረገ አገልግሎት የመስጠት ፍቃደኝነትና  ዕዳ የመክፈል ባህል የዓለም ባንክ ገቨርናንስ መመዘኛዎችን የሚያሟላና የፊች ቁልፍ የደረጃ ነጥቦችን ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ጀምራ  መንግስታዊ እዳዋን ከ2006 እኢአ ጀምራ ሥርዓት ያሳያዘችው በዚህም ደረጃዋን  ባለሞሟላት  የብድር አጠቃላይ ገፅታዋና አቆሟን (credit profile)  አሉታዊ  እንዲሆን አድርጎታል፡፡ Ethiopia has an ESG Relevance Score of '4' for Creditor's Rights, as willingness to service and repay debt is relevant to the rating and is a rating driver for Ethiopia, as for all sovereigns. As Ethiopia has a fairly recent restructuring of public debt in 2006, this has a negative impact on the credit profile.

ከፍተኛዉ  የኢንቨይሮመንት፣ ሶሻልና መልካም አስተዳደርን መመዘኛዎችን ታሳቢ ያደረገ ሦስት ነጥቦችን የያዘ፣  ማለትም እነዚህን መመዘኛዎች ያካተተ  የዓለም ባንክ ገቨርናንስ መመዘኛዎችን የሚያሟላና የፊች ቁልፍ የደረጃ ነጥቦችን  የብድር አጠቃላይ ገፅታ (credit profile)  ለመረዳት ለተጨማሪ መረጃዎች ድር-ገፁን ይጎብኙ፡፡ Except for the matters discussed above, the highest level of ESG credit relevance, if present, is a score of '3'. This means ESG issues are credit-neutral or have only a minimal credit impact on the entity, either due to their nature or to the way in which they are being managed by the entity. For more information on Fitch's ESG Relevance Scores, visitwww.fitchratings.com/esg.

የቆሎ ተማሪ እዳ ‹‹የእለት እንጀራችንን ስጠን!!!›› የአዲስ አበባ ተማሪዎች የነጻነት ጥያቄን የዳቦ ጥያቄ ላረጉ የብልፅግና ፓርቲ ፖለቲከኞች ሆዳቸውን የሚሞሉት በብድር እዳ መሆኑን ዘንግተው፣ተማሪዎች በግብር ከፋዩ ኃብት መመገባቸውን ረስተው ልጆቹን ለማሸማቀቅ ያደረጉት ሴራ ከሽፎል፡፡ ጃንሆይ ለዓለምማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች  በቧንቧ  ወተት ያጠጡ የነበረበት ወርቃማ ዘመን ነበር፡፡

ምንጭ

(1) Fitch Downgrades Ethiopia to 'CCC-'; Removes From UCO/Tue 20 Dec, 2022 - 5:36 AM ET

(2) ኢትዮጵያ የሚኖራት የውጭ ምንዛሪ ክምችት ለ18 ቀናት ግዢ መፈጸሚያ ብቻ እንደሚሆን አይኤምኤፍ ተነበየ፡፡ ኦክቶበር 19 ቀን 2022እኤአ ሪፖርተር ጋዜጣ
https://amharic-zehabesha.com/archives/178467

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...