Sunday, December 31, 2023

የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!
ፀጋዬ ወ-ገብረ መድኅን ዘ-ትውልደ አምቦ፤

ቅኔን የዘረፈ በሰምና ወርቅ አጅቦ፤

አገር ጠብቆ ወገን አቀራርቦ፤

አርጓል በገነት ቀስተደመና ደርቦ።

አምቦ የፀጋዬ አፈር ትናገር፤

ስለእውነት ትመስክር፤

አፈሯ አንድ ነው ወይስ ዥንጉርጉር፤

እውን ታፈራለች ጣፋጭ ከመራር?

የኦሮሚያ አፈር ማን ቀየረሽ፤

የነአብዲሳ አጋን ዘር ማን በረዘሽ፤

ጽንፈኞች አበላሹሽ፤

በዘረኝነት አከረፉሽ፤

ማን ይሆን የሩዋንዳን አፈር የዘራብሽ፤

ማነው በእርኩስ መንፈስ የቀየጠሽ፤

ምነው ከነአቢቹ መማር ተሳነሽ።

የፀጋዬ አፈር መልሽልን እባክሽ፤

ማን እረግሞ ማን አወገዘሽ፤

መልካም ዘር እንዳይበቅልብሽ::

ጥሬ ከሆንሽ እንጠርጥርሽ፤

ሐቁን ሳናውቅ ከምናማሽ፤

ንገሪን እውነቱን እንወቅልሽ፤

ሐቁን አውቀን ዝም እንበልሽ።

የኦሮሚያ አፈር ደጓ አፈራችን፤

ግራ ተጋብተሽ ግራ አታጋቢን፤

አማራ ጠሉን የአማራ ስም ሰጠሽልን፤

ምነው አምቦ አፍራሽ ከገንቢ ደቀልሽብን፤

በምን ቀመር ከፀጋዬ አፈር እሬት በቀለብን?

የፀጋዬ አፈር ውዷ እናታችን፤

እባክሽ ተለመኝን፤

ስሚው እሪታችን፤

ሳጥናዬልን ውሰጅልን፤

አሜኪላን ንቀይልን፤

የፀጋዬ አፈር ፀጋን መልሽልን።

ፀጋዬን የወለደሽ አፈራችን፤

ደግነሽና ክፉ አታናግሪን፤

ክፉ ወልደሽ ክፉ አታርጊን፤

ፈጥነሽ መልሽልን!

ከሀጢዓት አንጭን፤

እንደ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፤

ቀስተደመናን አልብሽን፤

በግ መስሎ ማኖር ሰለችን፤

መራራን መሸከም በቃን፤

የጸጋይ አፈር ተለመኝን፤

መረራን አስወግጅልን፤

ከሃጢአት አጽጅን፤

እንደ ጸጋዬ ገነትን ስጭን።

ሰማነህ ታ. ጀመረ፤

ኦታዋ፤ ካናዳ

ታሕሳስ 2016 (ተሻሽሎ የቀረበ)

የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!

ፀጋዬ ወ-ገብረ መድኅን ዘ-ትውልደ አምቦ፤

ቅኔን የዘረፈ በሰምና ወርቅ አጅቦ፤

አገር ጠብቆ ወገን አቀራርቦ፤

አርጓል በገነት ቀስተደመና ደርቦ።

አምቦ የፀጋዬ አፈር ትናገር፤

ስለእውነት ትመስክር፤

አፈሯ አንድ ነው ወይስ ዥንጉርጉር፤

እውን ታፈራለች ጣፋጭ ከመራር?

የኦሮሚያ አፈር ማን ቀየረሽ፤

የነአብዲሳ አጋን ዘር ማን በረዘሽ፤

ጽንፈኞች አበላሹሽ፤

በዘረኝነት አከረፉሽ፤

ማን ይሆን የሩዋንዳን አፈር የዘራብሽ፤

ማነው በእርኩስ መንፈስ የቀየጠሽ፤

ምነው ከነአቢቹ መማር ተሳነሽ።

የፀጋዬ አፈር መልሽልን እባክሽ፤

ማን እረግሞ ማን አወገዘሽ፤

መልካም ዘር እንዳይበቅልብሽ ::

ጥሬ ከሆንሽ እንጠርጥርሽ፤

ሐቁን ሳናውቅ ከምናማሽ፤

ንገሪን እውነቱን እንወቅልሽ፤

ሐቁን አውቀን ዝም እንበልሽ።

የኦሮሚያ አፈር ደጓ አፈራችን፤

ግራ ተጋብተሽ ግራ አታጋቢን፤

አማራ ጠሉን የአማራ ስም ሰጠሽልን፤

ምነው አምቦ አፍራሽ ከገንቢ ደቀልሽብን፤

በምን ቀመር ከፀጋዬ አፈር እሬት በቀለብን? የፀጋዬ አፈር ውዷ እናታችን፤

እባክሽ ተለመኝን፤

ስሚው እሪታችን፤

ሳጥናዬልን ውሰጅልን፤

አሜኪላን ንቀይልን፤

የፀጋዬ አፈር ፀጋን መልሽልን።

ፀጋዬን የወለደሽ አፈራችን፤

ደግነሽና ክፉ አታናግሪን፤

ክፉ ወልደሽ ክፉ አታርጊን፤

ፈጥነሽ መልሽልን!

ከሀጢዓት አንጭን፤

እንደ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፤

ቀስተደመናን አልብሽን፤

በግ መስሎ ማኖር ሰለችን፤

መራራን መሸከም በቃን፤

የጸጋይ አፈር ተለመኝን፤

መረራን አስወግጅልን፤

ከሃጢአት አጽጅን፤

እንደ ጸጋዬ ገነትን ስጭን።

ሰማነህ ታ. ጀመረ፤

ኦታዋ፤ ካናዳ

ታሕሳስ 2016 (ተሻሽሎ የቀረበ)

     የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!
https://amharic-zehabesha.com/archives/187950
አቡነ ሉቃስ | አታለለን | የውሸት ዘሩን ዘራበን | አንተ ጠንቋይ የሚመራህ | ኢትዮጵያውያን ሁሉ ተነሱ ግንባሩን
https://youtu.be/RlwtciRfhGs?si=fR66u2i5Vo6uryye

አቡነ ሉቃስ | አታለለን | የውሸት ዘሩን ዘራበን | አንተ ጠንቋይ የሚመራህ | ኢትዮጵያውያን ሁሉ ተነሱ ግንባሩን .
https://amharic-zehabesha.com/archives/187959
የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!
ፀጋዬ ወ-ገብረ መድኅን ዘ-ትውልደ አምቦ፤

ቅኔን የዘረፈ በሰምና ወርቅ አጅቦ፤

አገር ጠብቆ ወገን አቀራርቦ፤

አርጓል በገነት ቀስተደመና ደርቦ።

አምቦ የፀጋዬ አፈር ትናገር፤

ስለእውነት ትመስክር፤

አፈሯ አንድ ነው ወይስ ዥንጉርጉር፤

እውን ታፈራለች ጣፋጭ ከመራር?

የኦሮሚያ አፈር ማን ቀየረሽ፤

የነአብዲሳ አጋን ዘር ማን በረዘሽ፤

ጽንፈኞች አበላሹሽ፤

በዘረኝነት አከረፉሽ፤

ማን ይሆን የሩዋንዳን አፈር የዘራብሽ፤

ማነው በእርኩስ መንፈስ የቀየጠሽ፤

ምነው ከነአቢቹ መማር ተሳነሽ።

የፀጋዬ አፈር መልሽልን እባክሽ፤

ማን እረግሞ ማን አወገዘሽ፤

መልካም ዘር እንዳይበቅልብሽ::

ጥሬ ከሆንሽ እንጠርጥርሽ፤

ሐቁን ሳናውቅ ከምናማሽ፤

ንገሪን እውነቱን እንወቅልሽ፤

ሐቁን አውቀን ዝም እንበልሽ።

የኦሮሚያ አፈር ደጓ አፈራችን፤

ግራ ተጋብተሽ ግራ አታጋቢን፤

አማራ ጠሉን የአማራ ስም ሰጠሽልን፤

ምነው አምቦ አፍራሽ ከገንቢ ደቀልሽብን፤

በምን ቀመር ከፀጋዬ አፈር እሬት በቀለብን?

የፀጋዬ አፈር ውዷ እናታችን፤

እባክሽ ተለመኝን፤

ስሚው እሪታችን፤

ሳጥናዬልን ውሰጅልን፤

አሜኪላን ንቀይልን፤

የፀጋዬ አፈር ፀጋን መልሽልን።

ፀጋዬን የወለደሽ አፈራችን፤

ደግነሽና ክፉ አታናግሪን፤

ክፉ ወልደሽ ክፉ አታርጊን፤

ፈጥነሽ መልሽልን!

ከሀጢዓት አንጭን፤

እንደ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፤

ቀስተደመናን አልብሽን፤

በግ መስሎ ማኖር ሰለችን፤

መራራን መሸከም በቃን፤

የጸጋይ አፈር ተለመኝን፤

መረራን አስወግጅልን፤

ከሃጢአት አጽጅን፤

እንደ ጸጋዬ ገነትን ስጭን።

ሰማነህ ታ. ጀመረ፤

ኦታዋ፤ ካናዳ

ታሕሳስ 2016 (ተሻሽሎ የቀረበ)

የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!

ፀጋዬ ወ-ገብረ መድኅን ዘ-ትውልደ አምቦ፤

ቅኔን የዘረፈ በሰምና ወርቅ አጅቦ፤

አገር ጠብቆ ወገን አቀራርቦ፤

አርጓል በገነት ቀስተደመና ደርቦ።

አምቦ የፀጋዬ አፈር ትናገር፤

ስለእውነት ትመስክር፤

አፈሯ አንድ ነው ወይስ ዥንጉርጉር፤

እውን ታፈራለች ጣፋጭ ከመራር?

የኦሮሚያ አፈር ማን ቀየረሽ፤

የነአብዲሳ አጋን ዘር ማን በረዘሽ፤

ጽንፈኞች አበላሹሽ፤

በዘረኝነት አከረፉሽ፤

ማን ይሆን የሩዋንዳን አፈር የዘራብሽ፤

ማነው በእርኩስ መንፈስ የቀየጠሽ፤

ምነው ከነአቢቹ መማር ተሳነሽ።

የፀጋዬ አፈር መልሽልን እባክሽ፤

ማን እረግሞ ማን አወገዘሽ፤

መልካም ዘር እንዳይበቅልብሽ ::

ጥሬ ከሆንሽ እንጠርጥርሽ፤

ሐቁን ሳናውቅ ከምናማሽ፤

ንገሪን እውነቱን እንወቅልሽ፤

ሐቁን አውቀን ዝም እንበልሽ።

የኦሮሚያ አፈር ደጓ አፈራችን፤

ግራ ተጋብተሽ ግራ አታጋቢን፤

አማራ ጠሉን የአማራ ስም ሰጠሽልን፤

ምነው አምቦ አፍራሽ ከገንቢ ደቀልሽብን፤

በምን ቀመር ከፀጋዬ አፈር እሬት በቀለብን? የፀጋዬ አፈር ውዷ እናታችን፤

እባክሽ ተለመኝን፤

ስሚው እሪታችን፤

ሳጥናዬልን ውሰጅልን፤

አሜኪላን ንቀይልን፤

የፀጋዬ አፈር ፀጋን መልሽልን።

ፀጋዬን የወለደሽ አፈራችን፤

ደግነሽና ክፉ አታናግሪን፤

ክፉ ወልደሽ ክፉ አታርጊን፤

ፈጥነሽ መልሽልን!

ከሀጢዓት አንጭን፤

እንደ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፤

ቀስተደመናን አልብሽን፤

በግ መስሎ ማኖር ሰለችን፤

መራራን መሸከም በቃን፤

የጸጋይ አፈር ተለመኝን፤

መረራን አስወግጅልን፤

ከሃጢአት አጽጅን፤

እንደ ጸጋዬ ገነትን ስጭን።

ሰማነህ ታ. ጀመረ፤

ኦታዋ፤ ካናዳ

ታሕሳስ 2016 (ተሻሽሎ የቀረበ)

     የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!
https://amharic-zehabesha.com/archives/187950
The Horn of Africa States Co-ordinated Health Services
By Dr. Suleiman Walhad

December 30th, 2022

There are health issues, like anywhere else, in the Horn of Africa States. The region, however, lacks many features related to health and health services in many other regions. These, among others, include lack of co-ordination among the those who provide health services in the region, be they doctors, paramedics, ambulance services, health education services and, most of all, among the ministries of health and health services in the region. The region does not enjoy co-ordinated health service information nor co-operation in the provision of health services or health programs. The region does not own epidemiological surveillance systems nor inter-country emergencies provisions.

The region, at times, attempted to use the failed IGAD organization, to create co-ordination and co-operation processes on these health service matters in the region, but this ended to naught. IGAD includes countries who have other major commitments to other regions such as the East Africa Community and does not truly serve the Horn of Africa States. The fact that ministers of health and other health auxiliary services do not meet and discuss matters in regional conferences adds on to the lack of developing a regional health service program.

The Horn of Africa States have the same health issues, vulnerabilities and common crisis. The region is inhabited by the same people who are genetically vulnerable to the same diseases and common health issues. Yet the health services of the region do not take advantage of the experiences of each other and here is where the real weakness of the health system lies. The region suffers from common problems such as famines and droughts, environmental degradation, civil strives and hence acute shortages of food and displacement of large populations from their traditional lands to urban areas, hence causing undue pressures on the administrations of the region. Yet they do not co-operate!

The region shares many issues. It is affected by both man-made and natural disasters, and it is affected by civil conflicts within and across the national borders within the region. These make the region so poor when it is not really poor and make the region so weak when it could be a strong one, and so dependent on others, when it could be assisting others. The common diseases of the region such as tuberculosis and malaria have now been more aggravated by the diseases of late such as Corona virus and other viruses brought in from beyond the region.

The World Health Organization (“WHO”) attempts to tackle health issues of the region as one block, but these are hindered to a large extent by the lack of co-ordination among the ministries of health services in the region, which are the key to achieving the desired impact of health service activities in the region. Note the region owns a large rural population, both pastoral and agricultural, where access to health services is limited. The regional health services is further weakened by lack of up to date and co-ordinated health information systems, haphazard delivery of services, lack of co-ordinated health service regional programs and inequalities of health service deliveries. Health services is a major business activity in the region these days, and only those who can afford it can have access to it.

The region needs regular inter-country meetings and conferences to address common issues and emergencies and in particular when it comes to the fast-developing global viruses. Such periodical inter-country meetings should monitor action plans agreed upon and developments thereon. Exchange of information among the SEED countries would greatly assist in the development of co-ordinated health service provisions in the region.

Using health services, as a bridge would add greatly on to installing of peace and stability and hence development of the region. It is where training and workshops within the region would play roles in introducing the health service providers to each other and where collaboration among them would contribute to addressing common diseases and vulnerabilities. The need to fight together communicable diseases, the sharing of resources and information, the sharing of early warnings on outbreaks and hence assisting preparedness for emergencies, would add on to strengthening cooperation and integration, not only in the economic front but also in the other sectors of life such as health services and education represent.
https://zehabesha.com/?p=393702

Saturday, December 30, 2023

አዲሳባ ገንፍል!
addis ababa zehabesha

እስከ መቼ ጥደው ያንፈቀፍቁሃል፣

ስንት ዘመን ቀቅለው ንፍርቅ ያረጉሃል፣

አዲሳባ ገንፍል እሳት በዝቶብሃል!

ተቤትህ አውጥተው መንገድ ጥለውሃል፣

የግዛትን ቀንበር በጫንቃህ ጭነዋል፣

ሲፈልጉ እንደ በግ ጎትተው ያስሩሃል፣

ሰውነትን ገፈው ግዑዝ አርገውሃል!

በራራ አዲሳባ ምንድን ይሰማሃል?

እንደ በሬ አፍነው አፍህን ዘግተዋል፣

ደንቆሮም ሊያደርጉህ ጆሮህን ደፍነዋል፣

አውረው ሊሸጡህ ዓይንህን ጋርደዋል፣

መብትህን ተገፈህ ስንት ዘመን ያልፋል?

ወገንህን ሕዝብህን በድሮን ፈጅተዋል፣

ለድሮኑ መግዣም ብር ያስገብሩሃል፣

እግርህን በእጆችህ ቁረጠው ይሉሃል፣

እንዲያው አዲሳባ ምንድን ይሻልሃል?

በቋንቋ ወረንጦ ሲነቅሱህ ኖረዋል፣

ጠርገው ሊያስወጡህም ቁማር ቆምረዋል፣

ፈተና የሚባል መጥረጊያ ሰርተዋል፣

አወይ አዲሳባ ምንድን ይበጅሃል?

ፈረስ ሲለጉሙት በኮቴው ያደማል፣

ዶሮ ለእርድ ሲጎተት በጥፍሩ ይጭራል፣

በሬ ለእርድ ሲጠለፍ በቀንዱ ይዋጋል፣

ያንተ ዝምታ ግን እግዚኦ! እግዚኦ! ያሰኛል!

ግለት ሲያሰቃየው ፈንድሻ ይንጣጣል፣

በከሰል ሲፈላ ቡና ቡልቅ ይላል፣

እሳት ሲበዛበት ሽሮ ተክ ተክ ይላል፣

አንተ ተቃጥለህም ድምጥን ዋጥ አርገሃል፡፡

በእሳት ሲፍለቀለቅ ውሀም ይፎክራል፣

ወደ ታች ነጥሮም እሳቱን ያጠፋል፣

ይበቃል! ይበቃል! አንድ በአንድ መቃጠል፣

ይበቃል! ይበቃል! በጅሎች መቀቀል፣

እሳቱን ለማጥፋት አዲሳባ ገንፍል!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.

ጉድ ‼️ በሻሻው እና ጅሉ ተፈሳፈሱ ‼️🤣🤣🤣 pic.twitter.com/M7Lqon53Fb— Tordit -ቶ 🦅 (@Fano_Eagle) December 29, 2023
https://amharic-zehabesha.com/archives/187942
የክቡር ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ የአማራ ፋኖ ድጋፍ ሰጪ ማህበር ሰብሳቢ በሳንሆዜ ካሊፎርኒያ የአማራ ፋኖ ሰራዊት ቻፕተር ስብሰባ ላይ ያደረጉት ንግግር
ቦታ፡ አሜሪካ ፣ ሳንሆዜ ካሊፎርኒያ

ቀን፡ ኖቬምበር 2023

የተከበራችሁ ኢትዮጵያውያን

ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ

በቅድሚያ ከሁሉ አስቀድሜ የአማራ ፋኖ እስክንድር ንጋና መላው ይፋኖ ታጋዮች ለእናንተ የላኩትን የከበረ ሰላምታ ለማቅረብ እወዳለሁ። ጀግናው የነጻነት ታጋይ፣ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፣ የድሆች ጠበቃ፣ የነጻነት ታጋይ፣ እስክንድር ነጋ በውጪ ሃገር ሆናችሁ በተለያዬ መንገድ የፋኖን ትግል ለምትደግፉ ሁሉ በአማራ ፋኖ ታጋዮች ስም ምስጋናው ብዙ አድናቆቱ እጥፍ ድርብ እንደሆነ ገልጿልና በዚህ አጋጣሚ ይህንን መልዕክት እንድትቀበሉ በአክብሮት እጠይቃለሁ።

ውድ ወገኖቼ

የዛሬውን ንግግሬን በአንድ ገጠመኝ ልጀምርላችሁ:: እኔ ብዙ የኖርኩት አሜሪካ ውስጥ ቦስተን አካባቢ ነው። በዚህ አካባቢ ስኖር በማቹሴትስ ግዛት ስር ያሉ መኪናዎች የመኪና ታርጋ ላይ የተጻፈውን ሳይ “The Spirit Of America” የሚለውን ሃይለ ቃል አያለሁ:: ይህ ሃይለ ቃል በአማርኛ ሲተረጎም የአሜሪካ መንፈስ እንደማለት ይሆናል። በጎረቤት ስቴት የኒውሃምሸር ግዛት ስር የተመዘገቡ መኪናዎች ታርጋ ላይ የተፃፈው መሪ ቃል ደግሞ “Live Free Or Die” ይላል። ነጻ ሆነህ መኖር ካልቻልክ ብትሞት ይሻላል እንደ ማለት ነው። ሁለቱ ቢያያዝ The Spirit Of America Live Free Or Die ይሆናል:: ነጻ ሆነህ መኖር ካልቻልክ ብትሞት ይሻላል የሚለው የአሜሪካ መንፈስ ነው የሚል ትልቅ ትርጉም የሚሰጥ ነገር ሆኖ አየሁት።

እዚያ አካባቢ በተንቀሳቀስኩ ቁጥር ይህንን መርህ ስመለከት ለአማራ ወገናችን ለኢትዮጵያ አገራችን ፋኖ የገባውን ቃለ ምህላ ዘወትር የምናስታውስበት የምናድስበት እንዲሆን እውቀትና ንቃት እንዲስጠን እፀልያለሁ:: The Spirit Of Amhara The Spirit Of Ethiopia : Live Free Or Die ወይም የአማራነት መንፈሥ ከኢትዮጵያ መንፈስ አይለይም እላለሁ፣ ነጻ ሆነን ለመኖር እስከ ሞት መስዋዕትነትን እንከፍላለን። እንግዲህ ለነጻነት የሚታገለውን ፋኖን እግዚአብሄር ያጠናክርልን:: መስዋእትነቱን ቀንሶ ህዝባችን በነፃነት የሚኖርበትን ጊዜ ያቅርብልን እላልሁ::

 

ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ

እውነት ነው። የሰው ልጅ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካ፣ የማህበራዊ ጉዳይ ህይወቱ ነጻ ይሆን ዘንድ አጥብቆ ይሻል። ይህ ነጻነቱ ሲገሰስ ሙሉነት አይሰማውም። የነጻነት እጦቱ ለከት የሌለው ሲሆን ደግሞ ለነጻነት ትግል እስከ ሞት ይታገላል። Live Free Or Die ወይም በነጻነት ኑር አለያ ብትሞት ይሻላል ብሎ ታጥቆ በነጻነት አውድማ ላይ ህይወቱን እንኳን ሲሰጥ ከቶውንም ትንሽ አይሰስትም።

 

በሃገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ጊዜ ብሄር ሳይለይ በጅምላ፣ ሌላ ጊዜ ብሄር እየነጠለና እየለዬ በሚወረወር ጦር ሲጠቃ የቆየው ህዝብ የበደሉና የግፉ መጠን ልኬት ከማጣቱ የተነሳና የግፉ ጽዋ ሞልቶ መፍሰስ በመጀመሩ ዛሬ አማራ በአጭር ታጥቆ ለትግል ወጥቶአል::

 

አማሮች በተለይ ባላፉት ዓመታት በዴሞክራሲና በመልካም አስተዳደር እጦት እንደ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ እየተሰቃዩ መኖራቸው ሳያንስ በማንነታቸው ላይ ያነጣጠረ ሌላ ጥቃት ሰለባ ሆኑ። አማሮች ብዙ ዋጋ በከፈሉላት ሃገራቸው፣ በሞቱላት ኢትዮጵያ ውስጥ ጎጆ ቀልሰው ለመኖር ያልቻሉበት ሁኔታ በምድሪቱ ተፈጠረ። ከጉራ ፋርዳ የጀመረው ብሄር ተኮር ጥቃት በተለይ በአብይ አህመድ ዘመን የደረሰውን የአማሮች ስደት፣ ግድያና የንብረት ዝርፊያ ከቶ ምን ሃይለ ቃል፣ ከቶ ምን አንደበት ይገልጸዋል?። አማራ ምን ያልሆነው ነገር አለ?

 

እኔ በአፍሪካ በጦርነትና በግጭት ላይ በነበሩ ሀገራት ሁሉ፣ ከሩዋንዳ ጀምሮ ሁሉም ቦታ ሰርቻለሁ:: ይሁን እንጂ በአማራ ላይ የደረሰውን ዓይነት ግፍ የትም አላየሁም ብዬ እመሰክራለሁ:: ይህ ወንጀል በዓይነቱ የተለዬ ነው፣ የትም አላየሁም:: እውነት ነው በተናጠል በየመንደሩ ብዙ ዓይነት ግፎች ሲፈፅሙ ያየን ቢሆን በአንድ ዝብ ላይ መንግስት ተብየው እያወቀ ያለህፍረትና ያለ ፍርሃት ይህንን ግፍና ጭካኔ ሲፈጽም አላየንም:: እልመስከርንም:: በወለጋ፣ በቤንሻንጉል፣ በመተከል፣ በአጣዬ፣ በሻሸመኔ በጋምቤላ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ሳይቀር በአማሮች ላይ የደረሰውን እልቂትና ሰቆቃ፣ ስደትና መፈናቀል ከቶ ምን ሃይለ ቃል፣ ከቶ ምን አንደበት ይገልጸዋል? አማራ በአደባባይ ተስቀለ፣ ተቃጠለ፣ ተፈናቀለ፣ እልቆ መሳፍርት የሌለው መከራ አየ። እኛም ዝም እልን ዓለምም ዝም አለ:: ዓለም የኛን ስቆቃ ሊያዳምጠን አልፈቀደም:: ዩክሬን ውስጥ እንድ ህፃን ስትሞት በየሚዴያው ርእስ ይሆናል::: ዩክሬን ጦርነቱ በጀመረ በሳምንቱ 100 የዩክሬን ሰዎች በራሽያ ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ጠበቃ ከሄግ በሮ ሄደ ምርመራ ለመክፈት ሞከረ:: በአማራ ላይ የደረሰውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ከነማስረጃዎቹ በዓለም ለታወቁ ጠበቃዎች እቅርበን የሀያላን መንግስታት ድጋፍና ግፊት አላገኘም። ይሁን እንጂ ትግላችን ይቀጥላል። አማራ ድምፅ እስኪኖረው ትግላችን ይቀጥላል። በአለንበት ዓለም መብት በልመና እይገኝም:: ኢንትርናሽናል ህጎችና መለኪያዎች ለድሀና ለደካማ እገርና ህዝብ ዓይሰራም:: መቼም የትም እይሰራም:: እስሪኤልን

 

ብቻ መመልከት ብዙ ያስተምረናል:: ስንደራጅ ነፍጥ ስንይዝ አንድ ስንሆን: የኛን መብት መንካት የነሱንም ጥቅም መንካት መሆኑን ሲረዱና በእነሱ መንገድ ሳይሆን በእኛ መንግድ ካልሄዱ የራሳችንን እድል ራሳችን መወስን እንደምንችል ስናሳይ ብቻ ነው የምንመኘውን የሚገባንን ማግኘት የምንችለው::

 

ዛሬ የፋኖ መነሳት የሃይል ሚዛኑን ለውጦታል:: ፋኖና አማራ መነጋገሪያ ሆነዋል:: ዛሬ እኛ ጠይቀን ብቻ ሳይሆን ሃያላንና የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ ድርጅጅቶች የአማራን የፋኖን ትግል ትኩረት ስጥተውታል:: ፋኖ ትግሉን ወደ አዲስ ምእራፍ እያሽጋገረው ነው:: አሁን ትልቁ መሰናክል እኛው አማሪዎች እንዳንሆን እስጋለሁ:: ወገኖቼ ድል ጫፍ ላይ ነን:: ደርሰናል:: ጠላታችንን እናውቃለን:: የማናውቃቸው እኛን መስለው ከውስጣችን የሚቦረብሩንን ነው::

 

እንግዲህ መቼም፣ አንድ ህዝብ ግፍን ተሸክሞ የሚኖርበት የሆነ ልክ ይኖረዋል አይደለም? የአማራ ልጆች እጅግ የሚሳሱላት ሃገራችው ኢትዮጵያ በህገ መንግስት ፈራሽ ናት ተብላ የተፈረደባት ሀገር ስለሆነች አገሪቱ በቋፍ ሆናለችና እኛን አማሮችን ነጥሎ የሚያጠቃን ስርዓት ቢኖርም፣ ግፍ ቢበዛም፣ በአማራ ስም አንደራጅም፣ የከፈልነውን ዋጋ ከፍለን በኢትዮጵያዊነት ጥላ ስር ሆነን ትግላችንን መቀጠል አለብን በሚል በየእለቱና በየወሩ፣ በማንነቱ ለሚጠቃው አማራ ተገቢ መከታና ጋሻ ሳይሆኑለት ቆዩ። አማሮች በብሄራቸው፣ በማንነታቸው መደራጀታቸው ለሃገራዊ አንድነት አይጠቅምም፣ እስቲ ጊዜ ያልፍ ይሆናል እያሉ ቢጠብቁም በአማሮች ላይ የሚደርሰው የማንነት ተኮር የጥቃት ጦር ከቶውንም አልበርድም አለ። ይባስ ብሎ ማንነት ተኮር ጥቃቱ እየተሻለ ሳይሆን እያደር እየከፋ…. እየከፋ…. እየከፋ መጣ። አሁን አማሮች ማንነት ተኮር የሆነውን ጥቃት ለመመከት በማንነት ከመደራጀት ውጪ ሌላ አማራጭ የጠፋበት ደረጃ ላይ ደረሱ። እነሆ ተደራጁ፣ ከእንግዲህ ምንም ዓለማዊ ሀይል ይሁንን ትግል ወደ ኋላ አይመልሰውም::

 

እስከ ዛሬ ድረስ በአንድ በኩል ከክልሉ ውጪ የሚሆነው አማራ በማንነቱ ሲፈናቀል፣ ሲገደልና ሲዘረፍ በሌላ በኩል በክልሉ ውስጥ የሚኖረው አማራ ደግሞ በመልካም አስተዳደርና በድህነት የሚቀጣው ክፉ አስተዳደር እንደ መዥገር በላዩ ላይ ተጣብቆበት ቆይቷል። አማራ በክልሉ ውስጥም ከክልሉ ውጪም ሳይመቸው ኖረ። ይህ ህዝብ ህወሃት የተከለው ደካማ አስተዳደር ከዛሬ ነገ ይሻል ይሆናል ብሎ በጀርባው አዝሎ ቢቆይም ይህ አስተዳደር ለአማሮችም ሆነ ለኢትዮጵያ ተስፋ የማይሆን እንደሆነ በተግባር ታዬ። ስለሆነም አማሮች ይህንን አስተዳደር በቃኝ አንተን የማዝልበት ማንገቻዬ ተበጥሷል ብለው እነሆ ዛሬ ከባድ ትግል ላይ ናቸው። በቅርቡ እንደምታስታውሱት የአማራ ህዝብ ሆ ብሎ ወጥቶ በይልቃል ከፋለ ይመራ የነበረውን የብልጽግና ካቢኔ አፍርሶ እንደነበር ታውቃላችሁ። ይሁን እንጂ ትንሽ ትምህርት የማይወስደው የአብይ አህመድ አስተዳደር ከይልቃል ከፋለ ካቢኔ የባሰ ሌላ የብልጽግና ካቢኔ አቋቁሜ አማሮችን አስተዳድራለሁ ብሎ ተነሳ። የአብይ መንግስት ይህንን በማሰቡ በአማሮች ዘንድ የተደረገውን ትግል መናቅ በመሆኑ የአማራ ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ መራራ ትግል ላይ ይገኛል።

ተጨማሪ ያንብቡ: የህይወት አልባ መግለጫ ፖለቲካ – ጠገናው ጎሹ

ተጨማሪ ያንብቡ:  በሰበታ ባለቤቱን ዓይኗን ረግጦ በሰንጢ ሆዷን የቀደደው ግለሰብ ተያዘ

 

ዛሬ የአማሮች ትግል ህዝባዊነቱ አድጎ ባህላዊ የአማሮች የክተት ጥሪ ታውጆ፣ ጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋ፣ ወሎ ድረስ ያስተጋባ መለከት ተነፍቷል። የአራቱም ክፍሎች የፋኖ መሪዎች አጠቃላይ እዝ እየመሰረቱ ናቸው:: የአማራን ማንነት በተግባር እያሳዩ ነው:: አማራ ማለት ትርጓሜው ነጻ ህዝብ ማለት ነውና በሃገራችን በነጻነት መኖር ካልቻልን ለነጻነት እየታገልን ልንሞት መርጠናል ብለው የአማራ ልጆች በአጭር ታጥቀው እየታገሉ ነው። Live Free Or Die ብለው ፋኖዎች በነጻነት፣ የመኖር መብታቸውን ለማስከበር ለእኩልነትና ለፍትህ ቤዛ ለመሆን በተዋጊነት ስልት ተደራጅተውና በአጭር ታጥቀው እነሆ የአብይ አህመድን አገዛዝ እያርገበገቡት ይገኛሉ። በክልሉ ውስጥ ከፋኖ የቅርብ ርቀት ቁጥጥር ውጭ የሆነ ከተማም ሆነ ገጠር የለም። ፋኖ በየትኛውም ጊዜ የትኞቹንም ቦታዎች ተቆጣጥሮ እያሰላ ወደፊት እየተራመደ ነው።

 

ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ

ከፍ ሲል እንደገለጽኩት ኢትዮጵያ ውስጥ ብሄር ተኮር ፖለቲካ ሲመጣ አማሮች ይህንን አደረጃጀት ሲነቅፉ ቆይተው ዛሬ ለህልውናቸው መራራ ትግል ውስጥ ሲገቡ አንዳንድ ወገኖች የአማራን የፋኖ ትግል በኢትዮጵያ ላይ ተስፋ የቆረጠ የብሄርተኝነት ትግል አድርገው የሚያቀርቡ አሉ። አንዳንዶች ደግሞ ፋኖነት የብሄርተኝነት (Ethnonationalism) ስሜት በአማሮች መካከል እያበበ መምጣቱን የሚያሳይ ነው ይላሉ። አንዳንዶች በአማሮች ውስጥ የነበረው የኢትዮጵያዊነት ስሜት እየተነነ መጥቶ የብሄር ሽታ በአማሮቹ መንደር በርትቷል ይላሉ። እነዚህ ትንታኔዎች ሁሉ የአማራን ህዝብ ትግል ፈጽሞ ያልተረዱ ናቸው። አማራ እንደ ህዝብ፣ እንደ ሌሎች ወገኖቹ ሁሉ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ነው። የአማራ ህዝብ ኢትዮጵያዊነትን አኮስሶ አማራነትን ሊያገዝፍ ከማይችልባቸው ምክንያቶች መካከል ጥቂት ዋቢዎችን ላሳያችሁ።

 

ሀይማኖት

እንደምታውቁት የአማራ ህዝብ በዋናነት ወይ የክርስትና ወይ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ህዝብ ነው። ክርስቲያኑ በቤተክህነቱ ላይ ጠንካራ እምነት አለው። ኦርቶዶክሱ አንዲት ቤተክርስቲያን አንዲት ቤተክህነት ብሎ የሚያምን ህዝብ ነው። አማራ ውስጥ አማራነትን ከኢትዮጵያ ማንነት ገንጥሎ ለብቻው ብሄርተኛ እንዲሆን የሚጥር ቡድን ቢነሳ መጀመሪያ ከቤተክህነት ጋር፣ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ጋር ይጋጫል። አማራ እንደ ህዝብ ይህንን የሃይማኖት አጸዱን የሚያናጋ ማንኛውም ሃይል ሲመጣ የሚታገለው ጉዳይ ነው። ለኢትዮጵያና ለቤተክህነት ስጋት የሆነ ማንኛውም እንቅስቃሴ በአማሮች መንደር ህልውና አይኖረውም። የብሄርተኝነት አስተምህሮና ጸረ ኢትዮጵያ አስተምህሮ በአማራ ህዝብ ዘንድ በጣም ጽዩፍ የሆነ ተግባር

 

የሆነው አንድም ይህ መከፋፈል የሃይማኖቱን አጸዶች የሚያፈርስ ስለሆነ ነው።

ሙስሊም አማሮች ደግሞ ልክ እንደ ክርስቲያኑ የሃይማኖት ተቋማቸው በብሄር እንዲከፋፋል አይሹም። ሙስሉሙ አማራ በምንም ዓይነት የተከፋፈለች ኢትዮጵያን ማየት አይሻም። መጅሊሱን የሚከፋፍል አስተሳሰብ በሙስሊም አማሮች ዘንድ የማይታሰብ ነው። ስለሆንም ጸረ ኢትዮጵያ አጀንዳ ያለው ሃይል አማራ ውስጥ ቢነሳ ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋርም ይጋጫል ማለት ነው። በአጠቃላይ ክርስቲያኑም ሆነ ሙስሊሙ በሃይማኖቱ መጽሃፎች ላይ የተጠቀሰችውን ኢትዮጵያን ህልውናዋን ጠብቆ ለትውልድ ማሳለፍ የሃይማኖት ግዴታው አድርጎም ያስባል። ስለሆነም ጸረ ኢትዮጵያ የሆነ እንቅስቃሴ በአማራ ክልል ሊጠነሰስ፣ ተጠንስሶ ሊያድግ የማይችለው አንድም በዚህ ሃይማኖታዊ ምክንያት ነው።

 

ታሪክናእሴት

አማሮች የስነ መንግስት ታሪካቸውም ሆነ ባህላቸው ከኢትዮጵያ ጋር እጅግ የተቆራኘ ነው። ቋንቋቸው ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሚናገረው ነው። ኢትዮጵያን ለብዙ ሽህ አመታት ያቆዩት የሶሎሞንና የዛግዌ ስርወ መንግስታት አንዱ ዋና መሰረት አማራ ነው። ታሪኩ ገድሎቹ ሁሉ የሚናገሩት ኢትዮጵያንና ስለ ኢትዮጵያ ነው። ይህ ህዝብ ዛሬ የብሄር ፌደራሊዝም አስተምህሮ በኢትዮጵያ ውስጥ በሰፈነበት ዘመን ያንን አባቶቻችን ሲዋደቁ ይዘውት የነበረውን ባንዲራ ይዞ ነው የሚታየው። ብአዴን የሰጠውን ባንዲራ አይቀበልም። አማሮች በአድዋ ጦርነት ጊዜ አብረውት የዘመቱት የኦሮሞ ጀግኖች፣ የትግራይ ጀግኖች፣ የከምባታ ጀግኖች፣ የጉራጌ ጀግኖች፣ ወዘተ. በአድዋ ጦርነት ጊዜ አንግበውት የሄዱትን ባንዲራ ዛሬም ከፍ አድርጎ ይዞት ይኖራል። በምስራቁ የሃገራችን ክፍል በቅርብ አመታት ገጥሞን የነበረውን የህልውና ጦርነት በድል ካጠናቀቁ በኋላ ጀግኖች ትግሪዎች፣ ጀግኖች ኦሮሞዎች፣ ጀግኖች ደቡቦች፣ ጀግኖች ጋምቤላዎች ወዘተ. ካራ ማራ ላይ የተከሉትን ያንን ባንዲራ ዛሬም አማሮች ከፍ አድርገው ይኖራሉ። ያንን ባንዲራ አማሮች ዛሬም ልጃቸውን ሲድሩ የሚያጌጡበት፣ ሃይማኖታዊ በዓላቸውን ሲያከብሩ ከፍ የሚያደርጉት፣ በተቃውሞ ሰልፎቻቸው ላይ የሚይዙት ያው የኢትዮጵያ ባንዲራ መሆኑ የሚያሳየው

 

አማራና ኢትዮጵያዊነት የማይፋቱ ጉዳዮች መሆናቸውን ነው። ዛሬ በአማሮች አካባቢ ብዙ እንስቶች ለአንገታቸው ድሪር የሚያደርጉት ይህንን ባንዲራ ነው፣ የነጠላና የቀሚሶቻቸው ጌጥ ይሄው ባንዲራችን ነው። የብዙ ወገኖች ቤት በዚህ ባንዲራ ያጌጣል። ይህ የሚያሳየው በዚህ ክፉ ጊዜም አማሮች ኢትዮጵያን በልቦናቸው ጽላት ውስጥ ምን ያህል ጠብቀው እንደሚያኖሩ ነው። በዚህ ህዝብ መሃል ጸረ ኢትዮጵያ የሆነ የብሄርተኝነት ንቅናቄ ከቶውንም አይበቅልም።

 

ዲሞግራፊውወይም የህዝቡ አሰፋፈሩ

ሌላው አማራን ከኢትዮጵያዊነት ለመነጠል የማያስችለው ጉዳይ የአማራ ህዝብ አሰፋፈር ጉዳይ ነው። አማሮች ከሌሎቹ ወንድም እህቶቹ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ለማቅናትና የተጠናከረ ማዕከላዊ መንግስት እንዲኖር ብዙ ደፋ ቀና ያለ ህዝብ ነው። በሃገሪቱ በየትኛውም ክፍል ተዘዋውሮ መኖር መብቱ በመሆኑ ተሰባጥሮ የሚኖር ህዝብ ነው። በኦሮምያ፣ በደቡብ፣ በቤንሻንጉል፣ በጋምቤላ ወዘተ ተሰባጥሮ ይኖራል። ይህ አሰፋፈሩና ይህ ተክለ ሰውነቱ ለብሄር ፖለቲካ የሚመጥን አይደለም። አማራ ከኦሮሞው ከትግሬው ከጉራጌው ተዋዶ ተጋብቶ የሚኖር ህዝብ ነውና ለዚህ ህዝብ የብሄር ፖለቲካ ጥብቆ ልኩ አይሆንም። አማራን የሚመጥነው ትግል በኢትዮጵያ ውስጥ ፍትህ እኩልነት እንዲመጣ መታግልን እንጂ ብሄርተኝነት በምድሪቱ እንዲያብብ አይደለም። ስለዚህ አማራ ውስጥ የብሄርተኝነት አስተምህሮ አንድም ማደሪያ የማይኖረው በዚህ ምክንያት ነው።

 

የዘርፖለቲካ ለሃገራችን መጻኢ እድል አዋጭ እንዳልሆነ አማሮች መረዳታቸው

የብሄርና የዘር ፖለቲካ ለሃገራችን ኢትዮጵያ መጻኢ እድል አደጋ እንዳለው አማሮች በጥብቅ ያምናሉ። አማሮች መዋቅራዊ ለውጥ ይምጣ ሲሉ ሃገራችንን ከተጣባት የዘር ፖለቲካና ፌደራኪዝም እናላቃት ማለታቸው ነው። የእኔ…….የእኔ….የእኔ…. ከሚል ፖለቲካ ወጥተን ወደ እኛ..እኛ… እኛ …. ወደሚል ማህበረ ፖለቲካ እንደግ ማለታቸው ነው። የአማራ ህዝብ እንደ ህዝብ ያለው ስነ ኑባሬ (Ontology) የብሄር ፖለቲካን አያስተናግድም። አማሮች እንደሌላው ኢትዮጵያዊ ወገናቸው በባህላቸውም በሃይማኖታቸውም አብሮነትን የሚያበረታቱ በመሆናቸው በዚህ ህዝብ መሃል አክራሪ ብሄርተኝነት ተዘርቶ ሊበቅል የሚያስችል የፖለቲካ እርሻ ሊኖር አይችልም።

 

አማራንከኢትዮጵያ ገንጥሎ አገር መመስረት የማይታሰብ መሆኑ

አንዳንድ ብሄርተኝነት የተጠናወታቸው ወገኖች የዩጎዝላቪያን መገነጣጠል እያነሱ ኢትዮጵያም እንደ ዩጎዝላቪያ መሆን ብትችል ምንድን ነው ክፋቱ ይላሉ። ይህ ግምትና ንጽጽር የተሳሳተ ነው። የዮጎዝላቪያን ታሪክ ስናይ ለምሳሌ Croatia, Montengro, Serbia, Slovenia, Bosnia, Herzegovina, Macedonia የየራሳቸው ታሪክ፣ የየራሳቸው መንግስት፣ የየራሳቸው አገር የነበራቸው ሃገሮች ነበሩ። እነዚህ ሃገራት ለተወሰነ ጊዜ ተሰባስበው ቢቆዩም ህብረቱ ስላልጸና የለም ወደ ነበርንበት እንመለስ ብለው ህብረቱን ለማፍረስ ተስማምተው ተገነጣጥለዋል። እነዚህ ሃገራት ህብረታቸውን ሲያፈርሱ በሰላም ነበር የጨረሱት። ቀድሞ የነበራቸውን ሃገራዊ ቅርጽ እየያዙ በሰላም ተገነጣጥለዋል። የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዚህ ፍጹም የተለየ ነው። አማራም፣ ትግሬም፣ ኦሮሞም ሆኑ ሌሎች ብሄሮች ዓለም የሚያውቀው ሃገራት ሆነው አያውቁም። ስለሆነም ዛሬ የመገንጠል ጥያቄ ቢነሳ ኢትዮጵያን እርስ በእርስ የሚያጠፋፋ ጉዳይ ይሆናል። ከሁሉም በላይ የሃገራችን ህዝብ የፈጠረው ሶሻል ፋብሪክና መዋለድ ኢትዮጵያን እስካ ሃቹ የማትከፋፈል ሃገር አድርጓታል። ኢትዮጵያ ውስጥ አማራው፣ ትግሬው፣ ኦሮሞው ወዘተ ከአብሮነት(Coexistence)ውጭ አማራጭ የለውም። ኢትዮጵያውያን ተጋጭተን የየራሳችንን ሃገር ልንመሰርት ብንነሳ መቼስ አንድ ህዝብ ዙሪያውን ጠላት አፍርቶ ሃገረ መንግስት መመስረት አይችልም። ሰላምና መረጋጋት አይኖረንም። ይህ የኢትዮጵያ የውስጥ አለመረጋጋት ደግሞ የአፍሪካን ቀንድ ሊያፈርሰው ይችላል። ይህንን ችግር አማሮች አብጠርጥረው ያውቃሉና አማራን ከኢትዮጵያ የመነጠል የብሄርተኝነት እሳቤ በአማሮች መንደር አይሰራም ብቻ ሳይሆን አማሮች አጥብቀው የሚታገሉት ጉዳይ ነው። የአማሮች ትግል ሁላችንንም አቻችሎ የሚያኖር አዲስ የፖለቲካ ስርዓት ዘርግተን ተቻችለን የምንኖርበትን ምዕራፍ መክፈት ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ: እኛም የሚሊዮኖች አካል ነን። የአንድነት ጉዳይ ያገባናል – ግርማ ካሳ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ትግሉን ይቀላቀሉ ፣ ተመልካች ሳይሆን ተሳታፊ ይሁኑ !

 

በአጠቃላይ በአማሮች መንደር ጸረ ኢትዮጵያ ይዘት ያለው የፖለቲካ ንቅናቄ ተዘርቶ የማያድግ ብቻ ሳይሆን አማሮች ህይወታቸውን ገብረው የሚዋጉበት ዋና ጉዳይ እንደሆነ መታወቅ አለበት። አማሮች ዛሬም፣ ነገም፣ ሁል ጊዜም አንድ ሃገር ነው ያላቸው። እሷም ኢትዮጵያ ናት ። ይህቺ ሃገር የኢትዮጵያውያን ሁሉ እናት እንደሆነች አማሮች የሃይማኖት ያህል የያዙት ጽኑ እምነት ነው።

 

እዚህ ላይ የሚነሳ ጥያቄ ይኖራል። ታዲያ አማራነትና ኢትዮጵያዊነት እንዲህ የተሳሰሩ ከሆኑ የአማራ ፋኖ ትግል ምንድን ነው? የአማራ ጥያቄስ ምንድን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች ይነሳሉ። ለእነዚህ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠትና የአማራን ትግል ዓላማ በሚገባ ማጥራት ተገቢ ነው። አማሮች ከፍ ሲል እንደገለጽነው የብሄርተኝነት ትግል ላይ አይደሉም። ብሄርተኝነት (Ethnonationalism) የሚባለው አስተሳሰብ ፖለቲካው ሁሉ በብሄር ይሁን፣ እኔም አንድ የአማራ ፖለቲካ ፓርቲ ይኑረኝ፣ የፌደራል ስርዓቱ በብሄር ላይ ተከልሎ ይቆይ፣ በእኔ ክልል መስተዳደር ውስጥ ከአማራ ሌላ የሌላ ብሄር ሰው አይሾምብኝ፣ ወዘተ አይደለም። አማሮች ለመዋቅራዊ ለውጥ እንታገላለን ሲሉ አንዱ የሚታገሉት ነገር ይህንን ለእኔ ለእኔ የሚባል የስስት ፖለቲካ ነው።

 

ታዲያ በዚህ ወቅት አማሮችን ያደራጃቸውና መራራ ትግል ውስጥ የከተታቸው ምንድን ነው? ብለን ከጠየቅን የአማሮች ጥያቄዎችና በአማራነት ተደራጅተው የሚታገሉላቸው አንኳር ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው።

 

በሃገራችንመኖር አልቻልንም

ከፍ ሲል እንደተናገርኩት በተለይም ያለፉት አምስት አመታት የመርዶና የሃዘን አመታት ናቸው። አማሮች በሃገራቸው መኖር አልቻሉም። መፈናቀልና ሞት፣ ዝርፊያና እንግልቱ ለከት የለውም። ይህ ጥቃት በኢትዮጵያ ውስጥ በሌሎች ብሄሮች ላይም አልፎ አልፎ የሚታይ ቢሆንም ማንነት ተኮር በሆነ መፈናቀል፣ ስደትና ሞት የአማራን ያህል የተጎዳ የለም። ስለዚህ አንዱ የአማራ ትግል የብሄርተኝነት ትግል ሳይሆን አማሮች፣ ብሎም መላው ኢትዮጵያውያን በመረጡት የሃገሪቱ ክፍል ጎጆ ቀልሰው መኖር የሚችሉበትን ስርዓት ለመፍጠር የሚደረግ ትግል ነው። አንዱ የአማራ ፋኖነት ትግል መነሻ ይሄ ነው። አማሮች በሃሰተኛ ትርክት የጥላቻ ሰለባ እንዲሆኑ ተደርጎ እጅግ ብዙ አማሮች ለጥቃት ሰለባ ከመሆናቸውም በላይ በነሱ ላይ የሚፈጸመው ይህ ወንጀል አሁን ድረስ ቀጣይ ነውና አማሮች ለህልውና ትግል ትጥቅ ትግልን ያስመረጣቸውና ጠመንጃ ያስነሳቸው አንዱና ዋናው ጉዳይ ይሄ ነው። በሃገራችን ሰላም አጣን፣ መኖር አልቻልንም የሚል የህልውና ጥያቄ ነው የአማራን ገበሬ ቤልጅጉንና ምንሽሩን መውዜሩን እንዲያነሳ ያደረገው።

 

ብልጽግናንያዘልኩበት ማንገቻ ተበጥሷል

የመልካም አስተዳደር ችግር የመላው ኢትዮጵያውያን ችግር እንደሆነ አማሮች በሚገባ ይረዳሉ። አማሮች የወገኖቻቸው ብሶት ሁሉ ብሶታቸው ነው። ከዚህ በፊት በህወሃት ጊዜ የመንግስት ወታደር ኦሮሞ ወገኖቻችን ሲገደሉ የጎንደር ህዝብ የኦሮሞ ደም ደሜ ነው በማለት የወገኑ ጥቃት የእርሱን ጥቃት እንደሆነ አሳይቷል። ዛሬም ነገርም ቢሆን ይህ የአማራ ህዝብ አቋም አንድ ነው።

 

አማሮች በአንድ በኩል በተዋረድ ከሌሎች ወገኖቹ ጋር ለጋራ ትህል ወደ ጎን እጆቹን እየዘረጋ በሌላ በኩል በክልሉ ውስጥ ያለውን ደካማ አስተዳደር ለመለወጥ ይታገላል። እንደሚታወቀው ህወሃት ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ጉዳይ አስፈጻሚዎቹን በየደረጃው ሾሞ ይህ ህዝብ በመልካም አስተዳደር እጦት፣ በድህነት ሲገረፍ ቆይቷል። ህወሃት/ ኢህአዴግ የህዝብ ትግል ሲበረታበት ጊዜ አሁን ተለውጫለሁ፣ ሪፎርም አደርጋለሁ በማለት እነ አብይ አህመድን አምጥቶ ብልጽግና የተባለ የዳቦ ስም አውጥቶ ተከሰተ። ይሁን እንጂ ይህ ስሙን እየቀያየረ የሚመጣው ብአዴን በበደል ላይ ሌላ በደልን ከመጨመር ባለፈ በአማሮች ላይም ሆነ በሃገሪቱ ላይ ምንም አይነት ለውጥ ሊያመጣ አልቻለም። አማሮች ለረጅም ጊዜ ጀርባቸው እስኪላጥ አዝለውት የቆዩት ብአዴን የሚባል ድርጅት የዚያ ህዝብ መከራ ሆኖ ቆየ። ሰርቶ የማያሰራ፣ የገበሬውን ችግር የማይፈታ፣ ፍትህ ርቱዕ ለማውረድ አቅም የሌለው ከመሆኑም ባሻገር በሙስና የተዘፈቀ፣ የዴሞክራሲ ጸር የሆነ ፓርቲ ነው። የአማሮች ጥቃት ጥቃቱ ያልሆነ፣ ከአማሮች አብራክ ያልወጣ ፓርቲ ነው። ስለሆነም የአማራ ህዝብ አንዱ ትግል ይህንን አስተዳደር ማፍረስና አዲስ የሽግግር ምዕራፍ መክፈት ነው። ይህ ፓርቲ በምርጫ እያጭበረበረ ከህዝብ ትከሻ የማይነሳ ስለሆነ በህዝባዊ ክንድ ይወገድ ዘንድ ስለሚገባው አማሮች የሚመጥናቸውን አስተዳደር ለመዘርጋት በአጭር ታጥቀው የሚታገሉበት አንዱ አጀንዳ ይሄ ነው።

 

“አዲስ አበባ የእኔ ብቻ ናት” የሚለው ትርክትና“አማሮች ወደ አዲስ አበባ አትገቡም” የሚለው ተደጋጋሚ ክልከላ እንዲሁም ከአዲስ አበባ አካባቢ የሚፈናቀለው አማራ ጉዳይ

አዲስ አበባ የሁላችን የጋራ ቤታችን ናት ። አማሮች ይህቺን ከተማ እዚህ ለማድረስ ሰፊ አስተዋጾ አድርገዋል። ይሁን እንጂ በዚህ አስተዋጾዎቻቸው ልክ ልዩ ጥቅም አይጠይቁም። ተገቢም አይደለም። አማሮች አዲስ አበባ የሁላችን ናት ብለው ያምናሉ። ታዲያ ይህቺ የጋራ ቤታችን የሆነች ከተማ ዛሬ ዛሬ በተለይ ወቅት እየጠበቁ አማሮች ወደ አዲስ አበባ አትገቡም እየተባሉ ነው። በዚህ ሳቢያ መጉላላትና ወደመጡበት መመለስ ተደጋጋሚ ክስተት መሆኑን መቼስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ታዝቧል። ይሄ ጉዳይ ታዲያ በአማሮች ዘንድ በቀላል አልታዬም። የብዙ አማሮችን ስነ ልቡና የጎዳ፣ ስሜታቸውን የጎዳ ጉዳይ ነው። የቡድን ኩራታቸውን (Collective Pride) የነካ ክብረ ነክ ተግባር አድርገው አይተውታል። አማሮች ላይ ያነጣጠረው ይህ እቀባ በተወሰኑ ጽንፈኞች የሚደረግ ደባ ሳይሆን ከፍተኛ መዋቅራዊ ይዘቶች እንዳሉት አማሮች በሚገባ አጥንተዋል። ስለዚህም ይህ ግፍ ይቀጥል ዘንድ አማሮቹ አይፈቅዱም። እኩልነት እንዲመጣ ይህንን አሳፋሪ ድርጊት የሚፈጽሙ ሃይሎችን በህግ ፊት አቅርቦ ለማስተንፈስ ዛሬ አማሮች ታጥቀው የሚታገሉለት አንዱ ጉዳይ ይሄ ነው። አዲስ አበባ የእኔ ብቻ ናት የሚለው ሃይል ከዚህ ድርጊቱ ተቆጥቦ አዲስ አበባ የሁላችን ትሆን ዘንድ አማሮች የበኩላቸውን ለመታገል ወስነው ለትግል ሜዳ ወጥተዋል። አክራሪው የአብይ አህመድ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ ሌላ ከተማ ልገነባ ነው በሚል ሰበብ በተለይ አማሮች ላይ ያነጣጠረ ማፈናቀል ታይቷል። ይህ ሊቀጥል አይችልም። ስለዚህ አማሮች ተደራጅተው ታጥቀው እየታገሉ ነው። አዲስ አበባ የሁላችን ከተማ መሆኗን ለማረጋገጥ ትግላችን ይቀጥላል።

 

ትጥቅአንፈታም

አማሮች ትጥቅ ባህላቸው ነው። ለለቅሶ፣ ለሰርግ፣ ለባህላዊ ክንዋኔዎች ሁሉ መሳሪያ አንግቶ መሄድ ባህል ነው። ይህ ህዝብ የታጠቀ በመሆኑ ለሃገር ስጋት ሆኖ አያውቅም። ከሁሉም በላይ መንግስት በዛሬው ጊዜ ጸጥታ ማስከበር ተስኖት ባለበት በዚህ ወቅት ዜጎች በሰላም ወጥተው በሰላም በማይገቡበት ምድር ውስጥ ገበሬው ራሱን እንዳይከላከልበት ትጥቅ አውርድ መባሉ በአማሮች ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም። ከሁሉም በላይ የአማራን ፋኖ ለመበተንና ማንነት ተኮር ጥቃት ለሚዘንብበት ለዚህ ህዝብ መከታ እንዳይኖረው የሚደረገውን ሴራ አማራ ሁሉ በንቃት አይቶታል። ስለሆነም አማሮች ትጥቅ አንፈታም ብለው ለትግል የወጡት አንድም በዚህ ምክንያት መሆኑ ይታወቃል።

ተጨማሪ ያንብቡ: ዶክተር በያን አሶባ ለዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ግልጽ ደብዳቤ የላኩት መልስ (የአማርኛ ትርጉም)

ተጨማሪ ያንብቡ:  ሞረሽ ወገኔ አዲስ ጽሁፍ በተነ!! የትግሬ-ናዚዎች አዋጅ፦ «ዐማራን ከምድረ-ገፅ እናጠፋለን!»

 

የአብይአህመድ ሽግግር ክሽፈት

አማሮች ሃገራችን ኢትዮጵያ ወደ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እንድትገባና በልማት፣ በቴክኖሎጂ እንድትራመድ ከሌሎች ወገኖቻቸው ጋር ታግለዋል። ባለፉት በህወሃት ኢህዓዴግ ዘመናት ሀገራችን በዘር ፖለቲካ ውስጥ ገብታ ስትታመስ አማሮች አምርረው ታግለዋል። ሃገራችን ሃቀኛ ሽግግር ታይ ዘንድ ከኦሮሞ ቄሮ ወንድሞች ጋር በመተባበር ፋኖ ታግሏል። ኢህዓዴግ በህዝብ ትግል ከተፈረከሰ በኋላ ከውስጤ የለውጥ ሃይል አምጥቻለሁ፣ ሪፎርም አደርጋለሁ ብሎ አብይ አህመድን ሊቀመንበር አድርጎ ሲቀጥል የአማራ ህዝብ ስልጣን ላይ ያሉ ሰዎችን ደምና አጥንት ሳይቆጥር ደግፏል። ይሁን እንጂ የአብይ አህመድ መንግስት ሃገሪቱ የምትጠብቀውን መዋቅራዊ ለውጥ ማምጣት ቀርቶበት ዛሬ ስለ ሃገራችን ህልውና ከፍተኛ ስጋት ላይ እስክንወድቅ ድረስ ቁልቁል ወስዶናል። በኢትዮጵያውያን ዘንድ የነበረው የወንድማማችነት ስሜት በዚህ ሰው አስተዳደር ተሸርሽሯል። አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ መፈናቀልና ግጭት ያልሰማንባቸው ሳምንታት ከቶ የትኞቹ ናቸው? በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሰምተነው የማናውቀው ጭካኔና ወሮበላነት የሚታይበት ጊዜ ላይ ደርሰናል። በኢኮኖሚው መስክ የዋጋ ግሽበቱ የማይለበልበው ኢትዮጵያዊ የለም። በትምህርት ቁልቁል፣ በዴሞክራሲ ቁልቁል ነው የሄድነው። አማሮች ብዙ የህይወት ጎናቸው ተጎድቶ ችለው እየኖሩ ሳለ የሃይማኖት አጸዶቻቸውን ሳይቀር ይህ መንግስት በአንድም በሌላም መንገድ ሰርጎ እየገባ ጎድቶባቸዋል። የኦርቶዶክስ ሲኖዶስ ችግር፣ የመጂሊሱ ችግር ሁሉ ፖለቲካዊ እንደሆነ አማሮች አጥንተውታል። የአብይ አህመድ አስተዳደር ኢትዮጵያውያንን ሁሉ በስጋም፣ በነፍስም፣ በመንፈስም ያማረረበት

 

የጨለማ ዘመን እንደሆነ አይተዋል አማሮች። ይህ የአብይ አህመድ መንግስት ወንድም በሆነው በኦሮሞ ህዝብ ስም ሊነግድ እንድሚሞክር አውቋል አማራ። የኦሮሞ ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በላይ ለከፋ ረሃብና ቸነፈር እንደተዳረገ አማሮች ተረድተዋል። በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የነበረውን ችግር ፖለቲካዊ በሆነ መንገድ መፍታት ሲገባ የከፋ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ገብተን ቁጥራቸው አያሌ የሆኑ የትግራይ ወገኖች አልቀዋል። አብይ አህመድ ፖለቲካዊ መግባባት ማምጣት ባለመቻሉ የሀገራችን ፖለቲካ ክፍፍል በጣም ሰፍቶ ይታያል። ዘረፋና ሙስና ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍቷል። ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ አራት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ህዝብ ተፈናቅሎ ይገኛል። በዚህም የአለም አንደኛ ሆነናል። ድንበራችን ተደፍሮ አይተንም ሰምተንም የማናውቅ ህዝቦች ዛሬ የሃገራችን ድንበር ክፍቱን ነው። በቀረጥ ያቋቋምነው መከላከያ ሰራዊት በአንዳንድ ጥቅመኛ ጀነራሎች አማካኝነት የአብይ አህመድ ጠባቂ ሆኗል። ሃገራችን በታሪኳ አይታው የማታውቀው ችግር ውስጥ ገብታለች ። የውጪ ኢንቨስተርስ መጥተው ሃገራችን ወደ እድገት እንዳትራመድ መንግስት የተረጋጋ ሃገር መፍጠር ባለመቻሉ ኢንቨስተርስ ድርጅቶቻቸውን እየዘጉ እየወጡ ነው። አዲስ የሚመጡትም ኢትዮጵያን እንደ ስጋት እያዩ ነው። ይህ ሁሉ የሚያሳየው የሃገራችን የለውጥ ሽግግር መክሸፉን ነው። አብይ አህመድና ግብረ አበሮቹ ይህንን የሽግግር ምዕራፍ አክሽፈዋል።

ታዲያ በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጣችን ከሸፈ ማለት የሃገራችን የሽግግር ተስፋ ከሸፈ ማለት አይደለም። እየወደቅን ተነስተን እኛ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እውን እናደርጋለን። በመሆኑም ፋኖ የእኔ የትግሌ መነሻው አማራ መዳረሻዬ ኢትዮጵያ ናት ሲል በክልሉ ያሉ አካባቢያዊ የአስተዳደር ሰንኮፎቼን አጽድቼ ደግሞ ለጋራው ቤታችን ለሽግግራችን የሚገባኝን ትግል አደርጋለሁ ማለቱ ነው። መዳረሻዬ ኢትዮጵያ ናት ሲል ኢትዮጵያ ሃገራችን ሃቀኛ ሽግግር እንድታይ የበኩሌን ትግል አደርጋለሁ ማለቱ ነው።

 

ውድ ወገኖቼ

እነዚህ ከፍ ሲል ያነሳኋቸው ጉዳዮች የአማሮች መራራ ጥያቄዎችና የሚታገሉላቸው ጉዳዮች ናቸው። ከፍ ሲል እንደገለጽኩት የአማራ ትግል መዳረሻው ኢትዮጵያ ናት ። ኢትዮጵያ ደግሞ የአማሮች ብቻ አይደለችም። የሁላችን እናት ናት። ኢትዮጵያ የጋሞዎች፣ የጉራጌዎች፣ የአኙዋኮች፣

የአፋሮች፣ የኮንሶዎች የሁላችን ቤት ናት ። ይህቺ ዋናዋ ቤታችን ኢትዮጵያ በጎ ስትሆን አማሮች ብቻ ሳይሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጎነትን ያያል። ዋናው ቤታችን ካዘመመና የረጋ ሃገረ መንግስት ካላቆምን በተናጠል የተሻለ ህይወት የምናይበት ሁኔታ የለም። ታላቁ መጽሃፍ “ነብር ዥንጉርጉርነቱን ኢትዮጵያዊ መልኩን ይቀይር ዘንድ ይቻለዋልን?” ይላል። እውነት ነው የኢትዮጵያ መልክ ዥንጉርጉር ነው። የተለያዬ ባህል፣ የተለያዬ ቋንቋ፣ የተለያዬ ሃይማኖት ባለቤት ናት ሀገራችን። ይህ የኢትዮጵያ መልክ ሲሆን ውበቷም ነው። ይህንን መልክ ሊቀይር የሚችል ሃይል የለም። ስለሆነም ማንኛውም በዚህች ምድር ውስጥ የሚካሄድ ፖለቲካና የመንግስት ቅርጽ ይህንን የሃገሪቱን ብዝሃነት ያገናዘበ መሆን እንዳለበት የአማሮች ዋና ትግል ነው። አንዳንዶች የፋኖ ትግል አንድ ሃይማኖት አንድ ባህል ለመጫን ነው ይላሉ። ይሄ ትክክል አይደለም። በመሰረቱ አማራ ራሱ ብዝሃ ነው። አማራ በሃይማኖት ብዝሃ ነው።

እኛ ኢትዮጵያውያን ዘርን የፖለቲካ መጫወቻ ሳናደርገው የግለሰብና የቡድን መብት የተከበረበትን ስርዓተ መንግስት መቅረጽ እንችላለን። ብሄራዊ ወይም ኢትዮጵያዊ ማንነታችንና ሌሎች ማንነቶቻችን እርስ በርስ ሳይጋጩ የምንኖርበትን ስርዓት መገንባት ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የህልውናችን ትግል ነው። ፋኖ በዚህ ረገድ የሃገራችን ሽግግር ምን መምስል አለበት? በሚለው ላይ ጥናቶችን አጥንቷል። ይህ ጥናት ከሁሉም ወገኖቻችን ጋር ተመክሮበት የሽግግራችን ሮድ ማፕ ሆኖ ያገለግላል። ሃገራችን የቡድንና የግለሰብን መብቶች አቻችላ የምትኖርበትን አማራጭ ቅርጸ መንግስት ለውይይት ተዘጋጅቷል። ፋኖ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ ጋር ሆኖ ሃገራዊ ሽግግር ሲተከል የሽግግሩ ኮንቬንሽን ምን መምሰል እንዳለበት የፋኖ የፖለቲካ ዘርፍ ዶክመንቶችን አዘጋጅቷል። በወቅቱና በጊዜው ለውይይት ይቀርባል። በዚህ ወቅት ኢትዮጵያውያን በተናጠል ሳይሆን በጋራ ተደራድረን የተሻለ ሽግግር የምናመጣበት ሁኔታ ይፈጠር ዘንድ ሁላችንም መታገል አለብን።

 

ውድ ወገኖቼ

ፋኖ በአማራ ክልል ውስጥ እስካሁን ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ሲሆን ይህ ጦርነት በምንም መልኩ ረጅም ጊዜ ሊቆይ አይገባም። በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ኢትዮጵያ ሃገራችን የተውጣጣ የሽግግር መንግስት አቋቁማ መዋቅራዊ ለውጦችን ማምጣት አለባት። የአማራንም ሆነ አጠቃላይ የኢትዮጵያውያንን አበሳ ለማሳጠር የአማሮች ትግል ክልሉን ተሻግሮ ሌሎች ወገኖቹን አቅፎ ወደ ፊት የሚገፋበት ምዕራፍ ላይ ደርሰናል። ጦርነቱ አንድ አካባቢ ብቻ የሚቆይ ከሆነ ሰብዓዊና ኢኮኖሚያዊ ኪሳራዎቹ አያሌ ከመሆናቸውም በላይ በሚፈለገው ፍጥነት ትግሉ አይራመድም። ስለዚህ መላው ኢትዮጵያውያን ፋኖነትን እንዲደግፉ ጥሪ እናደርጋለን። ፋኖነት ኢትዮጵያዊ አርበኝነት ነው። በአድዋ ጦርነት ላይ የተሳተፉ ኦሮሞዎች፣ ወላይታዎች፣ ጉራጌዎች፣ ወዘተ ፋኖዎች ነበሩ። ስለዚህ መላው ኢትዮጵያውያን የፋኖን ንቅናቄ በመደገፍ ትግሎቻችንን ወደፊት እናራምድ።

ኢትዮጵያውያን ሁላችን ተባብረን ይህንን ስርዓት መለወጥ ግዴታችን ሆኗል። አሁን የኢትዮጵያውያን ትግል ትግል የህልውና ትግል ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሄሮች እንደ ብሄር፣ ኢትዮጵያም እንደ ሃገር ከመቼውም ጊዜ በላይ የህልውና አደጋ ላይ ናቸው። ከዘር ፖለቲካ የተነሳ የእርስ በርስ ግጭት የሞት ጥላ በሃገራችን ላይ አጥልቷል። ከሰላም እጦት የተነሳና ከልማት መስተጓጎል የተነሳ የረሃብና የችጋር ጥላ በሃገራችን ላይ አጥልቷል። ስለዚህ ኢትዮጵያውያን በዚህ ጊዜ አማራ፣ ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ ወላይታ፣ ሲዳማ ወዘተ ብለን ሳንከፋፍል ሁላችንም ተባብረን የተሻለ የሽግግር ስርዓት ለመፍጠር የህልውና ትግል የምናደርግበት ታሪካዊ ምዕራፍ ላይ ደርሰናል። ስለዚህ ፋኖ ዛሬ የትብብር ጥያቄን ለመላው ኢትዮጵያውያን ያቀርባል። ፋኖ የሚታገለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብዝሃነት እንዲከበር፣ እኩልነት እንዲሰፍን ነውና ኑና በሃገራችን ውስጥ ዴሞክራሲያዊና ሁሉን አቀፍ ሽግግር ለምማምጣት በአጭር ታጥቀን እንታገል። Live Free Or Die! እንደተባለው ለነጻነታችን የሚከፈለውን ዋጋ ሁሉ ከፍለን የኢትዮጵያን ሽግግር እውን እናድርግ። ኑ እና ብዝሃነትን ያከበረች የተባበረች ኢትዮጵያን እንደገና እንገንባ!

 

መነሻችን የአማራ ህልውና መድረሻችን የኢትዮጵያ አንድነት !

አመሰግናለሁ

የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን::  ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ  በ Admin@Zehabesha.Com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!

 

https://youtu.be/lMAuiilMDyk?si=L_-6z3tH1ESdZZEM

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187474
አዲሳባ ገንፍል!
addis ababa zehabesha

እስከ መቼ ጥደው ያንፈቀፍቁሃል፣

ስንት ዘመን ቀቅለው ንፍርቅ ያረጉሃል፣

አዲሳባ ገንፍል እሳት በዝቶብሃል!

ተቤትህ አውጥተው መንገድ ጥለውሃል፣

የግዛትን ቀንበር በጫንቃህ ጭነዋል፣

ሲፈልጉ እንደ በግ ጎትተው ያስሩሃል፣

ሰውነትን ገፈው ግዑዝ አርገውሃል!

በራራ አዲሳባ ምንድን ይሰማሃል?

እንደ በሬ አፍነው አፍህን ዘግተዋል፣

ደንቆሮም ሊያደርጉህ ጆሮህን ደፍነዋል፣

አውረው ሊሸጡህ ዓይንህን ጋርደዋል፣

መብትህን ተገፈህ ስንት ዘመን ያልፋል?

ወገንህን ሕዝብህን በድሮን ፈጅተዋል፣

ለድሮኑ መግዣም ብር ያስገብሩሃል፣

እግርህን በእጆችህ ቁረጠው ይሉሃል፣

እንዲያው አዲሳባ ምንድን ይሻልሃል?

በቋንቋ ወረንጦ ሲነቅሱህ ኖረዋል፣

ጠርገው ሊያስወጡህም ቁማር ቆምረዋል፣

ፈተና የሚባል መጥረጊያ ሰርተዋል፣

አወይ አዲሳባ ምንድን ይበጅሃል?

ፈረስ ሲለጉሙት በኮቴው ያደማል፣

ዶሮ ለእርድ ሲጎተት በጥፍሩ ይጭራል፣

በሬ ለእርድ ሲጠለፍ በቀንዱ ይዋጋል፣

ያንተ ዝምታ ግን እግዚኦ! እግዚኦ! ያሰኛል!

ግለት ሲያሰቃየው ፈንድሻ ይንጣጣል፣

በከሰል ሲፈላ ቡና ቡልቅ ይላል፣

እሳት ሲበዛበት ሽሮ ተክ ተክ ይላል፣

አንተ ተቃጥለህም ድምጥን ዋጥ አርገሃል፡፡

በእሳት ሲፍለቀለቅ ውሀም ይፎክራል፣

ወደ ታች ነጥሮም እሳቱን ያጠፋል፣

ይበቃል! ይበቃል! አንድ በአንድ መቃጠል፣

ይበቃል! ይበቃል! በጅሎች መቀቀል፣

እሳቱን ለማጥፋት አዲሳባ ገንፍል!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.

ጉድ ‼️ በሻሻው እና ጅሉ ተፈሳፈሱ ‼️🤣🤣🤣 pic.twitter.com/M7Lqon53Fb— Tordit -ቶ 🦅 (@Fano_Eagle) December 29, 2023
https://amharic-zehabesha.com/archives/187942

Friday, December 29, 2023

ጎጃም የገባ አይወጣም | ልጄን ትቼ የወጣሁት በቁጭት ነው አርሶ አደር እየተገደለ ከቤት አልውልም! ከነ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ የተሰጠ መግለጫ!
https://youtu.be/3KYe6pq2tSE?si=PoWvNN7kcbjnKz27

 

 

https://youtu.be/_9DV83kLitU?si=WROa28FkcXxe_8zf

 

 

 

https://youtu.be/xBXzy_Z0w5M?si=RWIV-UgxSjYexYKc

 

https://youtu.be/79lhE1a3Wxw?si=v0dK723xHmz5pOti

 

ልጄን ትቼ የወጣሁት በቁጭት ነው አርሶ አደር እየተገደለ ከቤት አልውልም!
https://amharic-zehabesha.com/archives/187932
 4  ኪሎ ስትናጥ ዋለች! የአገዛዙን ፍፃሜ እያፋጠነው ነው(አማን) | በጎጃም 1200 በላይ የአብይ ወታደር እጅ ሰቷል!
https://youtu.be/j-HHay4kcc4?si=lXcBCsnaP5RT1dx7

 4  ኪሎ ስትናጥ ዋለች! የአገዛዙን ፍፃሜ እያፋጠነው ነው(አማን) The Voice of Amhara

 

https://youtu.be/9_senou2Xgs?si=IRaQ0Dk-H2VvYiMy
https://amharic-zehabesha.com/archives/187922

Thursday, December 28, 2023

ኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ወይስ አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ)
ባማረኛ ኦነግ (ኦሮሞ ነጻነት ግንባር) በኦሮምኛ አቢኦ (አዳ ቢሊሱማ ኦሮሞ) የሚባለው ቡድን በጭራቅ አሕመድ አማካኝነት የጦቢያን በትረመንግስት ከጨበጠ በኋላ ባለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በተግባር ያረጋገጠው ነገር ቢኖር አንድና አንድ ብቻ ነው።  እሱም በቡድኑ ተግባራዊ ብያኔ (operational definition) መሠረት ቢሊሱማ ማለት አማራን የመግደል ነጻነት ማለትና ማለት ብቻ እንደሆነ ነው።  ያለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በግልጽ የመሰከሩት፣ ይህ በኦሮሞ ሕዝብ ስም የተቋቋመ ቡድን ከግማሽ ምዕተዓምት በላይ የተጣጣረው፣ አታሎም ሆነ አሳምኖ (convince or confuse) የጦቢያን በትረ መንግስት ከጨበጠ በኋላ የመንግስቱን መዋቅር በመጠቀም አማራን በነጻነት ለማረድ ብቻና ብቻ መሆኑን ነው።

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ማሕፀን ዘርከቷል ወይም ደግሞ እንዲዘረከት አድርጓል፣ ሽሉን ደግሞ በልቷል ወይም ደግሞ አስበልቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ሕፃናትን ጎጆ ውስጥ ዘግቶ በሰደድ እሳት አንጨርጭሯል ወይም ደግሞ እንዲንጨረጭሩ አድርጓል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን የፊጥኝ አስሮ ባደባባይ ረሽኗል ወይም ደግሞ አስረሽኗል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን ባደባባይ ዘቅዝቆ ሰቅሏል ወይም ደግሞ አሰቅሏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን አጋድሞ አርዷል ወይም ደግሞ አሳርዷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮቸን ቆዳ በቁማችው ገፏል ወይም ደግሞ አስገፍፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ሬሳ በሞተር ሳይክል ገትቷል ወይም ደግሞ አስገትቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን በዲንጋይ አስፈጥፍጦ በግሬደር ቀብሯል ወይም ደግሞ አስቀብሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ካማራ አስከሬን በተቆረጡ እጆችና እግሮች ሆያ ሆየ ጨፍሯል ወይም ደግሞ አስጨፍሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ላማራ ተቆርቋሪ አመራሮችን ያለ ርህራሄ ርፍርፏል ወይም ደግሞ አስረፍርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ከተሞችን በሰደድ እሳት አውድሟል ወይም ደግሞ አስወድሟል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ባለሃብቶችን ሐብትና ንብረት ዘርፏል ወይም ደግሞ አስዘርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራን ሕዝብ ባንድም በሌላም መንገድ በሚሊዮኖች ቀንሷል ወይም ደግሞ አስቀንሷል፡፡

ይህን ሁሉ የመከራ ውርጅብኝ ባማራ ሕዝብ ላይ ያወረደው፣ የኦሮሞ ሕዝብ ተውካይ ነኝ የሚለው በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት እወክለዋለሁ ለሚለው ለኦሮሞ ሕዝብ የዋለለት ሁለት “ውለታወችን” ብቻ ነው።  የመጀመርያው “ውለታው” ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽመውን አረመኔያዊ ድርጊት በኦሮሞ ሕዝብ ስም በመፈጸም የኦሮሞን ሕዝብ በጉድኝት (association) ማሕፀን ዘርካች፣ ሕጻን አራጅ፣ በቁም ቆዳ ገፋፊ አረመኔ ማስባል ነው፡፡  ሁለተኛው “ውለታው” ደግሞ ባማራ ጫንቃ ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ አማራን በመጨፍጨፍና በማስጭፍጨፍ፣ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ ኦሮሞ ባልሆነ በማናቸውም ሕዝብ በተለይም ደግሞ ባማራ ሕዝብ መቸም ቢሆን እንዳይታመን ማድረግ ነው፡፡  ከጭራቅ አሕመድ በኋላ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ የቱንም ያህል ቅን አሳቢ ቢሆንም ባማራ ሕዝብ ተደግፎ አራት ኪሎ አይግባም፡፡  ባማራ ሕዝብ ያልተደገፈ ደግሞ አራት ኪሎ አይቆይም፡፡  በኦሮምኛ ዘፈን ካልጨፈርን እያሉ አምባጓሮ ያንሱ የነበሩ ሰወች፣ የኦሮምኛ ዘፈን ሲሰሙ፣ ፊታቸውን አጨፍግገው ሞት ፊት ሲያስመስሉ ከማየት የበለጠ እጅግ የሚያሳዝን ትዕይንት የለም፡፡

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች የአማራን ሕዝብ እጅግ የሚያንገበግቡና ለበቀል የሚያነሳሱ ቁስሎች ቢሆንም፣ ቁስልነታቸው ግን የመንፈስ ሳይሆን የሥጋ ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ቁርጥምጥም አድርጎ የበላው ያማራን ሥጋ ቢሆንም፣ የኦሮሞን የበላው ግን ኦሮሞነቱን (ማለትም ነፍሱን) ነው፡፡  መጽሐፉ የሚለው ደግሞ ሥጋን የሚገሉትን ሳይሆን ነፍስን የሚገሉትን ፍሩ ነው (ማቴወስ 10፡28)፡፡  የሥጋ ቁስል በጊዜ ሂደት ያገግማል፣ ጨርሶም ሊድን ይችላል።  የመንፈስ ቁስል ግን እስከወዲያኛው ነው።  ስለዚህም አቢኦን ይበልጥ ሊዋጋው የሚገባው በአቢኦ ሥጋው የተበላው ያማራ ሕዝብ ሳይሆን፣ በአቢኦ ነፍሱ የተበላው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን ነበረበት፣ አልሆነም እንጅ።

ሳይደግስ አይጣላም እንዲሉ፣ በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የፈጸማቸውና የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች ያማራን ሕዝብ ክፉኛ ቢጎዱትምና ቁጥሩን በሚሊዮኖች ቢቀንሱትም፣ በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከተኛበት አስበርግገው በመቀስቀስ፣ አማራነቱን መሠርት አድርጎ በከፍተኛ ቁጭት እንዲነሳሳና በቆራጥነት እንዲታገል አድርገውታል፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ስልጣን ላይ እየቆየ በሄደ ቁጥር አማራም እየጠነከረ ስለሚሄድ፣ ባማራ ላይ የሚፈጽመው ወንጀል በቁጥር እየቀነስ ይሄዳል፡፡  በሌላ በኩል ደግሞ ባማራ ላይ በገፍ ወንጀል መፈጸም ያልቻለው ጭራቅ አሕመድ፣ በብስጭቱ የተነሳ ባማራ ላይ የሚፈጽማቸው በቁጥር እያነሱና እያነሱ የሚሄዱ ወንጀሎች፣ ባሰቃቂነታቸው ግን እየከፉና እየከፉ ይሄዳሉ፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ እየቆየ በሄደ ቁጥር፣ ያማራ ሥጋዊ ቁስል እየዳነ ሲሄድ፣ የኦሮሞ ነፍሳዊ ቁስል ግን እየባሰ ይሄዳል፡፡

ይህ ሁሉ የሚያሳየው አቢኦ የሚባለው ቡድን ካማራ ሕዝብ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት እንደሆና፣ ቡድኑን ካማራ ሕዝብ በላይ ይበልጥ አምርሮ ሊዋጋው የሚገባው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን እንደነበረበት ነው።  የኦሮሞን ለኦሮሞ እንተወውና ያማራ ሕዝብ ግን ይህን ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን አነግ (የኦሮሞ ነጻነት ግንባር) ብሎ መጥራቱን ባስቸኳይ ማቆም አለበት።  በመጀመርያ ደረጃ ሰውን የማረድ ነጻነት ስለሌለ፣ ነጻነት የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  በሁለተኛ ደረጃ ሰውን በነጻነት ለማረድ የሚመኝ ቡድን መንጋ እንጅ ግንባር ስላይደለ ግንባር የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ይህን አማራ አራጅ ቡድን ሊጠራው የሚገባው አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ) ብሎ ነው።

በተጨማሪ ደግሞ ያማራ ሕዝብ አጨመን ማነጋገር ያለበት በመንጋ ቋንቋ መሆኑን መርሳት የለበትም።  አጨመ መንጋ (ለዚያውም ያልተገራ መንጋ) ስለሆነ፣ የሚሰማው በብትር ወይም በጅራፍ ሲያነጋግሩት ብቻ ነው።  ያማራ ሕዝብ ለዚህ ሁሉ መከራ የበቃው፣  አጨመን ሊገባው በማይችለው ቋንቋ ለማናገር ላያሌ ዓመታት በመድከሙ ነው።  ጨዋነት የሚሠራው ጨዋነትን ለሚያውቅ ጨዋ እንጅ ጨዋነትን ከፈሪነት ለሚቆጥር መንጋ አይደለም።  አንድን ፍጡር ባማይገባው ቋንቋ አናግረውት አልሰማ ከለ፣ ጥፋቱ የተነጋሪው ሳይሆን የተናጋሪው ነው።  ከአጨመ ጋር ለመነጋገር፣ ለመከራከርና ለመደራደር  መሞከር ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ ብሎ ቀረ እንዲሉ ከንቱ ልፋት፣ አጉል ድካም ነው፣ አጨመ ባሕሪው የእንስሳ በመሆኑ የመነጋገር፣ የመከራከርና የመደራደር ክሂሎት የለውምና።  ስለዚህም አጨመ ያማራ ሕዝብ በጨዋነት ይነግረው የነበረውን ሁሉ ከፈሪነት ቆጥሮ ባማራ ሕዝብ ላይ ላደረሰው ከፍተኛ ጥፋት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ተጠያቂው ራሱ ያማራ ሕዝብ ነው።

ለምሳሌ ያህል አጨመ ካማራ ሕዝብ ይልቅ የትግሬን ሕዝብ ይፈራል፣ ያከብራልም፣ ወያኔ ያነጋግረው የነበረው ሲያስፈልግ በዱላ እየነረተ፣ ሲያስፈልግ ደግሞ በጅራፍ እየገረፈ በሚገባው ቋንቋ ነበርና።  የወያኔው የጦር መሪ አቶ ሰየ አብርሃ “ኦነግን ከሳንቲም አንቆጥረውም” ያለው በሚገባው ቋንቋ ሲያነጋገረው የተነገረው ገብቶት ልክ እንደሚገባ ስለሚያውቅ ነበር።

ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ሆይ፣ ጭራቅ አሕመድን ባስፈላጊው መንገድ ጨርቅ አድርገህ የጭራቅ አሕመድን የአጨመ  መንግስት ባስቸኳይ በመገርሰስ ጭራቁን ለሃቹ ተገላገል እንጅ፣ የመደራደር ክሂሎት ከሌለው ከጭራቁ የአጨመ መንግስት ጋር አደራደራለሁ ብለህ ጭራሹን እንዳታስብ፣ ትርፉ መከራን ማርዝም፣ አበሳን ማባስ ነውና።

በመጨረሻም ይህ ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን ካማራ ሕዝብ ጠላትነቱ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት ስለሆነ፣ ይህን ቡድን አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ) ብሎ መጥራት የቡድኑን ግብር በስሙ መግለጥ እንጅ የኦሮሞን ሕዝብ ክብር መንካት አለመሆኑ ግልጽ ሊሆን ይገባል፣ ቡድኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚሉትን የኦሮምኛ ቃሎች ከመጠቀም ውጭ ከሰፊው የኦሮሞ ሕዝብ እሴት ጋር ምንም ግንኙነት የለውምና።  እነዚህን ከቡድኑ ተግባር ጋር ፍጹም ተቃራኒ የሆኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚባሉ የኦሮምኛ ቃሎች ቡድኑ አንዳይጠቀም ማስገደድ የሚችለው ደግሞ ሌላ ማንም ሳይሆን የቃሉቹ ባለቤት የሆነው ራሱ የኦሮሞ ሕዝብ ነው።  ያማራ ሕዝብ ማድረግ የሚችለውና ማድረግ ያለበት ግን ቡድኑ መንጋ መሆኑን መቸም ሳይረሳ፣ ሲያስፈልግ በጅራፍ ሲያስፈልግ ደግሞ በነፍጥ ቡድኑን በሚገባው ቋንቋ እያናገረ ልክ ማስገባት ብቻ ነው።

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/187918
ኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ወይስ አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ)
ባማረኛ ኦነግ (ኦሮሞ ነጻነት ግንባር) በኦሮምኛ አቢኦ (አዳ ቢሊሱማ ኦሮሞ) የሚባለው ቡድን በጭራቅ አሕመድ አማካኝነት የጦቢያን በትረመንግስት ከጨበጠ በኋላ ባለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በተግባር ያረጋገጠው ነገር ቢኖር አንድና አንድ ብቻ ነው።  እሱም በቡድኑ ተግባራዊ ብያኔ (operational definition) መሠረት ቢሊሱማ ማለት አማራን የመግደል ነጻነት ማለትና ማለት ብቻ እንደሆነ ነው።  ያለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በግልጽ የመሰከሩት፣ ይህ በኦሮሞ ሕዝብ ስም የተቋቋመ ቡድን ከግማሽ ምዕተዓምት በላይ የተጣጣረው፣ አታሎም ሆነ አሳምኖ (convince or confuse) የጦቢያን በትረ መንግስት ከጨበጠ በኋላ የመንግስቱን መዋቅር በመጠቀም አማራን በነጻነት ለማረድ ብቻና ብቻ መሆኑን ነው።

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ማሕፀን ዘርከቷል ወይም ደግሞ እንዲዘረከት አድርጓል፣ ሽሉን ደግሞ በልቷል ወይም ደግሞ አስበልቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ሕፃናትን ጎጆ ውስጥ ዘግቶ በሰደድ እሳት አንጨርጭሯል ወይም ደግሞ እንዲንጨረጭሩ አድርጓል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን የፊጥኝ አስሮ ባደባባይ ረሽኗል ወይም ደግሞ አስረሽኗል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን ባደባባይ ዘቅዝቆ ሰቅሏል ወይም ደግሞ አሰቅሏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን አጋድሞ አርዷል ወይም ደግሞ አሳርዷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮቸን ቆዳ በቁማችው ገፏል ወይም ደግሞ አስገፍፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ሬሳ በሞተር ሳይክል ገትቷል ወይም ደግሞ አስገትቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን በዲንጋይ አስፈጥፍጦ በግሬደር ቀብሯል ወይም ደግሞ አስቀብሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ካማራ አስከሬን በተቆረጡ እጆችና እግሮች ሆያ ሆየ ጨፍሯል ወይም ደግሞ አስጨፍሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ላማራ ተቆርቋሪ አመራሮችን ያለ ርህራሄ ርፍርፏል ወይም ደግሞ አስረፍርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ከተሞችን በሰደድ እሳት አውድሟል ወይም ደግሞ አስወድሟል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ባለሃብቶችን ሐብትና ንብረት ዘርፏል ወይም ደግሞ አስዘርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራን ሕዝብ ባንድም በሌላም መንገድ በሚሊዮኖች ቀንሷል ወይም ደግሞ አስቀንሷል፡፡

ይህን ሁሉ የመከራ ውርጅብኝ ባማራ ሕዝብ ላይ ያወረደው፣ የኦሮሞ ሕዝብ ተውካይ ነኝ የሚለው በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት እወክለዋለሁ ለሚለው ለኦሮሞ ሕዝብ የዋለለት ሁለት “ውለታወችን” ብቻ ነው።  የመጀመርያው “ውለታው” ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽመውን አረመኔያዊ ድርጊት በኦሮሞ ሕዝብ ስም በመፈጸም የኦሮሞን ሕዝብ በጉድኝት (association) ማሕፀን ዘርካች፣ ሕጻን አራጅ፣ በቁም ቆዳ ገፋፊ አረመኔ ማስባል ነው፡፡  ሁለተኛው “ውለታው” ደግሞ ባማራ ጫንቃ ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ አማራን በመጨፍጨፍና በማስጭፍጨፍ፣ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ ኦሮሞ ባልሆነ በማናቸውም ሕዝብ በተለይም ደግሞ ባማራ ሕዝብ መቸም ቢሆን እንዳይታመን ማድረግ ነው፡፡  ከጭራቅ አሕመድ በኋላ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ የቱንም ያህል ቅን አሳቢ ቢሆንም ባማራ ሕዝብ ተደግፎ አራት ኪሎ አይግባም፡፡  ባማራ ሕዝብ ያልተደገፈ ደግሞ አራት ኪሎ አይቆይም፡፡  በኦሮምኛ ዘፈን ካልጨፈርን እያሉ አምባጓሮ ያንሱ የነበሩ ሰወች፣ የኦሮምኛ ዘፈን ሲሰሙ፣ ፊታቸውን አጨፍግገው ሞት ፊት ሲያስመስሉ ከማየት የበለጠ እጅግ የሚያሳዝን ትዕይንት የለም፡፡

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች የአማራን ሕዝብ እጅግ የሚያንገበግቡና ለበቀል የሚያነሳሱ ቁስሎች ቢሆንም፣ ቁስልነታቸው ግን የመንፈስ ሳይሆን የሥጋ ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ቁርጥምጥም አድርጎ የበላው ያማራን ሥጋ ቢሆንም፣ የኦሮሞን የበላው ግን ኦሮሞነቱን (ማለትም ነፍሱን) ነው፡፡  መጽሐፉ የሚለው ደግሞ ሥጋን የሚገሉትን ሳይሆን ነፍስን የሚገሉትን ፍሩ ነው (ማቴወስ 10፡28)፡፡  የሥጋ ቁስል በጊዜ ሂደት ያገግማል፣ ጨርሶም ሊድን ይችላል።  የመንፈስ ቁስል ግን እስከወዲያኛው ነው።  ስለዚህም አቢኦን ይበልጥ ሊዋጋው የሚገባው በአቢኦ ሥጋው የተበላው ያማራ ሕዝብ ሳይሆን፣ በአቢኦ ነፍሱ የተበላው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን ነበረበት፣ አልሆነም እንጅ።

ሳይደግስ አይጣላም እንዲሉ፣ በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የፈጸማቸውና የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች ያማራን ሕዝብ ክፉኛ ቢጎዱትምና ቁጥሩን በሚሊዮኖች ቢቀንሱትም፣ በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከተኛበት አስበርግገው በመቀስቀስ፣ አማራነቱን መሠርት አድርጎ በከፍተኛ ቁጭት እንዲነሳሳና በቆራጥነት እንዲታገል አድርገውታል፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ስልጣን ላይ እየቆየ በሄደ ቁጥር አማራም እየጠነከረ ስለሚሄድ፣ ባማራ ላይ የሚፈጽመው ወንጀል በቁጥር እየቀነስ ይሄዳል፡፡  በሌላ በኩል ደግሞ ባማራ ላይ በገፍ ወንጀል መፈጸም ያልቻለው ጭራቅ አሕመድ፣ በብስጭቱ የተነሳ ባማራ ላይ የሚፈጽማቸው በቁጥር እያነሱና እያነሱ የሚሄዱ ወንጀሎች፣ ባሰቃቂነታቸው ግን እየከፉና እየከፉ ይሄዳሉ፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ እየቆየ በሄደ ቁጥር፣ ያማራ ሥጋዊ ቁስል እየዳነ ሲሄድ፣ የኦሮሞ ነፍሳዊ ቁስል ግን እየባሰ ይሄዳል፡፡

ይህ ሁሉ የሚያሳየው አቢኦ የሚባለው ቡድን ካማራ ሕዝብ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት እንደሆና፣ ቡድኑን ካማራ ሕዝብ በላይ ይበልጥ አምርሮ ሊዋጋው የሚገባው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን እንደነበረበት ነው።  የኦሮሞን ለኦሮሞ እንተወውና ያማራ ሕዝብ ግን ይህን ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን አነግ (የኦሮሞ ነጻነት ግንባር) ብሎ መጥራቱን ባስቸኳይ ማቆም አለበት።  በመጀመርያ ደረጃ ሰውን የማረድ ነጻነት ስለሌለ፣ ነጻነት የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  በሁለተኛ ደረጃ ሰውን በነጻነት ለማረድ የሚመኝ ቡድን መንጋ እንጅ ግንባር ስላይደለ ግንባር የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ይህን አማራ አራጅ ቡድን ሊጠራው የሚገባው አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ) ብሎ ነው።

በተጨማሪ ደግሞ ያማራ ሕዝብ አጨመን ማነጋገር ያለበት በመንጋ ቋንቋ መሆኑን መርሳት የለበትም።  አጨመ መንጋ (ለዚያውም ያልተገራ መንጋ) ስለሆነ፣ የሚሰማው በብትር ወይም በጅራፍ ሲያነጋግሩት ብቻ ነው።  ያማራ ሕዝብ ለዚህ ሁሉ መከራ የበቃው፣  አጨመን ሊገባው በማይችለው ቋንቋ ለማናገር ላያሌ ዓመታት በመድከሙ ነው።  ጨዋነት የሚሠራው ጨዋነትን ለሚያውቅ ጨዋ እንጅ ጨዋነትን ከፈሪነት ለሚቆጥር መንጋ አይደለም።  አንድን ፍጡር ባማይገባው ቋንቋ አናግረውት አልሰማ ከለ፣ ጥፋቱ የተነጋሪው ሳይሆን የተናጋሪው ነው።  ከአጨመ ጋር ለመነጋገር፣ ለመከራከርና ለመደራደር  መሞከር ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ ብሎ ቀረ እንዲሉ ከንቱ ልፋት፣ አጉል ድካም ነው፣ አጨመ ባሕሪው የእንስሳ በመሆኑ የመነጋገር፣ የመከራከርና የመደራደር ክሂሎት የለውምና።  ስለዚህም አጨመ ያማራ ሕዝብ በጨዋነት ይነግረው የነበረውን ሁሉ ከፈሪነት ቆጥሮ ባማራ ሕዝብ ላይ ላደረሰው ከፍተኛ ጥፋት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ተጠያቂው ራሱ ያማራ ሕዝብ ነው።

ለምሳሌ ያህል አጨመ ካማራ ሕዝብ ይልቅ የትግሬን ሕዝብ ይፈራል፣ ያከብራልም፣ ወያኔ ያነጋግረው የነበረው ሲያስፈልግ በዱላ እየነረተ፣ ሲያስፈልግ ደግሞ በጅራፍ እየገረፈ በሚገባው ቋንቋ ነበርና።  የወያኔው የጦር መሪ አቶ ሰየ አብርሃ “ኦነግን ከሳንቲም አንቆጥረውም” ያለው በሚገባው ቋንቋ ሲያነጋገረው የተነገረው ገብቶት ልክ እንደሚገባ ስለሚያውቅ ነበር።

ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ሆይ፣ ጭራቅ አሕመድን ባስፈላጊው መንገድ ጨርቅ አድርገህ የጭራቅ አሕመድን የአጨመ  መንግስት ባስቸኳይ በመገርሰስ ጭራቁን ለሃቹ ተገላገል እንጅ፣ የመደራደር ክሂሎት ከሌለው ከጭራቁ የአጨመ መንግስት ጋር አደራደራለሁ ብለህ ጭራሹን እንዳታስብ፣ ትርፉ መከራን ማርዝም፣ አበሳን ማባስ ነውና።

በመጨረሻም ይህ ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን ካማራ ሕዝብ ጠላትነቱ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት ስለሆነ፣ ይህን ቡድን አማራ ጨፍጫፊ መንጋ (አጨመ) ብሎ መጥራት የቡድኑን ግብር በስሙ መግለጥ እንጅ የኦሮሞን ሕዝብ ክብር መንካት አለመሆኑ ግልጽ ሊሆን ይገባል፣ ቡድኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚሉትን የኦሮምኛ ቃሎች ከመጠቀም ውጭ ከሰፊው የኦሮሞ ሕዝብ እሴት ጋር ምንም ግንኙነት የለውምና።  እነዚህን ከቡድኑ ተግባር ጋር ፍጹም ተቃራኒ የሆኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚባሉ የኦሮምኛ ቃሎች ቡድኑ አንዳይጠቀም ማስገደድ የሚችለው ደግሞ ሌላ ማንም ሳይሆን የቃሉቹ ባለቤት የሆነው ራሱ የኦሮሞ ሕዝብ ነው።  ያማራ ሕዝብ ማድረግ የሚችለውና ማድረግ ያለበት ግን ቡድኑ መንጋ መሆኑን መቸም ሳይረሳ፣ ሲያስፈልግ በጅራፍ ሲያስፈልግ ደግሞ በነፍጥ ቡድኑን በሚገባው ቋንቋ እያናገረ ልክ ማስገባት ብቻ ነው።

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/187918

Wednesday, December 27, 2023

ኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ወይስ አማራ ገዳይ መንጋ (አገመ)
ባማረኛ ኦነግ (ኦሮሞ ነጻነት ግንባር) በኦሮምኛ አቢኦ (አዳ ቢሊሱማ ኦሮሞ) የሚባለው ቡድን በጭራቅ አሕመድ አማካኝነት የጦቢያን በትረመንግስት ከጨበጠ በኋላ ባለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በተግባር ያረጋገጠው ነገር ቢኖር አንድና አንድ ብቻ ነው።  እሱም በቡድኑ ተግባራዊ ብያኔ (operational definition) መሠረት ቢሊሱማ ማለት አማራን የመግደል ነጻነት ማለትና ማለት ብቻ እንደሆነ ነው።  ያለፉት አምስት የመከራ ዓመታት በግልጽ የመሰከሩት፣ ይህ በኦሮሞ ሕዝብ ስም የተቋቋመ ቡድን ከግማሽ ምዕተዓምት በላይ የተጣጣረው፣ አታሎም ሆነ አሳምኖ (convince or confuse) የጦቢያን በትረ መንግስት ከጨበጠ በኋላ የመንግስቱን መዋቅር በመጠቀም አማራን በነጻነት ለማረድ ብቻና ብቻ መሆኑን ነው።

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ማሕፀን ዘርከቷል ወይም ደግሞ እንዲዘረከት አድርጓል፣ ሽሉን ደግሞ በልቷል ወይም ደግሞ አስበልቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ሕፃናትን ጎጆ ውስጥ ዘግቶ በሰደድ እሳት አንጨርጭሯል ወይም ደግሞ እንዲንጨረጭሩ አድርጓል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን የፊጥኝ አስሮ ባደባባይ ረሽኗል ወይም ደግሞ አስረሽኗል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን ባደባባይ ዘቅዝቆ ሰቅሏል ወይም ደግሞ አሰቅሏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን አጋድሞ አርዷል ወይም ደግሞ አሳርዷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮቸን ቆዳ በቁማችው ገፏል ወይም ደግሞ አስገፍፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማሮችን ሬሳ በሞተር ሳይክል ገትቷል ወይም ደግሞ አስገትቷል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት አማሮችን በዲንጋይ አስፈጥፍጦ በግሬደር ቀብሯል ወይም ደግሞ አስቀብሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ካማራ አስከሬን በተቆረጡ እጆችና እግሮች ሆያ ሆየ ጨፍሯል ወይም ደግሞ አስጨፍሯል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ላማራ ተቆርቋሪ አመራሮችን ያለ ርህራሄ ርፍርፏል ወይም ደግሞ አስረፍርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ከተሞችን በሰደድ እሳት አውድሟል ወይም ደግሞ አስወድሟል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራ ባለሃብቶችን ሐብትና ንብረት ዘርፏል ወይም ደግሞ አስዘርፏል፡፡  በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ያማራን ሕዝብ ባንድም በሌላም መንገድ በሚሊዮኖች ቀንሷል ወይም ደግሞ አስቀንሷል፡፡

ይህን ሁሉ የመከራ ውርጅብኝ ባማራ ሕዝብ ላይ ያወረደው፣ የኦሮሞ ሕዝብ ተውካይ ነኝ የሚለው በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት እወክለዋለሁ ለሚለው ለኦሮሞ ሕዝብ የዋለለት ሁለት “ውለታወችን” ብቻ ነው።  የመጀመርያው “ውለታው” ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽመውን አረመኔያዊ ድርጊት በኦሮሞ ሕዝብ ስም በመፈጸም የኦሮሞን ሕዝብ በጉድኝት (association) ማሕፀን ዘርካች፣ ሕጻን አራጅ፣ በቁም ቆዳ ገፋፊ አረመኔ ማስባል ነው፡፡  ሁለተኛው “ውለታው” ደግሞ ባማራ ጫንቃ ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ አማራን በመጨፍጨፍና በማስጭፍጨፍ፣ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ ኦሮሞ ባልሆነ በማናቸውም ሕዝብ በተለይም ደግሞ ባማራ ሕዝብ መቸም ቢሆን እንዳይታመን ማድረግ ነው፡፡  ከጭራቅ አሕመድ በኋላ ማናቸውም የኦሮሞ ፖለቲከኛ የቱንም ያህል ቅን አሳቢ ቢሆንም ባማራ ሕዝብ ተደግፎ አራት ኪሎ አይግባም፡፡  ባማራ ሕዝብ ያልተደገፈ ደግሞ አራት ኪሎ አይቆይም፡፡  በኦሮምኛ ዘፈን ካልጨፈርን እያሉ አምባጓሮ ያንሱ የነበሩ ሰወች፣ የኦሮምኛ ዘፈን ሲሰሙ፣ ፊታቸውን አጨፍግገው ሞት ፊት ሲያስመስሉ ከማየት የበለጠ እጅግ የሚያሳዝን ትዕይንት የለም፡፡

በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች የአማራን ሕዝብ እጅግ የሚያንገበግቡና ለበቀል የሚያነሳሱ ቁስሎች ቢሆንም፣ ቁስልነታቸው ግን የመንፈስ ሳይሆን የሥጋ ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ቁርጥምጥም አድርጎ የበላው ያማራን ሥጋ ቢሆንም፣ የኦሮሞን የበላው ግን ኦሮሞነቱን (ማለትም ነፍሱን) ነው፡፡  መጽሐፉ የሚለው ደግሞ ሥጋን የሚገሉትን ሳይሆን ነፍስን የሚገሉትን ፍሩ ነው (ማቴወስ 10፡28)፡፡  የሥጋ ቁስል በጊዜ ሂደት ያገግማል፣ ጨርሶም ሊድን ይችላል።  የመንፈስ ቁስል ግን እስከወዲያኛው ነው።  ስለዚህም አቢኦን ይበልጥ ሊዋጋው የሚገባው በአቢኦ ሥጋው የተበላው ያማራ ሕዝብ ሳይሆን፣ በአቢኦ ነፍሱ የተበላው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን ነበረበት፣ አልሆነም እንጅ።

ሳይደግስ አይጣላም እንዲሉ፣ በጭራቅ አሕመድ የሚመራው የቢሊሱማ መንግስት ባማራ ሕዝብ ላይ የፈጸማቸውና የሚፈጽማቸው ጭራቃዊ ወንጀሎች ያማራን ሕዝብ ክፉኛ ቢጎዱትምና ቁጥሩን በሚሊዮኖች ቢቀንሱትም፣ በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከተኛበት አስበርግገው በመቀስቀስ፣ አማራነቱን መሠርት አድርጎ በከፍተኛ ቁጭት እንዲነሳሳና በቆራጥነት እንዲታገል አድርገውታል፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ስልጣን ላይ እየቆየ በሄደ ቁጥር አማራም እየጠነከረ ስለሚሄድ፣ ባማራ ላይ የሚፈጽመው ወንጀል በቁጥር እየቀነስ ይሄዳል፡፡  በሌላ በኩል ደግሞ ባማራ ላይ በገፍ ወንጀል መፈጸም ያልቻለው ጭራቅ አሕመድ፣ በብስጭቱ የተነሳ ባማራ ላይ የሚፈጽማቸው በቁጥር እያነሱና እያነሱ የሚሄዱ ወንጀሎች፣ ባሰቃቂነታቸው ግን እየከፉና እየከፉ ይሄዳሉ፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ እየቆየ በሄደ ቁጥር፣ ያማራ ሥጋዊ ቁስል እየዳነ ሲሄድ፣ የኦሮሞ ነፍሳዊ ቁስል ግን እየባሰ ይሄዳል፡፡

ይህ ሁሉ የሚያሳየው አቢኦ የሚባለው ቡድን ካማራ ሕዝብ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት እንደሆና፣ ቡድኑን ካማራ ሕዝብ በላይ ይበልጥ አምርሮ ሊዋጋው የሚገባው የኦሮሞ ሕዝብ መሆን እንደነበረበት ነው።  የኦሮሞን ለኦሮሞ እንተወውና ያማራ ሕዝብ ግን ይህን ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን አነግ (የኦሮሞ ነጻነት ግንባር) ብሎ መጥራቱን ባስቸኳይ ማቆም አለበት።  በመጀመርያ ደረጃ ሰውን የማረድ ነጻነት ስለሌለ፣ ነጻነት የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  በሁለተኛ ደረጃ ሰውን በነጻነት ለማረድ የሚመኝ ቡድን መንጋ እንጅ ግንባር ስላይደለ ግንባር የሚለው ቃል ለዚህ አማራ አራጅ ቡድን መጠሪያ ሊሆን አይችልም።  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ይህን አማራ አራጅ ቡድን ሊጠራው የሚገባው አማራ ገዳይ መንጋ (አገመ) ብሎ ነው።

በተጨማሪ ደግሞ ያማራ ሕዝብ አገመን ማነጋገር ያለበት በመንጋ ቋንቋ መሆኑን መርሳት የለበትም።  አገመ መንጋ (ለዚያውም ያልተገራ መንጋ) ስለሆነ፣ የሚሰማው በብትር ወይም በጅራፍ ሲያነጋግሩት ብቻ ነው።  ያማራ ሕዝብ ለዚህ ሁሉ መከራ የበቃው፣  አገመን ሊገባው በማይችለው ቋንቋ ለማናገር ላያሌ ዓመታት በመድከሙ ነው።  ጨዋነት የሚሠራው ጨዋነትን ለሚያውቅ ጨዋ እንጅ ጨዋነትን ከፈሪነት ለሚቆጥር መንጋ አይደለም።  አንድን ፍጡር ባማይገባው ቋንቋ አናግረውት አልሰማ ከለ፣ ጥፋቱ የተነጋሪው ሳይሆን የተናጋሪው ነው።  ከአገመ ጋር ለመነጋገር፣ ለመከራከርና ለመደራደር  መሞከር ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ ብሎ ቀረ እንዲሉ ከንቱ ልፋት፣ አጉል ድካም ነው፣ አገመ ባሕሪው የእንስሳ በመሆኑ የመነጋገር፣ የመከራከርና የመደራደር ክሂሎት የለውምና።  ስለዚህም አገመ ያማራ ሕዝብ በጨዋነት ይነግረው የነበረውን ሁሉ ከፈሪነት ቆጥሮ ባማራ ሕዝብ ላይ ላደረሰው ከፍተኛ ጥፋት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ተጠያቂው ራሱ ያማራ ሕዝብ ነው።

ለምሳሌ ያህል አገመ ካማራ ሕዝብ ይልቅ የትግሬን ሕዝብ ይፈራል፣ ያከብራልም፣ ወያኔ ያነጋግረው የነበረው ሲያስፈልግ በዱላ እየነረተ፣ ሲያስፈልግ ደግሞ በጅራፍ እየገረፈ በሚገባው ቋንቋ ነበርና።  የወያኔው የጦር መሪ አቶ ሰየ አብርሃ “ኦነግን ከሳንቲም አንቆጥረውም” ያለው በሚገባው ቋንቋ ሲያነጋገረው የተነገረው ገብቶት ልክ እንደሚገባ ስለሚያውቅ ነበር።

ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ሆይ፣ ጭራቅ አሕመድን ባስፈላጊው መንገድ ጨርቅ አድርገህ የጭራቅ አሕመድን የአገመ  መንግስት ባስቸኳይ በመገርሰስ ጭራቁን ለሃቹ ተገላገል እንጅ፣ የመደራደር ክሂሎት ከሌለው ከጭራቁ የአገመ መንግስት ጋር አደራደራለሁ ብለህ ጭራሹን እንዳታስብ፣ ትርፉ መከራን ማርዝም፣ አበሳን ማባስ ነውና።

በመጨረሻም ይህ ራሱን አቢኦ ብሎ የሚጠራ ቡድን ካማራ ሕዝብ ጠላትነቱ በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት ስለሆነ፣ ይህን ቡድን አማራ ገዳይ መንጋ (አገመ) ብሎ መጥራት የቡድኑን ግብር በስሙ መግለጥ እንጅ የኦሮሞን ሕዝብ ክብር መንካት አለመሆኑ ግልጽ ሊሆን ይገባል፣ ቡድኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚሉትን የኦሮምኛ ቃሎች ከመጠቀም ውጭ ከሰፊው የኦሮሞ ሕዝብ እሴት ጋር ምንም ግንኙነት የለውምና።  እነዚህን ከቡድኑ ተግባር ጋር ፍጹም ተቃራኒ የሆኑ ኦሮሞና ቢሊሱማ የሚባሉ የኦሮምኛ ቃሎች ቡድኑ አንዳይጠቀም ማስገደድ የሚችለው ደግሞ ሌላ ማንም ሳይሆን የቃሉቹ ባለቤት የሆነው ራሱ የኦሮሞ ሕዝብ ነው።  ያማራ ሕዝብ ማድረግ የሚችለውና ማድረግ ያለበት ግን ቡድኑ መንጋ መሆኑን መቸም ሳይረሳ፣ ሲያስፈልግ በጅራፍ ሲያስፈልግ ደግሞ በነፍጥ ቡድኑን በሚገባው ቋንቋ እያናገረ ልክ ማስገባት ብቻ ነው።

 

ማሳሰቢያ፤ አገመ እና አጋመ እንዳይምታቱብወት አደራ፣ ምንም እንኳን አገመ ከአጋመ አወራጃ የፈለቁ ባማራ ጥላቻ የሰከሩ አያሌ ደጋፊወች እንዳሉት የታወቀ ቢሆንም።

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/187906
እጁ በንጹሀን ደም የተጨማለቀው አብይ አህመድና የአማራው የህልውና ተጋድሎ
#image_title

እውነቱ ቢሆን

አብይ አህመድ የአገር መሪ በሆነባት ኢትዮጵያ ዜጎች በዘራቸው እየተለዩ ሲታረዱ፣ ደም እንደጎርፍ ሲፈስስ፣ አስክሬኖች በዶዘር ተቆፍረው በጅምላ ሲቀበሩ፣ በተለያዩ የኦሮሞያ ግዛቶች ውስጥ ታራጆቹ እንዳይቀበሩ ክልከላ ተደርጎ አስክሬኖቻቸው በጅብ እንዲበሉ ሲደረግ፣ ሰው ታርዶ የስልክ እንጨት ላይ ሲንጠለጠል፣ በተለያዩ ድብቅና ግልጽ አደረጃጀቶችን በማሳለጥና ራሱ አብይ አህመድ ሆን ብሎና አቅዶ የተለያዩ የዳቦ ስሞችን በመስጠት ያደራጃቸውና ያሰማራቸው መንጋ የኦሮሞ አራጆቹ ካረዷቸው አማራወች አስክሬኖች ጋር ሰልፊ ፎቶ ሲነሱ፣ እርጉዝ የአማራ ሴትን አንገቷን በካራ አርደውና ሽሉን ከሆዷ ቀድደው አውጥተው በእቅፏ ሲያደርጉላት፣ ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም የሚል የህጻናት ዋይታ ሲቀልጥ.....ወዘተ “እኔ የሰፈር አብዮት ጠባቂ አይደለሁም” እያለ ያፌዘው አብይ አህመድ “እጁ በንጹሀን  ደም የተጨመላለቀ ነው” የሚለው ቃል ብቻውን የሰውየውን የእንሰሳነት ባህርይና የአውሬነት ደረጃ ሊገልጸው አይችልም፡፡

የታረዱትን አስክረኖች በቴሌቪዥን ፊት ቀርቦ በዘር ሲቆጥር ቅንጣት ስቅጥጥ ያላለው አብይ አህመድ በጭካኔውና አረመኔነቱ በታሪክ ከሚታውቁት  ጨካኝና ገዳይ መሪወች ይበልጣል፡፡ አብይ በጭካኔው በጨፍጫፊነቱ፣ በዘረኝነቱ በአለም ላይ ወደርየለሽ ነው፡፡ የትም አገር እንደ አረመኔውና “ልሙጡ’’አብይ አህመድ በፈጣሪ አምሳል በተፈጠረ የሰው ልጅ ላይ የእርሱን አይነት አረመኔነትና ጭካኔ የፈጸመ ማንም መሪ የለም፡፡

በአገራችን ኢትዮጵያ የብዙ ሽህ አመታት የአገርነት ታሪክ ውስጥ በአንጻራዊነትም ለአንድ መቶ አመት ያህል በመሳፍንት አገዛዝ ስር ወድቆ ከቆየው ታሪኳ አውጥተው አገሪቱን አንድ አድርገው ካቆሟት ከታላቁ ንጉስ ከዳግማዊ አጼ ቴወድሮስ ከነገሱበት ከ1847 ጀምሮ ያሉትን መሪወች የጭካኔ ደረጃወችን በጣም በአጭሩ እንቃኘው፡፡

አንዳንዶቹ በህዝብ ላይ በአንጻራዊነት ጨካኝ የነበሩ ሲሆን በአገሪቱ ነጻ አገርነት ላይ ግን ድርድር የማያውቁና የህይወት መስዋትነት እስከመክፈል የደረሱ አገር ወዳዶች መሪወች ነበሩ፡፡ አጼ ቴወድሮስና አጼ ዮሀንስ ለዚህ አይነተኛ ምሳሌ ናቸው፡፤ ለአገራቸው ክብር ሲሉ ንጉሶች ሆነው ራሳቸውን ሰውተዋል፡፡ የአድዋውን ጀግና አጼ ምኒሊክን ከሩህሩህነታቸው የተነሳ ህዝቡ “እምየ ምኒሊክ” ነበር የሚላቸው፡፡እምዬ ምኒሊክ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ መስራች ታላቅ ንጉስ ነበሩ፡፡ ቀዳማዊ አጼ ሀይለስላሴም ቢሆኑ በነበረው የፊውዳል ስርአትም ውስጥ ሆነውም ቢሆን  በጥበብ አገሪቱን ከነበረችበት የብዙ መቶ አመታት ኋላ ቀርነት አንስተው የያኔዋን ፊዉዳላዊት ኢትዮጵያን በሚችሉት የስልጣኔ ደረጃ ወደፊት አስፈንጥረዋታል፡፡

በጥቅሉ የነበሩትን መንግስታት ስንቃኝ ሁሉም በሚባል ደረጃ ጥፋት፣ ውድመት፣ የተዛባ የአገዛዝ ስርአት አልነበረባቸውም ማለት አይቻልም፡፤ ውስጣቸው ብዙ ስህተቶችና ህጸጾች ነበሩባቸው፡፤ ረሀብም፣ ጦርነትም፣ የብሄር ጭቆናወችም ነበሩ፡፡ይህም ዳሰሳ በጣም የቅርቦቹንም ማለትም የደርግንና የመለስ ዜናዊንና አሁን ያለውንም የአብይ አህመድን  አገዛዝ ያጠቃልላል፡፡ ገር ግን አንዳቸውም አገዛዞች በተናጠልም ቢሆን ወይንም ሁሉም ተደምረው የአሁኑን የእብይ አህመድን የኦሮሙማ አገዛን አይነት የገማና የገለማ እልቂት፣ ስቃይ፣ ስደት፣ ሞትና ዋይታ የበዛበት፤ ወጥቶ ለመግባት አለመቻልና ተስፋቢስ ህይወት በህዝቡ ላይ አምጥተው አያውቁም፡፡

በቅርቡ የነበሩትን የመጨረሻወቹን ሁለት አገዛዞች ማለትም የመለስ ዜናዊንና የአብይ አህመድን አገዛዞች ለማወዳደር ለብቻቸው ለይተን በወፍ በረር እንቃኛቸው፡፡ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ መርዘኛና አገሪቱን በዘር የከፋፈለ ኢትዮጵያን ያለወደብ ያስቀረ መጥፎ አገዛዝ ነበር፡፡ አሁን ያለው የአብይ አህመድ ኦሮሙማ አገዛዝ ደግሞ የመለስን አገዛዝ ያስንቃል፡፡ የአብይ አህመድ ኦሮሙማ ስብስብ ከራሱ ከበጥራቃው አብይ አህመድ ጀምሮ እስከታች ድረስ በእንብላው፣ በእንግደለው፣ በእናጥፋው መንጋ የታጨቀ ስብስብ ነው፡፡ መሪውስ ማን ነውና ስለመንጋው እናወራለን??? አንድ ናቸው፡፡ በዚህ ላይ በባዶው መቀደድን ጨምሩበት፡፡ የደንቆሮወች ጩሀት በሉት ወይንም የጅቦች ጋጋታ የፈለጋችሁትን ስም ስጡት፡፡ ብቻ ሰው ሰው አይሸትም፡፡ የኦሮሙማውን መንጋ አባላት የሞተ ከብት እንደሚቀራመቱ የዱር እንሰሳት በሏቸው፡፡

ከፈጣሪ አምላኩ ቀጥሎ “”በችግር ጊዜ  መንግስት ያድነኛል ፤መንግስት ይደርስልኛል”” ብሎ በሙሉ ልቡ የምያምነው ደጉ፣ገራሙና አስተዋዩ የኢትዮጵያ ህዝብ  በሽህ አመታት ታሪኩ ውስጥ እንደ አብይ አህመድ አይነቱን አረመኔ የሆነ፣ ጸረ ህዝብ የሆነ፣ ዘረኛ የሆነ በህዝብ የተጠላ፣ የተወገዘና አገርንም ህዝብንም ያወደመ፣ ያዋረደ አገዛዝ አይቶ አያውቅም፡፡ የትም አገር ለአንድ መንግስት በህዝብ ተቀባይ የመሆን ቁልፉ ምስጢር በህዝብ መታመንና ቅንነት ናቸው፡፤ ወያኔም ኦሮሙማም ይህ ባህርይ የላቸውም፡፡ ስለሆነም የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔን ታግሎ ካስወገደ በኋላ አሁን ላይ ወያኔን ማረኝ የሚያሰኘውን ፍጹም አረመኔ የሆነውንና ከወያኔ በባሰ ደረጃ የሚጠላውን ኦሮሙማን ለማሽቀንጠር አምርሮ እየታገለ ነው፡፤

ከማእከላዊ የመንግስትነት ስልጣን በህዝብ አመጽ የተባረረው ወያኔ በአሁኑ ሰአት ሲምልበት በነበረው የትግራይ ህዝብም ዘንድ የተጠላና የተተፋ ሆኗል፡፡ ወያኔ ታላቋ ትግራይ በሚል ካርታ ሰርቶ ህዝቡን በማይሆንና በማይጨበጥ ፕሮፓጋንዳ ሞልቶ፣ በአማራና በአፋር ህዝብ ላይ አዝምቶ፣ ያደረሰው እልቂት፣ መከራና ውድመት ተነግሮ አያልቅም፡፡ጊዜው ደረሰና የትግራይ ህዝብ ወያኔ ስላመጣበት መከራና እልቂት አሁን በይፋ ሀቁን እየተናገረ ነው፡፡ በስሙ እየተነገደበትና በስሙ ወንጀል እየተሰራበት ያለውም የኦሮሞ ህዝብ እንዲሁ ጊዜው ሲደርስ ሀቁን ይመሰክራል፡፡

በመስመር ደረጃ ኦሮሙማ ወያኔ የሄደባቸውን የስህተት ጎዳናወች ስማቸውን እየቀባባ የመደመር፣ የለውጥ፣ የብልጽግና መንገዶች ይላቸዋል፡፡ በመሪነት ደረጃም የኦሮሙማው መሪ አብይ አህመድ ከወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ ጋር አይወዳደርም፡፡ በአጭሩ አብይ የበለጠ ደደብ ነው፡፤ ወደርየለሽ ዉሸታም ነው፡፤ እውቀትና መርህ የለሽ ነው፡፤ ከመለስ ይበልጥ አረመኔም ነው፡፡ ሁለቱን አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ከተፈለገ ሁለቱም የኢትዮጵያን የረዥም ጊዜ ታሪክ አሳንሰው ከማየታቸው ባለፈ ሁለቱም ጸረ አማራና ጸረ ኢትዮጵያ መሆናቸው ነው፡፡

መርዛሙ መለስ አገሪቱን ወደ አልባ አደረጋት፡፡ አንድ ወቅት መለስ ዜናዊ ስለወደብ አስፈላጊነት ተጠይቆ ቃል በቃ ያለውን ላስታውሳችሁ፡፡ አሰብን ሲፈልጉ “ፍየል ያርቡበት” ነው በራሱ አንደበት የተናገረው፡፡ የመለስ  የታሪክ  ጠባሳ በዚህ ብቻ አያበቃም፡፡ በአገሪቱ ውስጥ የማይነቀል የዘረኝነትን መርዝን ተክሎና የዘራው መርዝም የብክለት ፍሬ ሲያፈራ አይቶ ሄዷል፡፡

መለስ መናጢ ቢሆንም፣ መርዘኛ ቢሆንም፣ ዘረኛ ቢሆንም እርሱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበረበት ወቅት በአገሪቱ ውስጥ በአራቱም ማእዘን ከጫፍ እስከጫፍ የትም ቦታ የህዝብ እልቂት በኦሮሙማ ደረጃ ሊፈጸም ቀርቶ ትንሽ  የጸጥታ ችግር በተፈጠረበት ቦታና ጊዜ ከመቅጽበት ምን አይነት ፈጣን የጸጥታ እርምጃ ይወሰድ እንደነበረና ህዝቡም በሰላም ወጥቶ ለመግባቱ በአንጻራዊነት የተሻለና አስተማማኝ የሆነ የጸጥታ ሁኔታ እንደነበረ ሁላችንም አንክደውም፡፡

አብይ አህመድ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ የስንት ሽህወች ሰላማዊ ዜጎች እርዶች እንደተካሄዱ፣ ምን ያህል የህዝብ እልቂት እንደተፈጸመ ታሪክ ይቁጠረው፡፡ አሁን ድረስ እየተካሄዱ ያሉት የንጹሀን መታረድ፣ መሰደድና በጦርነት ማለቅ የህዝቡ የማያባራ የየእለት የስጋትና የሰቀቀን ኑሮና በችጋር መጠበስ  ለሰውየው ችሎታ ማነስም በሉት ክፋት እንደዚሁም ወደርየለሽ ጭካኔና አረመኔነት በቂና ህያው ማሳያወች ናቸው፡፡ ይህ ብቻም አይደለም፡፡ አብይ አህመድ እጅግ በሚያሳፍር ሁኔታ ይበጠረቃል;፡ ይቀደዳል፡፡ይዋሻል፡፡ ይህም ብቻም አይደለም፡፡ አብይ ሌላም ውርደት አለበት፡፡ በሚያሳፍርና ለእኛ ኢትዮጵያዊያንም በሚያሸማቅቅ ሁኔታ ማለትም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነው በሚባለው በአብይ አህመድ አንገት ውስጥ ገብቶ ሲቦጠቡጠውማየት፣ ፎቶግራፉ አለምን ያነጋገረው የአረብ ኢምሬቱን ንጉስ የሙሀመድ ቢን ዛይድና የአብይ አህመድ ፎቶ ለእኛ ለኢትዮጵያዊያን  እጅግ አሳፋሪና እጅግ አዋራጅ መልእክትን የያዘ ድርጊት ነው፡፡ አብይ አልፎ ተርፎም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ የወዳጁን የኢምሬቱን ንጉስ እናት ወ/ሮ ፋጢማን  ‘እባክሽ የልጅሽ የቢን ዛይድ ወንድም እንዲሆን እኔንም ልጅሽ አድርጊኝ’ ብሎ ራሱን በጉድፈቻነት የሰጠ ሰው ነው፡፡ ነውረኛውና በብዙ መድረኮች ኢትዮጵያን ያዋረደው አብይ አህመድ፤ ስልጣኑን ለማስጠበቅ ሲል የአገሪቱን ደህንነትና ሉአላዊ አገርነት ለውጭ አገራት አጋልጧል፡፡ በተለዬ መንገድም ህዝብን ለመጨፍጨፊያ ድሮኖችንና ለንግስናው የሚሆን ቤተመንግስት መስሪያ ዶላሮችን ለምታስታቅፈው ለአረብ ኢምሬት በይፋ አሳልፎ ሰጥቷል፡፡

እንደ ፖለቲካ ድርጅት ወያኔም ኦሮሙማም ሁለቱም ኢትዮጵያ እንደ አገር እንድትቀጥል አይፈልጉም ስንል በምክንያት ነው፡፤ ሁለቱም የሚመኙት ኢትዮጵያ ፈራርሳ በፍርስራሿ ላይ የየራሳቸውን አገሮች መመስረትን ነው፡፡ ወያኔ ታላቋ ትግራይን፡፡ እነርሱ አባይ ትግራይ ይሏታል፡፤ የታላቋ ትግራይን ካርታ ሰርተው በልጆች ትምህርት መማሪያ መጻህፍትም ላይ ጭምር ካርታውን አሳትመውት ነበር፡፡ የታላቋ ትግራይ ካርታ ሳይ እንደሰፈረውም ካርታው በምስራቅ በኩል እስከ ቀይ ባህር ደርሶ፣ አሰብ ወደብን አጠቃልሎ ይዞ ጂቡቲ ድረስ የተዘረጋ ነው፡፡ በአማራ በኩልም እስከውልድያ ድረስና አፋርንም የዋጠና የደፈጠጠ ካርታ ነበር፡፡ካርታው በወልቃይት በኩል አልፎ በቅማንት ላይ ተረማምዶ ለብዙ ህዝቦችና አገሮች የእድገትና የህይወት መሰረት የሆነውን የአባይ ወንዝን ፍሰት ለሀይል ምንጭነት ከስሩ ለመቆጣጠር ያቀደ ካርታ ነበር፡፡ አሁንስ የታላቋ ትግራይ የቅዠት ፕሮጀክት ምን ደረጃ ላይ ይገኝ ይሆን?? መልሱን ከወያኔ ሳይሆን ከትግራይ ህዝብ መጠበቁ ይሻላል፡፡

ኦሮሙማም የራሱ የታላቋ ኦሮምያ ኢምፓየር ካርታ አለው፡፤ ካርታውን አሁንም ልክፍተኞቹ የኦሮሞ ብሄረተኞች በሙሉ ያቀነቅኑታል፡፡ይመኙታል፡፤ ይጎመዡበታል፡፡ይናጡበታል፡፡ አሁንም ድረስ ካርታው በይፋ አለ፡፡ ካርታው ደቡብ ወሎን አጠቃሎ እስክ ራያ ድረስ የተዘረጋ ነው፡፡ በደቡብ በኩልም ሁሉንም ሰልቅጦ ውጦ እስከ ሱዳን ድንበር ድረስ የተዘረጋ ነው፡፡ ሶማሊያና አፋርንም እንድሁ በግማሽ እስከመሀል ድረስ ከርክሞ ትንንሽ አድርጓቸዋል፡

አብይ አህመድ አማራን መከፋፈል፣ ፋኖን ለማዳከም ሽማግሌወችንና የሀይማኖት አባቶችን ጨምሮ ሽምግልናንና ስለላን አጣምረው እንዲሰሩለት ወደ ፋኖ መላክ፣ ሚሊሽያና አድማ በታኝ የመሳሰሉ ሆዳም አማራወችንና የብአደን ምልምሎችን በከፍተኛ አበልና ደመወዝ  መግዛት፣ በውስጥም በውጭም ያሉ ሆዳም አማራወችን በጥቅማ ጥቅሞች እያማለሉ አሽከርና አገልጋዩ እንድሆኑ ማድረግ የወቅቱ ዋና አላማው አድርጎ እየሰራበት ነው፡፡በፋኖ ቅጽበታዊና ፈጣን የደፈጣ ምቶች ሽባ የተደረገው የኦሮሙማ አገዛዝና መንጋው የኦሮሞ ወራሪ ሰራዊት በአሁኑ ሰአት የሚይዘው የሚጨብጠው አጥቷል፡፡ 80 ከመቶ የክልሉን ከተሞችና ወረዳወችን ፋኖ ተቆጣጥሯቸዋል፡፡ አብይ ብአደንን በጣት በሚቆጠሩ ከተሞች ውስጥ  በአሻንጉሊት መንግስትነት ለመጠቀም እየተፈንራገጠ ነው፡፤ የአብይ አህመድ ሁሉምይነት ድንብርብሩ የወጣ አካሄድ ለፋኖ በጣም ግልጽ ነው፡፡ አብይ  አገውን፣ ቤንሻንጉልን፣ መተከልን፣ ቅማንትን ..ወዘተ አማክሎ ይዞ አማራን ውስጡን ለመሰነጣጠቅና የአባይ ውሀ ግድብን ለመቆጣጠር ብሎም ግድቡን በኢትዮጵያ መቃብር ላይ ሊገነባት ወዳሚያልማት ወደ ኦሮምያ ኢምፓየር ለመጠቅለል እየሰራ ነው፡፡

እንጭጩ አብይ አህመድ አላወቀም እንጅ አማራ አንድ ነው፡፤ ትርፍ አንጀቶቹ አሽከሮቹ እነ ተመስገን ጥሩነህና ቡድኑ “አማራን እንከፋፍለዋለን፣ እናዳክመዋለን፣ እጁንም እንዲሰጥ እናደርገዋለን” እያሉ ይበጠርቁለታል እንጅ አማራ እሳክሁን አልተከፋፈለም፡፤ ወደፊትም አይከፋፈልም፡፡ እጁንም አይሰጥም፡፡ ኦሮሙማ አላወቀም እንጅ  56 ሚሊዮኑ የአማራ ህዝብ እንዳለ ሁሉም ፋኖ ነው፡፤

ለእንድ አማራ ለሆነ ሰው ፋኖነት፣አማራነትና ነፍጠኛነት ምንጊዜም በውስጡ የሚኖሩ ካልሞተ በስተቀር የማይለዩት የራሱ የሆኑ የማንነቱ መገለጫወች ናቸው፡፡  

አውሬው አብይ አህመድና የኢትዮጵያን መከላከያ ሰራዊትን ዩኒፎርም የለበሰው ከላይ እሰከታች ያለው የኦሮሙማው ወራሪ መንጋ እያወቀ የማያውቅ ይመስላል እንጅ ፋኖ የማይበገር መሆኑን በተግባር አሳይቶታል፡፡ ፋኖ አነጣጣሮ የማይስት መሆኑን፣ ኢላማውን  ነጥሎ የመምታት ብቃቱን፣ የሚያደቅቅ ክንዱንና ለጠላቶቹ አይበገሬነቱን ለኦሮሙማ በተግባር አሳይቶታል፡፡ ፋኖ የሚዋጋው በአብዛኛው ከኦሮሙማ መንጋ በተማረኩ ትጥቆችና  የዉጊያ መሳሪያወች ነው፡፡ አብይ  እያፈሰ የሚልከው የኦሮሙማ መንጋ ጦርና የብአዴን ሆዳም አድማ በታኝና ሚሊሽያ ሀይል የምድር ላይ ዉጊያ ስላላዋጣው አሁን ላይ ወደ ድሮን መጠቀምና በድሮንም ጠቅላላ ሲቪሉን ህዝብ ወደመጨፍጨፍ ስራ ገብቷል፡፡ አብይ አህመድ ፋኖን በድሮን አያገኘውም፡፡ ይህም ማለት ድሮኑ የአማራን ሲቪል ህዝብ ይጎዳል ፤ይህም በዉጤቱ ይበልጥ ህዝቡን ወደትግል እንዲገባ ያደርገዋል እንጅ የአብይ አህመድ ፋኖን ነጥሎ በድሮን የመምታት እቅዱ ዉጤት አያመጣለትም፡፡

በጥቅሉ ስናየውም ፋኖን ድሮን፣ ታንክና መድፍ አያንበረክከውም፡፡ ፋኖ የሚጓዘው በስሌት ነው፡፤ ስለዚህ አማራን ማዳከም፣ ማድቀቅ፣ ማሽነፍና ርስቶቹንና የአማራ የሆኑ መሬቶቹን መንጠቅ ለኦሮሙማ ህልም ሆኖበት ይቀራል እንጅ በተግባር ሊተረጉመው አይችልም፡፡ ድርጊቱ ግፋ ቢል ወደ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ መግባት ነው የሚወስደው፡፤ ያ ደግሞ ለአማራው ለውጥ አያመጣም፡፡ አማራው አሁን ያለዉኮ በህልዉና ጦርነት ውስጥ ነው፡፡ታዲያ ምን ቀረኝ ብሎ ፈርቶ ነው አማራው እጁን ለኦሮሙማ መንጋ የሚሰጠው?? ኦሮሙማ ይህንን ማሰቡ የጅልነት መገለጫው ከመሆን አይዘልም፡፡ነውም፡፡

የአባይ ውሀ ባለቤቱ አማራ ነው፡፤ እልፍ ሲልም እንደ አገር ባለቤቱ ኢትዮጵያ ናት፡፡ ፍሰቱ የሚነሳውም ከአማራው ደጅ ነው፡፡ ውሀው መነሻው ከአማራ መሬት ነው፡፡ ፍሰቱ የሚያልፈውና ግድቡም የተሰራው የአማራ ርስት በሆነው  መሬት ላይ ነው፡፡ ወያኔም ኦሮሙማወችም ይህንኑ ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ ግን ይህንኑ ሀቅ ሊውጡት ሲሉ አይዋጣላቸውም፡፡ ሲያንቃቸው ዉሀ የሚያቀብላቸው አሽከርዮው ብአደን ስለነበረ እስካሁን ድረስ አላነቃቸውም፡፡ አሁን ግን ብአደን የለም፡፡ በክልሉ ውስጥ ብአደን መቶ በመቶ ሽባ ሆኗል፡፡ተስፋም የለውም፡፡ የህዝብ ልጅ የሆነው የፋኖ ሀይል ነው በክልሉ ውስጥ አሁን ያለው፡፡  “እምቢኝ አትግደሉኝ” ያለ የተቆጣ የአማራ ህዝብ ነው ያለው ፡፤ ለህልውናው እየተጋደለ ያለ ባለ ደማቅ ታሪክ ህዝብ፡፡

መተክል ለአማራው ልክ እንደ አዲስ አበባ፣ ልክ እንደ ወልቃይት ልክ እንደ ራያ ሀብቱ፣ ርስቱ፣ ንብረቱ፣ ህይወቱና እስትንፋሱ ናቸው፡፡ ለአማራው ርስቶቹ አይበላለጡበትም፡፡ እኩል ናቸው፡፤ እስትንፋስ እንዴት ይበላለጣል???

የአማራ  ጠላቶች የፈለጉትን የፖለቲካ  ድሪቶ ይደርቱ እንጅ ድሪቷቸው ለ56 ሚሊዮኑ አማራ ምኑም አይደለም፡፤ ለጊዜው ነው፡፤ ኦሮሙማ ከወያኔ ጋር ቢጣመር ባይጣመር ፤ቢዶልት ባይዶልት ሊያመጣው የሚችለው የድርጊት ለውጥ የለም፡፡ ህዝቡ በደሉን ግፉን እልቂቱን ለማስቆም ቆርጦ ተነስቷል፡፡ በታንክ በመድፍ፣ በድሮን አማራን መድብደብ በጋራም ሆነ በተናጠል አማራው ላይ ወረራ መፈጸም ለጊዜው ትግሉን ሊጎዳ፣ ህዝብ ሊገድል፣ ኢኮኖሚውን ሊያደቅቅ  ይችላል፡፤ ኢኮኖሚን ካነሳን ዘንድ አማራን ማስራብን በሚመለከት አንዲት ትኩስ መረጃም ላጋራችሁ፡፡ አማራን ለማስራብ አማራውም ሲርበው ፋኖን  እንዳይደግፍ ለማድረግ ከአማራ ከአማራ ክልል ማንኛውንም እህል በተባለው ዋጋ እየገዙ ወደ ኦሮሚያ ክልል ለማጓጓዝ ኦሮሙማ ቢሊዮኖች ብሮችን መድቦ በዚህ ሳምንት ብቻ ከ600 በላይ ባለተሳቢ መክኖች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ አይ ኦሮሙማ!! ፋኖ ይህንን ካወቀ ዉሎ አድሯል፡፡ የአማራ ህዝብን ማስራብ፣ አማራው መድሀኒትና ነዳጅን ጨምሮ  ሌሎች ሸቀጣ ሸቀጦችም እንዳይደርሰው ማድረግ ....ወዘተ መሰል የአውሬው አብይ አህመድ ጸረ አማራ እቅዶችና ሴራወች ለአማራው ምስጢር አይደሉም፡፡ ይህ ሁሉ ድሪቶና ሴራ የአማራውን የህልውና ተጋድሎን አያስቆመውም፡፤ አማራው የህልውና ትግል ውስጥ ነው ያለው፡፡አንድ መሰረታዊ ሀቅ አለ፡፡ ይህም ሀቅ እብሪት ጥጋብና የመሳሪያ ጋጋት የተገፋን ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ማሸነፍ አለመቻሉ ነው፡፡ ኦሮሙማ ይህ ቢገባውም ባይገባውም እስከሚላላጥ ድረስ  ይንፈራገጣል እንጅ የአማራን የህልውና ተጋድሎ ሊያሸንፈው አይችልም፡፡ ድሮን መድፍ ታንክ በአፍጋኒስታንም በቬትናምም በየመንም የህዝቦችን የነጻነት ተጋድሎ ሊያንበረክክ አልቻለም፡፤ በአማራም በኩል ያለው እውነታ ይሄው ነው፡፡ህዝብን በመሳሪያ ሀይል ማንበርከክ ያለመቻል እውነታ በታሪክ ተፈትሾ የተረጋገጠ አለምአቀፋዊ ሀቅ ነው፡፡

የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ልክ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምታደርገው በብዙ ታዳጊ አገሮች ውስጥ ያሉ መንግስታትን እየደገፈችና ለጥቅሟ በውስጥ ጉዳዮቻቸው ዘው ብላ እየገባች ብዙ ቅሌቶችን ደጋግማ ተከናንባለች፡፡ ምሳሌ  በየመን የውስጥ ጉዳይ ገብታና መንግስቱን ደግፋ ሁቲወች ላይ ከ25ሽህ ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት አድርሳ መጨረሻ ላይ በኪሳራ ወጥታለች፡፡ በታዳጊ አገሮች ህዝቦች ላይ ጡንቻ የሚፈታተሹት ሳኡዲ አረብያና አረብ ኢምሬቶች የተቻላቸውን ውድመት በየመን ህዝብ ላይ ካደረሱ በኋላ ሁለቱም በኪሳራ ከየመን ወጥተዋል፡፡ አሁን በየመን ውስጥ በአረብ ኢምሬቶች ድሮን ስላልተንበረከከው ስለሁቲወች አመጽ ወቅታዊ ሁኔታ አሜሪካ መፍትሄ ብላ ያቀረበችላቸውን ሀሳብ ራሳችሁ መርምራችሁ ድረሱበት፡፡ ይህ የሚያሳየን በራስ ጠንክሮ እስከመጨረሻው ድረስ አትግደሉኝ!! አልሞትም!! ብሎ ለነጻነት መታገል ዉጤት እንደሚያመጣ ነው፡፡

አብይ አህመድ በየእለቱ በአማራው ላይ  የድሮን ጥቃት እያካሄደእንደሆነ ሁሉም ያወቀው ሀቅ ነው፡፡ ታዲያ አማራው ላይ ስለሚዘንበው የድሮን ጥቃት ለአማራ ህዝብ ማን ይዘግብለት?? አለም ጸጥ ብሏል፡፡ በእስራኤልና ሃማስ መካከል እሰከዛሬዋ ቀን ድረስ ብቻ 24024 ፍልስጥኤሞች መገደላቸውን  መላው አለም እየተቀባበለ ዜናውን ዘግቦታል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በወለጋ በአንድት ወረዳ ብቻ ለታረደው 24024 በላይ የአማራ ህዝብ ግን ማን ይዘግብለት? በአንድ ቀን ውስጥ ብቻ  24024 አማራወች ማይካድራ ውስጥ በመታወቂያ እየተለዩ በወያኔ ታርደዋልኮ፡፡ታዲያ ይህንን ማን ዘገበለት?? ይህ ነው በራስ ጠንክሮ ያልቆመ ማንነት ማንም የማይፈልገው የሚሆነው፡፤

አሁን ላይ አማራው ይህንን እውነታ በሚገባ ተረድቶታል፡፡ ራሱ ለራሱ ጠንክሮ ካልቆመና ጠንክሮ በመቆምም ጠላቶቹን ራሱ ታግሎ ካላሸነፋቸው በስተቀር እንደ ኩርዶች ጠላቶቹ ያሰድዱታል እንጅ፤ እንደ ኩርዶችጠላቶቹ  አገር የለሽ ያደርጉታል እንጅ ብሎም ከምድረ ገጽ ይጠፋታል እንጅ ማንም አይደርስለትም፡፤ ማንምም አያድነውም፡፡ ስለሆነም አማራው ይህንኑ በሚገባ አውቆ ከመሰደድ ለመዳን፣ አገር የለስ ከመሆንለመዳን፣ ከማለቅ ለመዳን ከአሁኑ ተጋድሎው ይበልጥ አምርሮኛ ጠንክሮ መታገል አለበት፡፡ለዚሁ ስኬትና ዉጤትን በውስጥ በአማራ ሆዳሞችም ላይ ጠንካራና የማያዳግም እርምጃ መውሰድ አለበት፡፤ትግሉ እዚህ ደረጃ ከደረሰ በኋላ የነጻነት ተጋድሎውን በሚያደናቅፍ ማንም ሀይል ላይ  በተለይም በሆዳም አማራወች ላይ ምህረት የሚባል ነገር መታሰብ የለበትም፡፤ ማስወገድ ብቻ!!! ሰሞኑን ፋኖ በያለበት በአብይ አህመድ ተላላኪ አማራወች  ላይ የጀመረው ምህረት የለሽ እርምጃ ይበል፣ ይቀጥል፤ ተጠናክሮ ይስፋፋ የሚያሰኝ ነው፡፡ከዚህ በኋላ ለሆዳም አማራወች ሌላ የማስተማሪያ መንገድ የለም፡፡

አሁን ላይ በአንዳንድ የአማራ ከተሞች በከባድ መሳሪያወችና በአብይ አህመድ ኮማንዶወች ታጅበው ውር ውር የሚሉት የብአደን ሹመኞች በፋኖ እየተለቀሙ  በመሆናቸው ወደ አዲስ አበባ ሲፈረጥጡ ይስተዋላል፡፡ ፋኖ በአዲስ አበባም ውስጥ የማይከታተላቸውና ፋኖ አዲስ አበባንም በቁጥጥሩ ስር የማያደርግ መስሏቸው ከሆነ ተሳስተዋል፡፡

የፋኖ የሚታገለው ከአብይ አህመድ ኦሮሙማ ጋር ስለስልጣን መጋራት፣ ክልሉን ስለማስተዳደር፣ ስለህገ መንግስት ቅየራ፣ ስለአገራዊ ምክክርና ድርድር፣ ወዘተ... ስለመሳሰሉ ዝባዝንኬወች አይደለም፡፡ ፋኖ መጀመሪያ በአስተማማኝ ክልሉንና የአማራ ርስቶችን በሙሉ ከወራሪወች ነጻ ማድረግ ቀዳሚው አላማው ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ የስርአት ለውጥን ማምጣትም ቋሚና የማይናወጥ “መዳረሻ” ብሎ በጽናት የቆመለት ኣላማው ነው፡፡

የአማራ ህዝብ ለኢትዮጵያ ነጻ እገርነት ያደረጋቸው ዘመን አይሽሬ የአርበኝነት ስራወቹን፣ ረዥም የተጋድሎና የድል አድራጊነት ደማቅ ታሪኮቹን ጠላቶቹ ጭምር በይፋ ይመሰክራሉ፡፡ ሌላው ቀርቶ አማራውን በድሮን እያስጨፈጨፈ ያለው ምርኮኛው አምሳ አለቃ በርሀኑ ጁላም ይህንኑ በራሱ ቃል አረጋግጧል፡፡ታሪክን አለማወቅ ካልሆነ በስተቀር ትግሉ  የፈለገውን ጊዜ ይውሰድ እንጅ፣ የፈለገውን መስዋእትነትም ይጠይቅ እንጅ መጨረሻ ላይ  ድሉ የተገፋው የአማራ ህዝብ ነው፡፡ ያኔ እጃቸው በንጹሀን ደም የተጨማለቀው አብይ አህመድና ተከታዮቹ ቀናቸው ይጨልማል፡፡ ህዝቡም ትግሉን በማሸነፉ ከዘረኛው የኦሮሙማ የጭቆና አገዛዝ ነጻ ይወጣል፡፡

ሚስቱ እፊቱ የተደፈረችበት ባል፣ አስክሬናቸው እንዳይቀበር ተድርጎ በአውሬ የተበሉ ሟቾች ዘመዶች፣ ልጇ ፊቷ የተደፈረችባት እናት፣ ልጇንና ራሷን እናትዮዋን አንድ ቤት ውስጥ  በሰልፍ እየተፈራረቁ የደፈሯቸው እናትና ልጅ፣ ከት/ቤት ስትመለስ ጧት የወጣችበት ቤት ፈርሶ ያገኘችውና መግቢያ ያጣችው የታዳጊ ተማሪ ልጅ ሰቀቀን፣ ቤቶቻቸው ፈርሶባቸው እንዳይከራዩም ማከራየት ተከልኮሎ  ቤተሰቡ ተበታትኖ ልጆቻቸው በጅብ የተብሉባቸው ወላጆች.... ወዘተ ስንቱን አንስቶ ስንቱን መተው ይቻላል??

ከት/ቤት ስትመለስ ቢቷን ያጣችውታዳጊና አከራይ አጥቶ የተበታተነው ቤተሰብ ልጅ በጅብ የተበላው በአዲስ አበባ ዙሪያ በነበሩ ከተሞች ውስጥ ነው፡፤ በእነዚህ የአዲስ አበባ ዙሪያ በነበሩ ከተሞች ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 120 ሽህ ቤተስቦች ማለትም በአማካይ 500 ሽህ ዜጎች በአብዛኛው አማራወች ሲሆኑ ቤቶቻቸውም በኦሮሙማ ግብረ ሀይል ነው የፈረሰባቸው፡፤ ኦሮሙማ እንዚያኑ የፈረሱ መንደሮች በኦሮምያ ክልል ውስጥ አካቶና ስሙንም ሽገር ከተማ ብሎ ነው አንድን ሰው በከንቲባነት የመደበላቸው፡፡እዚህ ላይ እጅጉን የሚገርም አንድ ጉዳይ አለ፡፡ ኦሮሙማወች የአዲስ አባባ መስተዳድር አካል ስር የነበሩ የአዲስ አበባ ዙሪያ ከተሞችን፣ ሰፈሮችን ፣ወረዳወችን ያለአግባብን ያለ ከልካይ ወስደው በኦሮምያ ስር አድርገናታል ለሚሏት ሸገር ከተማ በኦሮምያ መንግስት ከንቲባ ተደርጎ የተሾመው ግለሰብ የአዲስ አበባ የከተማ የምክር ቤት አባልም ነው፡፡የተረኞቹ ኦሮሙማወች ጥጋባቸው፣ እብሪታቸውና ማንአለብኝነታቸው የቱን ያህል መረን እንደለቀቀ አስተዉሉ፡፡ ይህም ነውረኛ ሰው ነው የተባረሩትን ሰወች አሁን ህጋዊ ድሀ አድርገናቸውል ብሎ የተሳለቀው፡፡

እያለቀለት ያለው አብይ አህመድ ያለው አማራጭ አንድ ብቻ ነው፡፤ ስልጣኑን ለህዝብ ማስረከብ፡፡በአገሪቱ ውስጥ ሁሉንም የሚያስማማ የስርአት ለውጥ ብቻ ነው መፍትሄው፡፡ ከዚህ ውጭ ምንም የመዳኛ መንገድ የለም፡፡

አብይ አህመድ ለሁሉም የአውሬነት ስራወቹ ሰማይ ቤት ፈጣሪ አምላክ የሚያደርገውን አናውቅምና ስለዚያ ምንም ማለት አንችልም፡፤ በምድር ላይ ግን በህይወት እጁ ከተያዘ  የአገሪቱ የህግ አፈጻጸም እንዳለ ሆኖ ግን በቅድሚያ ግፍ የተሰራባቸው ዜጎች አስተያየቶች እንዲሰጡ ቢደረግና አስተያየቶቹንም ራሱ አብይ እንዲሰማቸው ቢደረግ ጥሩ ይሆናል፡፡ እጁ በንጹሀን ደም የተጨመላለቀው እንሰሳው አብይ አህመድ ያኔም ቢሆን ከመጸጸት ይልቅ ማድረግና መሆን ቢችል ድጋሜ የንጹሀንን ደም አፍስሶ ወደ ስልጣኑ ለመመለስ ነው የሚመኘው፡፡ ለዚህም ነው እጁ በንጹሀን ደም የተጨመላለቀው አብይ አህመድ መቼም ይሁን የትም  ስበእናው የተሞላው በእንሰሳዊ ባህርይ እንጅ በሰዋዊ ባህርይ አይደለም የሚባለው፡፡
https://amharic-zehabesha.com/archives/187916
https://youtu.be/0IUpVCt-7BI?si=znLiArm5ieDMctZX

 

 የኢትዮጲያ ገዳማት እና የግብፅ ሴራ የመነኮሳቱ ገድል እንዳይረሳ!
https://amharic-zehabesha.com/archives/187911
https://youtu.be/0IUpVCt-7BI?si=znLiArm5ieDMctZX

 

 የኢትዮጲያ ገዳማት እና የግብፅ ሴራ የመነኮሳቱ ገድል እንዳይረሳ!
https://amharic-zehabesha.com/archives/187911

Tuesday, December 26, 2023

የአብይ አህመድ አገዛዝ ብድር መክፈል ካልቻሉ ሀገራት ኢትዮጵያን ቀላቀለ
https://youtu.be/g4qB6Zx0vvM?si=AQLdH66oMIwHyQI5

የአብይ አህመድ አገዛዝ ብድር መክፈል ካልቻሉ ሀገራት ኢትዮጵያን ቀላቀለ

https://zehabesha.com/ethiopia-fails-to-pay-coupon-becoming-latest-african-defaulter/

 

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187883
ለአማራ ህዝብ ታሪካዊ ጉዞ ጥናታዊ ፅሁፍ መነሻና መንደርደሪያ የሚሆን ግንዛቤ፣
ያልተነገሩ የአማራ ህዝብ ተረቶችን፣ ሚስጢራዊ እና የተረሱ ታሪክን ስንመረምር ስለ አማራ ህዝብ ያለን እወቀት እያደገ ይሄዳል።

- 70% በላይ የአፍሪካ ሰንሰላታማ ተራሮች መገኛ መሆኑ ፣ ውብ መልከአ ምድሩ፣ ዝናባማነቱና የወንዞች መፍለቂያ መሆኑ፣ በድንቅ ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት መስጊዶች ያጌጠ መሆኑ፣ ለምለምና ደጋማ የኢትዮጵያ ምድር የሚገኝበት በመሆኑ የአማራ ህዝብ በባህል ካሴት የሸመነ አስደናቂ የታሪክ ምንጭ ሊሆን ችሏል።

የታሪክ መሠረቶቻችንን በማሰስ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪ ከሆኑ ብሔረሰቦች መካከል አንዱ የአማራ ህዝብ መሆኑን እንገነዘባለን። ይህም ለኢትዮጲያውያንም ሆነ ለአማራ ህዝብ አስደናቂ የእውቀት ፍንጭ ሆኖ ተገኝቷል።

በዚህ የብሎግ ጽሁፍ ላይ እንደ ሪቻርድ ኬይር ፔቲክ ፓንክረስት፣ ኤድዋርድ ኡልንዶርፍ፣ ተድላ መላኩ ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑና በፕሮፌሰር አደም ካሚል ታዋቂ ምሁራን የአማራን ህዝብ የዳበረ ታሪክ በመግለጥ አጓጊ የአማራን ታሪካዊ ጉዞ እንመለከታለን።

በተጨማሪም የፈርስት ሂጅራ ሙስሊሞች ወደ አቢሲኒያ /ኢትዮጲያ ያደረጉትን ስደት ጉልህ ክስተት እና በኢትዮጵያ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ገጽታ ላይ ያሳደረውን ትልቅ ተፅእኖ በጥልቀት እንመረምራለን።

 

የአማራ ህዝብ ታሪካዊ ስር መሰረቶች

የአማራን ህዝብ ለመረዳት መጀመሪያ ታሪካዊ ስረ መሰረቱን ልንመረምር ይገባል። ከጥንት ጀምሮ የሚታወቅ አማራው የራሱ የሆነ የባህልና የቋንቋ ቅርስ አለው።

እንደ አክሱም እና ዛግዌ የመሰሉት የታወቁ መንግስታት እና ኢምፓየሮች አማራው በትልቅ ደረጃ ከፍ ብሎ ለዘመናት ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳዳሪ እንዲሆን መሠረት ጥለዋል።

የአማራ ማንነትን በመፍጠር የባህልና የሃይማኖት እውቀቶችም ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ ሲሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና አኗኗራቸውን የሚገልጽ መንፈሳዊ ማዕቀፍ በማዘጋጀት ከጋራ ንቃተ ህሊናቸው ጋር የተሳሰረ ወሳኝ የታሪክ መሠረቶችን አስቀምጠዋል ።

ከመጀመሪያው ሂጂሪያ ጀምሮ እስልምናን በመቀበል የኢትዮጲያው ሰለሞናዊ የአማራ ንጉስ ከመካ ቀጥሎ ከአለም ሁለተኛ ቀዳሚ የእስልምና ተከታይ አድርጎናል። ይህም በመሆኑ ኢትዮጲያ በነቢ መሀመድ የተመረቀች አገር ስትሆን በኢትዮጲያ ላይ የጅሀድ ጦርነት ማድረግ የተከለከለ መሆኑን የነቢ መሀመድ መለከታዊ ቃል በሀዲስ ተመዝግቦ ይገኛል።

ይህ እጅግ ፍትሀዊነትና ጥበብ የተሞላበት ዲፕሎማሲያዊ ድል የተገኘው በሰለሞናዊው የአማራ ነገስታቶች ታላቅ አዋቂነት ነው።

የአማራ ህዝብ የክርስቲያንና የእስልምና ተከታዮች በጋራ የሚገኙበት ከመሆኑም በላይ በመጀመሪያው ሂጅሪያ ዘመን የኢትዮጲያው ንጉስ በዘር ሀረጋቸው አማራ በመሆናቸው ይህ ታላቅ ውለታ በሙስሊሙ አለም በይፋ እንዲታወቅ ማድረግ ጠቃሚ ነው።

(Richard Keir Pethick Pankhurst)

ታሪካዊ ቅርሶችን በማሰስ የአማራን ያለፈ ታሪክ ለመግለፅ ህይወታቸውን ከሰጡ ፈር ቀዳጅ ምሁራን አንዱ ሪቻርድ ፓንክረስት ናቸው።

ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የታሪክ መዛግብትን እና የአርኪዮሎጂ ግኝቶችን በማውጣት ያደረጓቸው ጥናቶች በአማራ ባህልና የተረሱ ገፅታዎች ላይ ብርሃን ፈንጥቀዋል።

የፓንክረስት ስራ ስለ አማራ ህዝብ ያለንን ግንዛቤ ከማሳደጉም በላይ በታወቁ የታሪክ ዘገባዎች ሲሸፈኑ የቆዩ ታሪኮችንም ወደ ፊት አምጥተዋል።

 

ኤድዋርድ ኡለንደርፍ እና ልጅ ተድላ መላኩ፡

 

Edward Ullendorff

ኤድዋርድ ኢለንደርፍ ቋንቋና ባህላዊ ቅርሶችን በመጠበቅ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።

ኤድዋርድ ኡለንደርፍ በአማራና በአማርኛ ስነጽሁፍ ላይ ያደረጉት ምርመራ ስለ አማራ ማንነት እና አገላለጽ ጠለቅ ያለ ግንዛቤ እንዲኖርን የሚያስችል ወሳኝ የቋንቋችንን ግንዛቤዎችን ሰጥተውናል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ልጅ ተድላ መላኩ የቃል ወጎችን እና አፈ ታሪኮችን በማስረጃ በማረጋጠጥ ረገድ ያደረጉት ጥረት በዋጋ ሊተመን የማይችል የባህል እውቀት እንዳይጠፋ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።

ልጅ ተድላ መላኩ

ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ፡ የአማራን ታሪክ እንደገና በመተንተን ለንባብ መፅሀፍ አቅርበዋል

ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ ከቀደምቶቹ ስራ በመነሳት የአማራን ታሪክ እንደገና የመግለጽ ካባ ወስደዋል።

በአማራ ታሪክ እና ባህል ላይ ያደረጉት ጥናት ቅድመ-ግምቶችን እና አመለካከቶችን የሚፈታተን ሲሆን ይህም ስለ አማራ ህዝብ የበለጠ ግንዛቤ እንዲኖረን አድርገዋል።

ግርማ ብርሃኑ በተለይ በዲያስፖራው ላይ ትኩረት በማድረግ የአማራ ማህበረሰቦች ከኢትዮጵያ ውጭ ያለንን ግኑኘትና አስተዋፅዖ በማጉላት ስለአማራ ማንነት ያለንን ግንዛቤ የበለጠ እንዲጨምር አድርገዋል።

 

(First Hijra) የመጀመሪያው ሂጅራ፡ ሙስሊሞች ወደ አቢሲኒያ መሰደዳቸው

ከአማራ ህዝብ ታሪካዊ ዳራ አንፃር የፈርስት ሂጅራ - የሙስሊሞችን ወደ አቢሲኒያ መሰደድ ያለውን ጠቀሜታ ልንዘነጋው አንችልም።

ይህ አንገብጋቢ ክስተት የተከሰተው በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሙስሊሞች ከመካ ወደ ኢትዮጲያ በተሰደዱበት ዘመን ነው።

ሰለሞናዊና የአማራ የዘር ሀረግ ባላቸው በንጉስ ትመራ በነበረችው አቢሲኒያ ወይም ኢትዮጲያ ፍትሃዊ አገርና መንግስት ውስጥ መሸሸጊያ ቦታ ባገኙበት ወቅት ነው።

የመጀመሪያው ሒጅራ የኢትዮጵያን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ገጽታ በመቅረጽ አብሮ የመኖር እና የባህል ልውውጥ ስሜትን በማጎልበት ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።

 

በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የተለያዩ ማንነቶች

የአማራን ህዝብ ታሪክ እና የፈርስት ሒጅራ ታሪክ ስናሰላስል በኢትዮጵያም ሆነ በአማራ ህዝብ ውስጥ ለተፈጠሩት ልዩ ልዩ ማንነቶች እውቅና መስጠት አስፈላጊ ሆኖ እናገኛዋለን ።

በአማራ ህዝብ ውስጥ በክርስቲያንና በሙስሊም ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ትስስር በመገንዘብ የሀገሪቱን የባህል እሴት ብልጽግና መቀበል ተገቢ መሆኑን እንረዳለን።

ማጠቃለያ፡

በአማራ ህዝብ ጉዞ በድልም ሆነ በፈተና የተሸመነ ያለፈ ታሪክን ይፋ አድርገናል። እንደ ሪቻርድ ፓንክረስት፣ ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ፣ ልጅ ተድላ መላኩ እና ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ ያሉ ምሁራን ያደረጉትን በዋጋ ሊተመን የማይችል ምርምር የአማራ ማንነትን ዘርፈ ብዙ ተፈጥሮ እንድናደንቅ አስችሎናል።

የእውቀት እና የማስተዋል ጉዟችንን ስንቀጥል ከአማራ ህዝብ ቅርስ እና የሙስሊሞች ወደ አቢሲኒያ/ኢትዮጲያ የስደት ታሪክን ተመስጦ የማወቅ እና የመተሳሰብ መንፈስን እንድናዳብር ግንዛቤ አግኝተናል።

በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ልዩ ልዩ ሞዛይክ የሚቀርጸው አንድነት፣ የባህል ጥበቃ እና የመከባበር ትሩፋት ላይ የየበኩላችንን ጥረት ስናደርግ ህብረታችን ይጠነክራል ።

ምንጮች ፣

 

የሚከተሉትን መፅሀፍቶችና ዌብ ሳይት ያንብቡ።

ፐሮፌሰር አደም ካሚል በኢትዮጲያ ሙስሊሞች ታሪክ ያደረጉት ንግግር በዩቱብ ያዳም

https://en.m.wikipedia.org/wiki/Migration_to_Abyssini

ክብረ አምሓራ የማንነታችን አምድ በልጅ ተድላ መላኩ

ፍኖተ አማራ በፕሮፌሰር ግርማ ብርሀኑ

EDWARD ULLENDORFF

An Amharic

Chrestomathy

a collection of

Amharic passages

 

together with an introduction

grammatical tables

ETHIOPIAN REMINISCENCES

Early Days

RICHARD AND RITA PANKHURST
https://amharic-zehabesha.com/archives/187887
ፋኖ 2020! - አስቻለው ከበደ አበበ
 

ሰውዬው ሸበታሙ የጎፈረ ጺማቸውን እያሻሹ ሰቱዲዎው ውስጥ ጠረጴዛውን በእጃቸው ተደግፈው ተቀምጠዋል፡፡ ቃለ መጠይቅ ሊደርግላቸው የጋበዛቸው የካም ሚዲያ ጋዜጠኛ፣ቃለ መጠይቁን ሊጀምር ካለ በኋላ የሆነ የረሳው ነገርን ለማምጣት ብሎ ወደ ሌላ ክፍል ትቷቸው ወጣ፡፡

ስቱዲዮው መጠነኛ ቢሆንም ዘመናዊ ነው፡፡ ሰውዬው ዞር ዞር ብለው ድምጽ አያስተጋቤ የሆነውን የግድግዳ ልብጥ ዙሪያ ገባውን በቀኝ አይናቸው ተመለከቱ፡፡ የግራ አይናቸው ሽፋሽፍት ላይ ግማሽ ጨረቃ ምስል የሰራ ጠባሳ አለ፡፡  አይናቸው ደግም የተሰበረ ግን ያልረገፈ መስታወት ይመስል ስንጥቅጥቅ በዝቶበትና ከቀኝ አይናቸው አንሶ ይታያል፡፡

መቅረፀ ድምጹን እየነካኩ ጠረጴዛው ላይ ጋዜጠኛው አዝረክርኮ የሄደውን ወረቀቶች ተመለከቱ፡፡ ትኩረታቸውን የሳበው እሳቸው የሚሰሩበት የፋኖ ድርጅት አርማ ነበር፡፡ በስተግራውና ቀኙ በግማሽ ጨረቃ አምሳል የገበብስ ዘለላና የማሺን ጥርስ አሉት፡፡ መሃል ላይ አንድ ወደ ቀኝ የዞረ የማረሻ ምልክትና የክላሽንኮቭ መሳሪያ ስዕል ኤክስ ምልክት ሰርተው ተመሳቅለው አሉ፡፡ ከበላዩ ደግሞ የቄስ ይሁን የሼክ ያለየለት ጥምጣም ይታያል፡፡

ድንገት በራፉን ከፍቶ የገባው ጋዜጠኛ ተስተካክሎ እየተቀመጠ "ቀን ሚያዚያ 7፣ 2020ዓ.ም." አለና  እራሱን አስተዋውቆ እራሳቸው እንዲያስተዋውቁ እድል ሰጣቸው፡፡

ሰውዬው "ስሜ መኮንን ቢሰጥ እባላለሁ፡፡ የአማራ ፋኖ ትግል እሰከተጋጋመበት 2015 ዓ.ም. አጋማሽ  ድረስ በእንጂባራ ዩንቨርስቲ መምህር ነበርኩ፡፡" ይሄን ግዜ ጋዜጠኛው አቋርጧቸው፣

"የአገው ተወላጅ የነበሩና ወዶ ገብ አማራ እንደሆኑ ሰምተናል፡፡ በዚህ ሶስት አመት ውስጥ ወደ አራት መጽሐፍ ጽፈዋል፡፡" ከሌላ ቢሮ ይዞ የመጣውን አራት መጽሓፎች እያገላበጠ የመጽሐፍቶቹን ርእስ  አነበባቸው የአባቴ ጅራፍ፣ የሽቅርቅሯ ፒኮክ መጨረሻ፣ የዳንግላ መሐተምና ፋኖ 2025!፡፡ መጽሐፎቹን ወደ ጎን አስቀምጦ "አሰኪ ስለመጽሐፎቹ ጥቂት ይበሉን አላቸው"

"ያው ሁሉም በፋኖ ትግል ውስጥ ካሳለፍኩት ህይወት ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ የአባቴ ጅራፍ የሚለው ፣ ክርስቶስ የአይሁድ ቤተ መቅደስን የንግድ ስፍራ አድርገው የነበሩትን ሰዎች በጅራፍ ገርፎ እንዳባረራቸው የፋኖ ትግል በተናቀው የጎጃም ገበሬ ጅራፍ ማጮህ ተጀምሮ የደረሰበትን ውጣ ውረድና ድል ያሳያል፡፡ በሁለቱ ክረምቶች መሃል የሚለውን ጽሑፍ መጽሐፉ ውስጥ አንብበሃል?" በፊቱ ላይ ካዩት ሁኔታ እንዳላነበበው ስለተረዱ ቀጠሉ፡፡

" ፋኖ 2025! ደግሞ ፋኖ አሊ እንዱስትሪያል ግሩፕ የሚያመርታቸውን ለአካባቢ ተሰማሚ የግብርና ግብአት እቀዎች ከአምስት አመት በኋላ በ2025 ዓ.ም. ለአፍረካ ገብያ ማቅረብን ይመለከታል፡፡ አሁን እያመረትናቸው ያሉት እቃዎች ላለፉት ሁለት አመታት በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ተቀባይነት ስለገኙ በአፍሪካ ደረጃ ረዕይ ስለሰነቅንበት ጉዞችን ነው መጽሐፉ የሚያትተው ፡፡"

ጋዜጠኛው " እርሰዎ አገው ነዎት ነገርግን ወዶ ገብ አማራ እንደሆ ነው መጽሐፍቶችዎ የሚነግሩን፡፡ ያረጀውን የሰለሞንና ንግስት ሳባ ትርክትንም አቀንቃኝ ነዎት፡፡ አሊ የሚለው ድርጅታችሁም የአላሙዲን ቤተሰብን ሃብት ታሳቢ ያደረገ እንደሆነ ነው የሚነገረው፡፡"

ይሄኔ ሰውየው በትዝታ ወደኃላ ሄዱ፡፡ እስራኤል ሀገር ስለ አገውና አማራ ህዝብ ግነኙነት ያቀረቡት ጽሑፍ ትዝ አላቸው፡፡ አገው፣አማራና ትግሬ በዘረመል(ዲ.ኤን.ኤ) አንድ ናቸው፡፡ የሚለያዩት በቋንቋ ብቻ ነው፡፡ የሚጋሩት የጋራ ባህል፣ሐይማኖትና ትርክት አላቸው፡፡ቅይጥ ቅይጥይጥ ህዝብ ናቸው፡፡

እሳቸው የተወለዱባት ዳንግላ በእብራይስጥኛ ዳን- ጊላ የእግዚአብሄር ፍርድ ደስታ ማለት ነው፡፡ ያስተምሩበት የነበረው የተሰየመበት ዩንቨርስቲ ኢንጂባራ ማለት ደግሞ ኢንጂ-ባራ፣ ኢንጂ በአረብኛ እንቁ ማለት ሲሆን ባራ ደግሞ በእብራይስጥ የእግዚአብሔርን አፈጣጠር የሚያሳይ ቃል ነው፡፡ ያ ደግሞ ከእግዚአብሔር ጥበብ ቶፓዚዮን ጋር የሚገናኝ ነው፡፡

የዳንግላ መሐተም የሚለውን መጽሐፋቸውን አጠር አድርገው ለጋዜጠኛው ከነገሩት በኋላ እንዲያነበው ጋብዘውት ስለ አሊ እንዱስተሪል ግሩፕና ስለእራሳቸው ማብራራት ቀጠሉ፡፡

" እኔ ወዶ ገብ አማራ አይደለሁም፡፡ አባቴ ጎንደር ውስጥ ነው የተወለደው እናቴ ደግሞ ዳንግላ ዙርያ የተወለደች አገውኛ ተናጋሪ ነበረች፡፡ አማርኛ አገው ቤተመንግስት ውስጥ ነው የተፈጠረው(ያደገው) ካልን የአገውኛና አማርኛ ግንኙነታቸው የዶሮዋና የእንቁላሉ ጉዳይ ይሆናል ማለት ነው፡፡ መጀመሪያ እንቁላሉ ነው ወይስ ዶሮው ነው የነበረው ለሚለው ጥያቄ መልሱ የለንም፡፡ እንቁላሉን ዶሮዋ ጥላው ሊሆን ይችላል፣ ወይንም ዶሮዋ ከእንቁላሉ ተፈልፍላ ሊሆን ይችላል፡፡

"ሌላው እንደሚባለው አሊ የሚለው የድርጅታችን መጠሪያ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ውስጥ የተጠቀሰው ስም አይደለም፡፡ አሊ ምህጻረ ቃል ሲሆን የሁለት ስም መነሻ ፊደሎችን የያዘ ነው፡፡ አመዴ ሊበን የሚባል የተሰዋ ፋኖን የሚዘክር ነው፡፡ ይህ እንዱስትሪ የተከፈተው ደግሞ ዲያሰፖራው ባዋጣው ገንዘብ፣ከቦንድ ግዢና ከአለም አቀፍ እርዳታ ሰጨዎች ከተገኘ አስራ አምስት ቢሊዮን ብር ነው፡፡"

ግራ አይናቸውን ቆረቆራቸው፡፡ በሞርታር ፍንጣሪ የተመቱ ግዜ የተሰማቸው ስሜት ተሰማቸው፡፡ ህዳር መጀመሪያ ላይ የጎጃም ፋኖዎች በደረጉት ጦርነት ነበር የቆሰሉት፡፡ አይናቸው ባይፈስም ጠፍቷል፡፡ ከዚያ በላይ ግን ህይወታቸውን ሙሉ የመይረሱትን ጓዳቸውን ያጡበት ግዜ ነበር፡፡

አመዴ ሊበን በወለጋ ተወልዶ ያደገ የሰላሳ አምስት አመት ወጣት ነበር፡፡ የተሳካለት ነጋዴና ሃብቱን ለሁሉ ያበላ የነበረ ለጋስ ወጣት ነበር፡፡ወለጋ በተደረገው የወሎ ሰፋሪዎች ጭፍጨፋ ወቅት ሁለት ልጆቹን ጨምሮ ዘጠኝ ቤተሰቡን በሞት አጥቷል፡፡ አንድ የደረሰች ሴት ልጅ እነደበረችው ለሰውዬው አጫውቷቸዋል፡፡ ሸኔዎቹ የነ አመዴን ቤት ሲያቀጥሉ ሮጣ ወደ ጫካ ገብታ ጠፋች፡፡ አውሬ ይብላት፣ ሸኔ ጠልፎ ይውሰዳት አመዴ የሚያውቀው ነገር የለም ፡፡ከተለያዩ ግዜ ጀምሮ የዘወትር ፀፀቱ እንደሆነች ነው ላገኘው ሰው ሁሉ የሚናገረው፡፡ አመዴ ከወለጋ ከተፈናቀለ በኋላ  ምንም የሌለው ጎዳና ላይ የወደቀ ተፈናቃይ ሆነ፡፡ቦኃላም የባህረርዳር ፋኖን ተቀላቅሎ እንደንግዱ ተዋጊነቱንም በአልሞ ተኳሸነት ተያያዘው፡፡

ምንያደርጋል፣ ከስምንት ወር ትንቅንቅ በኃላ የእሰቸውን አይን ያጠፋው የሞርታር ፍንጣሪ እሱን አንገቱ ላይ መቶት ለሞት አበቃው፡፡ በአልሞ ተኳሸነቱ በጎጃም ፋኖዎች ዘንድ ታዋቂ ስለነበርና የወለጋ ቤተ አማራ ፋኖዎችን ጭፍጨፋ ለመዘከር ሲሉ ከድል በኋላ ለገጠሩ ህዝብ ተሰማሚ ቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ እንዱሰትሪ ሲቋቋም በሰሙ ተሰየመለት፡፡

ጋዜጠኛው ሰውየው በትዝታ ፈረስ መንጎዳቸውን አይቶ "እሺ አመዴ ሊበን…" አለ ንግራቸውን እንዲቀጥሉ ምልክት እየሰጣቸው፡፡ እሳቸውም ስለጀግንነቱና ስለህልሙ አንድም ሳይቀር ከነገሩት በኋላ ጠረጴዛው ላይ የተቀመጠውን የእነዱስተሪውን ሎጎ አንሰተው እየተመለከቱ፣

"አመዴ ሊበን የስዕል ተሰጦ የነበረው ልጅ ነበር፡፡ በጣም አርቆ አሳቢና ይህ የምታየውን አርማ ዘወትር ከእጁ ከማትለየው ማስታወሻ ደብተሩ ላይ ደጋግሞ ይሰለው ነበር፡፡"

ከኪሳቸው ትንሽ ማሰታወሻ መያዣ ደብተረ አውጥተው ለጋዜጠኛው አቀበሉት፡፡ ማሰታወሻ ደብተሩ ላይ፣ ማረሻ ተስሎ ከጎኖ አራሽ የሚል ጽሑፍ ይነበባል፡፡ ከክላሽነኮብ ጎን ደግሞ ተኳሸ የሚል ጽሑፍ አለ፡፡ ከጥምጥሙ አጠገብ ደግሞ ቀዳሽ ወይም ቀሪ የሚል ጽሑፍ ይገኛል፡፡

"አመዴ ሲሰዋ አጠገቡ ነበረኩ፡፡ እንደምንም ብሎ ይህቺን ማሰታወሻ ደብተር ከኪሶ አውጥቶ ሰጥቶኝ ነበር እጄ ላይ ያረፈው፡፡" ሰውዬው ስቅስቅ ብለው አለቀሱ፡፡ ድንገት ስልካቸው በጎጃም እንጉረጉሮ ዋሽንት ደጋግሞ ጠራ፡፡

ይህን የስልክ ጥሪ ለአንድ ሰው ስልክ ብቻ ነው የሚጠቀሙበት፡፡ ያ ሰው ድግሞ የአመዴን ልጅ ፍለጋ ጉዳይ የያዘው ሰው ነው፡፡ ስልኩን አነሱት፡፡ በወደዲያኛው ጫፍ ያለው ሰው "እንኳ ደስ ያለህ መኴ፣ ልጅቷ ተገኝታለች፡፡ እኔ እራሴ በስልክ አውርቻታለሁ፡፡ ከአባቷ ከተለየች በኃላ ሶስት ቀን ጫካ አድራ ከተፈናቃዬች ጋር ወደ አዲስአበባ መጥታ ነበር፡፡ ታሪኩ ውስብስብ ነው፡፡ መጀመሪያ ወደ ሱዳን ሄደች  ሱዳን የርስበርሱ ጦርነት ሲነሳ ደግሞ ወደ ቻድ ሄደች፣ ከዚያም ሊቢያ፡፡ አውሮፓ ለመሄድ ብላ ሞክራ ሞክራ ሰይሆንላት ሲቀር ቱርክ ገብታ ከተመች፡፡ ብዙ የመከራ ግዜን አሳልፋለች፣ ክብሩ ይስፋው አሁን ጠሩ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ ነግራኛለች፡፡"

"ስልኳን ቴክስት አድርግልኝ፡፡" የሚል ትእዛዝ ሰጥተው ስልኩን ዘጉት፡፡  ወደጋዜጠኛው ዞረው እንግዲህ ጨርሰናል በሚል አተያይ ተመለከቱት፡፡ ወዲያው ወደ ስልካቸው መልእክት ገባ፡፡ ግዜ ሳያጠፉ የመጣላቸው የስልክ ቁጥር  በቀጥታ ደወሉ፡፡

ስልኩ ደጋግሞ ጠራ ግን አይነሳም፡፡ ከዚህ ድምጽ በኋላ መልክት ይተዉ ከሚለው መልክት መተውያ ድምጽ እንደተሰማ ጣፋጭ በሆነ የወለዬ አማርኛ አነጋገር ዘዬ የሚያምር ልጅ ድምጽ" ናፍቆት አህመዴ ሊበን" ሲል ተሰማ ያንን ተከትሎም ሌላ የህጻን ልጅ ድምጽ"ወላሂ፣ ወላሂ አማራ ነኝ! ወላሂ፣ ወላሂ አማራ ነኝ" ሲል ተስተጋባ፡፡ ይህን ግዜ ሰውዬው ስልካቸውን እንደያዙ በረዥሙ ተንፍሰው ወንበሩ ላይ ተንሰራፍተው ተቀመጡና ጮክ ብለው "ሰላም- ሻሎም" አሉ፡፡

 

አስቻለው ከበደ አበበ

ሜትሮ ቫንኩቨር፣ ካናዳ

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187880

Monday, December 25, 2023

ቆንጆ ፋኖን ምረጭ! - በላይነህ አባተ
በአገርሽ ተከብረሽ መኖርን ተፈለግሽ ፣

ጡርቂና መለኮ መከተሉን ትተሽ፣

ሳትውይ ሳታድሪ ቆንጆ ፋኖን ምረጭ፡፡

ልፍስፍስ እያለ ባልሽ ታስቸገረሽ፣

ለፋኖ ጣፊለት ና! ጥለፈኝ ብለሽ!

ባንዳና ከሀዲን ዛሬውኑ ፈተሽ፣

ከፋኖ ዝናር ላይ ዋይ ተጠምጥመሽ፡፡

አሳማ ሆዳሙን በእርግጫ አፈንድተሽ፣

ተፋኖ ደረት ላይ ተጣበቂ ዘለሽ!

በብአዴን ካድሬ ምራቅሽን ተፍተሽ፣

የፋኖን ክንድ ያዥ የኔ መድህን ብለሽ፡፡

ባንዳ ካህንና ሆዳም ቄስ ተፈታሽ፣

ደግሞና ደጋግሞ እግዜር ይባርክሽ፣

ሳጥናኤል ይሁዳን ትተሽ በመሄድሽ፡፡

የይሁዳ ጳጳስ እጅ መሳም ትተሽ ፣

የፋኖ ቄስ መስቀል ይሁን መሳለሚያሽ፡፡

አድር ባዩን ምሁር በመጥረጊያ አባረሽ፣

ፋኖን ግባ በይው ቀይ ምንጣፍ አንጥፈሽ፡፡

እንደ ጀግናዋ ሴት እንደ ቅድመ አያትሽ፣

በኩራት ተራመጅ ፋኖውን አግብተሽ፡፡

ደረቱ የሰፋን መለኮ ተይና፣

ልቡ የተነፋ ተከተይ ጀግና፡፡

አሙለጭላጭ ደንደሳም ተሚቆም ተጎንሽ፣

ተያዘ እማይለቀው ምርኩዙ ያድርግኝ፡፡

በሆዱ እሚሳብን ቀርጮውን ተይና፣

ቆፍጠን ብሎ እሚሄድ ተከተይ አንበሳ፡፡

ቀጣፊ ቀላማጅ ከሀዲውን ትተሽ፣

በቃሉ አዳሪውን አድርጊው ትራስሽ፡፡

አሳማውን ጅቡን ጆፌውን አባረሽ፣

ለአንበሳው ለነብሩ ክፍት ይሁን በርሽ፡፡

የሰፈር አውደልዳይ ዘረጦውን ትተሽ፣

ጫካ ተሚያገሳው ሂጂ ተከትለሽ፡፡

የፋሽሽትን ሎሌ አርገሽ እግር አጣቢ፣

ከደም መላሹ ጋር በአደባባይ ዋይ፡፡

በኩራት በክብር በአገር እንድትኖሪ፣

ጀግኖች ልጆች ወልደሽ እንድታሳድጊ፣

ቆንጆ እንደ አያቶችሽ ፋኖውን ምረጭ!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

ጥቅምት ሁለት ሺ አስራ አንድ ዓ.ም.
https://amharic-zehabesha.com/archives/187856
የእኔና ቤተሰቦቼ ህይወት አደጋ ላይ ነዉ - ፖለቲከኛ ዳንዔል ሺበሺ
https://youtu.be/luuLRO1xNiI?si=PYkv2uXzH8dIyDdq

የእኔና ቤተሰቦቼ ህይወት አደጋ ላይ ነዉ - ፖለቲከኛ ዳንዔል ሺበሺ

 

https://youtu.be/pjoJA1g62Zs?si=2lSe7Sl9sU3xrEUv

ፋኖ ለድሮን ጥቃቱ ብቀላ ከባድ የደፈጣ ጥቃት ፈጸመ ሰራዊቱ ሙትና ቁስለኛውን እየሰበሰበ ነው
https://amharic-zehabesha.com/archives/187859
የእኔና ቤተሰቦቼ ህይወት አደጋ ላይ ነዉ - ፖለቲከኛ ዳንዔል ሺበሺ
https://youtu.be/luuLRO1xNiI?si=PYkv2uXzH8dIyDdq

የእኔና ቤተሰቦቼ ህይወት አደጋ ላይ ነዉ - ፖለቲከኛ ዳንዔል ሺበሺ

 

https://youtu.be/pjoJA1g62Zs?si=2lSe7Sl9sU3xrEUv

ፋኖ ለድሮን ጥቃቱ ብቀላ ከባድ የደፈጣ ጥቃት ፈጸመ ሰራዊቱ ሙትና ቁስለኛውን እየሰበሰበ ነው
https://amharic-zehabesha.com/archives/187859
ESAT Special program Shaleka Dawit w/Giyorgis on Ethiopia Wedet Event June 2019
https://youtu.be/0Rbf-EjmV0M

ESAT Special program Shaleka Dawit w/Giyorgis on Ethiopia Wedet Event June 2019
https://zehabesha.com/?p=393728

Sunday, December 24, 2023

https://youtu.be/Sd-xMHamqZg?si=1RRRW_YvESX7r0UY

አባቶች ከቻላችሁ ለተበደለ ቁሙ! እቢ ካላችሁ! ምህረት የለንም! | ጎጃም ደገመው! ፋኖ አመረረ ||
https://amharic-zehabesha.com/archives/187853
https://youtu.be/Sd-xMHamqZg?si=1RRRW_YvESX7r0UY

አባቶች ከቻላችሁ ለተበደለ ቁሙ! እቢ ካላችሁ! ምህረት የለንም! | ጎጃም ደገመው! ፋኖ አመረረ ||
https://amharic-zehabesha.com/archives/187853

Saturday, December 23, 2023

ዳንኤል ክብረት ተሰናበተ | ፋኖ በመቀሌ አደባባዮች | ሚኒስትሩ ኮበለሉ። ፈተናው 50ሽ ብር ተሽጧል | በድብቅ ሰልጥነው የተመረቁ የላስታ ኮማንዶዎች! /ቀጥታ ስርጭት ከስፍራው
https://youtu.be/2Qwq8Aq1Eis?si=L0jrLHnREB2y5tLT

https://youtu.be/D1s8nw5Slzo?si=5QwtfV4VWA_BYhnU

በድብቅ ሰልጥነው የተመረቁ የላስታ ኮማንዶዎች! /ቀጥታ ስርጭት ከስፍራው

 

https://youtu.be/xXGeJDDncyI?si=3pgG7TNzZwXPdYl2

 

https://youtu.be/TYNHO0AvHRk?si=OyzXfKcRvPzYUXyk
https://amharic-zehabesha.com/archives/187847
አማራ ነኝ: ፋኖ ነኝ | በኢትዮጵያ የኤርትራውያን አፈና ለምን በረከተ | ባህርዳር ሰራዊቱ እርስበስ መዋጋት ጀመረ |
https://youtu.be/DbCilzyjAA4?si=eGYPYlzNRN7wvrZP

Dereb Yersaw(ደርብ ይርሳዉ)ena gano megmeEthiopian Music 2023 Official Music Video

https://youtu.be/-Sd248SefAA?si=VBqkowsW8rrf5IKo

 

በኢትዮጵያ የኤርትራውያን አፈና ለምን በረከተ?

 

https://youtu.be/VuL324RL5S8?si=k_jbU7XRtw1tr7sY

- ሰራዊቱ እርስበስ መዋጋት ጀመረ | በባህርዳር የተደመሰሱ ሚሊሽያ ቁጥር ከ10 ተሻግሯል

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187829

Friday, December 22, 2023

ጎሽ ፋኖ! የአምስቱ ዘመን ፋኖች እነ በላይ ዘለቀም ጥምጣም ቆልለው የመጡ ተላላኪ ባንዶችን ወንፊት የፋሽሽት አሽከር እያሉ ልክ ያስገቧቸው በዚህ መንገድ ነበር!
ፋኖነት

✅ጀግንነት

✅ንቃት

✅ግብረገብነት

✅ሰብአዊነት pic.twitter.com/asTWWQyLAa

— Mizanu M. ⚖️ (@tabor97) December 22, 2023

“ማተብም እምነትም የሌላቸው ናቸው!” ሲል ሸልሏል ሚሊዮን ጊዜ መባዛት ያለበት ሞላ ሰጥ አርጌ!  Mola Setarge - emenitm yelachwu - ሞላ ሰጥአርጌ |እምነትም የላቸው- New Ethiopian Music 2023 (Official Video (youtube.com)

እምነትና ማተብ ተሌለው ጭራቅ ጋር እንዴት ሰው ለሽምግልና ይቀመጣል?

ውሻ እንኳን ማተብ የሌለውን ውሸታም ያውቃል፡፡ ተውሻም ያነሰ ሰው ታልሆነ በቀር ማተብና እምነትን ለሌለው የእርጉዝ ሆድ ለሚቀድን፣ ሕፃናት ለሚያርድ፣ ሕዝብን በመደዳ በድሮን ለሚያርድ ሳጥናኤልና ይሁዳ ተላላኪ ሆኖ ከሮማው ፋሽስት ለከፉ ጭራቆች ተላላኪ ሆኖ ተፋኖ ፊት ይቀርባልን? እነዚህን ታሪክ ሲገርፋቸው የሚኖሩ የታሪክ አተላ ሽማግሌ ተብዮዎች በሚገባ አስተናግደኻቸዋል! ጎሽ ፋኖ! የቅድመ አያቶችህን የአምስቱ ዘመን ፋኖዎች ገድል ዳግም ሰርተኻል፡፡

ይገርማል! ከእነዚህ ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታቸው ተማታውቃቸው አይናቸውን በሚጥሚጣ ከታጠቡ ከሀዲ፣ ውሽታም፣ አጪበርባሪና ቁማርተኛ ጭራቅ ገዥዎች ጋር ዛሬም እንደ ትናንቱ   “ሽምግልና” የሚሉ ከንቱ ሆድ አደሮች ማየት ያለመታከት “እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!” የሚያሰኝ ነው፡፡

የውሸት ሽምግልና አቀንቃኝ ሆይ! ከሀዲዎችን አንጠርጥረው ተሚለዩትና ዳግም ማመን ቀርቶ ይቅርም ተማይሉት አንዳንድ የውሻ ዝርያዎች እያነስክ ነው፡፡ አንድ 260 ውሾችን ያካተተ ምርምር እንደሚያስረዳው አንዳንድ የውሻ ዝርያዎች ያታለሏቸውን ሰዎች በደንብ እንደሚያውቁ፣ ዳግም ለማመን ብቻ ሳይሆን ይቅር ለማለትም እንደሚቸገሩ አረጋግጧል፡፡ ከጽሑፉ ግርጌ ያሉት ዋቢዎችን ይመልከቱ፡፡ 

የትግሬ ነፃ አውጪ፣ ይህ አድግ፣ ብአዴን፣ ኦፒድኦ፣ አዴፓ፣ ኦዴፓ፣ ወነግ፣ ብልጥግና  ወዘተረፍ እያሉ በሶስትም በአስርም ስም የሚመጡ በእርኩስ መንፈስ የተለከፉ ከሀዲዎችና ከሰይጣን የከፉ ሞላጫዎች የኤፍሬም ይስሃቅ አይነቱን ይሁዳዊ ሽምግልናን የወንበር ማስጠበቂያና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ አድርገው ሲጠቀሙበት እንደኖሩና አሁንም በዚሁ የማጭበርበር ቁማር እንደቀጠሉ አገር ያወቀውና ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ሆኖ ሳለ ዛሬም ስለሽምግልና በማውራት ላይ ያለነው የከዳውንና ያጭበረበረውን ሞላጫ ማመን ቀርቶ ይቀር ተማይለው ውሻ አንሰን ነው?

በታሪካዊትና መንፈሳዊት ኢትዮጵያ ሽምግልና ከእውነተኛ ችሎት እጅግ የበለጠ ርትኡ ፍርድ የመስጥትና ዘላዊ ሰላምን የማስፈን መለኮታዊ ሀይል ነበረው፡፡ የኢትዮጵያን መንፈሳዊና ባህላዊ እሴቶች እየጠራረገ የሰይጣንን የቅጥፈት፣ የሌብነት፣ የአውሬነትና የጭራቅነት መንፈስ ሲሰራና ሲተክል የኖረው ይሁዳው ይህ አድግ ከመጣ ጀምሮ ሽምግልና ተበዳይን ከበዳይ እግር የሚያስደፋና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ እንደሆነ እንኳን ነፍስ ያወቀ ህጻንም የሚረዳው ነው፡፡ የወሮብሎች ሽምግልና ከርሳም ካህናትንና ሼህችንም በሆዳቸው እየገዛ የመልኮትን ማምለኪያ ስፍራዎች እንደተዳፈረ የታወቀ ነው፡፡

ይህ አድግ የተባለው የትግሬ ነፃ አውጪ እርጉም የእጅ ሥራ እነ ኤፍሬም ይስሀቅን የይሁዳዊ ሽምግልና መሪ ተዋናይ አድርጎ ከሃያ አምስት ዓመታት በላይ እደተጠቀመበት ሁሉ  በአምስት ዓመታት ውስጥ ወደ አምስት ሚሊዮን ሕዝብ የጨፈጨፈና ያስጨፈጨፈው ከአስራ አምስት ሚሊዮን ሕህዝብ በላይ ስደተኛ ያደረገው ከሁሉም የከፋው የጭራቅ ቡድን  ስለሽምግልና ምንም የማያውቁትን ሆደ አደር ምሁር ተብዮዎች፣ ከርሳም የቤተክርትያንና የመስጊድ ሰዎችን የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ አድርጎ መጠቀሙን እንደቀጠለ ነው፡፡ ከአለፈው መማር ያቃተው ልብ የለሽም በማያባራ ይሁዳዊ ሽምግልና እየተጠለፈ ታግሎ ማስወገድ ያለበትን መከራ እያራዘመው ነው፡፡

እምነት ቀርቶ የአውሬ ያህል እንኳ የደመነፍስ ባህሪ ካልፈጠረባቸው እነዚህ አረመኔዎች በሽምግልና በኩል፣ እርቅን፣ ፍትህንና ሰላምን መጠበቅ ከሳጥናኤል በረከትን ተጭራቅ ርህራሄን እየጠበቁ ሲንዘላዘሉ እንደመኖር ነው፡፡

አማራ ሆይ! ቅዱሱን የሽምግልና ባህልህን እንደ ድክመት ቆጥረው ለስት ጊዜ ያጭበርብሩህ? ለስንት አስርተ ዓመታት በሽምግልና እያታላለሉ ዘርህን ያጥፉት? እርስትህን ይውረሱት?

ተውሻ ያነሰ ሆዳም ለፍርፋሪ የውሽት ጥምጣሙን ቦጅሮና ቆቡን ደፍቶ እንደ ቡችላ ጭራውን እያወራጨ ማተብም እምነትም ለሌላቸው ከሞሶሎኒ እጅግ ለከፉ  ጭራቆች ይላላካል፡፡ ፋኖ ለህዝቡ፣ ለአገሩ፣ ለእምነቱና ለማተቡ ይዋደቃል፡፡ ጎሽ! ፋኖ የቅድመ አያቶቹን አደራ እየተወጣ ይገኛል፡፡ ጎሽ ፋኖ! የቅድመ አያቶቹን የአምስቱ ዘመን ፋኖዎች ገድል ዳግም በመፈጠም ላይ ይገኛል፡፡

ዋቢ፡- (All last accessed in December, 2023)

- Big Think, Dogs Know When People Are Lying  Dogs know when people are lying - Big Think

- Life Science, Dogs Know When Humans Are Lying to Them Dogs know when humans are lying to them | Live Science

- Psychology Today,Can Dogs Know When We Are Lying to Them? Can Dogs Tell When We're Lying to Them? | Psychology Today

 

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187781
ጎሽ ፋኖ! የአምስቱ ዘመን ፋኖች እነ በላይ ዘለቀም ጥምጣም ቆልለው የመጡ ተላላኪ ባንዶችን ወንፊት የፋሽሽት አሽከር እያሉ ልክ ያስገቧቸው በዚህ መንገድ ነበር!
ፋኖነት

✅ጀግንነት

✅ንቃት

✅ግብረገብነት

✅ሰብአዊነት pic.twitter.com/asTWWQyLAa

— Mizanu M. ⚖️ (@tabor97) December 22, 2023

“ማተብም እምነትም የሌላቸው ናቸው!” ሲል ሸልሏል ሚሊዮን ጊዜ መባዛት ያለበት ሞላ ሰጥ አርጌ!  Mola Setarge - emenitm yelachwu - ሞላ ሰጥአርጌ |እምነትም የላቸው- New Ethiopian Music 2023 (Official Video (youtube.com)

እምነትና ማተብ ተሌለው ጭራቅ ጋር እንዴት ሰው ለሽምግልና ይቀመጣል?

ውሻ እንኳን ማተብ የሌለውን ውሸታም ያውቃል፡፡ ተውሻም ያነሰ ሰው ታልሆነ በቀር ማተብና እምነትን ለሌለው የእርጉዝ ሆድ ለሚቀድን፣ ሕፃናት ለሚያርድ፣ ሕዝብን በመደዳ በድሮን ለሚያርድ ሳጥናኤልና ይሁዳ ተላላኪ ሆኖ ከሮማው ፋሽስት ለከፉ ጭራቆች ተላላኪ ሆኖ ተፋኖ ፊት ይቀርባልን? እነዚህን ታሪክ ሲገርፋቸው የሚኖሩ የታሪክ አተላ ሽማግሌ ተብዮዎች በሚገባ አስተናግደኻቸዋል! ጎሽ ፋኖ! የቅድመ አያቶችህን የአምስቱ ዘመን ፋኖዎች ገድል ዳግም ሰርተኻል፡፡

ይገርማል! ከእነዚህ ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታቸው ተማታውቃቸው አይናቸውን በሚጥሚጣ ከታጠቡ ከሀዲ፣ ውሽታም፣ አጪበርባሪና ቁማርተኛ ጭራቅ ገዥዎች ጋር ዛሬም እንደ ትናንቱ   “ሽምግልና” የሚሉ ከንቱ ሆድ አደሮች ማየት ያለመታከት “እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!” የሚያሰኝ ነው፡፡

የውሸት ሽምግልና አቀንቃኝ ሆይ! ከሀዲዎችን አንጠርጥረው ተሚለዩትና ዳግም ማመን ቀርቶ ይቅርም ተማይሉት አንዳንድ የውሻ ዝርያዎች እያነስክ ነው፡፡ አንድ 260 ውሾችን ያካተተ ምርምር እንደሚያስረዳው አንዳንድ የውሻ ዝርያዎች ያታለሏቸውን ሰዎች በደንብ እንደሚያውቁ፣ ዳግም ለማመን ብቻ ሳይሆን ይቅር ለማለትም እንደሚቸገሩ አረጋግጧል፡፡ ከጽሑፉ ግርጌ ያሉት ዋቢዎችን ይመልከቱ፡፡ 

የትግሬ ነፃ አውጪ፣ ይህ አድግ፣ ብአዴን፣ ኦፒድኦ፣ አዴፓ፣ ኦዴፓ፣ ወነግ፣ ብልጥግና  ወዘተረፍ እያሉ በሶስትም በአስርም ስም የሚመጡ በእርኩስ መንፈስ የተለከፉ ከሀዲዎችና ከሰይጣን የከፉ ሞላጫዎች የኤፍሬም ይስሃቅ አይነቱን ይሁዳዊ ሽምግልናን የወንበር ማስጠበቂያና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ አድርገው ሲጠቀሙበት እንደኖሩና አሁንም በዚሁ የማጭበርበር ቁማር እንደቀጠሉ አገር ያወቀውና ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ሆኖ ሳለ ዛሬም ስለሽምግልና በማውራት ላይ ያለነው የከዳውንና ያጭበረበረውን ሞላጫ ማመን ቀርቶ ይቀር ተማይለው ውሻ አንሰን ነው?

በታሪካዊትና መንፈሳዊት ኢትዮጵያ ሽምግልና ከእውነተኛ ችሎት እጅግ የበለጠ ርትኡ ፍርድ የመስጥትና ዘላዊ ሰላምን የማስፈን መለኮታዊ ሀይል ነበረው፡፡ የኢትዮጵያን መንፈሳዊና ባህላዊ እሴቶች እየጠራረገ የሰይጣንን የቅጥፈት፣ የሌብነት፣ የአውሬነትና የጭራቅነት መንፈስ ሲሰራና ሲተክል የኖረው ይሁዳው ይህ አድግ ከመጣ ጀምሮ ሽምግልና ተበዳይን ከበዳይ እግር የሚያስደፋና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ እንደሆነ እንኳን ነፍስ ያወቀ ህጻንም የሚረዳው ነው፡፡ የወሮብሎች ሽምግልና ከርሳም ካህናትንና ሼህችንም በሆዳቸው እየገዛ የመልኮትን ማምለኪያ ስፍራዎች እንደተዳፈረ የታወቀ ነው፡፡

ይህ አድግ የተባለው የትግሬ ነፃ አውጪ እርጉም የእጅ ሥራ እነ ኤፍሬም ይስሀቅን የይሁዳዊ ሽምግልና መሪ ተዋናይ አድርጎ ከሃያ አምስት ዓመታት በላይ እደተጠቀመበት ሁሉ  በአምስት ዓመታት ውስጥ ወደ አምስት ሚሊዮን ሕዝብ የጨፈጨፈና ያስጨፈጨፈው ከአስራ አምስት ሚሊዮን ሕህዝብ በላይ ስደተኛ ያደረገው ከሁሉም የከፋው የጭራቅ ቡድን  ስለሽምግልና ምንም የማያውቁትን ሆደ አደር ምሁር ተብዮዎች፣ ከርሳም የቤተክርትያንና የመስጊድ ሰዎችን የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሳሪያ አድርጎ መጠቀሙን እንደቀጠለ ነው፡፡ ከአለፈው መማር ያቃተው ልብ የለሽም በማያባራ ይሁዳዊ ሽምግልና እየተጠለፈ ታግሎ ማስወገድ ያለበትን መከራ እያራዘመው ነው፡፡

እምነት ቀርቶ የአውሬ ያህል እንኳ የደመነፍስ ባህሪ ካልፈጠረባቸው እነዚህ አረመኔዎች በሽምግልና በኩል፣ እርቅን፣ ፍትህንና ሰላምን መጠበቅ ከሳጥናኤል በረከትን ተጭራቅ ርህራሄን እየጠበቁ ሲንዘላዘሉ እንደመኖር ነው፡፡

አማራ ሆይ! ቅዱሱን የሽምግልና ባህልህን እንደ ድክመት ቆጥረው ለስት ጊዜ ያጭበርብሩህ? ለስንት አስርተ ዓመታት በሽምግልና እያታላለሉ ዘርህን ያጥፉት? እርስትህን ይውረሱት?

ተውሻ ያነሰ ሆዳም ለፍርፋሪ የውሽት ጥምጣሙን ቦጅሮና ቆቡን ደፍቶ እንደ ቡችላ ጭራውን እያወራጨ ማተብም እምነትም ለሌላቸው ከሞሶሎኒ እጅግ ለከፉ  ጭራቆች ይላላካል፡፡ ፋኖ ለህዝቡ፣ ለአገሩ፣ ለእምነቱና ለማተቡ ይዋደቃል፡፡ ጎሽ! ፋኖ የቅድመ አያቶቹን አደራ እየተወጣ ይገኛል፡፡ ጎሽ ፋኖ! የቅድመ አያቶቹን የአምስቱ ዘመን ፋኖዎች ገድል ዳግም በመፈጠም ላይ ይገኛል፡፡

ዋቢ፡- (All last accessed in December, 2023)

- Big Think, Dogs Know When People Are Lying  Dogs know when people are lying - Big Think

- Life Science, Dogs Know When Humans Are Lying to Them Dogs know when humans are lying to them | Live Science

- Psychology Today,Can Dogs Know When We Are Lying to Them? Can Dogs Tell When We're Lying to Them? | Psychology Today

 

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/187781

Wednesday, December 20, 2023

https://youtu.be/xIvHYLwiuck?si=cpK1sNPa-4BybQhp

 የአፍሪካ ልማት ባንክ ሰራተኞቹን ሊያስወጣ ነው፥ የጎጃም ፋኖ ለእነ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረበ፥ ተጋድሎው ቀጥሏል፥ የአርሲው ግድያ
https://amharic-zehabesha.com/archives/187745
እሳትና ውሀ - አልማዝ አሸናፊ
ከአልማዝ አሸናፊ

IMZZASSEFA5@GMAIL.COM

WYOMING, USA

ፀሐፊውን ወይም ፀሀፊዎቹን ባላውቅም ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ዛሬ ያሉበትን አስከፊ ሁኔታ የሚጦቁሙትን እነዚህን ገራሚ አጭር ግጥሞች ለዚህ ዌብሳይት አንባቢዎች ማካፈል ወደድኩኝ::

----------------------------------------------

እሳትና ውሀ

የታፈነ ውሀ - በብረት ድስት ገብቶ

በጭቆና ሲኖር - ነፃነቱን አጥቶ

ስንት ስቃይ አይቶ - ታጋሽ ሆኖ ሳለ

አንድ ጉልበተኛ - እሳት የተባለ

ብረት ድስቱን ሊያግል - እየተቀጣጠለ

እራሱን አግዝፎ - ድንገት ከተፍ አለ::

ቃጠሎ ንዳዱ - ውሀው ሲበዛበት

የስቃዩ ማብቂያ - ጊዜው ሲረዝምበት

ትግስቱ ተሟጦ - የሚገነፍል ለት

የእሳቱ ግለት - ምን ያክል ቢከፋ

የታፈነው ውሀ - በምሬት ሲደፋ

ሀያሉም ነበልባል - አብሮት ነው ሚጠፋ::

(እሳት :- የአብይ አህመድ መንግስት

ውሀ:- የኢትዮጵያ ምስኪን ሕዝብ)

----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------

ፓለቲካችን

ፖለቲካው ሆኖ~ቅጥ ያጣ ብልሹ

መስራት ስለሚከብድ~ገብተው ሳይቆሽሹ

ልበ ቀናዎቹ~አዋቂዎች ሸሹ።

ታዲያ ምን አገኘን~እኛ በምላሹ?

ፓለቲካ እያሉ~በግላቸው አሰራር

በዘመድ በገንዘብ~ሚሆኑ አመራር

ለራሳቸው ሚመች~መንገድ ሚቀልሱ

ሀላፊ ሆኑልን~ሰዉን ሊያጫርሱ።

(ሀላፊ የተባሉት አብይ አህመድና ሹማማምንቶቹ)

---------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------

ጊዜ የሰጠው ቅል

እንዴት አንዘን~እንዴት አንከፋ

አጭሩ ረዝሞብን~ጉራውን ሲነፋ

ቀጭኑ ደረቱን~እኛ ላይ ሲያሰፋ

ሁሉም በየፊናው~ስልጣኑን ሊያሳየን~

ሚያደርገው ሲከፋ።

እኛም እንኖራለን~ጥርሳችን እየሳቀ~

ሁሉን በሆድ ይዘን

ጊዜ የሰጠው ቅል~ትልቁን ድንጋይ (ትልቋን ኢትዮጵያ)~

ልስበር ሲል እያየን።

(ቅል:- አብይ አህመድና ግብረአበሮቹ

እኛም:- የኢትዮጵያ ምስኪን ሕዝብ)

---------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------

ከድጡ ወደ ማጡ

ሲበሉ አድርሰኝ

ሲጣሉ መልሰኝ

ብሎ ሁሌ ሲመኝ

ምኞቱ ተሰሳክቶ ~ የልቡ ሆኖለት

ከቦታዎች ርቆ ~ ፀቦች ከበዙበት

ሄዶ ይኖር ጀመር~ወደ ሚበላበት

መጥገብ በሌለበት

ሆድ ከማይሞላበት።

እናም የምኞቱ ~ መከራው እየባሰ

ሰላምን ፍለጋ ~ ወቶ እያሰሰ

ባለወንበሮቹ ~ ሲበሉ ደረሰ

ይብላኝልን !!

(ምኞተኛው:- የኢትዮጵያ ምስኪን ሕዝብ

በላተኞቹ :- አብይ አህመድና ሹማምንቶቹ)
https://amharic-zehabesha.com/archives/187730

Tuesday, December 19, 2023

ኦነግ፣ የሞተና የበሰበሰ ድርጅቱና፣ ጸያፍ፣ ናዚዛዊ ፣ አደገኛው አስተሳሰቡ
ግርማ ካሳ

ኦነግን በተመለከተ ሰዎች የተለያዩ አመለካከቶች አሏቸው፡፡ ለኔ ኦነግ ሁለት ነገር ነው፡፡ አንደኛው ድርጅቱ ወይም ድርጅቶቹ ናቸው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ አስተሳሰቡ፣ የፖለቲካ ፍልስፍናው ነው፡፡ እነ አብይ አህመድ ኦነግ ናቸው ስንል፣ ኦነግ የተባለው ድርጅት ውስጥ ያሉ ናቸው ማለታችን አይደለም፡፡ የኦነግ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው ማለታችን እንጂ፡፡ እነ ጃል መሮና እነ ሺመለስ አብዲሳ አንድ ናቸው ስንል፣ በአንድ ድርጅት ውስጥ ያሉ ናቸው ማለታችን አይደለም፡፡ ለስልጣን ይኸው እየተገዳደሉ አይደለም እንዴ ? ነገር ግን ሁለቱም አንድ አይነት ኦነጋዊ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው ማለታችን ነው፡፡

የኦነግን አመሰራረት ከሜጫና ቱሉም ማህበር ጋር፣ የኦሮሞ ብሄረተኞች ያገናኛሉ፡ ያ በጣም የተሳሳተ ነው፡፡ ምንም አይገናኙም፡፡ የሜጫና ቱሉማ ማሀበር በዋናነት ገበሬው የመሬት ባለቤት እንዲሆን፣ በኦሮምኛ ቋንቋ ትምህርት እንዲሰጥ፣ በኦሮምኛ ቋንቋ አገልግሎቶች እንዲሰጡ፣ የኦሮሞ ቅርስ፣ ባህልን ማሳደግ እንዲቻል የሚታገል፣ ኦሮሞን ለመጥቀም፣ ለ እኩልነት የሚሰራ የነበረ ማህበር እንደሆነ ነው የሰማሁት፡፡ የሜጫና ቱሉማ ማህበር ጥያቄዎች፣ በወቅቱ መመለስ የነበረባቸው የሁሉም ዜጎች ጥያቄዎች ነበሩ፡፡

እዚህ ማህበር ውስጥ እውቁ ጀነራል ታደሰ ብሩም እንደነበሩበት ይነገራል፡፡ ጀነራል ታደሰ ኢትዮጵያን ያገለገሉ፣ ኢትዮጵያን የሚወዱ ትልቅ ሰው ነበሩ፡፡ ኔልሰን ማንዴራልና ጓዶቹ ኢትዮጵያ ውስጥ በመጡ ጊዜ ስልጠና የሰጧቸው እነ ጀነራል ታደሰ ብሩ ነበሩ፡፡ ጀነራል ታደሰን አሳንሰው ፣ የኦሮሞ ብሄረተኛ አድርገው ለማቅረብ ለማቅረብ የሚሞክሩ ማፈር ነው ያላባቸው፡፡ ጀነራል ታደሰ ብሩ፣ እንደ ጀነራል ጃጋም ኬሎና ሌሎች ፣ የኢትዮጵያ ጀግና ነበሩ፡፡

በ1959 ዓ/ም በጃንሆይ ዘመን፣ ሜጫና ቱሉም ችግር ያጋጥመዋል፡፡ አመራሮቹም ይበታተናሉ፡፡ ጀነራል ታደሰ የቁም እስረኛ ይሆናሉ፡፡ በኋላ በገለምሶ አካባቢ ይታሰራሉ፡፡ የሜጫና ቱሉማ አንዱ አመራር፣ አቶ ሁሴን ሶራ ወደ ሶማሊያ ይሄዳል፡፡ በሶማሊያ ፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር ( ENLF - Ethiopian National Liberation Front) የሚል ያቋቁማል፡፡ ትንሽ እንቆየ፣ ኢትዮጵያ ጠሎች እየበዙ፣ የነ ሲያድ ባሬ ተጽኖ ተጨምሮበት፣ ኢትዮጵያ የሚለውን በኦሮሞ ቀይረው፣ የኦሮሞ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር፣ ONLF- Oromo National Liberation Front) የሚል ድርጅት ይፈጠራል፡፡ (እዚህ ጋር አሁን ONLF ከሚባለው የኦጋዴን ነጻ አውጭ ጋር እንዳንደባልቀው፡፡ ያኔ የኦጋዴን ነጻ አውጭ የሚባል አልነበረም፡፡ የምእራብ ሶማሎያ ነጻ አውጭ የሚባል እንጂ፡፡ ) አቶ ሁሴን ሶራ የ ONLF ዋና ጸሃፊ ሆነ፡፡ ዋና ጸሃፊ ማለት መሪ ማለት ነበር፡፡ ኮሎኔል መንግስቱ የኢሰፓ ዋና ጸሃፊ እንደነበሩት፡፡

አቶ ሁሴን ግንባራቸውን ከሶማሊያ ወደ ሃረርጌ ለማስገባት ሞከሩ፡፡ የሶማሌ ፖሊስ ችግር እንዳይፈጠር በሚል አከላከላቸው፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ሞከሩ፡፡ ተሳካላቸው፡፡ አብዱል ክሪም ሃጂ ኢብራሂም በሚባለውና ጃራ አባገዳ የሚል የጦር ስም በነበረው፣ ጽንፈኛ የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን የሙስሊም አክራሪ መሪነት በሃረርጌ መንቀሳቀስ ጀመሩ፡፡ ሆኖም እንቅስቃሴያቸው ተደርሶበት እርምጃ ተወሰደባቸው፡፡ ተበታተኑ፡፡ እነ ጃራም ሸሹ፡፡ ሁሴን ሶራ በየመን አድርጎ ወደ ቤህሩት ሄደ፡፡ በ1960 አካባቢ ማለት ነው፡፡ ይህ እንግዲህ የመጀመሪያው በኦሮሞ ስም የተደረገ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ ነበር፡፡ ከጅማሬው የከሸፈው የትጥቅ ትግል፡፡ሙሉ ለሙሉ የሃረርጌ ሰዎችን ብቻ ያቀፈ፡፡

እስከ 1966 ድረስ፣ በውጭ አገር ከሚደረጉ ስብሰባዎችና፣ ውይይቶች በቀር፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም አይነት፣ በኦሮሞ ስም ተደራጅቶ የሚንቀሳቀስ ድርጅት አልነበረም፡፡ በየካቲት 1966 አብዮቱ ሲፈነዳ፣ ስልጣን የያዘው ደርግ በውስጥ ትልቅ ችግር ውስጥ ስለነበረ፣ በባሮ ቱምሳ አቀነባባሪነት በሚስጥር በአዲስ አበባ ስብሰባ ተደረገ፡፡ እነ ሁሴን ሶራ ከቤህሩት፣ ሌላ ደገሞ ሃሰን ኢብራሄም የሚባል፣ በየመን የኦሮሞ አክቲቪስቶችን ቤቱ ሲሰበስብ የነበረ፣ ከየመን መጥተው በስብሰባው ተካፈሉ፡፡ አሁን የሚታወቁ እነ ሌንጮ ለታ፣ ገላሳ ዲልቦ ዲማ ነግዎ የመሳሰሉትም እንደዚሁ፡፡ ያኔ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (OLF) በሃረርጌ ኦሮሞዎችና በወለጋ ኦሮሞዎች በይፋ ተመሰረተ፡፡ የወታደራዊ ዊንጉም በሃረርጌ ገለምሶ አካባቢ፣ ጨርጨር ተራራች ላይ መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት OLA፣ ተባለ፡፡ ሃሰን ኢብራሄም ፣ የትግል ስሙ ኤሌሞ ቂልጦ የኦላ መሪ ተደረገ፡፡

ጀነራል ታደሰ ብሩ፣ አብዮቱ ሲፈነዳ ተፈቱ፡፡ እዚህ ጋር ልብ እንድትሉልኝ የምፈልገው፣ እነ ባሮ ቱምሳ በሚስጥር የጠሩት ስብሰባ ላይ አልነበሩበትም፡፡ ኦነግ ከሚባለው ጋር ምንም አይነት ግንኙነት አልነበራቸው፡፡ ሳይጋበዙ፣ ሳይጠየቁ ቀርተው አይመስለኝም፡፡ እነ ጀነራል ታደሰ ኢትዮጵያዊነታቸው ከኦሮሞነታቸው ጋር ስለማይጋጭባቸው፣ የጸረ ኢትዮጵያ ቡድን አካል የመሆን ፍላጎት ስለሌላቸው፣ ስለሌላቸው ብቻ ሳይሆን ይታገሉትም ስለነበር እንጂ፡፡

በወቅቱ ደርግ ጀነራል ታደሰ የአገር አስተዳደር ሚኒስቴርነት እንዲሆኑ ሁለት ጊዜ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ ጀነራሉ ፍቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ፣ ደርጎች ጥርስ ነክሰውባቸው፣ ያው ነፍሰ ገዳዮችና ዱርዬ ስለነበሩ፣ እነ ጀነራል አማን አንዶምን፣ ልጅ እንዳልካቸውን እንደረሸኑት፣ ጀነራል ታደሰ ብሩንም ገደሏቸው፡፡ የርሳቸውም መገደል ከኦሮሞነታቸው ጋር ምንም አይጋናኝም፡፡

እነ ኤሌሞ ቂልጡ ፣ ኦላዎች፣ በጨርጨር ተራሮች እንቅስቃሴ ጀመሩ፡፡ በባለስልጣናት ላይ ጥቃት ፈጸሙ፡፡ ደርግ ጦር ሰራዊት ልኮ፣ የአጸፋ ምላሽ ሰጣቸው፡፡ ተደመሰሱ፡፡ ኤሌሞ ቂልጡም ተገደለ፡፡ ኦነጎች ከጅምራቸው ከፍተኛ ውዥንብር ውስጥ ወደቁ፡፡ ያለቻቸው ትንሿ ጦር ተበታተነች፡፡

በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሚባለው፣ ያ አልበቃ ብሎ፣ ሌላ ትልቅ ችግር ኦነጎች አጋጠማቸው፡፡ ሲያድ ባሬ ኢትዮጵያን ለመውረር በዝግጅት ላይ እያለ፣ ቆቱዎች (የሃረር ኦሮሞዎች) እንዲያግዟቸው፣ ኦነጎችን ማግባባት ጀመረ፡፡ አብዛኛውን ኦጋዴን ወደ ሶማሊያ የቀላቀለ ካርታ አሳያቸው፡፡ ያኔ እነ ባሮ ቱምሳ ተቃወሙ፡፡ ወለጋዎቹ፡፡ ሃረሮቹ እነ ጃራ አባ ገዳ ከሲያድ ባሪ ጎን ቆሙ፡፡ በኦነጎች መካከል ትልቅ መከፋፈል ተፈጠረ፡፡ እነ ጃራ አባገዳ ፣ ባሮ ቱምሳን ሃረርጌ ላይ ገደሉት፡፡ ከባሮ ቱምሳ ጋር የነበሩ የኦነግ ሰዎች፣ ከሞት የተረፉት፣ ሃረርጌን ጥው፣ ወደ ቦረና ሄዱ፡፡ በሃረርጌ እስላማዊ ኦነግ፣ የነ ጃራ ኦነግ ብቻ ቀረ፡፡ ያው ብዙዎቹ የወለጋ ሰዎች ስለሆኑ፣ ከቦረና የተወሰነ ኃይል ወደ ምእራብ ወለጋ ሄደ፡፡ አብዛኛው ከፍተኛ አመራርም ከአገር ለቆ ጠፋ፡፡ ቦረና ኬኒያ ድንበር፣ ወለጋ ሱዳን ድንበር አካባቢ ፣ በየጫካ እንደ ሽፍታ ውርውር ከማለት በቀር፣ ከ1970 እስከ 1983 ዓ/ም ኦነግ የሚባል ያን ያህል ተሰምቶ አያውቅም ነበር፡፡በበርሊን፣ ሜኒሶታ፣ ግብጽ .. የኦነግ ጽ/ቤቶች አሏቸው፡፡ በውጭ ይጽፋሉ፣ ይታገላሉ፣ ይጮሃሉ፡፡ ግን አገር ቤት ሜዳ ላይ ብናኞች ነበሩ፡፡

ህወህትና ሻእቢያ ደርግን ለማዳከም በወለጋ በኩል፣ የኦነግ ሰራዊት መስለው ፣ ካሉት የኦነግ ጥቂት ሽፍታዎች ጋር በመሆን፣ በደርግ ዘመን መጨረሻ ሰሞን፣ በአሶሳ ከ200 በላይ ዜጎች በአንድ ቤት አድርገው አቃጠሉ፡፡ እንግዲህ ኦነግ የሚለው ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በብዙ ህዝብ ዘንድ የተሰማው የአሶሳውን እልቂት ተከትሎ ነው፡፡ በእልቂትና በጭፍጨፋ ነው ኦነግ ለመጀመሪያ ጊዜ በገሃድ የታወቀው፡፡

ህወሃት ለአዲስ አበባ፣ ሻእቢያ ለአስመራ ሲቀርቡ፣ ኦነግም በለስ እየቀናት መጣ፡፡ ህወሃቶችና ሻእቢያዎች የአንድነት ኃይል የሚሏቸውን ለማዳከም፣ ኦሮሞን ከሌላው መለየትና የኦሮሞ ብሄረተኝነትን ማጠናከር ብቸኛ አማራጭ አድርገው ወሰዱት፡፡ ያኔ እማራ ምናምን አይባል ነበር፡፡ ለዚህ ስትራቲጂያቸው ኦነግ ስላሰፈለጋቸው ኦነግ ከነርሱ ጋር አብሮ መቀመጥ ጀመረ፡፡ አብዛኛው ኦነግ የሚፈልገውን ፣ ኦሮሚያ የሚል ክልል ተሰጠው፡፡ የላቲኑን ፊደል እንዲጠቀም ተፈቀደለት፡፡

ህወሃቶች ኦነግ ላይ እምነት ስለሌላችው፣ በአንድ በኩል ኦነግን እየተለማመጡ፣ በሌላ በኩል በብዛት የአርሲ ሰዎች የበዙበትን ኦህዴድን ማጠናከር ጀመሩ፡፡ ከሁለት አመት በኋላ፣ ኦነጎችን በካልቾ ብለው፣ አዋርደው ካባረሩ በኋላ ፣ ኦሮሚያ ብለው የሸነሸኑትን፣ ኦህዴድ እንዲያስተዳደር አደረጉ፡፡ እነርሱ ከበላይ ኦህዴዶችን እየተቆጣጠሩ፡፡

ኦነግ እንደ ድርጅት ከየውጭ አገራር ተለቃቅሞ ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው፡፡ ሁለት አመት በአገር ቤት ሲንቀሳቀስ ፣ የቀድሞ ኦሮሞ የሆኑ የተበተኑ የደርግ ወታደሮች ሰብስቦ ጦር አለኝ ማለት ጀምሮም ነበር፡፡ ሆኖም በቀላሉ ህወሃቶች ጦሩን የኦነግን ጦር በተኑት፡፡ አመራሮቹም እነ ሌንጮ ወደ መጡበት ተመለሱ፡፡ እነ አብይ አህመድ ስልጣን እስኪይዙ ድረስ ኦነግ በውጭ የሚጮህ ብቻ ድርጅት ሆኖ ቀጠለ፡፡ የትጥቅ ትግል አድርጋለሁ እያለ በወያኔ ዘመን አንዲተ ቀበሌ ተቆጣጥሮ አያውቅም ነበር፡፡ አመራሮቹ የተወሰኑት በተሰነይ ፍየል ጠባቂ፣ የተቀሩት አንዲ በርሊን፣ ሌላ ጊዜ ሚኔሶታ የሚንከራተቱ ሆኑ፡፡ እርስ በርስ ተከፋፈሉ፡፡ እነ ሊንጮ ለታ፣ ዲማ ነግዎ ኦነግ ለቀው ወጡ፡፡

እነ አብይ አህመድ ስልጣን ሲይዙ፣ ልጅ ወያኔ አዲስ አበባ ስትገባ እንደሆነው አሁን የኦነግ መሪዎች ተለቃቅመው ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ አስመራ አለን ይሉት የነበረውም ጦራቸው ወደ አገር ቤት ገባ፡፡ አንዳንድ አመራሮቻቸው ስልጣን አገኙ፡፡ እነ ዳዎድ ኢብሳ ያለው ሁኔታ አልተመቻቸውም፡፡ በኦነግና በብልጽግና መካከል እንደገና ጠበ ተፈጠረ፡፡ መዓከላዊ መንግስቱ ደካማ ስለነበረም፣ የኦነግ ወታደራዊ ዊንግ ኦላ፣ በተለይም በወለጋና በጉጂ ጫካ ገብቶ መታገል ጀመረ፡፡ አሁን ኦላ በብዙ ቦታ ውጊያ እያደረገ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይኸው አምስት አመት ሆነ እየተዋጋን ነው ማለት ከጀመሩ፣ የሚጨበጥ ውጤት ያመጡበት ሁኔታ የለም፡፡

ኦነግ እንደ ድርጅት እዚህ ግባ የማይባል ቢሆንም፣ አንድ የተፈጠረ ግን ትልቅ አደገኛ ነገር ነበር፡፡ ኦነግ ከአገር ቤት በነ አቶ ስዬ አብርሃ ሲባረር፣ የኦነግ ፖለቲካን፣ የኦነግን አስተሳሰብ ግን ኦህዴዶች በኦሮሞ ክልል ሙሉ ለሙሉ ተግብረዉታል፡፡ እነ ዳዎድ ኢብሳ፣ ሌንጮ ለታ ባይገዙም፣ በነርሱ ርዮት አለም ነበር ኦህዴዶች ሲገዙ የነበሩት፡፡

ወያኔ አዲስ አበበ ከገባች 32 ዓመት ሆነ፡፡ ያኔ 8 አመት የነበረ ሰው፣ አሁን 40 አመት ይሆናል፡፡ ምን ማለት ነው ከ40 አመት በታች ያሉ ኦሮሞዎች በኦነግ አስተሳሰብ ነው ያደጉት ማለት ነው፡፡ የቁቤ ትውልድ የምንላቸው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብ ደግሞ በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አስተሳሰብ ነው፡፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን የሚጠላ አስተሳሰብ ነው፡፡ የኢትዮጵያን ሰንደቅ፣ የኢትዮጵያ ፊደል፣ ኢትዮጵያን የሚያሳይ ማናቸውን ነገር የሚጠላ አስተሳሰብ፡፡ አማራ ኢትዮጵያ የሚል ስለሆነ፣ የኦነግ ፖለቲካ አማራን በመጥላት ላይ ያተኮረ ፖለቲካ ነው፡፡

የነ ጀነራል ታደሰ ብሩ ሜጫና ቱሉም አጀንዳ ኦሮሞን በመጥቀም ፣ ኦሮሞን empower በማድረግ ላይ የተመሰረተ PRO OROMO አጀንዳ ነበር፡፡ የኦነግ አጀንዳ ግን ኢትዮጵያዊ የሆነን ነገር በመጥላት ፣ በተለይም አማራ፣ አማርኛ በመጸየፍ ላይ ያተኮረ፣ ANTI AMHARA፣ ANTI ETHIOPIA የጥላቻ አጀንዳ ነው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብን አጀንዳው ያደረገ የቁቤ ትውልድን ፣ ራሳቸው የቀድሞ የኦነግ አመራሮች፣ እነ ሌንጮ ለታ ፣ ዲማ ነግዎ ሊቆጣጠሩት የሚችሉት ነገር አልሆነም፡፡ እነርሱ ቀላል መስሏቸው፣ በጀርመን ሚሺነሪዎች ሆይ ሆይ ተብለው፣ የቀሰቀሱት እሳት፣ መልሶ ኦሮሞን እያቀጠለው መሆኑን እያዩ ፍርሃት ውስጥ የወደቁበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብ ስር ሰዶ፣ ጭፍጨፋዎችን ፣ መፈናቅሎችን፣ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀሎች፣ ጦርነቶች ቀስቅሷል፡፡ ይህ የኦነግ የዘርና የጥላቻ ፖለቲካ የኦሮሞ ማህበረሰብ በቀጥታ ከሌላው ማህበረሰባት ጋር እንዲጋጭ፣ እንዲካረር፣ ደም እንዲፋሰስ፣ በሌሎች ማህበረሰባት እንዲጠላ፣ እንዲፈራ፣ እንደ ጭራቅ እንዲታይ እያደረገ ነው፡፡ የኦነግ አስተሳሰብና ፖለቲካ፣ አብሮነት፣ እክሉነት፣ መቻቻል፣ ፍቅር፣ አንድነት የሚሉትን ቃላቶች አያውቅም፡፡ የዚህ አስተሳሰብ ሰለባ የሆኑ ብዙ ወጣቶችም፣ እራሳቸውንም፣ አገርን ገደል ውስጥ እየከተቱ ነው፡፡

የኦሮሞ ልሂቃን፣ ነገሮችን እናገናዝባለን የሚሉ ፣ በርግጥም የህዝብ ጥቅም የሚአስቀድሞ ቆም ብለ ማሰብና ነገሮችን ማስተካከል አለባቸው፡፡ የተበላሸ አይምሮ እንዲፈወስ መስራት አለባቸው፡፡ የኦነግ አስተሳሰብ ናዚዛዊ፣ ሰይጣናዊና ክፉ አስተሳሰብ ነው፡፡ ከዚህ አስተሳሰብ በቶሎ መውጣት ባይቻልም፣ መውጣት እንዲቻል ማስተማር መጀመር አለበት፡፡

አገር ለሁሉም ትበቃለች፡፡ የነርሱ መብት እንዲከበር እንደሚፈልጉት የሌላውን መብት ማክበር መቻል አለባቸው፡፡ እነርሱ ከማንም አናንስም እንደሚሉት፣ ከሌላው እነርሱ እንደማይበልጡ ማወቅ አለባቸው፡፡ እነርሱ ራሳቸው ከደቡብ ባሌ መጥተው ሰፋሪና ወራሪ እንደነበሩት፣ ሌላው መጤ፣ ወራሪ የማለት አምስት ሳንቲም መብት የለቸውም፡፡

ተከባብረን እንኑር፡፡ ከኦነግ ፖለቲካ፣ ከኦነግ አስተሳሰብ ስካራቸው ሰከን ያድርጉ፡፡ ይሄ ኦሮሚያ ክልል ታግለው ያመጡት አይደለም፡፡ ህወሃት ጠፍጥፎ የሰራላቸው አፓርታይዳዊ ክልል ነው፡፡ ህወሃት እስኪመጣ ድረስ በታሪክ ኦሮሚያ የሚባል ኖሮ አያውቅም፡፡ በመሆኑ ይህ ዘረኛ ክልል ምፍረስ አለበት፡፡ አምራዎች፣ ጉራጌዎች፣ ሶማሌዎች ሌሎች በብዛት የሚኖርባቸውን አካባቢዎች የኦሮሞ ነው በሚል ፌዝ፣ ኦሮሚያ ያውስጥ አጠቃለው ፣ ሌላው እየገፉ የሚኖሩበት ጊዘ አክቷሟል፡፡ ይሄን ማወቅ አለባቸው፡፡ ክልሉ አይፈርሱም፣ ደም እንፋሰሳለን ካሉ፣ እንግዲህ ለዚያም ይዘጋጁ፡፡
https://amharic-zehabesha.com/archives/186665
ኦነግ፣ የሞተና የበሰበሰ ድርጅቱና፣ ጸያፍ፣ ናዚዛዊ ፣ አደገኛው አስተሳሰቡ
ግርማ ካሳ

ኦነግን በተመለከተ ሰዎች የተለያዩ አመለካከቶች አሏቸው፡፡ ለኔ ኦነግ ሁለት ነገር ነው፡፡ አንደኛው ድርጅቱ ወይም ድርጅቶቹ ናቸው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ አስተሳሰቡ፣ የፖለቲካ ፍልስፍናው ነው፡፡ እነ አብይ አህመድ ኦነግ ናቸው ስንል፣ ኦነግ የተባለው ድርጅት ውስጥ ያሉ ናቸው ማለታችን አይደለም፡፡ የኦነግ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው ማለታችን እንጂ፡፡ እነ ጃል መሮና እነ ሺመለስ አብዲሳ አንድ ናቸው ስንል፣ በአንድ ድርጅት ውስጥ ያሉ ናቸው ማለታችን አይደለም፡፡ ለስልጣን ይኸው እየተገዳደሉ አይደለም እንዴ ? ነገር ግን ሁለቱም አንድ አይነት ኦነጋዊ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው ማለታችን ነው፡፡

የኦነግን አመሰራረት ከሜጫና ቱሉም ማህበር ጋር፣ የኦሮሞ ብሄረተኞች ያገናኛሉ፡ ያ በጣም የተሳሳተ ነው፡፡ ምንም አይገናኙም፡፡ የሜጫና ቱሉማ ማሀበር በዋናነት ገበሬው የመሬት ባለቤት እንዲሆን፣ በኦሮምኛ ቋንቋ ትምህርት እንዲሰጥ፣ በኦሮምኛ ቋንቋ አገልግሎቶች እንዲሰጡ፣ የኦሮሞ ቅርስ፣ ባህልን ማሳደግ እንዲቻል የሚታገል፣ ኦሮሞን ለመጥቀም፣ ለ እኩልነት የሚሰራ የነበረ ማህበር እንደሆነ ነው የሰማሁት፡፡ የሜጫና ቱሉማ ማህበር ጥያቄዎች፣ በወቅቱ መመለስ የነበረባቸው የሁሉም ዜጎች ጥያቄዎች ነበሩ፡፡

እዚህ ማህበር ውስጥ እውቁ ጀነራል ታደሰ ብሩም እንደነበሩበት ይነገራል፡፡ ጀነራል ታደሰ ኢትዮጵያን ያገለገሉ፣ ኢትዮጵያን የሚወዱ ትልቅ ሰው ነበሩ፡፡ ኔልሰን ማንዴራልና ጓዶቹ ኢትዮጵያ ውስጥ በመጡ ጊዜ ስልጠና የሰጧቸው እነ ጀነራል ታደሰ ብሩ ነበሩ፡፡ ጀነራል ታደሰን አሳንሰው ፣ የኦሮሞ ብሄረተኛ አድርገው ለማቅረብ ለማቅረብ የሚሞክሩ ማፈር ነው ያላባቸው፡፡ ጀነራል ታደሰ ብሩ፣ እንደ ጀነራል ጃጋም ኬሎና ሌሎች ፣ የኢትዮጵያ ጀግና ነበሩ፡፡

በ1959 ዓ/ም በጃንሆይ ዘመን፣ ሜጫና ቱሉም ችግር ያጋጥመዋል፡፡ አመራሮቹም ይበታተናሉ፡፡ ጀነራል ታደሰ የቁም እስረኛ ይሆናሉ፡፡ በኋላ በገለምሶ አካባቢ ይታሰራሉ፡፡ የሜጫና ቱሉማ አንዱ አመራር፣ አቶ ሁሴን ሶራ ወደ ሶማሊያ ይሄዳል፡፡ በሶማሊያ ፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር ( ENLF - Ethiopian National Liberation Front) የሚል ያቋቁማል፡፡ ትንሽ እንቆየ፣ ኢትዮጵያ ጠሎች እየበዙ፣ የነ ሲያድ ባሬ ተጽኖ ተጨምሮበት፣ ኢትዮጵያ የሚለውን በኦሮሞ ቀይረው፣ የኦሮሞ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር፣ ONLF- Oromo National Liberation Front) የሚል ድርጅት ይፈጠራል፡፡ (እዚህ ጋር አሁን ONLF ከሚባለው የኦጋዴን ነጻ አውጭ ጋር እንዳንደባልቀው፡፡ ያኔ የኦጋዴን ነጻ አውጭ የሚባል አልነበረም፡፡ የምእራብ ሶማሎያ ነጻ አውጭ የሚባል እንጂ፡፡ ) አቶ ሁሴን ሶራ የ ONLF ዋና ጸሃፊ ሆነ፡፡ ዋና ጸሃፊ ማለት መሪ ማለት ነበር፡፡ ኮሎኔል መንግስቱ የኢሰፓ ዋና ጸሃፊ እንደነበሩት፡፡

አቶ ሁሴን ግንባራቸውን ከሶማሊያ ወደ ሃረርጌ ለማስገባት ሞከሩ፡፡ የሶማሌ ፖሊስ ችግር እንዳይፈጠር በሚል አከላከላቸው፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ሞከሩ፡፡ ተሳካላቸው፡፡ አብዱል ክሪም ሃጂ ኢብራሂም በሚባለውና ጃራ አባገዳ የሚል የጦር ስም በነበረው፣ ጽንፈኛ የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን የሙስሊም አክራሪ መሪነት በሃረርጌ መንቀሳቀስ ጀመሩ፡፡ ሆኖም እንቅስቃሴያቸው ተደርሶበት እርምጃ ተወሰደባቸው፡፡ ተበታተኑ፡፡ እነ ጃራም ሸሹ፡፡ ሁሴን ሶራ በየመን አድርጎ ወደ ቤህሩት ሄደ፡፡ በ1960 አካባቢ ማለት ነው፡፡ ይህ እንግዲህ የመጀመሪያው በኦሮሞ ስም የተደረገ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ ነበር፡፡ ከጅማሬው የከሸፈው የትጥቅ ትግል፡፡ሙሉ ለሙሉ የሃረርጌ ሰዎችን ብቻ ያቀፈ፡፡

እስከ 1966 ድረስ፣ በውጭ አገር ከሚደረጉ ስብሰባዎችና፣ ውይይቶች በቀር፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም አይነት፣ በኦሮሞ ስም ተደራጅቶ የሚንቀሳቀስ ድርጅት አልነበረም፡፡ በየካቲት 1966 አብዮቱ ሲፈነዳ፣ ስልጣን የያዘው ደርግ በውስጥ ትልቅ ችግር ውስጥ ስለነበረ፣ በባሮ ቱምሳ አቀነባባሪነት በሚስጥር በአዲስ አበባ ስብሰባ ተደረገ፡፡ እነ ሁሴን ሶራ ከቤህሩት፣ ሌላ ደገሞ ሃሰን ኢብራሄም የሚባል፣ በየመን የኦሮሞ አክቲቪስቶችን ቤቱ ሲሰበስብ የነበረ፣ ከየመን መጥተው በስብሰባው ተካፈሉ፡፡ አሁን የሚታወቁ እነ ሌንጮ ለታ፣ ገላሳ ዲልቦ ዲማ ነግዎ የመሳሰሉትም እንደዚሁ፡፡ ያኔ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (OLF) በሃረርጌ ኦሮሞዎችና በወለጋ ኦሮሞዎች በይፋ ተመሰረተ፡፡ የወታደራዊ ዊንጉም በሃረርጌ ገለምሶ አካባቢ፣ ጨርጨር ተራራች ላይ መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት OLA፣ ተባለ፡፡ ሃሰን ኢብራሄም ፣ የትግል ስሙ ኤሌሞ ቂልጦ የኦላ መሪ ተደረገ፡፡

ጀነራል ታደሰ ብሩ፣ አብዮቱ ሲፈነዳ ተፈቱ፡፡ እዚህ ጋር ልብ እንድትሉልኝ የምፈልገው፣ እነ ባሮ ቱምሳ በሚስጥር የጠሩት ስብሰባ ላይ አልነበሩበትም፡፡ ኦነግ ከሚባለው ጋር ምንም አይነት ግንኙነት አልነበራቸው፡፡ ሳይጋበዙ፣ ሳይጠየቁ ቀርተው አይመስለኝም፡፡ እነ ጀነራል ታደሰ ኢትዮጵያዊነታቸው ከኦሮሞነታቸው ጋር ስለማይጋጭባቸው፣ የጸረ ኢትዮጵያ ቡድን አካል የመሆን ፍላጎት ስለሌላቸው፣ ስለሌላቸው ብቻ ሳይሆን ይታገሉትም ስለነበር እንጂ፡፡

በወቅቱ ደርግ ጀነራል ታደሰ የአገር አስተዳደር ሚኒስቴርነት እንዲሆኑ ሁለት ጊዜ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ ጀነራሉ ፍቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ፣ ደርጎች ጥርስ ነክሰውባቸው፣ ያው ነፍሰ ገዳዮችና ዱርዬ ስለነበሩ፣ እነ ጀነራል አማን አንዶምን፣ ልጅ እንዳልካቸውን እንደረሸኑት፣ ጀነራል ታደሰ ብሩንም ገደሏቸው፡፡ የርሳቸውም መገደል ከኦሮሞነታቸው ጋር ምንም አይጋናኝም፡፡

እነ ኤሌሞ ቂልጡ ፣ ኦላዎች፣ በጨርጨር ተራሮች እንቅስቃሴ ጀመሩ፡፡ በባለስልጣናት ላይ ጥቃት ፈጸሙ፡፡ ደርግ ጦር ሰራዊት ልኮ፣ የአጸፋ ምላሽ ሰጣቸው፡፡ ተደመሰሱ፡፡ ኤሌሞ ቂልጡም ተገደለ፡፡ ኦነጎች ከጅምራቸው ከፍተኛ ውዥንብር ውስጥ ወደቁ፡፡ ያለቻቸው ትንሿ ጦር ተበታተነች፡፡

በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሚባለው፣ ያ አልበቃ ብሎ፣ ሌላ ትልቅ ችግር ኦነጎች አጋጠማቸው፡፡ ሲያድ ባሬ ኢትዮጵያን ለመውረር በዝግጅት ላይ እያለ፣ ቆቱዎች (የሃረር ኦሮሞዎች) እንዲያግዟቸው፣ ኦነጎችን ማግባባት ጀመረ፡፡ አብዛኛውን ኦጋዴን ወደ ሶማሊያ የቀላቀለ ካርታ አሳያቸው፡፡ ያኔ እነ ባሮ ቱምሳ ተቃወሙ፡፡ ወለጋዎቹ፡፡ ሃረሮቹ እነ ጃራ አባ ገዳ ከሲያድ ባሪ ጎን ቆሙ፡፡ በኦነጎች መካከል ትልቅ መከፋፈል ተፈጠረ፡፡ እነ ጃራ አባገዳ ፣ ባሮ ቱምሳን ሃረርጌ ላይ ገደሉት፡፡ ከባሮ ቱምሳ ጋር የነበሩ የኦነግ ሰዎች፣ ከሞት የተረፉት፣ ሃረርጌን ጥው፣ ወደ ቦረና ሄዱ፡፡ በሃረርጌ እስላማዊ ኦነግ፣ የነ ጃራ ኦነግ ብቻ ቀረ፡፡ ያው ብዙዎቹ የወለጋ ሰዎች ስለሆኑ፣ ከቦረና የተወሰነ ኃይል ወደ ምእራብ ወለጋ ሄደ፡፡ አብዛኛው ከፍተኛ አመራርም ከአገር ለቆ ጠፋ፡፡ ቦረና ኬኒያ ድንበር፣ ወለጋ ሱዳን ድንበር አካባቢ ፣ በየጫካ እንደ ሽፍታ ውርውር ከማለት በቀር፣ ከ1970 እስከ 1983 ዓ/ም ኦነግ የሚባል ያን ያህል ተሰምቶ አያውቅም ነበር፡፡በበርሊን፣ ሜኒሶታ፣ ግብጽ .. የኦነግ ጽ/ቤቶች አሏቸው፡፡ በውጭ ይጽፋሉ፣ ይታገላሉ፣ ይጮሃሉ፡፡ ግን አገር ቤት ሜዳ ላይ ብናኞች ነበሩ፡፡

ህወህትና ሻእቢያ ደርግን ለማዳከም በወለጋ በኩል፣ የኦነግ ሰራዊት መስለው ፣ ካሉት የኦነግ ጥቂት ሽፍታዎች ጋር በመሆን፣ በደርግ ዘመን መጨረሻ ሰሞን፣ በአሶሳ ከ200 በላይ ዜጎች በአንድ ቤት አድርገው አቃጠሉ፡፡ እንግዲህ ኦነግ የሚለው ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በብዙ ህዝብ ዘንድ የተሰማው የአሶሳውን እልቂት ተከትሎ ነው፡፡ በእልቂትና በጭፍጨፋ ነው ኦነግ ለመጀመሪያ ጊዜ በገሃድ የታወቀው፡፡

ህወሃት ለአዲስ አበባ፣ ሻእቢያ ለአስመራ ሲቀርቡ፣ ኦነግም በለስ እየቀናት መጣ፡፡ ህወሃቶችና ሻእቢያዎች የአንድነት ኃይል የሚሏቸውን ለማዳከም፣ ኦሮሞን ከሌላው መለየትና የኦሮሞ ብሄረተኝነትን ማጠናከር ብቸኛ አማራጭ አድርገው ወሰዱት፡፡ ያኔ እማራ ምናምን አይባል ነበር፡፡ ለዚህ ስትራቲጂያቸው ኦነግ ስላሰፈለጋቸው ኦነግ ከነርሱ ጋር አብሮ መቀመጥ ጀመረ፡፡ አብዛኛው ኦነግ የሚፈልገውን ፣ ኦሮሚያ የሚል ክልል ተሰጠው፡፡ የላቲኑን ፊደል እንዲጠቀም ተፈቀደለት፡፡

ህወሃቶች ኦነግ ላይ እምነት ስለሌላችው፣ በአንድ በኩል ኦነግን እየተለማመጡ፣ በሌላ በኩል በብዛት የአርሲ ሰዎች የበዙበትን ኦህዴድን ማጠናከር ጀመሩ፡፡ ከሁለት አመት በኋላ፣ ኦነጎችን በካልቾ ብለው፣ አዋርደው ካባረሩ በኋላ ፣ ኦሮሚያ ብለው የሸነሸኑትን፣ ኦህዴድ እንዲያስተዳደር አደረጉ፡፡ እነርሱ ከበላይ ኦህዴዶችን እየተቆጣጠሩ፡፡

ኦነግ እንደ ድርጅት ከየውጭ አገራር ተለቃቅሞ ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው፡፡ ሁለት አመት በአገር ቤት ሲንቀሳቀስ ፣ የቀድሞ ኦሮሞ የሆኑ የተበተኑ የደርግ ወታደሮች ሰብስቦ ጦር አለኝ ማለት ጀምሮም ነበር፡፡ ሆኖም በቀላሉ ህወሃቶች ጦሩን የኦነግን ጦር በተኑት፡፡ አመራሮቹም እነ ሌንጮ ወደ መጡበት ተመለሱ፡፡ እነ አብይ አህመድ ስልጣን እስኪይዙ ድረስ ኦነግ በውጭ የሚጮህ ብቻ ድርጅት ሆኖ ቀጠለ፡፡ የትጥቅ ትግል አድርጋለሁ እያለ በወያኔ ዘመን አንዲተ ቀበሌ ተቆጣጥሮ አያውቅም ነበር፡፡ አመራሮቹ የተወሰኑት በተሰነይ ፍየል ጠባቂ፣ የተቀሩት አንዲ በርሊን፣ ሌላ ጊዜ ሚኔሶታ የሚንከራተቱ ሆኑ፡፡ እርስ በርስ ተከፋፈሉ፡፡ እነ ሊንጮ ለታ፣ ዲማ ነግዎ ኦነግ ለቀው ወጡ፡፡

እነ አብይ አህመድ ስልጣን ሲይዙ፣ ልጅ ወያኔ አዲስ አበባ ስትገባ እንደሆነው አሁን የኦነግ መሪዎች ተለቃቅመው ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ አስመራ አለን ይሉት የነበረውም ጦራቸው ወደ አገር ቤት ገባ፡፡ አንዳንድ አመራሮቻቸው ስልጣን አገኙ፡፡ እነ ዳዎድ ኢብሳ ያለው ሁኔታ አልተመቻቸውም፡፡ በኦነግና በብልጽግና መካከል እንደገና ጠበ ተፈጠረ፡፡ መዓከላዊ መንግስቱ ደካማ ስለነበረም፣ የኦነግ ወታደራዊ ዊንግ ኦላ፣ በተለይም በወለጋና በጉጂ ጫካ ገብቶ መታገል ጀመረ፡፡ አሁን ኦላ በብዙ ቦታ ውጊያ እያደረገ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይኸው አምስት አመት ሆነ እየተዋጋን ነው ማለት ከጀመሩ፣ የሚጨበጥ ውጤት ያመጡበት ሁኔታ የለም፡፡

ኦነግ እንደ ድርጅት እዚህ ግባ የማይባል ቢሆንም፣ አንድ የተፈጠረ ግን ትልቅ አደገኛ ነገር ነበር፡፡ ኦነግ ከአገር ቤት በነ አቶ ስዬ አብርሃ ሲባረር፣ የኦነግ ፖለቲካን፣ የኦነግን አስተሳሰብ ግን ኦህዴዶች በኦሮሞ ክልል ሙሉ ለሙሉ ተግብረዉታል፡፡ እነ ዳዎድ ኢብሳ፣ ሌንጮ ለታ ባይገዙም፣ በነርሱ ርዮት አለም ነበር ኦህዴዶች ሲገዙ የነበሩት፡፡

ወያኔ አዲስ አበበ ከገባች 32 ዓመት ሆነ፡፡ ያኔ 8 አመት የነበረ ሰው፣ አሁን 40 አመት ይሆናል፡፡ ምን ማለት ነው ከ40 አመት በታች ያሉ ኦሮሞዎች በኦነግ አስተሳሰብ ነው ያደጉት ማለት ነው፡፡ የቁቤ ትውልድ የምንላቸው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብ ደግሞ በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አስተሳሰብ ነው፡፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን የሚጠላ አስተሳሰብ ነው፡፡ የኢትዮጵያን ሰንደቅ፣ የኢትዮጵያ ፊደል፣ ኢትዮጵያን የሚያሳይ ማናቸውን ነገር የሚጠላ አስተሳሰብ፡፡ አማራ ኢትዮጵያ የሚል ስለሆነ፣ የኦነግ ፖለቲካ አማራን በመጥላት ላይ ያተኮረ ፖለቲካ ነው፡፡

የነ ጀነራል ታደሰ ብሩ ሜጫና ቱሉም አጀንዳ ኦሮሞን በመጥቀም ፣ ኦሮሞን empower በማድረግ ላይ የተመሰረተ PRO OROMO አጀንዳ ነበር፡፡ የኦነግ አጀንዳ ግን ኢትዮጵያዊ የሆነን ነገር በመጥላት ፣ በተለይም አማራ፣ አማርኛ በመጸየፍ ላይ ያተኮረ፣ ANTI AMHARA፣ ANTI ETHIOPIA የጥላቻ አጀንዳ ነው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብን አጀንዳው ያደረገ የቁቤ ትውልድን ፣ ራሳቸው የቀድሞ የኦነግ አመራሮች፣ እነ ሌንጮ ለታ ፣ ዲማ ነግዎ ሊቆጣጠሩት የሚችሉት ነገር አልሆነም፡፡ እነርሱ ቀላል መስሏቸው፣ በጀርመን ሚሺነሪዎች ሆይ ሆይ ተብለው፣ የቀሰቀሱት እሳት፣ መልሶ ኦሮሞን እያቀጠለው መሆኑን እያዩ ፍርሃት ውስጥ የወደቁበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡

ይህ የኦነግ አስተሳሰብ ስር ሰዶ፣ ጭፍጨፋዎችን ፣ መፈናቅሎችን፣ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀሎች፣ ጦርነቶች ቀስቅሷል፡፡ ይህ የኦነግ የዘርና የጥላቻ ፖለቲካ የኦሮሞ ማህበረሰብ በቀጥታ ከሌላው ማህበረሰባት ጋር እንዲጋጭ፣ እንዲካረር፣ ደም እንዲፋሰስ፣ በሌሎች ማህበረሰባት እንዲጠላ፣ እንዲፈራ፣ እንደ ጭራቅ እንዲታይ እያደረገ ነው፡፡ የኦነግ አስተሳሰብና ፖለቲካ፣ አብሮነት፣ እክሉነት፣ መቻቻል፣ ፍቅር፣ አንድነት የሚሉትን ቃላቶች አያውቅም፡፡ የዚህ አስተሳሰብ ሰለባ የሆኑ ብዙ ወጣቶችም፣ እራሳቸውንም፣ አገርን ገደል ውስጥ እየከተቱ ነው፡፡

የኦሮሞ ልሂቃን፣ ነገሮችን እናገናዝባለን የሚሉ ፣ በርግጥም የህዝብ ጥቅም የሚአስቀድሞ ቆም ብለ ማሰብና ነገሮችን ማስተካከል አለባቸው፡፡ የተበላሸ አይምሮ እንዲፈወስ መስራት አለባቸው፡፡ የኦነግ አስተሳሰብ ናዚዛዊ፣ ሰይጣናዊና ክፉ አስተሳሰብ ነው፡፡ ከዚህ አስተሳሰብ በቶሎ መውጣት ባይቻልም፣ መውጣት እንዲቻል ማስተማር መጀመር አለበት፡፡

አገር ለሁሉም ትበቃለች፡፡ የነርሱ መብት እንዲከበር እንደሚፈልጉት የሌላውን መብት ማክበር መቻል አለባቸው፡፡ እነርሱ ከማንም አናንስም እንደሚሉት፣ ከሌላው እነርሱ እንደማይበልጡ ማወቅ አለባቸው፡፡ እነርሱ ራሳቸው ከደቡብ ባሌ መጥተው ሰፋሪና ወራሪ እንደነበሩት፣ ሌላው መጤ፣ ወራሪ የማለት አምስት ሳንቲም መብት የለቸውም፡፡

ተከባብረን እንኑር፡፡ ከኦነግ ፖለቲካ፣ ከኦነግ አስተሳሰብ ስካራቸው ሰከን ያድርጉ፡፡ ይሄ ኦሮሚያ ክልል ታግለው ያመጡት አይደለም፡፡ ህወሃት ጠፍጥፎ የሰራላቸው አፓርታይዳዊ ክልል ነው፡፡ ህወሃት እስኪመጣ ድረስ በታሪክ ኦሮሚያ የሚባል ኖሮ አያውቅም፡፡ በመሆኑ ይህ ዘረኛ ክልል ምፍረስ አለበት፡፡ አምራዎች፣ ጉራጌዎች፣ ሶማሌዎች ሌሎች በብዛት የሚኖርባቸውን አካባቢዎች የኦሮሞ ነው በሚል ፌዝ፣ ኦሮሚያ ያውስጥ አጠቃለው ፣ ሌላው እየገፉ የሚኖሩበት ጊዘ አክቷሟል፡፡ ይሄን ማወቅ አለባቸው፡፡ ክልሉ አይፈርሱም፣ ደም እንፋሰሳለን ካሉ፣ እንግዲህ ለዚያም ይዘጋጁ፡፡
https://amharic-zehabesha.com/archives/186665

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...