Wednesday, May 31, 2023

ተዋናይት ሜላት ዳዊት ከእስር እንድትፍታ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ቢሰጥም ፖሊስ ይግባኝ ጠየቀ ! ( ይድነቃቸው ከበደ )
የፊልም ዳይሬክተር እና ተዋናይት ሜላት ዳዊት ፤ በዛሬው ዕለት ግንቦት 22 ቀን 2015 ዓ.ም. አስሯት የሚገኘው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት እንድትቀርብ አድርጓል ።

ፖሊስ ለባለፉት 7 ቀናት ፍርድ ቤት በሰጠው የምርመራ ቀናት ፣ ከዚህ ቀደም ይቀሩኛል የሚለውን የምርመራ ሂደት አጠናቆ እንዲቀርብ ጊዜ የተሰጠው ቢሆንም ፣ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ 14 የምርምር ቀናት እንዲሰጠው ጠይቋል ።

ሆኖም ግን ፤ ፍርድ ቤቱ ከዚህ ቀደም ለፖሊስ የተሰጠው የምርመራ ቀናት በቂ በመሆኑ ፣ እንዲሁም ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው ጊዜ የተለየ የምርመራ ሥራ አልተሰራም በማለት ፤ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፣የፊልም ዳይሬክተር እና ተዋናይት ሜላት ዳዊት በ5 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና ጉዳዩን ከእስር ተፈታ እንድትከታተል ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል ።

ጠዋት በዋለው ችሎት ፤ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፤ ተዋናይት ሜላት ዳዊት በ5 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም ፤ ፖሊስ ለከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሰዓት በዋለው ችሎት ይግባኝ ጠይቋል ።

ይግባኙን የተመለከው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ፤ በታችኛው ፍ/ቤት የተሰጠውን ትዕዛዝ መርምሬ " ውሳኔ የምሰጠው ፤ ነገ ግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ 8 ፡00 ሰዓት ነው " ብሏል ።

All reactions:

259259
https://amharic-zehabesha.com/archives/183037
እስክንድር ነጋ የሻለቃው ማስታወሻና የአገዛዙ ጥቃት |Hiber Radio Special
https://youtu.be/qcfd3hQvgho

እስክንድር ነጋ የሻለቃው ማስታወሻና የአገዛዙ ጥቃት |Hiber Radio Special
https://amharic-zehabesha.com/archives/183027
Is Ethiopia undergoing Planned Implosion? Ethiopia?  A call for Action - Part 2
By Ethiopia Hagere

What concerned Ethiopians should prioritize - Pointers for Emergency Action

By briefly outlining five verifiable wrongdoings, Part 1 has argued that the multipronged assaults Abiy is waging against Ethiopia are not random and innocent mistakes borne out of ignorance and incompetence. On the contrary, they are intentional and executed with method and design. Ethiopia is at a critical juncture, at a tipping point! This period is the most dangerous in Ethiopia’s recent history – more dangerous than when Emperor Haile Selassie was deposed in 1974; more dangerous than when the butcher despot Mengistu Haile Mariam fled and EPRDF took over; more dangerous than when PM Meles passed away; more dangerous than when Abiy himself came to power following the 2018 eruptions. This transition period is different and fraught with more risk.  This transition portends something cataclysmic. All Ethiopians within and outside the country, any Ethiopian who cares, should arise to forestall it. Here are some pointers, not necessarily in order of importance:

 

- Articulate a positive agenda on the basis of alternative Vision that is founded on the basis of the inviolability of Ethiopia’s territorial integrity

Groups that thrive on divisions and conflicts have been setting the agenda for political discourse in Ethiopia for far too long. It is not enough to point out the threat PM Abiy is creating to Ethiopia’s continued existence. Our recent past history shows that the Ethiopian elite- of whatever hue - mobilizes easily to forge alliance AGAINST the existing order. Once it achieves its objective of doing away with the existing order, it is unable to keep the momentum and build a sustainable replacement. Opposition to the Oromuma hegemonic aspiration and action is not sufficient, though necessary.   We need to craft a more expansive, a more inclusive and achievable vision. We need to set an alternative positive agenda to which a majority will subscribe.  We need to learn to unite and mobilize FOR and TOWARD a SHARED vision and goal toward whose achievement there will be consensus. That is, the vision should be something which any DECENT human being cannot object to. This is easier than done, but we need to start! Getting to this point will demand hard work, discipline, and consistency.  Our recent history indicates that political alliances are often forged tactically, without any long-term strategic envisioning.  That is why i.e., because of absence of vision and strategy that our politics has been short-sighted, characterized more by intrigues and short-termism than anything wholesome. That is why we have been unable to produces statesmen of Mandela’s standing, but degenerate, dwarf politicians.

 

- Build a broad Coalition of the responsible, the concerned and the progressive legitimately wary of and threatened by the hegemonic aspirations of Oromuma ideologues!

The silence, apathy, withdrawal or indifference of the majority decent and able Ethiopians at this critical juncture is anything but endorsement, by omission, of PM Abiy’s and his Oromuma extremists’ agenda of establishing hegemonic rule, and failing that,  their aspiration to break Ethiopia into pieces, ensuring that it does not rise again. All Ethiopians from all corners of the country, from all ethnic and identity affiliation, from all political, religious, social, cultural institutions need to be mobilized and brought under one umbrella. Political parties, churches, mosques, labor unions, academic institutions, women’s and youth organizations, the Kebeles all are potential origination points for coalition builders.  We should never underestimate the wisdom of most Ethiopians, urban and rural. Our people ae wise. Nothing proves this point more than the fact that it is only in Ethiopia, where successive sitting governments tirelessly work to foment endless divisions and conflict based on ethnicity, religion or such identities – and the people refuse to cut each other’s throats. The majority of Ethiopians are peaceful, respectful and natural coalition-builders that reach out to support each other in times of distress. It is the so-called elite (and the mob they mobilize) that are hostile to reaching out and building bridges and strengthening commonalities that bind us together. These bastardized elites need to be isolated and denied ground in their respective “ethnic” bases where they plant seeds of animosity and discord. We have to celebrate and rally around the gallant sons and daughters such as Obang Motheo from Gambella, others from Somalia and from Afar, Taye Bogale from Borana, Oromia, etc. who cherish our common Ethiopian heritage.

 

- Build International Pressure

Abiy and his Oromuma ideologues have much more respect and are responsive only to international pressure. They, time and again, have shown that they have little regard for their key constituent – the Ethiopian population at large.  It is thus important to build international pressure insisting that the World Bank, IMF, and other Development Partners (EU, US, Australia, Canada, Japan) , follow their own operational rules and conventions, making any and all financial and development assistance to Abiy’s government conditional on his respecting the rule of law, abandoning  unlawful and inhuman treatment of his people (e.g. forced mass eviction of the poor from Addis without any compensation and alternative relocation – violation of WB safeguard rules; imprisonment and disappearance of journalists and politicians who raise voices of opposition; selective, targeted  blockade of  the Amhara from entering Addis, etc.).

 

Fellow African countries such as Kenya, South Africa, and Nigeria (who have already been helping Ethiopia to get out of the morass of internal tribal conflict engendered by Abiy) need to be approached to put pressure on Abiy. Themselves having created constitutional and legal preventive and resolution mechanisms to address the evils of apartheid and tribalism, these sisterly countries, more than anybody else, are sympathetic and responsive to the mortal danger Abiy and his Oromuma ideologues are bringing to Ethiopia.

 

International human rights organizations, relevant UN agencies need to be constantly updated about the abuses Ethiopians are going thru.  China’s as well as the Emirate’s and Turkey’s uncritical support to and engagement with Abiy must be scrutinized and exposed, if not criticized.

 

- Prevent Diaspora remittance!

Diaspora remittance and investment is filling critical gaps of Ethiopia’s deficit. Abiy is increasingly relying on this source of funding. Studies show that diaspora remittance is now equaling, if not exceeding the country’s foreign exchange earnings from export. Diaspora remittance also exceeds donor assistance to Ethiopia. The diaspora community can unite and dry up this source of Abiy’s revenue by sending remittances to families through non-official channels, bypassing the government to the extent possible. For greater impact this needs to be coupled with minimizing, if not boycotting travel to Ethiopia...

 

- Lobby the US, EU

The war in Tigray has clearly demonstrated how far-reaching is US and EU role in Ethiopia’s domestic politics. US and EU law makers’ attention should not be left to Abiy’s hired lobbyists. Ethiopian diaspora need to be organized to leverage their resources, presence, networks, organizations and above all, their voting power and lobby key congressmen, senators and government officers. Equal effort should be expended to lobby EU law makers. The overall message should be based on researched evidence-based multi-media effective communication of the risk (to their geopolitical and geostrategic interests) the failure of Ethiopia overseen by Abiy entails. It must   be clearly communicated that any further volatility of the strategic Horn of Africa (at the center of which is Ethiopia) due to the West’s missteps will be costly, contributing to their being in disadvantage in the ongoing superpower contestation in the region.

 

- Peaceful resistance, civil disobedience

Abiy’s and his Oromuma ideologues’ intimidation, violence, subversion needs to be resisted by any means, mainly thru peaceful resistance, organized and sustained civil disobedience across the country. Pretty much all regions of the country have witnessed the fact that Abiy has not been able to provide minimum security – the very basic reason justifying the existence of a government.  His ineptitude has ruined the national economy. Big and small wars abound – generalized insecurity and instability have been the hallmarks of Abiy’s and his Oromuma ideologue’s five-year rule. Ethiopians are worse off and more miserable since Abiy came to power. It is time to say enough is enough with the little time left to save the country from total collapse.

 

Conclusion

Ethiopia is at a dangerous, tipping point! As it were, even in the best of times, Ethiopia, due to its strategic location, has always been vulnerable – vulnerable to climate shocks vulnerable to global economic downturns and shocks, and vulnerable to geopolitical shocks. What makes this period uniquely dangerous for Ethiopia is that this time, Ethiopia is headed by a government that is incompetent, lacking in goodwill and stupid – so stupid that it is incapable of seeing the obvious danger to its own very existence (even when counselled), much like a drunkard standing erect and proud, facing a train rushing to run over him.  All patriotic Ethiopians, the diaspora included, need to put aside their differences, appreciate the eminent danger the country is facing, and act as individuals and groups – take part in any one or all the six action areas proposed here.

https://zehabesha.com/is-ethiopia-undergoing-planned-implosion-ethiopia-a-call-for-action/
https://zehabesha.com/is-ethiopia-undergoing-planned-implosion-ethiopia-a-call-for-action-part-2/

Tuesday, May 30, 2023

ከ ፬ ኪሎ የተሰማው ጉድ/ከአማራ ህዝባዊ ግንባር መግለጫ ተሰጠ/የባለስልጣኑ አጃቢ ያደረገው የሴት ጠለፋ/(አሻራ ዜና
https://youtu.be/waYFwkSmc6I

ከ ፬ ኪሎ የተሰማው ጉድ/ከአማራ ህዝባዊ ግንባር መግለጫ ተሰጠ/የባለስልጣኑ አጃቢ ያደረገው የሴት ጠለፋ/(አሻራ ዜና
https://amharic-zehabesha.com/archives/183002
 " አንበሳ ለማጥፋት ደኑን ለዕሳት" እንዳንሰሳት ?   
እንዳለመታደል ሆኖ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመናት ከዉስጥ እና ከዉጭ በቀል ጠላቶች የተለያየ ክህደት እና ጥቃት በህቧ ላይ ደርሷል ፡፡

በዘመናችን የሆነዉ እና እየሖነ ያለዉ ግን በዓይነቱም፤ በብዛቱም  ሆነ በአሰዘኝነቱ የሚለይ እና በህዝብ እና በአገር ላይ የተፈፀመ የክ/ ዘመናችን  በራስ  ራስ ሁለት ምላስ ሆኖ ዝንተ ዓለም በትዉልድ የማይዘነጋ  የክህደቶች ቁንጮ ክህደት ነዉ ፡፡

በቀደሙት የኢትዮጵያ የመንግስት ስርዓቶች የተደረጉ ጦርነቶች የአገሪቷን የግዛት አንድነት እና የህዝቦቿን/ዜጎቿን ሉዓላዊነት ፣ነፃነት እና ህልዉና ለማስከበር  ብሎም ዳር ድንበር ለማስከበር ነበር ፡፡

ይህ ሲሆን መንግስታት ወይም ፖለቲከኞች የስልጣን መንበራቸዉን ለማስጠበቅ አልተጉም ማለት አይደለም ነገር ግን አገር ኢትዮጵያ ፤ወገን የኢትዮጵያ ህዝብ አስካሉ እና ለዕዉነተኛ ብሄራዊ ዕድገት እና ሉዓላዊነት አስከሰሩ ድረስ የማቱሳላን ዕድሜ ሰጥቷቸዉ በኖሩ ኖሮ የሚባልበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም ፡፡

#image_title

ምነዋ ካሉ ዛሬ የመከራ እና የደም ጎራ  ቢያመሳቅላት አገር ዜጎች ከዘመነ ኢህአዴግ የጥልመት ዕለት እስከ ዛሬ በባዕድነት በሚታዩባት፣ በስደት እና በሞት በሚቀጡባት ፣ የባህር በር የነበራት አገር ወደብ አልባ ሆና መዉጫ መግቢያ በር ያጣ ህዝብ ፣ በራሱ አገር በነፃነት ለመኖር ተፈጥሯዊ  ህልዉናዉን በተነፈገ ህዝብ …የተሞላች አገር አንድነቷን እና ክብሯን አስጠብቀዉ ያለፉትን ነገስታት እና መንግስታት በዚህ በሞት እና በህይወት መካከል ሆኖ የግፍ ቀንበር ለተሸከመ ኅዝብ  ወደ ኋላ መመልከቱ ምኑ ነዉ ጥፋቱ ፡፡

ድሮ የኢትዮጵያን አንድነት እና የዜጎችን ብሄራዊ ጥቅም የማስቀደም ርዕዮተዓለም ሲሆን በዘመነ ኢህአዴግ (ቀዳሚ /ተከታይ)  አገሪቷ እና ህዝቧ የፖለቲከኞች የግል ንብረት ሆነዉ  የጡረተኛ ፖለቲከኞች አገልጋይ መሳሪያ ሆነዉ የሚስተዋሉበት መሆኑን ያለፉት ረጂም የጭለማ ዘመናት ምስክሮች ናቸዉ ፡፡

የቀደሙት ለኢትዮጵያ አንድነት እና ዜጎች ሉዓላዊነት ቀናይ ሲሆኑ የዘመናችን ጥገኛ ፖለቲከኞች ስለ አገር ብሄራዊ አንድነት ፤ ስለ ህዝብ   ደህንነት ፣ ስለ ትዉልድ መፃኢ ሁኔታ ሊያስብ ቀርቶ የቆመበትን የማያዉቅ በአገር እና በህዝብ ስቃይ የፖለቲካ ሥልጣን እና የቁሳቁስ ምኞት የሚያባዝነዉ ተጧሪ ሆኗል፡፡

የዘመናችን ፖለቲካ እና ፖለቲከኞች ከራሳቸዉ ሰፈር  መራቅ  የማይችሉ  ከራሳቸዉ  ድምፅ  ዉጭ ሌላዉ የማይሰማቸዉ  የቀንድ አዉጣ እና የቁራ መንፈስ ያሸነፋቸዉ ከሆኑ ቢቆዩም አስከለተ ሞታቸዉ "ክህደት እና ጥፋት አስከ ዕለተ ሞት " ብለዋል ፡፡

በዘመናችን የአንድን የፖለቲካ ድርጂት እና ስብስብ ጥቅም በህዝብ ደም  እና በአገር መታመም ኪሳራ ለማስቀጠል የመፈለግ አባዜ እኔ" ከሞትኩ……"እንዳለችዉ የአልጠግብ ባይነት የራስ ወዳዷ እንስሳ  "አንበሳ ለማጥፋት ጫካዉን በዕሳት " ማቃጠል ይህ ከአገር እና ህዝብ ጥቅም በተቃራኒ ለቡድን እና ለግል ስልጣን ስጋት የሚደረግ በሠላም ስም ማዉደም ስለሚሆን ሊታሰብበት እና ተጠያቂነት ሊኖር ይገባል ፡፡

ኢትዮጵያ እና ህዝቧ ለፖለቲካ ጥቅም እና ስልጣን ማስጠበቂያ ሲባል በተለያ ጊዜያት እና ጦርነት የርኩስ መዉጊያ በመሆን ሠባዊ ፣ ምጣኔ ሀብታዊ ፣ ኃይማኖታዊ ፣ ባህላዊ እና ሁለንተናዊ ብሄራዊ መገለጫዎች መጥፋት አይደለም መነካት እንደማይኖርባቸዉ ሁሉም ኃላፊነት መዉስደ አለበት ፡፡

ድሮ የሃይማኖት ተቋማት የዕምነት ስርዓት መፈፀሚያ እና ማስፈፀሚያ ከመሆናቸዉ በላይ የአገር እና የህዝብ ጉዳይ ቀዳሚ እና ዋና ጉዳያቸዉ ነበር ፡፡ ዛሬ ግን በተለይም ከአስራ ዘተኝ መቶ ሰማንያ ሶስት ዓም ጀምሮ የፖለቲካ መሳሪያ ከመሆናቸዉ አልፎ ዕጉም ብሎ የጠጠጋን ሠዉ አሳልፎ የመስጠት እና  ከመንፈሳዊ መተጊያ እና በየጊዜዉ የቡድን ዓላማ ጋሻ እየሆኑ ነዉ ፡፡

ለዓመታት ኢትዮጵያዉያን በአገራቸዉ ባይተዋር ፣ ገባር ፣ በማንነታቸዉ ጥቃት ሲደርስ፣ የኃይማኖት እና ዕምነት ቤቶች /ቤተ ዕምነቶች ከጥንት አስከዛሬ በጉልበተኞች ሲደፈሩ ከህዝብ ፊት የማይኖሩ እና ማይመሩ  ከዚህ በላይ ምን ሊሰሩ ያስባሉ ፡፡

ዛሬ ቤተ ዕምነቶች በተለይም አብያተ ክርስቲያናት እና መኢመናኑ በዘመናት ጅረት ያልደረሰበት የጥፋት እና ጥቃት  ጎርፍ ሲያጥለቀልቀዉ እያዩ ዝም የሚሉ ነገር ግን የአገር እና ህዝብ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ሁሉ የት አሉ ፡፡ ዕምነትም ፤ ስልጣንም ……በአገር ነዉ አንበሳዉን ለማጥፋት ጫካዉን በዕሳት ሲቀጣጠል አይቶ የማያይ እንዴት ከሠማያዊ አይደለም ከዚሁ ከጫካዉ ዕሳት ሊድን ይችላል፡፡

ቢሆን ብሎ አንበሳ ለማጥፋት የማይጠፋ ዕሳት ለጫካ መመኘት ማይጠፋ የታሪክ ሰደድ ዕሳት እና የትዉልድ ከምንጊዜም ፀፀት ለመዳን ሁሉም ስለ ራሱ እና አገሩ ይመለከታኛል ባይ በጫካዉ ዉስጥ መሆኑን አዉቆ ሳይጠፋ ሰደዱን ሳይስፋፋ ለእኔ ብሎ ያጥፋ ፡፡

ይህ ሳይሆን ቀርቶ አንበሳ ፍርቶ ደንን ለዕሳት ላይቀሬ ተያይዞ መጥፋት በገለባ እና ንፋስ ዕሳት መያዝ ነዉ ፡፡

"ለአገር ለሠላም እና ዕድገት ሠላም እና አንድነት እንጂ ዕብሪት እና ጦርነት አይደለም ፡፡ "

"አንድነት ኃይል ነዉ !"

Allen T. silassie

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182999

“በደብረ ኤሊያስ ጥንታዊ ገዳም ላይና በአካባቢው ኗሪዎች ላይ የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ነው!” ከአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

“በደብረ ኤሊያስ ጥንታዊ ገዳም ላይና በአካባቢው ኗሪዎች ላይ የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ነው!”   ከአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ


(ግንቦት 22 ቀን 2023 ዓ/ም)

የአብይ አህመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ የኦሮሚያ ልዩሃይል አባላትን የመከላከያ ዩኒፎርም አልብሶ በማሰማራት በአማራ ክልል በደብረ ኤሊያስ ወረዳ አርሶ አደሮች ላይ እና በደብረ ኤልያስ ገዳማትና በመነኮሳት ላይ የሚፈጽመውን ፍጅት መላው ኢትዮጵያዊና የዓለም አቀፋ ሕብረተሰብ እንዲያወግዘው በጥብቅ እናሳስባለን::

ከስድስት መቶ አመታት በላይ ያስቆጠረው የደብረ ኤሊያስ ጥንታዊና ታሪካዊ ገዳም በውስጡ ካሉ ቅዱሳት መጻሕፍት፣ መንፈሳዊ ንዋየ ቅዱሳን እና ታሪካዊ ቅርሶች ለከፍተኛ ጥፉት ተጋልጠዋል:: በአብይ አህመድ የሚታዘዘው ጨፍጫፊው ሠራዊት በዚህ ትልቅ የሀይማኖት እና የባህል ቦታ ላይ እያደረሰው ያለው የቦምብ ጥቃት ኢትዮጵያውያንን ብቻ ሳይሆን የዓለም ማህበረሰብንም ሊያሳስብ ይገባል።

አብይ አህመድ የመከላከያ ልብስ አልብሶ ያሰማራው የኦሮሚያ ልዩ ሃይል ከአለም አቀፍ ድንጋጌዎች እና ከወታደራዊ ስነምግባር ውጭ በንጹሃን አርሶ አደሮች እና በገዳማዊ መነኮሳት ላይ እንደ ዙ-23 ሞርታር ዲሻቃ ያሉ ከባድ መትረየሶችን በመተኮሱ በገዳሙ እና በአካባቢው ከ7 ያላነሱ ንፁሀን ዜጎች ህይወታቸውን ለማጣት በቅተዋል። በደብረ ኤልያስ ይህን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ጥቃት ስለመፈጸሙ አገዛዙ እስካሁን ይፋዊ ማብራሪያ ባይሰጥም ከአካባቢው ከደረሰን ተጨባጭ ማስረጃ ተረድተናል።

ፉሽስታዊው የብልጽግ/ኦሮሙማ አገዛዝ ኢንተርኔትና ስልክ አጥፍቶ በደብረ ኤሊያስ የስላሴ ገዳም አብያተ ክርስቲያናት፣ መነኮሳት፣ ተማሪዎች እና በደብረ ኤልያስ ወረዳ ነዋሪዎች ላይ የጦር ወንጀል በከባድ መሣሪያ እየፈጸመ ስለሆነ የዓለም ማህበረሰብ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ በጥብቅ እናሳስባለን።

በተጨማሪም የአብይ አህመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ ሆን ብሎ በታሪካዊው የደብረ ኤልያስ ገዳማት እና በወረዳው ኗሪዎች ላይ እያደረሰ ያለውን በከባድ መሳሪያ የታጀበ ከፍተኛ ጥቃት በማውገዝ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ተቃውሟችሁን እንድታሰሙ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር (አሕግ) ጥሪውን ያቀርብላችኋል።

መነሻችን የአማራ ሕልውና መዳረሻችን የኢትዮጵያ አንድነት!

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/183014

ከ ፬ ኪሎ የተሰማው ጉድ/ከአማራ ህዝባዊ ግንባር መግለጫ ተሰጠ/የባለስልጣኑ አጃቢ ያደረገው የሴት ጠለፋ/(አሻራ ዜና

ከ ፬ ኪሎ የተሰማው ጉድ/ከአማራ ህዝባዊ ግንባር መግለጫ ተሰጠ/የባለስልጣኑ አጃቢ ያደረገው የሴት ጠለፋ/(አሻራ ዜና
https://youtu.be/waYFwkSmc6I


ከ ፬ ኪሎ የተሰማው ጉድ/ከአማራ ህዝባዊ ግንባር መግለጫ ተሰጠ/የባለስልጣኑ አጃቢ ያደረገው የሴት ጠለፋ/(አሻራ ዜና


https://amharic-zehabesha.com/archives/183002
The Fear for Artificial Intelligence While We Humans Are Alarmingly Becoming Artificials with No Shred of Conscience
By Belayneh Abate

When many Ethiopian intellectuals realized that Abiy Ahmed is an artificial being and not the Moses that they expected, they felt betrayed and pointed their index fingers towards the betrayer-the artificial being.   However, they forgot that the remaining fingers were pointing towards themselves and so far, many of them have failed to express regret and to apologize officially to his victims.

As the dirty history of the Ethiopian Peoples Revolutionary Democratic Front (EPRDF) shows, Abiy Ahmed was not a new or an untested artificial being.  Baptized in Ethnic politics with the unholy water of inferiority complex, he had served the Tigre Peoples Liberation Front in different capacities, including as the leader of the notorious spy agency, for at least two and half decades.  Every conscientious Ethiopian alive will never forget what EPRDF did to Ethiopians including genocide, ethnic cleansing, torture, sterilization, displacement, and many other atrocities. In order to commit these atrocities, the Abiy Ahmed- lead spy agency was one of the most important weapons. It takes an artificial being to serve heinous rulers who committed genocide, ethnic cleansing, torture, and forced sterilization for one hour let alone for 25 years.

Despite his history including filling the prisons with the very people he claims to represent, many intellectuals were terribly seduced by the preaching of this artificial being behind podiums. Some intellectuals even went too far and became his cadres, propagandists, and servants.

Right after he galvanized his support, he continued to intensify what he had been doing in the past. Then, the supporting intellectuals felt betrayed because they had considered him as the messiah that would save the country TPLF fractured into pieces.  The fact of the matter is these intellectuals had betrayed his victims of genocide, ethnic cleansing, torture, and sterilization when they ignore the victims and supported him five years ago. In the land of conscience, no one who stole even one Birr should not get the support of intellectuals let alone an artificial being who served heinous rulers who committed genocide and ethnic cleansing.

As archaeology, anthropology, sociology, and history teaches, Ethiopia is the origins of humans, and one of the origins of religion and humanitarian culture. Ethiopia is one of the very few countries that started to practice monolithic region including Judaism, Christianity, and Islam. Perhaps Ethiopian is the only country in the universe whose citizens’ communal life has been based on the following guiding principle:  "It is better that my child perishes than I break my promise!".  It is sad to see a county of such kind being ruled by an arbitrarily designed artificial being. It is also sad and unfortunate to observe intellectuals of such a country supporting such artificial being betraying victims of genocide, ethnic cleansing, torture, and sterilization.

In the Western world, many intellectuals are worrying about the rush for artificial intelligence (AI). They fear that AI has no altruistic human attributes such as conscience, compassion, love, and regret, and if the AI is applied during conflicts and wars, it will destroy innocent human beings without hesitation.

For us, no AI will be more dangerous than the artificial beings of EPRDF and the intellectuals who betrayed the victims of genocide, ethnic cleansing, torture, and sterilizations. It makes no sense to fear the rush for AI while we humans are alarmingly becoming artificials with no shred of conscience. Thank you.

 

The writer can be reached at abatebelai@yahoo.com

May 29, 2023
https://zehabesha.com/the-fear-for-artificial-intelligence-while-we-humans-are-alarmingly-becoming-artificials-with-no-shred-of-conscience/

Monday, May 29, 2023

እኔ የምለው ክፍል 7 ''የጨነቀ ዕለት'' - Anchor Media
https://youtu.be/OhfBfi8f0wc

 

እኔ የምለው ክፍል 7 ''የጨነቀ ዕለት'' - Anchor Media

 

https://youtu.be/dGSCHmjmOj0
https://amharic-zehabesha.com/archives/182965
https://youtu.be/dGSCHmjmOj0

Anchor Media

በእስር ላይ የሚገኙ የአማራ ተወላጆች ላይ ከፍተኛ ቶርቸር እየተፈጸመ ነው። ከማጎሪያ እስር ቤት ከእስረኞች የተላከ መልዕክት

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182970
እኔ የምለው ክፍል 7 ''የጨነቀ ዕለት'' - Anchor Media
https://youtu.be/OhfBfi8f0wc

 

እኔ የምለው ክፍል 7 ''የጨነቀ ዕለት'' - Anchor Media

 

https://youtu.be/dGSCHmjmOj0
https://amharic-zehabesha.com/archives/182965
The Horn of Africa States EAC Attempts to have Somalia Join them (Part II)
By Dr. Suleiman Walhad

May 28th, 2023

In recent reports on the East Africa Community, it is noted that it is moving on to the federation process and discussions in this respect are underway. The process of achieving a federation, however, is complicated and would involve the creation of a federal government where current presidents and leaders of the various member countries would become governors of the member countries (more or less) and therefore, this poses unexpected reticence from the current leaders of the member states. Some skeptics say that it is Museveni of Uganda who is pushing the federation process. He is said to be preparing a retirement position for himself after giving up power to one of his relatives after a 45-year stint at the helm of his country, Uganda. He would be sitting in Arusha, Tanzania as the first Head of the EAC Federation. This frightens Kenya, of course, and perhaps Paul Kagame of Rwanda.

It is where some EAC lobbyists, sometimes, propound and promote the idea of a militaristic realization of the project as the politicians and some merchant class would not just give up their current powers with ease. They argue that East African bankers or customs officialdom or even traders and producers in a number of members countries would never agree on anything, despite the noble goal of the Community.

And it is because of this, they are now thinking about perhaps using military power to ensure completion and realization of the project. They note that the EAC already owns the East Africa Standby Force, which is a regional military institution designed to keep peace and security in the region and, of course, this points to the African way to solving impassable situations - military coups.

The EAC is an old community which has worked hard and for many years to achieve the current impasse, and they would find solutions in this regard, in due course. However, how would this affect aspiring Somalia, which unfortunately and wrongly wants to join it, or should we say, being persuaded? The EAC has already its laws and rules of the game, which the overwhelming majority of Somalis would oppose, including military coups under which many Somalis claim to have suffered much, and blame to have caused this seemingly unending civil strive in the country.

Those who believe that the East African Standby Force could perhaps handle the matter quicker than the politicians who deliberate and discuss before taking serious decisions that would affect their people and countries, are mesmerized how the East African forces in Somalia from Burundi, Uganda, and Kenya have become comrades in arms in Somalia’s operations under AMISOM and now ATMIS. They are forgetting that they had to go along with each other as they were under an African command, not an East African command. They are paid by non-East African sources, mainly from Europe. They are, indeed, mercenaries that have no loyalty to their original countries except in the process of earning more income than their original countries could afford. It also indicates why they have failed miserably in their mission except for the early days, when they were brought to an unknown land.

The irony in this whole process is why Somalia, which hardly controls its territory and kept afloat financially by the international community and hence economically dependent on others, should want to join another region with which it shares little. This would not be helpful to the country, and the thought of using military forces to subdue the Somali population is, in our view, dangerous?

The idea, they say, is to use the already existing forces from East Africa in Somalia as guinea pigs and militarily take over Somalia, which could then be used to handle the militia’s operating in the DR Congo. Here would be born an East African Army, which the other members of the EAC armies would also join, perhaps, forcibly or voluntarily.

They have not taken into consideration the armies of Djibouti and Ethiopia, the only two Horn of Africa States armies in Somalia, in the ATMIS program, which are more helpful and better placed to contribute to the solving of Somalia’s security hazards. They also do not take into consideration that the Somali army is as strong and may be stronger than any East African army given the weapons they are denied presently, and they have not taken into consideration also the fact that the natural block of Somalia is the Horn of Africa States, with which they share the same heritage that dates back to pre-history.

They hide the fact that many of the citizens of the East Africa Community themselves oppose bringing in other troubled regions into their fold. They already have problems with South Sudan and now the DR Congo. These countries remain unsettled today. Burundi and Rwanda are no different as to what would happen, when the strong leaders currently on the hot seats would disappear. Countries like Tanzania are not as enthusiastic, perhaps, as Kenya and Uganda, in the formation process, which is probably the main cause of most delays in the formation of a more complete EAC Federation. The fact that Arusha, in Tanzania, is the capital of the EAC is seen by most Tanzanians as a rouse and does not dissuade them from their skepticism of the project. They know Kenya and some other members of the EAC are eying their rich and vast lands.

Somalia owns one of the largest marine Exclusive Economic Zones in the world, some 833,000 square km, which is one of the country’s bargaining chips in any negotiation with any other party and it would be unnatural if it moves away from the Horn of Africa States region. The Horn of Africa States neighbors include Ethiopia and Djibouti, with which it shares a long border of some 1718 km (1640 km with Ethiopia and 78 km with Djibouti) as opposed to some 1005 km with Kenya. The people on the Kenyan side of the Somali/Kenyan border are also Cushitic stock (Somali/Oromo). Kenya should have been a member of the Horn of Africa States region. However, it is a founder and one of the basic pillars of the EAC, which would not allow it to forget and forgo all the hard work and achievements of that organization.

Somalia thus needs not an East African Community but an association of the Horn Africa States region, its natural allies including Ethiopia, Eritrea and Djibouti and perhaps Sudan, sometime in the future. If it joins the EAC, Somalia would always be the odd country out in such a union as it is in the dysfunctional Arab League. It would be unnatural to join the EAC which already has its own laws and rules which may not be applicable to Somalia and which Somalis may find them offensive, especially when it comes to cultural/religious issues.

The Horn of Africa States region would be created together, from scratch and would hence be negotiated on a win-win rules of the game for all the four SEED countries and not an organization which says, “join us as we are,” which the EAC presents.

Somalia’s President and Special Envoy to the EAC, who seem to be bent on joining the EAC, should be aware that the majority of Somalis prefer to have as allies their natural relatives with whom they share considerable historical and cultural ties instead of joining the cultures and histories of peoples as far away as the Atlantic Ocean or the jungles of Africa in the Congo basin or as far south as  Chamba in Tanzania, which Somalis know of or share little.

If Somalia has to join an economic group, it would be much easier and more beneficial for Somalia to co-found and join the Horn of Africa States instead of the EAC in all respects. The traditional highland/lowland formation of the region with farmers and pastoralists and fishermen would make a more feasible integration, for this would allow Somalia to put in the pot its huge maritime exclusive economic zone and receive hydropower and agricultural food production in return. The integration of the Horn of Africa States would also do away with the fear of the clashes within the region that marked it in the past over claims of land and territory.

The main reason for the Horn of Africa States region, like any other regional economic block, would be to aim at easing of trade and investment barriers within the region and helping in the development of functional transport and communications infrastructures, and promotion of macroeconomic and financial policies.  This would, no doubt, lead to improvement of efficiencies, sharing of the costs of public infrastructures needed for development, and facing off other regional blocks and major countries collectively in negotiation processes. This would also ease troubles among member countries and hence install peace and security in the region. The Horn of Africa States region would be a winner for Somalia, if only they could hear and listen.

 

 

 
https://zehabesha.com/the-horn-of-africa-states-eac-attempts-to-have-somalia-join-them-part-ii/

Breaking the Social Fabric & Cultural Values: a facet of the genocide on Amhara people in Ethiopia

Breaking the Social Fabric & Cultural Values:  a facet of the genocide on Amhara people in Ethiopia
Desalegn Birara 


Introduction




Amhara is known for its social organization, institutes & values that maintain order and sustain the community unruffled. It has the social stratification that has respective functions. These attributes of Amhara have been feared by invaders and perpetrators from in & outside. Historical enemies who were defeated by the virtues of Amhara have created minions, transfused their hate to Amhara to these purported entities, and designed a grand amalgamated attack to exterminate Amhara.

Culture revolutions were imposed to make sure that the social values and institutes cannot resurge; system replacements orchestrated agitation on the community’s self-reliance; value denominations and new definitions of social behaviors confused perception of social actions; and all of these were mainstreamed to the community continuously. These interventions destroyed the organic social fabric and allowed the installation of alien systems that alienated the people from their cultural milieu.

The attack on Amhara’s social fabric is factionalist by approach. It identifies intrinsic and extrinsic filaments that composed the fabric of relationships, and attacks targeted elements discretely. The internal attack is a direct intervention to disturb the function of social values in the community, while the parallel extrinsic attack is focused on disparaging Amhara’s external relations. The internal attack aims to crumble the Amhara community, while the parallelly implemented foreign relations create enemies to Amhara from near and far. The confluence of aims is making Amhara a disintegrated helpless community that is hated by everyone in the world and consequently, whose annihilation can be justified.

This article presents two dimensional views on the status of social fabrics. The view into internal attributes comprise the criminalization of ènbedãdé, the spoiling of trust and the mortification of mediation as examples of the attack on intrinsic social values. The diverging dimension views factors into/from outside, at regional and global levels. It scrutinizes the Eritrean and Sudanese relations with Ethiopia to epitomize the attack on elements of extrinsic values.

Hermeneutic phenomenology is used as a method to gather information and reflective analysis is used to discuss the undergoing genocide on Amhara people.


Criminalizing Ènbedãdé




Criminalization of community sacraments and banning the autochthonic social control measures was among the vast intervention of the TPLF regime in its first five years on power. The regime intimidated the community and forced to stop its organizational practices that had public trust & reliance on their integrity; to install systems and structures that the government has full control. Such system replacements abolished the endemic institutes which earned the highest veracity that had been tested in thousands of years. In this regard, the banning and criminalization of ènbedãdé (እንብዳዴ) as stated by Girma Berhanu in his book titled ‘Finote Amhara’ marks the earliest attack to destroy the software versions of Amhara’s social institutions.

“እንብዳዴ” – ènbedãdé: - is a procedure of declaring an individual for complete social rejection. In the typical Amhara cultural community, crimes of treason, arson, and other high-level felonies are punished by rejection; unlike modern jurisprudence that sentences lifetime imprisonment or death penalty. The social rejection can be applied to a variety of crimes that an individual commits. The community goes through thorough assessments and by its designated institutes to resolve the problem. The offender will be approached thru his family, friends and God fathers or the elderly. A series of intermediations are exhausted before it reaches the declaration of ènbedãdé.

The ènbedãdé is declared at the local church or mosque where every household head or representative gather. Additionally, the criminal’s relatives, personages from other vicinity and representatives of different social organizations like mahibertegnoch, iqubtegnoch, blacksmiths, weavers, and merchants, are called to attend. The ènbedãdé shengo – i.e., a committee who took care of the case, presents the charge to the gathering. The shengo chairperson or sometimes the church administrator reads the misdoing that the person committed and explains the process that the intermediaries have gone through. Even though by that day everyone already knows that the delinquent is going to be sentenced ènbedãdé, his case will be read aloud to the public. After reading the charge to the public, the person will be given a chance to say his last words if he/she wills. Because it is until this moment that the person is considered as a living being. Whatever the last words be, follows the declaration “Mr. XYZ is sentenced ènbedãdé”. Then, his family, friends, relatives and warn hearted people cry and the scene instantly converts to resemble a funeral.

After ènbedãdé, the individual is considered as a dead body, no more human being. No one talks to an ènbedãdé sentenced person, no one in the community. Because, that person is a walking ghost after death whom people run away from. No one exchanges things with him in the market. No one borrows him anything. If anyone is reported to borrow him tools or even greet him, that person also will be sentenced ènbedãdé. In this situation the sentenced person can hardly stay a few weeks and usually kills him/herself. In rare cases, the ènbedãdé sentenced person leaves the country for another society, where integrating anew can be an option.

The community preserved its security and confidence in its organization through such control norms. In Amhara, it is believed that cleanliness and strength are from within. If the community is traitor free, no external enemy can penetrate it. The wars against foreign aggressors and consequent great victories prove the strength of the social values, institutes & organization.

The reign of TPLF in 1991 culminated the exercise of ènbedãdé in Amhara. Because TPLF was founded on hating Amhara and envisages taking Amharan land after eliminating the people. It fought to the teeth to dismantle the values that hold the community together as one strong entity. Thus, ènbedãdé was criminalized by TPLF. Ènbedãdé sentenced criminals were set free, and even glorified and given crucial positions by TPLF. The TPLF system made sure that those ènbedãdé criminals have optimal safety and guaranteed them for their personal security. Hence, they subscribed for lifetime mission and have already proved that they were the most trusted agents by TPLF. For most of them, TPLF arranged education and training opportunities including higher education abroad. When they return, they took over administrative positions where they find the base community open and unarmed for ruthless revenge. These persons in a council are called Amhara National Democratic Movement (ANDM), more commonly known as ብአዴን.


Spoiling Trust




In the typical Amhara culture, trust is a daily operating system. It surprises foreigners when people exchange things worth of hundreds of thousands birr without any receipt or third party at a random marketplace. Guarantee is telling the truth that the item is real, or it works in the capacity as explained for the exchange. And it exactly does. People used to trust each other; not necessarily because everyone is obedient to the relationships, but certainly afraid of the consequences of distrust.

For example, a farmer goes to a market to buy an ox. He goes to buy the ox from a person whom he never met or knew before. But he knows for sure that after he buys the ox, if the ox breaks barn at night and escapes to the earlier owner - usually happens, the person will bring the ox back to the buyer, himself. If he denies and by any means proven to be disbelief that bears ènbedãdé.  After the coming of TPLF to power, prime minister Meles Zenawi at the National House of Peoples’ Representatives session that was broadcasted by the national Tv, declared that ‘theft is a job unless the thief is caught’. Stealing and corruption became standard social behaviors let alone breaching promises. The TPLF cadres who at some point in time were sentenced ènbedãdé or were about to, made it fashionable to betray relationships. The community was panicked. But could not control or have the necessary structures to reverse the looming social issue. As a last resort until some coping mechanism is devised, people do not have trust amongst each other as they used to, anymore. Breaking the trust between people has been a profound success to the regime.


Mortifying mediation – “ሽምግልናን ማርከስ”




The most contemporary campaign of the anti-Amhara regimes is mortifying mediation. Amhara used to trust mediations as a mechanism of resolving conflicts and clearing up doubts. Religious fathers and the wise elderly had a dependable role in the community to intermediate between conflicting bodies, objectively.

The regime repeatedly used the respected and wise elderly and religious fathers to mediate with armed groups. The armed fighters accept the call by these respected intermediaries and sit for discussion around the table. The regime deceives everyone in the process and the mediation converts in to capturing. For example, Zemene Kassie was captured at Bahirdar after he was called for mediation by a group of mediators. The mediators’ team comprises of professors, Federal law makers, religious Papas, successful entrepreneurs, and public figures. However, the regime installed its army in clandestine before it sent its representatives for the mediation; and vehemently, betrayed the mediators.  The regime used the age-old conflict resolution method to capture and imprison the Fano leader. Mediators were powerless to prevent that. They can no longer give a security guarantee for parties whom they approach to mediate with the regime now. The elderly lost their dependability simply because they accepted a responsibility that they can not deliver.

Mihret Wodajo, the eastern Amhara Fano general, was approached by the same conspiracy. However, this time around enough lesson has been taken from the Bahirdar experience. Nonetheless, the trick has a double tier advantage to the regime. First, it automatically, helps capture the rebelled forces’ leaders and disperses their groups. Second, it systematically erodes the value and social role of the respected elderly and religious leaders. Looking at what happened to the captured ones and witnessing the powerless intermediaries who can never give a warrant to any party, no Amhara will depend on mediation anymore. This diminishes the role, trust, and solidarity of Amharas amongst each other. The regimes paralyze each value and institute one after the other until they leave the community completely anomic.

The use of priests and elderly to negotiate with armed groups, and later deceiving them, is a tactic to disgrace priests and the elderly in society. Because the public will perceive them as cooperatives of the scandal which gradually obliges the public no longer to rely on traditional conflict resolution mechanisms meddled by the elderly and religious fathers. The elderly and religious fathers lose their reliability, credibility, and roles in society. This further disintegrates and disenfranchises the targeted community. Thus, Amhara is being finessed to hate its own values and institutions for dogmatic alterations. The more frantic the obstructions of traditional mediation by the elderly bear, the more aggressive the people become to destroy their own values. The regime has the role only to catalyze the process so that the people destroy themselves faster.

As explicitly stated in “የመደመር መንገድ” breaking the social fabric and cultural values of Amhara is the gate way for new Ethiopia. The book scrupulously presents public poems, songs, tales, oral stories, and proverbs as obstacles of his ‘medemer’ program. Especially, starting from page 260 on wards, the folklore of Amhara that connote the invincible moral height and pride of the people are discussed. The author criticizes the poems and condemns the attitude of people who signify themselves through these traditions. He twists the meanings of poems that were once dedicated to individuals’ patriotism & heroism to hatemongering, barbarism and anti-social definitions. Much of the effort in the book is to persuade the reader if not forcing the public, to erase the memories that are loaded in oral heritages and refurbish people’s mind for loading new sentiments. The author believes that the presence of these poems and traditions is preserving and branding an Amhara moral as heroic & more patriotic than others. He echoes that Amhara is equated to Ethiopia, which by all means & at any cost must be broken down to a sentiment bounded to its designated region, at minimum. It is crystal clear that squeezing Amhara is a policy direction to swell the regime’s preferred community. Because this book is imposed to serve as constitution of the people, dogma of religions, policy of the government, and philosophy of the country.


Amhara in Ethiopia’s external relations




The attack on extrinsic values of Amhara focusses on the ways how others are wanted to perceive it and how Amhara is portrayed to them. It is the alignment of Ethiopia’s foreign policy. The external relationships have regional and global dimensions. Regionally, the relationship of Ethiopia with neighboring countries has been isolating Amhara. The isolation of Amhara in foreign relations gives the ruling regimes the freedom to impute historical and future snags to Amhara. Amhara will be accountable for any trouble the regimes make inside or outside.

For example, Ethiopia has the longest border land with Sudan; and this boarder lies in the Amhara land altogether. Thus, Amhara people reside the nearest to Sudanese people. If the Ethio-Sudan relationship should work in the natural friendly manner, these boarder-sharing citizens must be safe and enjoy the friendliness. However, the Ethiopian government, for four decades now, has been attempting to build the intercountry relationship sacrificing its own citizens. Amharas have been continuously attacked by Sudanese paramilitary forces across the entire boarder. Amhara civilians have been murdered, their properties looted, and farm produces burned to ash. Millions of Amharas have been displaced from those invaded lands and unreturned yet.

Sudanese forces are elicited by the Ethiopian government to claim these lands, without the resident communities, of course. Because the goal is exterminating the people and take their fertile lands. Had the Sudanese forces claimed both the land and the people residing on the land, the atrocities could have not been to the extent we realize. By the Ethiopian foreign policy design, Sudanese people are prepared to hate Amhara Ethiopians.

Another neighboring country, Eritrea celebrates its national Independence Day on May 24, since 1991. Eritrea was a colony of Italy for many years. Eritrea’s actual independence from the Italian colonial rule is not recognized, surprisingly. Instead, Eritreans celebrate the day they seceded from Ethiopia as their national Independence Day.  They are persuaded to consider secession more imperative than independence. They decreed that their national Independence Day is the day they withdrew from Ethiopia, and preferred to persuade themselves that they were colonized by Ethiopia, not by Italy. Vitalizing Eritrea’s separation from Ethiopia greyed the entire colonial history, mainly so that Amharas can be accused of all past grievances. Hence, the instant recognition of Eritrean ‘independence’ by the then regime in Ethiopia was a sinister plan to blame Amhara people for colonizing Eritreans and plot a targeted attack. The TPLF led EPRDF government was the first entity to acknowledge the secession of Eritrea from the Ethiopian federation and the earliest to approve the colonial thesis in their relationship with Ethiopia. Antagonizing Amhara with its neighboring countries was a conspiracy intended to make Amhara restless from both inside and outside forces.

The broader international society has a skewed perception of the intricated multidimensional multitier attacks on Amhara. Some governments in the western world are complicit in attacks. They want to revenge Amhara for their historical humiliations. As Roman Procházka in his book titled ‘Abyssinia: the powder barrel’ deeply states the Ethiopian monarchy, the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Amhara people were the strongest institutions that defeated the colonial wars against European powers. The hate to Amhara, their monarchy and their religion emanates from the Adwa victory. Prochaska not only identifies the powerful establishments, but also forwards dismantling policies. Accordingly, for over a century, the Ethiopian orthodox church has been a focus of stabbings in same magnitude to the Amhara people. Similarly, culmination of the Ethiopian monarchy was a result of western powers and their homeland proxies combined industry. Thus, westerners are inert to the woes of Amhara people. Contemporary regimes in Ethiopia capitalize on such vents to shun Amhara from the international relations arena, so that the ongoing genocide remains silenced forever.


The way now




There should be a chance to look back to the origins. It is essential to revitalize & capitalize the social values and social control structures. People need their trust back. The society needs ènbedãdé now. The respect for fathers, mothers, people’s representatives, and religious leaders in society is crucial. The people need their unity and strength. They need protection. They need their pride and patriotism. Good values need to surge and stream not to shrink. Victims of genocide need justice. Survivors of the genocide need freedom.

Amhara people must be free, as their name implies! Amharas must liberate themselves. They are the sons and daughters of Fanos who overcame more drastic times. They must become Fanos to their own survival. People must struggle for their liberty. They need the spirit of heroism. The structures and systems that protect individuals must be instituted now. Amharas need their country.

 

 

 
https://zehabesha.com/breaking-the-social-fabric-cultural-values-a-facet-of-the-genocide-on-amhara-people-in-ethiopia/

Sunday, May 28, 2023

The High Price of Abiy Ahmed's Killing Power

The High Price of Abiy Ahmed's Killing Power
The killing spree targeting government officials in Ethiopia has become a disturbingly common occurrence. Opposition and rebel groups appear to be using violence as a way to achieve their political objectives, which has brought renewed attention to the issue of political violence in the country. The prevalence of extrajudicial killings in Ethiopia is not a new phenomenon, dating back to the Red and White Terror episode under the military dictatorship of Dergue in the 1970s and 1980s.

However, today, the perpetrators of these killings are predominantly third parties, including individuals with political interests, groups, and other non-state entities.

The assassinations of government officials began shortly after Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) assumed office in 2018. During the earliest phases of the political transition, the Prime Minister himself survived a grenade assault while addressing a public rally in Meskel Square. Two months later, the chief engineer of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), Simegnew Bekele, was found dead in his car in the same square. In 2019, there were even more shocking killings.

Amhara Region’s former President, Ambachew Mekonnen, and Seare Mekonnen (Gen.) were killed on the same date in June 2019.

Ambachew, along with his advisor Ezez Wassie, was assassinated in Bahir Dar, the region’s capital, in June 2019. Seare, on the other hand, was killed in Addis Ababa the same day by his own bodyguard, who had apparently turned on him and carried out the attack. The killings in Amhara Region were carried out by a group of soldiers led by Amhara’s head of state security, Asamnew Tsige (Gen.), who had apparently orchestrated the coup attempt in the region.

The tragic killing of yet another official from the Amhara Region last month by armed groups operating in the area serves as a bleak reminder that history has a disheartening tendency to repeat itself.

The severity of the killing spree is greater in the regional states, but even the capital city has not been immune to the violence. In recent months, a number of high-ranking officials have been assassinated, including the Amhara regional state Prosperity Party leader, Girma Yeshitila, and the Afar region PP leader of Hanruka District, Umer Lema.

Of all regions, Oromia is where more officials were killed than any other region in recent years, excluding Tigray, where such violence was common due to the two-year full-fledged war in the region. Last year, it was reported that there was a day when 28 officials were allegedly killed by the Oromo Liberation Army (OLA).

The killings of officials in Oromia are often carried out in the context of political tensions and ethnic conflicts in the region. Political groups that claim to represent the Oromo people, who make up the majority of the population in Oromia, have long complained of political marginalization and discrimination. Armed groups such as the Oromo Liberation Army (OLA) have emerged in response to these grievances, and they have carried out attacks on government officials and security forces in an effort to advance their political demands.

Various organizations and researchers have studied targeted killings of officials in Ethiopia. Research has shown that the targeting of government officials by opposition groups is a symptom of deeper political and social problems, often rooted in weak governance.

A study published in 2019 in the Journal of Modern African Studies by Kristian Takvam Kindt and Kjetil Tronvoll found that political violence, including targeted killings of government officials and leaders, had contributed to a culture of fear and mistrust in the country and had undermined social cohesion and political stability.

 

Another study published in 2017 by Lencho Lata and the Institute for Security Studies found that political violence, including targeted killings, had a negative impact on economic growth in Ethiopia as it disrupted supply chains and undermined investor confidence. Rights organizations such as Amnesty International and Human Rights Watch have also documented cases of targeted killings of opposition politicians, journalists, and human rights activists in Ethiopia.

These studies suggested that targeted killings of officials in Ethiopia can have significant impacts on political stability, social cohesion, human rights, and economic development.

The recent spate of violence in Ethiopia has been a topic of discussion among various political figures, each offering their unique perspective on the root causes of the problem. While some point to the failure of the government to establish law and order, others blame the ruling party’s transgressions.

For Chuchu Alebachew, a veteran politician from the Amhara regional state, the issue runs deeper than just a change in political reform. Instead, Chuchu believes that the absence of strong leaders is at the heart of the problem.

In his view, leaders are not born but are the result of hard work and dedication. However, politicians in Ethiopia have failed to listen to one another, creating a nation that “consumes its leader” and leading to a recent spate of difficulties for the Amhara people.

Despite these challenges, Chuchu remains hopeful that strong leaders will emerge from the nation, bringing with them the stability and security that Ethiopia so desperately needs. He emphasizes that disagreements and differing viewpoints are a natural part of the political process and do not make leadership any harder than it already is.

For Mulatu Gemechu, an opposition figure, the recent murders in Ethiopia have a political motive and are a result of the government’s inability to establish law and order. He suggests that the government has failed to use its authority and resources effectively, making it challenging to identify the actual perpetrators of each crime.

Mulatu emphasizes that satisfying the interests of the people through a strategy that benefits everyone is key to promoting harmony and security.

In contrast, Tiruneh Gemta, the secretary of the Oromo Federalist Congress, blames the ruling party for the current situation in Ethiopia, stating that the government’s transgressions are the primary cause of the country’s current predicament.

“As an opposition party, we have lost the lives of our members,” says the politician, demanding an investigation by a third party.

Tiruneh further argues that the violence has affected not only government officials but also civilians and opposition party leaders who have been targeted because of their political beliefs. He believes that the narrow political playground is the root cause of all problems.

With these differing viewpoints on the issue, it remains to be seen how the government will respond to the ongoing violence and what steps will be taken to ensure the safety and security of all Ethiopians.

Rep[orter
https://zehabesha.com/the-high-price-of-abiy-ahmeds-killing-power/
በኢትዮጵያ ሕገመንግሥት የተዋቀረው “የብሄር ፖለቲካ” እና “የዘረኝነት ስርአት”፤ ያስከተለው መዘዝና መፍትሄዉ፤ - ክፍል-4
መግቢያ፤

ባለፈው ጽሁፌ (በክፍል-3)፤ አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕገመንግሥት በዉስጡ፤ በተለይም በሶስቱ የመንግሥት ቅርንጫፎች (ሕግ አዉጭ፤ ሕግ አስፈጻሚና ሕግ ተርጓሚ) መካከል ያሉትን የተዛቡ መዋቅራዊ ግንኙነቶችና ችግሮች ለማመላከት ጥረት አድርጌአልሁ፡፡ ከሶስቱ ቅርንጫፎችም፤ በተለይ አንደኛዉ “ሕግ አዉጭው” አካል፤ በተደጋጋሚ ሕገመንግሥቱን እየጣሰ፤ የመንግሥት ስልጣኑን ቀስ በቀስ በመጠቅለል፤ እራሱን እያጠናከረ መሄዱንና፤ የዜጎችን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች መርገጥንም ባህል አድርጎ እንደያዘ፤ ሁለቱን የመንግሥት ቅርንጫፎችም (ሕግ አውጭዉንና ተርጓሚዉን) በማቀጨጭ አቅም እንዳሳጣቸው ለማሳየት ሞክሬአለሁ፡፡ ለዚህ ሁሉ ችግር ዋናው መንስኤም፤ በህወሐትና በጊዜው አጋሩ በነበረው ኦነግ የተተከለው፤ በብሄር ፖለቲካ ላይ የቆመው ሕገመንግሥት እንደሆነና፤ ባለፉት 30 ዓመት፤ ስር በመስደድ እያደገ የመጣዉን የዘረኝነት (“አፓርታይድ”) አምባገነናዊ ስርአትም እንዲያቆጠቁጥ ያደረገው እሱ መሆኑን ለማሳየት ጥረት አድርጌአልሁ፡፡

ይህ በብሄር ፖለቲካ ላይ የቆመው፤ አስከፊና ኋላ ቀር የዘረኝነት ስርአት፤ ሀገራችንን ለማያባራ የእርስበርስ ግጭትና የዉጭ ጣላቃ ገብነት ዳርጓት ሰላም በማሳጣት፤ ዛሬ መዉጫዉ የጠፋ አዙሪት ዉስጥ ገብታ በመዛቀጥ ላይ ትገኛለች፡፡ ስለዚህ ኢትዮጵያን ከእዚህ አዙሪት ለማዉጣት፤ ያለን ዋና መፍትሄ፤ ሕገመንግሥቱን ማሻሻል ወይም መቀየር እንደሆነም ያለማቋረጥ ለማሳሰብና፤ እኔም እንደብዙወች ኢትዮጵያዉያን ድምጼን ከፍ አድርጌ ለማሰማት ቢያግዝ በሚል ነው፤ በአቅሜ እነዚህን ጽሁፎች በተከታታይ ማቅረብ የጀመርኩት፡፡ ይህን የሀገራችንን ሰላም፤ አንድነትና እድገት፤ የዜጎች ነጻነትንና ህብረት እንዳይዳብር ትልቅ እንቅፋት የሆነዉን፤ ኋላ ቀር ሕገመንግሥትም፤ በሕዝብ ምክክርና መግባባት ማሻሻል ወይም መቀየር ከተቻለ፤ በተፈጥሮ ሀብትና በጠንካራ ሕዝብ የታደለችዋና፤ የጀግኖች አምባ የሆነችው እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ፤ ዕድል ቀንቷት ትክክለኛ አመራር ካገኘች፤ በጠንካራ ዜጎቿ ከዘላለም የድህነትና የቀውስ አዙሪት በአጭር ጊዜ ዉስጥ ተላቃ ለማደግና፤ ከኋላዋ እየመጡ ቀድመዋት የሄዱትንም ለመቅደም ምንም የሚያግዳት ኃይል እንደማይኖር አልጠራጠርም፡፡ እዉነተኛዋ ፌደራላዊት፤ ዴሞክራሲያዊትና ህብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን በእርግጥ መገንባት የሚቻለዉም፤ ሕዝብ ጠባቂ፤ ሀቀኛ፤ ፍትሐዊና ዘመናዊ ሕገመንግሥት ስታገኝ ነው የሚል ጽኑ እምነት አለኝ፡፡

*******

በዚህ ጽሁፌ (ክፍል-4)፤ ይህን ኋላ ቀር፤ ከፋፋይ፤ ዘረኛና ብሄር ተኮር የሆነ ሕገመንግሥት ለምንና እንዴት አድርጎ ማሻሻል ወይም መቀየር ይቻላል? ለሚለዉ ጥያቄ አስተያየቴን ለማብራራት እሞክራለሁ፡፡ ይህን ከባድ ጥያቄ ለመመለስ ከመሞከሬ በፊት ግን፤ ለአንባቢወቸ አንድ መሠረታዊ እዉነታ ለማሳሰብ እወዳለሁ፡፡ ይኸዉም፤ ዛሬ በሀገራችን ፖለቲካ መስክ ላይ፤ ሕገመንግሥቱ እንዲሻሻል (እንዲቀየር) የሚፈልጉና፤ ጭራሽ “መነካት የለበትም” የሚሉ፤ ጎራ ለይተው የሚፋተጉ ወይም ገመድ የሚጓተቱ (“tug of war”) በዋነኝነት ሁለት ኃይሎች ወይም “የፖለቲካ ልሂቃን ቡድኖች” መኖራቸዉን ነው፡፡ በሀሳብ መለያየቱ ምንም ክፋት የለዉም፡፡ ችግሩ፤ ባለፉት የሀገራችን 50 ዓመት ታሪክ እንደታየው፤ በቅርቡም ህወሐት በቀሰቀሰው አስከፊ ጦርነት እንደታዘብነው፤ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ልሂቃን ልዩነታቸዉን በሰላም መፍታት ሲያቃታቸው ሁልጊዜ ሥራየ ብለው ሀገራችንን ወደከፋ ቀውስ እንድትገባ ነው የሚመሯት፡፡ ሕዝብን ለማገልገል ሳይሆን፤ በመንግሥት ስልጣን ላይ በማተኮር ሲሻኮቱና እርስበርስ ሲጫረሱ፤ ንጹሀኑን ሕዝብም ያለማቋረጥ አስጨርሰዉታል፡፡ ሀገራችንን ሌሎች ከኋላዋ እየተነሱ ሲቀድሟት፤ እሷ ግን ምን ያክል ለአመታት ካለችበት ጭራሽ ወደኋላ እየራቀች እንድትሄድ እንደዳረጓትም ታሪክ ምስክር ነው፡፡ በመሀሉ በተለይም ሀገር የሚገነባዉ ወጣቱ ትዉልድ፤ በቅብብሎሽ በየተራ ይወድማል ያለው፡፡ ይህ በፖለቲከኞች ሽኩቻ ሳቢያ የተገነባዉ የደም መፋሰስ ባህል ማቆም አለበት፡፡

ስለዚህ፤ የሀገራችን ፓለቲካ ልሂቃንና መሪወች ወደቀልባቸው ተመልሰው፤ ለሀገራቸው ሰላም ሲሉ ብቻ ሳይሆን፤ ለእራሳቸዉም ደህንነትና ሰላም፤ መላዉን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያሳትፍ፤ ሁሉን አካታች የሆነ ሀገራዊ ምክክር እንዲደረግና፤ ሕገመንግሥቱ በሕዝብ ፍላጎትና መግባባት እንዲሻሻል (እንዲቀየር) አመች ሁኔታ ለመፍጠር መተባበር ይኖርባቸዋል፡፡ ያን ቢያደርጉ ትዉልድ ተሻጋሪ ታሪክ ሠርተው ለማለፍም ዕድል ያገኛሉ፡፡ የአንድ ሀገር ሕገመንግሥት በሕዝብ ፍላጎትና በስነስርአት እንደአስፈላጊነቱ ካልተሻሻለና ካልተጠገነ፤ ፈጣን የኢኮኖሚ፤ ፖለቲካና ማህበራዊ ኑሮ እድገት ማምጣት አይቻልም፡፡ ሕገመንግሥትን ያክል ሀገርን የተሸከመ ይቅርና፤ ቤት እንኳን እንዳይፈርስ በየጊዜው ይጠገናል!

“ሕገመንግሥቱ መነካት የለበትም” የሚሉት በዋነኝነት አሁን ባለው የብሔር ፖለቲካና የዘረኛ ስርአት የሚጠቀሙ፤ በህይወት እስካሉ ድረስም የደሀይቱን ሀገር ሀብት ከሕዝቡ እየነጠቁ የሚያካብቱ፤ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል” በሚል፤ እነሱ ከበሉ ሌላዉ ጦም ቢያድርና፤ ሲሞቱም ሀገሪቱ አብራቸው ብትጠፋ ደንታ የሌላቸው ናቸው፡፡ በዋነኝነት ሕገመንግሥቱን መሰላል አድርገው ስልጣን ላይ ለመውጣት የሚያልሙ፤ ስልጣን ከያዙም፤ የእራሳቸዉን ጥቅም ማሳደድ እንጅ፤ ለሕዝብ ሰላም፤ ለሀገር አንድነትና እድገት የማይጨነቁ፤ በተለይም የብሄር ፖለቲካን የሚያቀነቅኑ ልሂቃን ተብየወች ናቸው ሕገመንግሥቱ እንዲቀየር የማይፈልጉ፡፡ በአንጻሩ፤ በሀገራችን ፍትሕ ተረግጦ፤ ሙስናና ዘረኝነት መረን ለቆ፤ የሚዘገንን ግፍና በደል በዜጎች ላይ ሲፈጸም ማየት ያስመረራቸውና፤ ኢትዮጵያ እንደሀገር እንድትቀጥል፤ በጋራ እንድትገነባና እንድታድግ፤ ከድህነትና ከቀውስ ተላቃም፤ ሌሎች ያደጉ ሀገሮች የደረሱበትን ደረጃ ፈጥና እንድትደርስ የሚፈልጉና የሚመኙ ናቸው ሕገመንግሥቱ እንዲሻሻል (እንዲቀየር) የሚፈልጉ፡፡

አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት፤ ለምንድን ነው ለሀገር ግንባታና እድገት ማእነቆ ስለሆነ፤ መሻሻል (መቀየር) አለበት የሚባለው? ገና ከጅምሩ ሕገመንግሥቱ በልሂቃኑ ሲረቀቅ ሁሉን አካታችና ሰፊዉን ሕዝብ ያሳተፈ አልነበረም፡፡ ለምሳሌ ቢያንስ የአንድ ትልቅ ብሄር

የአማራ ሕዝብ በሚገባ አልተሳተፈም፡፡ ታዋቂ ህብረ ብሄር ፓርቲወችን ኢሕአፓንና መኢሶንንም አላካተተም፡፡ በመሠረቱ፤ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ፤ ያለፍቃዳቸው በጥቂት የብሄር ፖለቲካ ልሂቃን፤ ለኢትዮጵያዊነት ሳይሆን “ለብሄር ዜግነት” ታማኝ እንዲሆኑ በዚህ ሕገመንግሥት ነው የተፈረደባቸዉ፡፡ በሀገራችንም እዉነተኛ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊና ህብረብሄራዊ ሳይሆን፤ ዘረኛና ከፋፋይ፤ ነጻነት ፍትሕና እኩልነትን የሚያሰፍን ሳይሆን፤ ዜጎችን ለግፍና ለሰቆቃ የሚያጋልጥ፤ ሀገርን የሚገነባ ሳይሆን፤ የሚያናጋና ከባሰም የሚያፈርስ፤ ኋላ ቀር ስርአት የተተከለው በዚህ ሕገመንግሥት አማካይነት ነው፡፡ ሕዝቡን ለሰላምና ለፍቅር ሳይሆን ለቂም በቀልና ለግጭት፤ ለሙስና፤ ለመሬትና ሀብት ዝርፊያ፤ ብሎም ለማያባራ ድህነት፤ ለእረሀብና ለድርቅ፤ ለኑሮ ዉድነትና ለስደት እንዲጋለጥ ያደረገው በመሠረቱ ይህ ሕገመንግሥትና እሱ የወለደው ዘረኛ ስርአት ነው፡፡ ሀገራችን በጋራና በሰላም ከማደግና ወደፊት ከመራመድ ይልቅ፤ ሌትና ቀን በድህነትና በፖለቲካ ቀውስ እንድትማስን ያደረጋትም እሱ ነው፡፡

በሕገመንግሥቱ ያሉትን በርካታ የተዛቡ አንቀጾች በዚች አጭር ጽሁፍ ለመዘርዘር ቦታዉ አይበቃኝም፤ በቂ እዉቀትም አለኝ ብየ እራሴን አላሞካሽም፡፡ ይሁንና አሁን ላለውና በብሄር ፖለቲካ ላይ ለቆመው ሕገመንግሥት አንድ ዋና አዉታር የሆነዉን ጠቅሸ ማለፍ እወዳለሁ፡፡ ሕገመንግሥቱ በአንቀጽ 8 (“የሕዝብ ሉዓላዊነት” የሚል አርእስት በተሰጠው) በቁ/1፤ “የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ስልጣን ባለቤቶች ናቸው ይላል፡፡ ቀጥሎም በዚኸው አንቀጽ በቁ/3 “ሉዓላዊነታቸዉም የሚገለጸው በዚህ ሕገመንግሥት መሠረት በሚመርጧቸው ተወካዮቻቸውና፤ በቀጥታ በሚያደርጉት ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ አማካይነት ይሆናል” ይላል፡፡ ይህ እንግዲህ በእኔ አስተያየት፤ በእዚህ አንቀጽ ቢያንስ በተዘዋዋሪ መልክ የተቀመጠው፤ ማንኛዉም “ኢትዮጵያዊ ዜጋ”፤ በብሄሩ ወይም ብሄረሰቡ አማካይነት እንጅ፤ በእራሱ ወይም በግሉ እንደኢትዮጵያዊ ዜግነቱ የሀገሩ ሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት አይደለም ማለት ነው፡፡ ለዚያዉም እያንዳንዱ ዜጋ “በሕገመንግሥቱ መሠረት በሚመርጣቸው ተወካዮቹ አማካይነት” ነው ሉዓላዊነት ያለው የሚለው ሕገመንግሥቱ፡፡ (በነገራችን ላይ፤ በሕገመንግሥቱ “ኢትዮጵያዊ ዜጋ” ታዲያ ማነው የሚለዉ በግልጽ አልተብራራም)፡፡

እዚህ ላይ ዋናዉን ፍሬ ነገር እንድትገነዘቡልኝ በትህትና የምጠይቀው፤ በሕገመንግሥቱ መሠረት ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ፤ ወደደም ጠላም ማንነቱ (“ዜግነቱ”) የሚገለጸው ወይም በሕግ የሚታወቀው በዋነኝነት በኢትዮጵያዊነቱ ሳይሆን ለየትኛዉ ብሔር ወይም ብሔረሰብ አባል በመሆኑ ብቻ መሆኑን ነው፡፡ በሕገመንግሥቱ መሠረት “ኢትዮጵያ” ወይም “ኢትዮጵያዊነት” የሚባሉት የማንነቱ መገለጫወች አይደሉም፡፡ ይህም ማለት፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በቅድሚያ ታማኝነቱ (loyalty) ለኢትዮጵያ ሀገሩ ሳይሆን “ማንነቱ” ለሚገለጽበት ለብሔሩ ወይም ለብሔረሰቡ ነው ማለት ነው፡፡ የአንድ ሀገር ዜጎች ለሀገራቸው ፍጹም ታማኝ ካልሆኑና፤ ከፍተኛ ሀገራዊ ፍቅር ከሌላቸዉ፤ ሀገርን በቁጭትና በጋራ ለመገንባት በጣም አዳጋች ነው የሚሆነው፡፡

በዚህ አይነት፤ በሕገመንግሥቱ ሳቢያ፤ ባለፉት 30 አመታት፤ ኢትዮጵያ ወይም ኢትዮጵያዊነት የሚባሉት ዳብዛቸው ቢጠፋ ምንም አያስገርምም፡፡ እያንዳንዱ ዜጋ፤ በአንድ ብሔር/ብሔረሰብ ዉስጥ በመንግሥት አካል እየተመደበ፤ “ማንነቱ” እንዲታወቅ፤ የብሔሩ ወይም የብሔረሰቡ ስም በመታወቂያዉ ላይ ሲለጠፍበት ነው የኖረው፡፡ እሱ ብቻ አይደለም፤ በሄደበት ሁሉ መስክ፤ በትምህርት ቤት፤ በመሥሪያ ቤት፤ በማህበራዊ ኑሮው፤ ሁልጊዜ የሚሰማዉ ፍቅርና ስሜት ስለሀገሩ ሳይሆን ስለብሄሩና ብሄረሰቡ፤ ስለቋንቋው ትልቅነትና ከሌላዉ በምን እንደሚለይ ወይም እንደሚበልጥ በህሊናዉ እንዲያሰላስል ሆኖ ነው የተቀረጸው፡፡ ብሄሩና ብሄረሰቡ፤ የሀገሩ አንድ አካልና አምሳል እንደሆነ እንዳያስብ ነው የተደረገው፡፡ ስለዚህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለሀገሩ ታማኝ በመሆን፤ ስለኢትዮያ የጋራ ልማትና ግንባታ ሌትና ቀን ባይጨነቅና ቁጭት ባይዘው፤ በአንጻሩ ሁልጊዜ ስለዘሩና ብሄሩ ቢያስብና ቢጨነቅ፤ ሌሎችንም በዘርና በብሄር መነጽር እያየ ቢጠራጠርና ቢርቅ ምን ያስገርማል፡፡ ደግነቱ ኢትዮጵያዉያን ምንም ያክል በብሄር፤ ዘር፤ ቋንቋና ሀይማኖት ቢለያዩም ለዘመናት በማህበራዊ ኑሮ ተሳስረዉ፤ ተጋብተዉና ተዋልደው በሰላምና በፍቅር ስለኖሩ ባለፉት 30 ዓመታትም ጨርስው አልተለያዩም፡፡

የህብረተሰብ እርስበርስ መተሳሰር ባህል ደግሞ፤ ሀገራችን እያደገች ስትሄድና፤ ዜጎች በመሠረተ ልማት በበለጠ ሲገናኙ፤ ሕዝቡም ከገጠር ይልቅ በከተማ መኖርን ሲያዘወትር፤ የብሄርና ብሄረሰብ ወይም የዘር ልዩነቱ እየጠበበና ለመለየትም አስቸጋሪ እየሆነ እንደሚሄድ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ምሳሌ አዲስ አበባንና ባለፉት አመታት ሌሎች እንደአሸን የፈሉትን የኢትዮጵያ ከተሞች መጥቀስ ይቻላል፡፡ እንደመንግሥት አያያዝ ከሆነ በዘርና በቋንቋ በተላለቁ ነበር፤ ወደ አደጉ ሀገራት ስንሄድ ደግሞ፤ ለምሳሌ የኒዮርክ ከተማ ዜጎች ከሁሉም ዓለም፤ ከጫፍ እስከጫፍ እየመጡ የሚኖሩባት ስለሆነች፤ በዉስጧ እስከ 200 ከሚደርሱ ሀገሮች (ብሄሮች) የመጡና 800 ያክል የሚሆኑ ቋንቋወች የሚናገሩ ተደባልቀው በሰላም እንደሚኖሩባት ዝናዋ ይነገርላታል፡፡ እንግዲህ የኒዮርክ ከተማ ኗሪወችን በብሄር፤ በዘርና በቋንቋ እየለዩ መታወቂያ በመስጠት፤ በእዚህ ክልል (ክፍለ ከተማ) ኑሩ ቢባሉ ምን ሊመጣ እንደሚችል መገመት ትችላላችሁ! እብደት ነው የሚሆነው!

አዲስ አበባንም ብሄረተኞች ወደኋላ ሊስቧት ቢፍጨረጨሩም፤ የእድገት አቅጣጫዋ ከኒዮርክ ብዙም አይለይም፡፡ ይህን አይነት የዜጎችና የህብረተሰብ ትስስር በከተሞች በተለይ ለማስቆም አይቻልምና፡፡ መቆምም የለበትም! አዲስ አበባን በአንድ ብሄር (ዘር) ሕዝብ እንደቀለበት አካቦ ዜጎችን እርስበርስ እንዳይገናኙና እንዳይዋሀዱ ለማድረግ መሞከር የዋህነት ወይም የህብረተሰብ እድገትን ህግ አለመረዳት ነው፡፡ ዜጎች ሲዋሀዱ፤ ለሀገር ግንባታ እድገትና ስልጣኔ ትልቅ አቅም፤ ሀብትና ዉበት ይሰጣሉ፡፡ ያ ማለት ደግሞ የመጡበትን ብሄር፤ ታሪክ፤ ባህልና ቋንቋ በግድ ይቀማሉ ማለት አይደለም፡፡ ለምሳሌ፤ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን፤ ምናልባትም ከኢትዮጵያ በተሻለ ሁኔታ ያለስጋት፤ በየትኛዉም የአሜሪካን ትላልቅ ከተሞች ዉስጥ፤ እንደሁሉም ዜጎች ከፈለጉ እምነታቸዉን፤ ባህላቸዉን፤ ቋንቋቸዉንና ቅርሳቸዉን፤ በመሰላቸው ዘዴና ማህበራዊ ኑሮ የማዳበር ሙሉ ነጻነትና መብት አላቸው፡፡ በኢትዮጵያ ያሉ የብሄር ፖለቲከኞች ግን ይህን አይፈልጉም! ከተሞችንም ሆነ የገጠር አካባቢወችን በእነሱ ዘር ብቻ ጠቅልለው ለመያዝ ይፍጨረጨራሉ፡፡ ይህን ጉድ ነው ሕገመንግሥቱ ለሀገራችን ያመጣው!

አሁን በኦሮሚያ ክልል አስተዳዳሪወች አዲስ አበባን ዙሪያዋን እንደቀለበት ከቦ የተቋቋመዉን “የሸገር ከተማ” የኦሮሞ ተወላጅ ብቻ ይኑርበት ቢባል፤ ምን ያክል ከዘመኑና ከከተሞች እድገትና ስልጣኔ ወደኋላ የቀረ አስተሳሰብ እንደሆነ ለመገመት የሚያዳግት አይመስለኝም፡፡ ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያዉያን ላይ፤ በሀገራችን ታሪክ ታይቶ በማይታወቅና ሰብአዊ ርህራሄ በጎደለው፤ የሚዘገንንና የዘረኝነት ጭካኔ በመፈጸም መሆኑ በእጅጉ ያሳዝናል፡፡ ይህ ነው አንዱ ሕገመንግሥቱ ለሀገራችን ግንባታ “እድገትና ስልጣኔ” ካተረፈላት “ትሩፋቶች”!

ባጠቃላይ፤ ዛሬ ባለው ሕገመንግሥት ጥላ ስር ተወልደው ያደጉት የአዲሱ ትዉልድ ኢትዮጵያዉያን ከሀገራቸው ይልቅ ብሄራቸዉና ብሄረሰባቸዉ በህሊናቸው ቢቀረጽባቸውና፤ በርካቶቹም ሳይወዱ በጠባቡ በመመልከት፤ የሌላዉን ባህል፤ ብሄርና ቋንቋ (ወይም የፈረደበትን የአማራ ሕዝብ) ወይም ሀገራቸዉን ኢትዮጵያን ቢጠሉ ምንም አያስገርምም፡፡ በዘረኝነት መርዝ መበከል ብቻ ሳይሆን፤ ኢትዮጵያዊነታቸዉንና ኢትዮጵያ ሀገራቸዉን ብዙም አያዉቁምና፤ ወይም ለማወቅ ዕድል አልተሰጣቸዉምና፡፡ በተለይም ከከተማ ዉጭ በገጠር ለሚኖሩና ከእራሳቸው ወጣ ብለው የሌላ ብሔርና ብሄረሰብ ተወላጅ ወይም ቋንቋ ለማያዉቁ፤ አብረውም ላላደጉ፤ ኢትዮጵያ ወይም ኢትዮጵያዊነት የሚለው ብዙም ትርጉም ባይሰጣቸዉ ምንም ሊያስገርመን አይገባም፡፡ ስርአቱ የወለደው ነዉና! ከእራሴ ተሞክሮ ለመነሳት፤ በአዲስ አበባ ዙሪያ በሰበታ፤ ቡራዩና አሸዋ ሜዳ አካባቢ የሚኖሩ በርካታ ዜጎች፤ አማርኛ መናገርና መጻፍ የማይችሉ የኦሮሞ ተወላጆች እንዳሉ ሳይና ስሰማ በጣም ነበር ያዘንኩት! 12ኛን ክፍል ኮሌጅም ሳይቀር ጨርሰው ሥራ ፍለጋ ወደሀገራቸው ዋና ከተማ ወደ አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ክልል ሲመጡ፤ እንግሊዘኛም አማርኛም በሚገባ መናገር፤ ማንበብና መጻፍ ስለማይችሉ የሚቸገሩና ተመልሰው እንደመሀይም የሚሆኑ እንዳሉም ሰምቸ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡

ይህን ነው እንግዲህ “የኦሮሞ ፖለቲካ ልሂቃን” በተለይ፤ በብሄር ፖለቲካና በሕገመንግሥቱ ሳቢያ፤ ለደጉ የኦሮሞ ሕዝብ ያመጡለት ፍትሕ፤ ነጻነትና እኩልነት! ይህ አይነት አስተሳሰብ፤ ከማንም በበለጠ የጎዳዉ የኦሮሞ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፤ በተለይም ወጣቶችን ለመሆኑ ምንም አያጠራጥርም፡፡ የኦሮምኛ ቋንቋ፤ አህጉር ተሻግረው ከባእድ ሀገር ባመጡለት የላቲን ፊደል ቀርቶ፤ በሀገራችን በግዕዝ ፊደል ቢጻፍ ኖሮ ምናልባትም እስከዛሬ ድረስ ኦሮምኛን ከአማርኛ ተናጋሪው የሚበልጥ ሕዝብ በተናገረው ነበር የሚል ግምት አለኝ፡፡ የሚገርመው የግዕዝ ቋንቋ በበርካታ የዉጭ ሀገር ታዋቂ ዩኒቨርስቲወች ካሪኩለም ተካቶ፤ ተማሮች እንዲማሩት እየተደረገና፤ ለምርምርም እየዋለ በከፍተኛ ደረጃ በማደግ ላይ ነው፡፡ ይህ ለሀገራችን ትልቅ ኩራት ነው! የእኛ “ፖለቲካ ልሂቃን” በሀገራቸው ታሪክና በዉሸት ትርክት እርስበርስ ሲባሉ፤ በአንጻሩ ፈረንጆች የሀገራችንን ታሪክና ባህል እያሳደጉልን ነው! ይገርማል!

በሕገመንግሥቱና እሱ በተከለው ዘረኛ ስርአት ሳቢያ ባለፉት 30 ዓመታት በሀገራችንና ሕዝባችን ላይ የደረሰዉን ግፍና በደል ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም፡፡ ሌላ የሚያሳዝነው ደግሞ፤ በከተማ ተዋህደው በሚኖሩት ዜጎች ላይ በተለይ ስንት ግፍ ተፈጽሞባቸዋል፡፡ ለሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸው በሰላም ሲታገሉ፤ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በብሔራቸውና ብሔረሰባቸው በመታወቂያቸው እየተለዩ በመለቀም፤ ስንቶች በግፍ ታስረዋል፤ ተገድለዋል፤ ተጨፍጭፈዋል፡፡ ዛሬም በገፍ እየታፈኑና በየእስር ቤቱ እየታጎሩ ነው፤ ከጥቂት አመታት በፊት በህወሐት አስተዳደር እስር ቤት በብዛት የሚታጎሩትና እየታፈኑ ዳብዛቸው የጠፋዉ በአብዛኛው የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች ነበሩ ይባላል፡፡ እርግጥ የአማራ ተወላጆች ህወሐት ገና ስልጣን በያዘ በበነጋዉ ነበር እልቂት የታወጀባቸው፤ ይሁንና፤ ዛሬ ደግሞ ጎልቶ እንደሚታየው በጠራራ ጸሀይ የሚታፈኑትና እስር ቤት የሚታጎሩት በብዛት የአማራ ተወላጆች ናቸው፡፡ ባለፉት አመታት በሽ የሚቆጠሩ አማሮችም በወለጋና በሌሎችም የኦሮሚያ ክልል አካባቢወች ተጨፍጭፈዋል፤ “መጤ ናችሁ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ” እየተባሉም ተፈናቅለዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንኳን፤ በተለይም በአዲስ አበባ ዙሪያ (“የሸገር ከተማ”) ለአመታት ከኖሩበት ሰፈርና ቤት እየተፈናቀሉ ቤትና ንብረታቸዉም እየወደመባቸዉ ወደጎዳናና በረሀ የተወረወሩና ለአዉሬም የተዳረጉ ብዙ ናቸው፡፡ በነገራችን ላይ “የሸገር ከተማ” ግፍና መፈናቀል፤ እንደአማራ ተወላጆች ባይበዛም፤ ለሌሎችም ኢትዮጵያዉያን፤ እንደጉራጌና ጋሞ ብሄረሰብ ተወላጆች ላሉትም ነው የተረፈው፡፡ በአጭሩ ለእዚህ ሁሉ ግፍ መነሾ የሆነው ሕገመንግሥቱና፤ በእሱ ላይ የቆመው የብሔር ፖለቲካና የዘረኛ (“አፓርታይድ”) ስርአቱ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለች እንግዲህ እንዴት ብላ ነው ሀገራችን የምትገነባ?

*******

ባጠቃላይ ገና ከጅምሩ ሕገ መንግሥቱ ሲነደፍ፤ በቋንቋና አካባቢ ቢለያዩም፤ በታሪክና በባህል የተሳሰሩትንና ከ80 በላይ የሚገመቱትን የኢትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰቦች አስማምቶ፤ በፍቅር አገናኝቶና አዋህዶ፤ በማግባባት ሀገርን በእኲልነትና በአንድ ላይ በጋራ ለመገንባት ታስቦ ሳይሆን፤ ሀገርንና ሕዝብን ከፋፍሎ ለመግዛትና፤ የቁርጡ ቀን ከመጣም፤ የኢትዮጵያን አንድነት አናግቶ በማፍረስ፤ የእራስን ብሔርና (ክልል) ከተሳካም በዙሪያ ካሉት ሌሎች ብሄሮችና ብሄረሰቦች መሬት በጉልበት ነጥቆ በመጠቅለል ለመገንጠል ታቅዶ እንደሆነ ምንም አያጠራጥርም፡፡ ለእዚህ ጥሩ ምሳሌ ደግሞ ከወልቃይት ጠገዴ፤ ጠለምትና ራያ የተሻለ ያለ አይመስለኝም፡፡ ለእዚህ ሀቅ ሌላ ጥሩ ማስረጃ ደግሞ፤ ህወሐት በትግራይ በሽህ የሚቆጠሩ የሰሜን እዝ ወታደሮችን፤ በዘራቸው በተለይም አማራወችን እየለየ በተኙበት እያረደ ጥሎ በቀሰቀሰው ጦርነት በሀገራችን የደረሰዉን ዉድመት ብቻ መመልከት ይበቃል፡፡ የጦርነቱ ዓላማም ካመቸ እንደገና ወደመንግሥት ስልጣን ተመልሶ ኢትዮጵያን አንድ ብሄር መሠረት ባደረገ የገዥ መደብ አምባገነንነት ለመግዛት፤ ያ ካልተሳካ ግን ሀገሪቱን በሕገመንግሥቱ በተከፋፈለው የብሄርና ክልል ድንበር ሰነጣጥቆና አፈራርሶ፤ ወደ ማያባራ የቀውስ አዙሪት በመክተት፤ በግርግሩ ትግራይን “ነጻ አውጥቶ” ሀገረ መንግሥት ለማቋቋም አቅዶ እንደነበር ህወሐት ወደ አስከፊው ጦርነት ዘው ብሎ የገባው ግልጽ ነው፡፡ ይህን እኔ የፈጠርኩት ሳይሆን እራሳቸው የህወሐት መሪወችና ካድሬወቻቸው ቢያንስ በጦርነቱ ወቅት የተናገሩት ስለሆነ፤ ታሪክ ምስክር ነው! እቅዳቸው የከሸፈዉና ሀገራችን ከመፍረስ የዳነችው በልጆቿ መስዋእትነት ነው!

በእዚህ እኩይ ዓላማ ብቻ ከግማሽ ሚልዮን በላይ የትግራይ ወጣቶችን አስጨርሶ፤ በሀገራችን ላይ በተለይም በሶስቱ ክልሎች በትግራይ፤ አማራና አፋር በሽ የሚቆጠሩ ንጹሀን ዜጎችን ያስጨረሰበትንና ያወደመበትን ደጋግሞ መጥቀስ የሚገባዉ፤ ለታሪክ ምስክርነት ብቻ ሳይሆን፤ ከተቻለ ለመሪወችና ለፖለቲካ ልሂቃኑ፤ ካልሆነ ግን በተለይም ለወጣቱ ትዉልድ ቋሚ ትምህርት እንዲሆን ነው፡፡ ለእዚህ ሁሉ እልቂትና ቀውስ መነሾ ደግሞ፤ የብሄር ፖለቲካና ዘረኛ ስርአት ስር እንዲሰድ ምክንያት የሆነው ሕገመንግሥቱ እንደሆነ መርሳት የለብንም፡፡ ያንን ሀቅ ያለማወላወል በተለይም መሪወች በድፍረትና በቅንነት መቀበል ይኖርባቸዋል፡፡ እንዳለፈው ዘመን የሀገራችንን ታሪክ በዉሸት ትርክት ቀይሮ፤ ሕዝቡንና አዲሱን ትዉልድ ማደናገር አይቻልም፤ ሕዝቡ እራሱ በዐይኑ አይቶታልና! “የብሄር ፖለቲካ ሊቀጠበብቱ” በተለይም የህወሐትና ኦነግ መሪወች ግን ይህን በግልጽ የታየ ሀቅም አምኖ ለመቀበል ያዳግታቸዋል፡፡ ሕገመንግሥቱ እንዳይሻሻል ወይም እንዳይቀየር ምንም ሳያፍሩ ሽንጣቸዉን ገትረው በግንባር ቀደምትነት የሚከራከሩ እነሱ ናቸው፡፡ ለእነሱ ጥቅም ሲባል፤ ኢትዮጵያ ወደኋላ ቀርታ፤ በድህነት ተቀፍዳ ተይዛ፤ ምስኪኑ ሕዝቧም ሰላም አጥቶ፤ በጦርነትና የቀውስ አዙሪት ሲማቅቅ ቢኖር ደንታ የላቸዉም፡፡

ሕገመንግሥቱን ተንተርሶ፤ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያዊነትን ስሜት ቀስ በቀስ ከስር ከስሩ እየቦረቦሩ የማፍረሱ ፕሮጀችት የጀመረው ህወሐት ገና የመንግሥት ስልጣን በያዘ በበነጋዉ ከ30 ዓመት በፊት ነው፡፡ ዜጎች በምንም አይነት መንገድ “ኢትዮጵያዊነት” የሚል የጋራ ትስስርና ሀገራዊ ፍቅር እንዳይኖራቸው፤ በብሄራቸውና በክልላቸው ላይ ብቻ እንዲያተኩሩና፤ እርስበርሳቸው እንዲጠራጠሩና እንዲጋጩ፤ ሆነ ተብሎ ለአመታት በጠባብ ብሄረተኞቹ ሴራ ሲሸረብባቸው ነው የኖረው፡፡ ለዚህም ሴራ ዋናዉ መሳሪያ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያጠናክሩ ባህሎችንና ታሪኮችን ማጥፋት ነበር ትኩረት የተሰጠው፡፡ ለምሳሌ የአድዋን ድል፤ አያት ቅድመ አያቶቻችን ብሄር፤ ቋንቋና ዘር ሳይለዩ አንግበው ሀገራቸዉን ለማዳን የወደቁለትንና፤ ከኢትዮጵያዉያን ባለፈ ለመላው አፍሪካ ኩራት የሆነዉን ሰንደቅ ዓላማችን፤ የአማርኛን ቋንቋ፤ ሌላዉ ቀርቶ በቅርቡ እንደታየው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ከዉስጥ በመከፋፈል፤ በማጣጣልና ዝቅ በማድረግ፤ የኢትዮጵያዊነትና ዜግነት ስሜቶችን፤ የሀገር አንድነትንና ፍቅር መገለጫወችንና ማዳበሪያወችን እያደበዘዙ ማጥፋት ትልቁ ዘዴአቸው ሆኖ ነው ለአመታት የዘለቀው፡፡ በዚያ ሁሉ ሴራ፤ የሕዝቡን አንድነትና ኢትዮጵያዊነት ጨርሶ ለማጥፋት ሲያቅታቸው ደግሞ፤ በዘርና በብሄር በሀይማኖት እያለያዩ በማጋጨት፤ በመጨፍጨፍ፤ ንጽሀኑን ቤታቸዉን እያፈረሱ ማፈናቀልንና ማሳደድን ሥራየ ብለው ያዙት፡፡ ይህ ሁሉ ደርሶባትም ኢትዮጵያ አልፈረሰችላቸዉም!

በዚያ ብቻ አላበቃም፤ የሀገራችን ኢትዮጵያ መሬቷ በቋንቋ ብሔርና ብሔረሰብ ተሸንሽኖ “ክልል” የሚል ስም በተሰጣቸው “ትናንሽ ሀገራት” እንድትከፋፈል ተፈርዶባት፤ ዜጎች እንደልባቸው በፈለጉት ክልል ያለስጋት የመኖር፤ የመሥራትና ሀብት የማፍራት፤ ከአንዱ ክልል ወደሌላው እንደልብ የመዘዋወር ዕድል ተነፍጓቸው ነው የኖሩት፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያ አንድ ክልል ተሻግሮ ከመሄድ ይልቅ፤ ዉጭ ሀገር መሄድ ይቀላል! ሌላዉ ቀርቶ ወደ ሀገራቸው ዋና ከተማ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ዘራቸው እየተለየ በተለይም ከአማራ ክልል የሚመጡት “ፈልሰው የመጡ” እየተባሉ ወደመጡበት እንዲመለሱ በተደጋጋሚ ተገደዋል፡፡ ይህ የሆነበት አንዱም ምክንያት፤ ክልሎቹ ለስሙ ብቻ በተተከለ “ፌደሬሽን” ይሁን “ኮፌደሬሽን” ለመለየት በሚያደናግር ሀረግ እንዲገናኙ ተደርገው፤ ጠንካራ ሀገር ወይም “ሀገረ መንግሥት” እንዳይገነቡ ሆነ ተብሎ በሕገመንግሥቱ ስለተደነገገ ነው፡፡ እርግጥ ሕገመንግሥቱ በሰጣቸው መብት ተጠቅመው ብሄሮች (ክልሎች) በእራሳቸው ቋንቋ፤ አስተዳደርና ሰንደቅ ዓላማ መተዳደራቸው ምንም ጉዳት የለዉም፤ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውም ነውና፡፡ ይሁን እንጅ፤ ቋንቋን፤ ብሄርንና ክልልን ምክንያት በማድረግ ዜጎችን በዘር እየለዩ ከፋፍሎ ለመግዛትና ለመጨቆኛ፤ እርስበርስም ለማጋጫ መሣሪያ ማድረግና፤ ለዚያ የሚያመች የክልል ሕገ መንግሥት በመቅረጽ፤ ጭራሽ የማእከላዊ መንግሥቱንና የሀገሪቱን ህልዉና የሚፈታተን ስርአት መገንባት ተገቢ አልነበረም፡፡ በእዚህ አይነት ሀገራችን ዉጥንቅጡ የወጣ የህብረተሰብና ፖለቲካ ቀውስ እንድትገባ ያመቻቸዉ በመሠረቱ ይኸው በብሄር ፖለቲከኞች የተረቀቀዉና የሚወደሰው ሕገመንግሥት ነው፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ የሕገመንግሥቱና የዘረኛ ስርአቱ ትሩፋቶች፡፡ በእዚህ ሁኔታ እንዴት አድርጎ ነው ታዲያ ሀገራችን የምትገነባዉ? የሕዝቡ ድህነት እየጠፋ ልማትና እድገት የሚመጣዉ!

የሀገራችን መከራ በእዚህ አያበቃም፤ በዉስጣቸው የሚኖሩ ከተለያዩ ብሔሮች ወይም ብሔረሰቦች የሚወለዱትን በዘር እየለዩ፤ ሁሉም ዜጎች በእኩልነት የፖለቲካ ወይም የኢኮኖሚ ዕድል አንዳይኖራቸው የሚዳርግ፤ ሥራየ ተብሎ በሕገመንግሥታቸው የተደነገገ የዘረኛ (“አፓርታይድ”) አንቀጽ ያላቸው በርካታ ክልሎች ናቸው፡፡ የፌደራል መንግሥቱም የክልል መንግሥታት ዘረኝነቱን እንዲያቆሙ ለማድረግ በሕገመንግሥቱ ስልጣን አልተሰጠዉም፤ ወይም እንዲሰጠዉ የሚፈልግ አይመስልም፡፡ የእራሱ ተቋማት ከብሄሮችና ክልሎች በተዉጣጡ አባላት የተዋቀሩ ስለሆኑ፤ ያንን ለመቀየር በጣም አዳጋች ነው፡፡ ለምሳሌ በቤኒሻንጉል ክልል ሕገመንግሥቱ ስለማይፈቅድ ከተለየ ብሔር (ከአማራ ወይም ከኦሮሞ) የሚወለዱት “እንደሁለተኛ ዜጋ” ስለሚቆጠሩ የክልሉ ባለቤትነት የላቸዉም፡፡ እንደቤንሻንጉል ጉምዝ ተወላጆችም ሙሉ የፖለቲካና ኢኮኖሚ መብት ወይም ዕድል አይሰጣቸዉም፡፡ በተመሳሳይ፤ በቁጥር በጣም አናሳ የሆኑት የሐረሪ ተወላጆች ሕገመንግሥቱን ተገን አድርገው፤ የፖለቲካና ኤኮኖሚ ተቋሞችን በበላይነት በመቆጣጠር፤ በቁጥር የሚበዙትን (በተለይም የአማራና ኦሮሞ ተወላጆችን) በስራቸው እረግጠው በመያዝ እኩል ዕድሉ እንዲኖራቸዉና እንዲሳተፉ አይፈቅዱላቸዉም፡፡ በድሬዳዋ ከተማም ዘረኝነቱ ብዙ ልዩነት የለዉም፤ ለምሳሌ አማሮች የፖለቲካና አስተዳደር ስልጣን እንዲይዙ አይፈቀድላቸዉም፡፡ በሰፊው የሀገሪቱ ክልል በኦሮሚያ ጭራሽ የባሰ ነው፤ በብዙ ሚልዮን የሚቆጠሩ ለአመታት በክልሉ የኖሩና ኦሮምኛ ቋንቋም አቀላጥፈው የሚናገሩ አማሮች፤ እንደኦሮሞወች እኩል የፖለቲካና ኢኮኖሚ መብት ወይም ዕድል የላቸዉም፡፡ በወለጋና በሌሎችም አካባቢወች “ነፍጠኛ” “መጤወች ናችሁ ወደሀገራችሁ ሂዱ” እየተባሉ ይጨፈጨፋሉ፤ ለአመታት ከኖሩበት ቤትና ቀያቸውም በሽ የሚቆጠሩ እየተፈናቀሉ በዱር በገደል ተሰደዋል፡፡ ይህ ነው የሕገመንግስቱ ዉጤት!

እንግዲህ ኢትዮጵያዊነት ዜግነቱስ ይቅርና፤ አሁን ባለው የሀገሪቱ ሕገመንግሥት መሠረት የተፈቀደዉን “የብሄር ወይም የክልል ዜግነት” መብት እንኳን የሌላቸው በሚልዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን እንዳሉ ከላይ የጠቀስኳቸው ምስክር የሚሆኑ ይመስለኛል፡፡ እነዚህ ሁሉ ዜጎች፤ በገዛ ሀገራቸው “ሀገርና ብሄር አልባ” የሆኑ ናቸው፡፡ ሀገራችን ይህን ሁሉ ጉድ በዉስጧ ተሸክማ ታዲያ፤ እንዴት ብላ ነው ከድህነት ልትላቀቅ፤ ልትለማና ልታድግ የምትችለው? እንዴት ብላስ ነው በ21ኛው ክፍለ ዘመን እንደሀገር ልትገነባና፤ በኢኮኖሚ፤ ፖለቲካና ማህበራዊ ኑሮ፤ በቴክኖሎጅና በዕውቀት ልታድግና ልትበለጽግ የምትችለው? በአፍሪካ ብቸኛዋ ቅኝ ያልተገዛችና በነጻነቷ ኮርታ ለዘመናት የኖረች ሀገር፤ ዛሬ ከአካባቢ አልፎ አህጉሩን በነጻ ንግድና ኢኮኖሚ ለማስተሳሰርና በጋራ ለማሳደግ ግንባር ቀደም ሆና መምራት የሚገባት ኢትዮጵያ፤ በገዛ ልጆቿ ከቅኝ ግዛት በባሰና፤ ጥቁር ዜጎችን ከሰው በታች አድርጎ ለአመታት በባርነት ከገዛዉ አስከፊው የደቡብ አፍሪካ ዘረኝነት (አፓርታይድ) በማይተናነስ ስርአት አዙሪት ዉስጥ ገብታ ትማቅቃለች፡፡ ይህን ሁሉ ጉድ በዉስጧ ተሸክማ፤ ማደጉስ ቀርቶ ዛሬ እንዴት ብላ ነው ኢትዮጵያ ሀገራችን ከፖለቲካ ቀውስ ወጥታ፤ ሰላምና መረጋጋት ልታገኝ የምትችለው? ለእዚህ ነው በቅድሚያ ለእዚህ ሁሉ ምስቅልቅል፤ ቀውስና ኋላቀርነት መነሾ የሆነዉን ሕገመንግሥት በሀገራዊ ምክክር፤ በዉይይትና በብሄራዊ መግባባት፤ ማሻሻል ወይም መቀየር ያስፈልጋል የሚባለው፡፡ ይህን ለማመቻቸትና በግንባር ቀደምትነት ለመምራት ደግሞ፤ በተለይም የፌደራል መንግሥቱ መሪወች ቁርጠኝነት ማሳየት ይኖርባቸዋል የሚባለውም ለዚያ ነው፡፡

የብልጽግና ፓርቲ በድንገት ዘው ብሎ የገባበትና መዉጫዉ የጠፋበት “አጣብቂኝ”!

ሀገራችን ኢትዮጵያ ምናልባትም ባለፉት 50 አመታት ከገጠሟት ዉስጥ፤ በአጭር ጊዜ በእዚህ በያዝነው 5 ዓመት (ህወሐት ከወደቀ በኋላ) ያየችው አይነት ፈተና ያየች አይመስለኝም፡፡ እነዚህን የተወሳሰቡ ችግሮች የወለዳቸዉም፤ ከላይ ደጋግሜ እንደጠቀስኩት፤ በሕገመንግሥቱ ተወልዶ፤ ባለፈው 30 ዓመት ስር የሰደደዉና የተገነባው፤ በብሄር ፖለቲካ የቆመው ስርአት እንደሆነ አያጠራጥርም፡፡ ይሁን እንጅ፤ ባለፉት አምስት አመታት በተለይ የፖለቲካዉ ችግር፤ ከኢኮኖሚውና ማህበራዊ ቀውሱ ጋር ተወሳስቦ፤ አንዱ ከሌላዉ ጋር እየተጠመጠመ በመተብተብ ዉሉን ለይቶ ለመፍታት፤ ለሀገር መሪወችና ፖለቲከኞችም በጣም አስቸጋሪና ፈታኝ የሆነበት ወቅት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ሕዝቡም በኑሮ ዉድነት፤ ሰላም በማጣት፤ በጦርነት፤ በእርስበርስ ግጭት፤ በመፈናቀል፤ በረሀብ፤ በግፍና በሙስና በመሰቃየት ያልገጠመው አይነት መከራ አይገኝም፡፡ ችግሮችን ጭራሽ እንዲወሳሰቡና እንዲቆላለፉ ያደረጋቸው ደግሞ ዋናዉ የህወሐት ጦርነት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ጦርነቱ በተለይም ለማደግ ገና በመንገዳገድ ላይ የነበረዉን የደሀይቱን ኢትዮጵያ ኤኮኖሚ፤ ፋይናንስና መሰረተ ልማት በማዉደምና፤ ሕዝቡን ለእልቂት፤ ለረሀብና የኑሮ ዉድነት በማጋለጥ፤ ሀገራችንን ቢያንስ ሰላሳ ዓመት ያክል ወደኋላ እንደሰደዳት ለመገመት አያዳግትም፡፡

እነዚህን ሁሉ ችግሮች ለመፍታትና ሀገራችን ከገባችበት የስቃይ አዙሪት ወጥታ፤ ከህመሟም አገግማ እንድትጠነክር ለማድረግ፤ መሪወች ብቻ ሳይሆኑ፤ ሁሉም ሀገሩን የሚያፈቅር ኢትዮጵያዊ ወገቡን ጠበቅ አድርጎ አስሮ መረባረብ ያለበት ይመስለኛል፡፡ እርግጥ በመሪወች ላይ ያለው ኃላፊነት ከሁሉም ይበልጣል፡፡ በተለይም በከባድ ፈተና ወቅት፤ ሕዝብን አስተባብሮ ሀገርን ለማዳን፤ ትክክለኛ አመራር ወሳኝ ነው፡፡ ዋናዉ ቁምነገር ሕዝቡና በተለይም የፖለቲካ ልሂቃኑ የሀገራችን ችግሮች ውስብስብ መሆናቸዉንና፤ መሪወቹም አቅም ሊያጡና፤ ሊሳሳቱ የሚችሉባቸው ዕድሎች ሰፊ መሆናቸዉን ተረድተው፤ የጋራ ሀገራችን ለማዳን፤ በጋራ መፍትሄ ማፈላለግ እንጅ ማባባሱ መፍትሄ አያመጣም፡፡ ተያይዘን ከሀራችን ጋር ገደል መግባት ሊያስከትል ስለሚችል መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ሆኖም የአንድ ሀገር ጥሩ መሪ ትልቁ ችሎታ ደግሞ፤ ከስህተቱ እየተማረ፤ አቅጣጫዉን ማስተካከልና፤ በተለይም ትህትናን በመላበስ፤ ዝቅ ብሎ፤ ሕዝቡን እያዳመጠ መምራት መቻሉ ወሳኝ ነው ብየ አምናለሁ፡፡

ሕዝብን በጎኑ ያላሰለፈ መሪ ሀገሪቱን ምንም ቢሆን ከተወሳሰቡ ችግሪቿ ሊያወጣት አይችልም፡፡ “ወደፈተና አታግባኝ” የሚባለው ጸሎት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ለመሪወች ደግሞ ካወቁበትና ዕድሉን ከተጠቀሙበት ፈተና መግባቱ ያን ያክል መጥፎ አይደለም፡፡ በዓለማችን ታዋቂና ታላላቅ የሀገር መሪወች እንደኔልሰን ማንዴላ፤ አብርሀም ሊንከልን፤ ፍራንክሊን ሩዝቨልት፤ ዊንስተን ቸርችል፤ ማህታማ ጋንዲና ማርቲን ሉተር ኪንግ ያሉት ትዉልድ ተሻጋሪ ታሪክ እየሠሩ መሄድ የቻሉት፤ ሀገሮቻቸው ከባድ ፈተና ዉስጥ በገቡበት ጊዜ፤ ብልሀትን፤ ቆራጥነትንና የሕዝብ ተቀባይነትን በሚገባ እያቀናጁ በመምራት፤ ከፍተኛ ስኬትና መሰረታዊ ለዉጥ ለማስገኘት በመቻላቸው ነው፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያ የተከሰቱት የተወሳሰቡ ችግሮችም ለመሪወች ያን የመሰለ ታሪካዊ ዕድል መስጠት አቅም እንዳላቸው ምንም አያጠራጥርም፡፡ ሀገራችን ደግሞ በተለይም 20ኛዉ ክፍለ ዘመን ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፤ በመሪወች አላድላት አለ እንጅ፤ በታሪክና በሕዝብ ጥንካሬ፤ ከእነዚህ ሁሉ ሀገራት ብትበልጥ እንጅ አታንስም ነበር፡፡

በእኔ አስተያየት፤ የዛሬው የብልጽግና ፓርቲ መሪወች ከጥቂት አመታት በፊት፤ ጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ ስልጣን እንደያዙ፤ ለሕዝቡ ቃል ኪዳን እንደገቡት፤ ሀገራችንን ከኢሀአደግ (ህወሐት) ኋላ ቀር የብሄር ፖለቲካና ዘረኝነት ስርአት አላቀው፤ ወደኢትዮጵያዊነት ለማሻገር ህልም እንደነበራቸው የሚያመላክቱ በርካታ ምልክቶች የነበሩ ይመስለኛል፡፡ ከእነዚህም ዉስጥ አንዱ ኢህአደግን “ብልጽግና” ብለው ስሙን ቀይረው፤ ያቀፋቸዉን ድርጅቶች ለማዋሀድና፤ አንድ ሀገር አቀፍ ፓርቲ በመፍጠር ሀገራችንን አንድ አድርጎ ለመምራት ያደረጉት ሙከራ እንደአንድ ጥሩ የተስፋ ምሳሌ ሊጠቀስ የሚችል ይመስለኛል፡፡ ሆኖም፤ ያለበቂ ዝግጅት ከብሄር ፖለቲካ ወደ ኢትዮጵያዊነት ለመሻገር በሚል ወደ ወንዙ ዘው ብለው ገና እንደገቡ ይመስለኛል ያልጠበቁት ችግር ያጋጠማቸው፡፡ ቀጥለዉም፤ እየተንገዳገዱ የሞላዉን ወንዝ መሻገር ሲያቅጣቸው፤ ያገኙትን አለት ስር የበቀለ ቋጥኝ (ዛፍ) ሙጥኝ ብለው ይዘው፤ ወደኋላ ለመመለስም ሆነ ወደፊት ለመሄድ ግራ ገብቷቸው እየተወዛወዙ ያሉ ይመስለኛል! አንዳንዴ መሻገር ስላቃታቸው፤ ጭራሽ ፊታቸዉን ወደኋላ አዙረው ወደመጡበት ለመመለስም እየሞከሩ ያሉ ይመስላል፡፡

ወደኋላ መመለስ ግን እሳቸዉን ብቻ ሳይሆን ሀገራችንን ከህወሐቱም ጊዜ የባሰ ቀውስ ሊያስገባት ይችላል፡፡ ይልቅ፤ የሕዝቡን ጩኸት ቢያዳምጡና ቢደፍሩ፤ ጠንካራ ገመድ ሰጥቶ ወንዙን የሚያሻግራቸው እሱ ብቻ ይመስለኛል! ዋናዉ ነገር ወንዙን ለመሻገርምኮ ጉልበት ሳይሆን ብልሀት ነው የሚያስፈልገው ብየ አምናለሁ፤ ወደኋላ ለመመለስምኮ በጉልበት መሞከሩ ጥሩ አይደለም፤ አያዛልቅም! ከህወሐት ስህተት ቢማሩ ጥሩ ነው! ብልጽግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የብሄር ፖለቲከኞችም ይህን ሀቅ አምነው መቀበል ያለባቸው ይመስለኛል፡፡ ሕዝቡ ቀድሞ ሄዶአል! የሚመራዉ አጣ እንጅ፤ የብሄር ፖለቲካ አንገሽግሾታል፤ በተለይም የህወሐት ጦርነት የፖለቲካ ልሂቃኑንና መሪወችን እንጃ እንጅ፤ ሕዝቡን በሚገባ አስተምሮታል፡፡ ስለዚህ ለሀገራችን ከቀውሱ አዙሪት መዉጫ መንገዱን በጋራና በብልሀት ማፈላለጉ ለልሂቃኑም ለሕዝቡም የሚበጅ ይመስለኛል!

*******

ህወሐት (ትህነግ) ሕገመንግሥቱን ሲያረቅ ሆነ ብሎ “ብሄር ተኮር ፖለቲካዉ” እንዳይጠፋና፤ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገርም አንድ ሆና በጠንካራ ህብረ ብሄር ፓርቲ እየተመራች ለረዥም አመት እንዳትዘልቅ ነበር የወጠነው፡፡ ከህብረ ብሄር ፓርቲ ይልቅ እራሱ በበላይነት የሚቆጣጠራቸዉን “አሻንጉሊት” የብሄር ድርጅቶች “በግንባር” ስም አገናኝቶ፤ “የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር-ኢህአደግ” የሚል ስም ሰጥቶ፤ እራሱን “የትግራይ ሕዝብ ነጻ አዉጭ ግንባር” ብሎ በእኩልነት ሽፋን፤ የበላይነቱን ተቆጣጥሮ መቀጠልን ነበር የመረጠው፡፡ በበላይነት መቀጠሉ ካልተሳካለትና ግንባሩ የሚፈርስ ከመሰለው፤ ትግራይን “ነጻ አዉጥቶ” ለመገንጠል በማቀድ ነበር ሕገመንግሥቱንም ሆነ፤ በብሄር ላይ የቆሙትን ድርጅቶችና የክልል (“የፌደራል ስርአቱን”) አወቃቀር በስልት ያነጸው፡፡ ይህ ሴራዉ ደግሞ ከሞላ ጎደል ለሀያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ከፋፍሎ፤ ሕዝቡንም በሚገባ በበላይነት ቀጥቅጦ እንዲገዛ አስችሎታል፡፡ ችግሩ “ሁሉም ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል” እንደሚባለው፤ “መቶ አመት እቆያለሁ” እያለ በከንቱ ሲመካ የኖረዉን የህወሐት ዘረኛ መንግሥት፤ ግፉ ያንገፈገፈው ሕዝብ በአመጽ ከ27 ዓመት በኋላ ከመንግሥት ስልጣኑ ነቀለው! ያኔ ህወሐት ወደ ሁለተኛዉ (“Plan B”) ፊቱን አዞረ! ኢትዮጵያን እስከማፈራረስ በመድረስ በግርግር ትግራይን የመገንጠል ቅዠቱን ገፋበት! ይህን እቅዱን ቶሎ በተግባር ለማዋል ያጣደፈው ደግሞ የጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ ኢህአደግን አፍርሰው በድንገት ብልጽግናን ማወጃቸው ነው፡፡ ህወሐት የበላይነትን እንጅ እኩልነት የሚባል አያውቅም፡፡ ለዚያም ነው ሌላ ቀርቶ “አጋር ድርጅቶች” በሚል ስም ምናልባት አንድ ሶስተኛ የሚሆኑትን ኢትዮጵያዉያን ብሄር ብሄረሰቦች ወደስልጣን እንዳይጠጉ አድርጓቸው የኖረ! ለነገሩ፤ ህወሐት ተደናብሮ ቶሎ “ወደሽፍትነት” አመራ እንጅ ብልጽግና ስለታወጀ፤ የብሄር ፖለቲካዉ ጨርሶ አልጠፋም፤ የሚፈራዉ ኢትዮጵያዊነትም ገና አልመጣም ነበር!
https://amharic-zehabesha.com/archives/182959
የሃገር መሪዎች በዘመናት መካከል የራሳቸውን አሻራ ጥለው ማለፋቸው እሰየው የሚያስብል ሲሆን ይህን አሻራቸውን መጭው ትውልድ ሲያስታውሰው ይኖር ዘንድ ፣ በስማቸው ቤተመንግስቶችን ፣ ሃውልቶቻቸውን እና መሰል ቋሚ ህንፀቶችን ገንብተውና አቁመው ማለፋቸው ክፋትነት የለውም።

ዋናው ቁምነገር ከነዚህ ቤተመንግስት ፣ ሃውልቶች እና እንፀቶች ጀርባ የተከወኑ ሃገራዊ ፋይዳ ያላቸው ጉዳዮች ፣ እፁብ ድንቅ ታሪኮች እና የሕዝብን እሴቶች አማክለው ታንፀዋል ወይ?የሚለው ነው  ዋናው ጥያቄ።

ከዚህ አለፍ ብሎ በዘመኑ የነበሩትን የሃገር ተጨባጭ ሁኔታዎች፣ የማህበረሰቡን ክሳቴዎች ፣ የአስተዳደር ቁመና እና በወቅቱ የነበሩትን ነባራዊ ሁኔታዎች የዋጁ ናቸው ወይ? በዙህ መልክ ተገንብተዋል ፣ እየተገነቡ ነው ወይ? የሚሉትን ጥያቄዎች ሊመልሱ የሚችሉ መሆን አለባቸው።

ምክንያቱም  ሃውልቶች ፣ ቤተመንግስቶች እና ዕንፀቶች የኪነ ጥበብ አካል እንደመሆናቸው ብዛት ባለው ገፅ የተፃፈን የመፅሃፍ ታሪክ በአጭሩ ፣ በተወሰኑ ሰዓትታት እና ዐይነ ግቡ በሆነ መልኩ ማስረዳት የሚችሉ ባህላዊ የእሴት ውጤቶች በመሆናቸው ይህም ግንዛቤ ውስጥ ሊገባ የግድ ይላል።

ከዚህ ባሻገር ዕውነታን ያዘሉ/Realistic/ ፣ የውሸት ምዕናባዊ ትርክቶችንና ፈጠራዎችን /Myths/ ያላካተቱ መሆን አለባቸው። አሁን የኦሮሞ ብልፅግና በቦሌ እና ሸገር ተብሎ በተሰየመ ቦታ  ውስጥ ሊገነቡት ያሰቡት ቤተመንግስት እውነታን መሰረት ያላደረጉ ፣ በውሸት ትርክትና በቅናት መንፈስ ተነሳስተው የሚገነቧቸው ከሆ እንደ “ አኖሌ “ ሃውልት “ ሃክ እንትፍ” ተብለው እንደሚተፉ ጥርጥር የለውም።

በቀደምት ዘመን ኢትዮጵያዊያን ነገሥታትና ዐፄዎች ሆነ ሡልጣኖች የገንቧቸው ቤተ-መንግስቶች ፣ ሃውልቶችና ቋሚ ህንፀቶች በማን ተገነቡ? በምን አይነት የህንፀት አቅርቦት ታነፁ? ወጫቸውስ በማን ተሸፈነ? ሊያስተላልፉት የፈለጉት መልዕክቶችስ ምን ይመስላል? ህንፀቶቹስ ሃገር በቀል ወይስ የተኮረጁ ናቸው ወይ ? ፣ ለወደፊቱ ለትውልዱ የሚተውት ፋይዳ ወ.ዘ.ተ. ምን ይመስላል የሚለውን በተመለከተ መላ ኢትዮጵያዊያን ፣ የዓለም ማህበረሰብ ፣ ታዋቂ ግለሰቦች ፣ የዓለም አቀፍ ተቋማትና ድርጅቶች የመሰከሩላቸው እና እውቅና የሰጧቸው  በመሆኑ ይህን በመዘርዘር ጊዜ አናጠፋም ።

እንደ እንግሊዙ ባኪግንሃም ፖላስ ፣ እንደ ዋሽንግተን ዲሲው ነጩ ቤተመንግስት ወዘተ እኛም ኢትዮጵያውያን የዐፄ ፋሲል ግንብ / the 17th-century castles of the historic city of Gondar, dubbed the Camelot of Africa, and go back to a time of powerful kings, Ethiopia” አለን ፣ ያውም እድሜ ጠገብ ፣ በሃገር በቀል ግንብኞች ፣ በራስ የእንፀት አቅርቦት የተገነባ ፣ የራሱ መንፈሳዊ ፣ ማህበራዊ እና ባሕላዊ መገለጫ ፣ መዕልቅና መሰረት ያለው የህንፀት ባለቤቶች እኛ ኢትዮጵያዊያኖች ነን።

ንጉስ ላሊበላ ዓለምን እና የሕንፀት ጠቢባንን በሚያስደምም መልኩ ከአንድ አለት ፈልፍለው ልዩ የሆነ የላሊበላ ቤተክርስቲያንን አንፀውልን አልፈዋል።

እንዲህ እንዲህ እያልን የሐረር ግንብን እና መሰል ኢትዮጵያዊ ቁመና ያላቸውን ቤተመንግስቶች ፣ ሃውልቶችን እና እንፀቶችን ማስፈር እንችላለን።

ከላይ የዘረዘርነው መዘርዝር ለፅሁፉ መደርደሪያ ያግዝ ዘንድ እና ሃገር በቀል /Indiginoues/  የኢትዮጵያውያን የህንፀትና የእጅ ጥበብ ውጤቶች መሆናቸውን ግንዛቤ እንዲኖረን ተዘረዘሩ እንጂ ዓለም በዮኒስኮ /UNISCO/ በዓለም አቀፍ ቅርፅነት መዝግቦ ያስቀመጣቸው እና  በቱሪስት መስህብነት እየተጎበኙ የሃገርን የውጭ ምንዛሬ ካዝና እየደጎሙ በመሆኑ ለማስተዋወቅ አይዳዳንም  ።

አሁን አብይ እና ሽመልስ ሊገነቧቸው ያሰቧቸው ቤተ-መንግስቶች ከዚህ በፊት የነበሩ ዕፄዎችን ለመሆን እና ለመምሰል ታስቦ ከሆነ ስሌቱና ሃሳቡ የተሳሳተ ፣ ፈር የለቀቀ እና ዐፄነት “ከንጉስ ሰለሞን” ዘር ግንድ መሳብን ስለሚጠይቅ ዳርዳርታው ፉርሽ ነው።

በዐፄዎች ዘመን የታነፁት ቤተ-መንግስቶች በእግዚአብሔር ኃይል ፣ ባአባቶች ፀሎት ፣ በሃገር በቀል የስነ -ሕንፃ ባለሙያዎች ( Architectures)፣ በሕዝብ ተሳትፎ ፣ በሃገር ቁሳቁሶች እና ኢትዮጵዮጵያዊነት ቁመና ኑሯቸው የታነፁ ናቸው። የፈረጅ ገፅታና በፈረጆች የሚሰሩ ቤተ-መንግስቶችና ህንፀቶች ለአገር ውስጥ ሆነ ለውጭ ሃገር ጎብኝዎች የማይመቹና መስህብ መሆን የማይችሉ የቀኝገዥዎችን ስነ-ልቡና ይዘው ከታነፁ ከልፋትና ከመዋለ ንዋይ ማፍሰስ ውጭ ፋይዳነታቸው ያን ያህል ነው።

ሃገረ ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ችግር እንፃር ሲታይ ቤተ-መንግስት ማነፅ ለሃገርም ሆነ ለህዝብ ደንታ ቢስነትን ያሳያል።

ከዚህ ሌላ ቤተ-መንግስቶች የሚታነፁበት የመሬት የባለቤትነት ጥያቄንም ማንሳት የግድ ይላል ።

ከአንኮበር ፣ ደብረ ዘይት  ናዝሬት አለፍ ብሎ እና ከአባይ ወዲህ እስከ አዲስ አበባ ያለው ቦታ የተቆረቆረው በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዳዊት በ17 ኛው ምዕተ ዓመትና ቀደም ብሎ “በረራ” የሚለውን ስም ከሰጡት በኋላ በአፄ ሚኒልክና እትጌ ጣይቱ ዘመነ ንግስና “አዲስ አበባ” የሚል ስያሜ ተሰጥቶት የኢትዮጵያ  መናገሻ እንዲሆን ቢያደርጉም  በፊትም ሆነ በኋላ የመሬቱ የውርስ ባለቤቶች አማራዎች መሆናቸው ታሪክ የዘገበውና የሚመሰክረው ሃቅ ነው።

ይህን መሰረት አድርጎ አማራ የኢትዮጵያ ካስማ እና ማገር እንደመሆኑ አዲስ አበባ የሁሉ ኢትዮጵያዊያን ዋና ከተማ እና መናገሻ ሆና ብትዘልቅ የማይከፋውና በዐይን ሙሉነት የሚቀበለው  ቢሆንም የአዲስ አበባ የባለቤትነት መብት አለን በሚል ፈር የለቀቀ አካሄድ የኢትዮጵያውያዊነትን ፈር ለቆ እና ደንበር አልፎ የአማራን የሕጋዊ ሆነ የታሪክ ባለቤትነት ወደ ጎን በማለት ፣ በማናለብኝነትና ተደርጎ በማያውቅ አጉራ ዘለልነት “የኦሮሚያ” ቤተ- መንግስት በሚል “በበረራ” እና በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የብሔር ስም ለጥፎ የወረደ ፣ ዘመኑን ያልዋጀ እና ኋላ ቀር ድርጊት መፈፀም ትርፉ ኪሳራ እና ትዝብት ነው።

በአጠቃላይ “እራስ ስይጠና ጉትና “ እንዲሉ በወጉ እና በቅጡ ሃገርን ሳይመሩ እና መንግስት የሚለውን ቅቡልነት ሳያገኙ “ዐፄነትን” ማሰብ እና በስማቸው “ቤተ-መንግስት”  ማነፅ አልቦነት ፣” ዐፄ በጉልበትነት” እና የበታችነት ስሜት የፈጠረው “የአንቱ” በሉኝ መፈራገጥ አካሄድ እንደሆነ ሊረዱ ይገባል።

በ22ኛው ክፍለ ዘመን ይህን እጓጉል እና ኋላቀር ኩነት ለመፈፀም ሕዝብን ማፈናቀል ፣ ቤት ማፍረስ፣ ቤተክርስቲያንን ፣ መስጊድን እና ተቋማትን መደረማመስ “የድርቡሽነት” ባህሪ እና ከዘር ማጥፋት ወንጀል ያልተናነስ አካሄድ መሆን ድርጊት ፈፃሚዎች እነ ብልፅግና ሊረድት ይገባል።

ይህን መሰሬ እና እኩይ ተግባር ለመፀም ይቻላቸው ዘንድ አማራውን ለማውረድ እና መድረሻ ለማሳጣት ከሚያደርጉት አካሄድ ባሻገር የቤተ እሞነቶች ህንፃዎች ማፈራረስ በሰማዮም ሆነ በምድሩ ዋጋ የሚያስከፍል ፣ እያስከፈለ ያለ ውርደትን የሚያስከትል ክሳቴ ነው እንላለን።

ተዘራ አሰጉ

ከምድረ እንግሊዝ።
https://amharic-zehabesha.com/archives/182962
በኢትዮጵያ ሕገመንግሥት የተዋቀረው “የብሄር ፖለቲካ” እና “የዘረኝነት ስርአት”፤ ያስከተለው መዘዝና መፍትሄዉ፤ - ክፍል-4
መግቢያ፤

ባለፈው ጽሁፌ (በክፍል-3)፤ አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕገመንግሥት በዉስጡ፤ በተለይም በሶስቱ የመንግሥት ቅርንጫፎች (ሕግ አዉጭ፤ ሕግ አስፈጻሚና ሕግ ተርጓሚ) መካከል ያሉትን የተዛቡ መዋቅራዊ ግንኙነቶችና ችግሮች ለማመላከት ጥረት አድርጌአልሁ፡፡ ከሶስቱ ቅርንጫፎችም፤ በተለይ አንደኛዉ “ሕግ አዉጭው” አካል፤ በተደጋጋሚ ሕገመንግሥቱን እየጣሰ፤ የመንግሥት ስልጣኑን ቀስ በቀስ በመጠቅለል፤ እራሱን እያጠናከረ መሄዱንና፤ የዜጎችን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች መርገጥንም ባህል አድርጎ እንደያዘ፤ ሁለቱን የመንግሥት ቅርንጫፎችም (ሕግ አውጭዉንና ተርጓሚዉን) በማቀጨጭ አቅም እንዳሳጣቸው ለማሳየት ሞክሬአለሁ፡፡ ለዚህ ሁሉ ችግር ዋናው መንስኤም፤ በህወሐትና በጊዜው አጋሩ በነበረው ኦነግ የተተከለው፤ በብሄር ፖለቲካ ላይ የቆመው ሕገመንግሥት እንደሆነና፤ ባለፉት 30 ዓመት፤ ስር በመስደድ እያደገ የመጣዉን የዘረኝነት (“አፓርታይድ”) አምባገነናዊ ስርአትም እንዲያቆጠቁጥ ያደረገው እሱ መሆኑን ለማሳየት ጥረት አድርጌአልሁ፡፡

ይህ በብሄር ፖለቲካ ላይ የቆመው፤ አስከፊና ኋላ ቀር የዘረኝነት ስርአት፤ ሀገራችንን ለማያባራ የእርስበርስ ግጭትና የዉጭ ጣላቃ ገብነት ዳርጓት ሰላም በማሳጣት፤ ዛሬ መዉጫዉ የጠፋ አዙሪት ዉስጥ ገብታ በመዛቀጥ ላይ ትገኛለች፡፡ ስለዚህ ኢትዮጵያን ከእዚህ አዙሪት ለማዉጣት፤ ያለን ዋና መፍትሄ፤ ሕገመንግሥቱን ማሻሻል ወይም መቀየር እንደሆነም ያለማቋረጥ ለማሳሰብና፤ እኔም እንደብዙወች ኢትዮጵያዉያን ድምጼን ከፍ አድርጌ ለማሰማት ቢያግዝ በሚል ነው፤ በአቅሜ እነዚህን ጽሁፎች በተከታታይ ማቅረብ የጀመርኩት፡፡ ይህን የሀገራችንን ሰላም፤ አንድነትና እድገት፤ የዜጎች ነጻነትንና ህብረት እንዳይዳብር ትልቅ እንቅፋት የሆነዉን፤ ኋላ ቀር ሕገመንግሥትም፤ በሕዝብ ምክክርና መግባባት ማሻሻል ወይም መቀየር ከተቻለ፤ በተፈጥሮ ሀብትና በጠንካራ ሕዝብ የታደለችዋና፤ የጀግኖች አምባ የሆነችው እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ፤ ዕድል ቀንቷት ትክክለኛ አመራር ካገኘች፤ በጠንካራ ዜጎቿ ከዘላለም የድህነትና የቀውስ አዙሪት በአጭር ጊዜ ዉስጥ ተላቃ ለማደግና፤ ከኋላዋ እየመጡ ቀድመዋት የሄዱትንም ለመቅደም ምንም የሚያግዳት ኃይል እንደማይኖር አልጠራጠርም፡፡ እዉነተኛዋ ፌደራላዊት፤ ዴሞክራሲያዊትና ህብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን በእርግጥ መገንባት የሚቻለዉም፤ ሕዝብ ጠባቂ፤ ሀቀኛ፤ ፍትሐዊና ዘመናዊ ሕገመንግሥት ስታገኝ ነው የሚል ጽኑ እምነት አለኝ፡፡

*******

በዚህ ጽሁፌ (ክፍል-4)፤ ይህን ኋላ ቀር፤ ከፋፋይ፤ ዘረኛና ብሄር ተኮር የሆነ ሕገመንግሥት ለምንና እንዴት አድርጎ ማሻሻል ወይም መቀየር ይቻላል? ለሚለዉ ጥያቄ አስተያየቴን ለማብራራት እሞክራለሁ፡፡ ይህን ከባድ ጥያቄ ለመመለስ ከመሞከሬ በፊት ግን፤ ለአንባቢወቸ አንድ መሠረታዊ እዉነታ ለማሳሰብ እወዳለሁ፡፡ ይኸዉም፤ ዛሬ በሀገራችን ፖለቲካ መስክ ላይ፤ ሕገመንግሥቱ እንዲሻሻል (እንዲቀየር) የሚፈልጉና፤ ጭራሽ “መነካት የለበትም” የሚሉ፤ ጎራ ለይተው የሚፋተጉ ወይም ገመድ የሚጓተቱ (“tug of war”) በዋነኝነት ሁለት ኃይሎች ወይም “የፖለቲካ ልሂቃን ቡድኖች” መኖራቸዉን ነው፡፡ በሀሳብ መለያየቱ ምንም ክፋት የለዉም፡፡ ችግሩ፤ ባለፉት የሀገራችን 50 ዓመት ታሪክ እንደታየው፤ በቅርቡም ህወሐት በቀሰቀሰው አስከፊ ጦርነት እንደታዘብነው፤ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ልሂቃን ልዩነታቸዉን በሰላም መፍታት ሲያቃታቸው ሁልጊዜ ሥራየ ብለው ሀገራችንን ወደከፋ ቀውስ እንድትገባ ነው የሚመሯት፡፡ ሕዝብን ለማገልገል ሳይሆን፤ በመንግሥት ስልጣን ላይ በማተኮር ሲሻኮቱና እርስበርስ ሲጫረሱ፤ ንጹሀኑን ሕዝብም ያለማቋረጥ አስጨርሰዉታል፡፡ ሀገራችንን ሌሎች ከኋላዋ እየተነሱ ሲቀድሟት፤ እሷ ግን ምን ያክል ለአመታት ካለችበት ጭራሽ ወደኋላ እየራቀች እንድትሄድ እንደዳረጓትም ታሪክ ምስክር ነው፡፡ በመሀሉ በተለይም ሀገር የሚገነባዉ ወጣቱ ትዉልድ፤ በቅብብሎሽ በየተራ ይወድማል ያለው፡፡ ይህ በፖለቲከኞች ሽኩቻ ሳቢያ የተገነባዉ የደም መፋሰስ ባህል ማቆም አለበት፡፡

ስለዚህ፤ የሀገራችን ፓለቲካ ልሂቃንና መሪወች ወደቀልባቸው ተመልሰው፤ ለሀገራቸው ሰላም ሲሉ ብቻ ሳይሆን፤ ለእራሳቸዉም ደህንነትና ሰላም፤ መላዉን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያሳትፍ፤ ሁሉን አካታች የሆነ ሀገራዊ ምክክር እንዲደረግና፤ ሕገመንግሥቱ በሕዝብ ፍላጎትና መግባባት እንዲሻሻል (እንዲቀየር) አመች ሁኔታ ለመፍጠር መተባበር ይኖርባቸዋል፡፡ ያን ቢያደርጉ ትዉልድ ተሻጋሪ ታሪክ ሠርተው ለማለፍም ዕድል ያገኛሉ፡፡ የአንድ ሀገር ሕገመንግሥት በሕዝብ ፍላጎትና በስነስርአት እንደአስፈላጊነቱ ካልተሻሻለና ካልተጠገነ፤ ፈጣን የኢኮኖሚ፤ ፖለቲካና ማህበራዊ ኑሮ እድገት ማምጣት አይቻልም፡፡ ሕገመንግሥትን ያክል ሀገርን የተሸከመ ይቅርና፤ ቤት እንኳን እንዳይፈርስ በየጊዜው ይጠገናል!

“ሕገመንግሥቱ መነካት የለበትም” የሚሉት በዋነኝነት አሁን ባለው የብሔር ፖለቲካና የዘረኛ ስርአት የሚጠቀሙ፤ በህይወት እስካሉ ድረስም የደሀይቱን ሀገር ሀብት ከሕዝቡ እየነጠቁ የሚያካብቱ፤ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል” በሚል፤ እነሱ ከበሉ ሌላዉ ጦም ቢያድርና፤ ሲሞቱም ሀገሪቱ አብራቸው ብትጠፋ ደንታ የሌላቸው ናቸው፡፡ በዋነኝነት ሕገመንግሥቱን መሰላል አድርገው ስልጣን ላይ ለመውጣት የሚያልሙ፤ ስልጣን ከያዙም፤ የእራሳቸዉን ጥቅም ማሳደድ እንጅ፤ ለሕዝብ ሰላም፤ ለሀገር አንድነትና እድገት የማይጨነቁ፤ በተለይም የብሄር ፖለቲካን የሚያቀነቅኑ ልሂቃን ተብየወች ናቸው ሕገመንግሥቱ እንዲቀየር የማይፈልጉ፡፡ በአንጻሩ፤ በሀገራችን ፍትሕ ተረግጦ፤ ሙስናና ዘረኝነት መረን ለቆ፤ የሚዘገንን ግፍና በደል በዜጎች ላይ ሲፈጸም ማየት ያስመረራቸውና፤ ኢትዮጵያ እንደሀገር እንድትቀጥል፤ በጋራ እንድትገነባና እንድታድግ፤ ከድህነትና ከቀውስ ተላቃም፤ ሌሎች ያደጉ ሀገሮች የደረሱበትን ደረጃ ፈጥና እንድትደርስ የሚፈልጉና የሚመኙ ናቸው ሕገመንግሥቱ እንዲሻሻል (እንዲቀየር) የሚፈልጉ፡፡

አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት፤ ለምንድን ነው ለሀገር ግንባታና እድገት ማእነቆ ስለሆነ፤ መሻሻል (መቀየር) አለበት የሚባለው? ገና ከጅምሩ ሕገመንግሥቱ በልሂቃኑ ሲረቀቅ ሁሉን አካታችና ሰፊዉን ሕዝብ ያሳተፈ አልነበረም፡፡ ለምሳሌ ቢያንስ የአንድ ትልቅ ብሄር

የአማራ ሕዝብ በሚገባ አልተሳተፈም፡፡ ታዋቂ ህብረ ብሄር ፓርቲወችን ኢሕአፓንና መኢሶንንም አላካተተም፡፡ በመሠረቱ፤ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ፤ ያለፍቃዳቸው በጥቂት የብሄር ፖለቲካ ልሂቃን፤ ለኢትዮጵያዊነት ሳይሆን “ለብሄር ዜግነት” ታማኝ እንዲሆኑ በዚህ ሕገመንግሥት ነው የተፈረደባቸዉ፡፡ በሀገራችንም እዉነተኛ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊና ህብረብሄራዊ ሳይሆን፤ ዘረኛና ከፋፋይ፤ ነጻነት ፍትሕና እኩልነትን የሚያሰፍን ሳይሆን፤ ዜጎችን ለግፍና ለሰቆቃ የሚያጋልጥ፤ ሀገርን የሚገነባ ሳይሆን፤ የሚያናጋና ከባሰም የሚያፈርስ፤ ኋላ ቀር ስርአት የተተከለው በዚህ ሕገመንግሥት አማካይነት ነው፡፡ ሕዝቡን ለሰላምና ለፍቅር ሳይሆን ለቂም በቀልና ለግጭት፤ ለሙስና፤ ለመሬትና ሀብት ዝርፊያ፤ ብሎም ለማያባራ ድህነት፤ ለእረሀብና ለድርቅ፤ ለኑሮ ዉድነትና ለስደት እንዲጋለጥ ያደረገው በመሠረቱ ይህ ሕገመንግሥትና እሱ የወለደው ዘረኛ ስርአት ነው፡፡ ሀገራችን በጋራና በሰላም ከማደግና ወደፊት ከመራመድ ይልቅ፤ ሌትና ቀን በድህነትና በፖለቲካ ቀውስ እንድትማስን ያደረጋትም እሱ ነው፡፡

በሕገመንግሥቱ ያሉትን በርካታ የተዛቡ አንቀጾች በዚች አጭር ጽሁፍ ለመዘርዘር ቦታዉ አይበቃኝም፤ በቂ እዉቀትም አለኝ ብየ እራሴን አላሞካሽም፡፡ ይሁንና አሁን ላለውና በብሄር ፖለቲካ ላይ ለቆመው ሕገመንግሥት አንድ ዋና አዉታር የሆነዉን ጠቅሸ ማለፍ እወዳለሁ፡፡ ሕገመንግሥቱ በአንቀጽ 8 (“የሕዝብ ሉዓላዊነት” የሚል አርእስት በተሰጠው) በቁ/1፤ “የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ስልጣን ባለቤቶች ናቸው ይላል፡፡ ቀጥሎም በዚኸው አንቀጽ በቁ/3 “ሉዓላዊነታቸዉም የሚገለጸው በዚህ ሕገመንግሥት መሠረት በሚመርጧቸው ተወካዮቻቸውና፤ በቀጥታ በሚያደርጉት ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ አማካይነት ይሆናል” ይላል፡፡ ይህ እንግዲህ በእኔ አስተያየት፤ በእዚህ አንቀጽ ቢያንስ በተዘዋዋሪ መልክ የተቀመጠው፤ ማንኛዉም “ኢትዮጵያዊ ዜጋ”፤ በብሄሩ ወይም ብሄረሰቡ አማካይነት እንጅ፤ በእራሱ ወይም በግሉ እንደኢትዮጵያዊ ዜግነቱ የሀገሩ ሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት አይደለም ማለት ነው፡፡ ለዚያዉም እያንዳንዱ ዜጋ “በሕገመንግሥቱ መሠረት በሚመርጣቸው ተወካዮቹ አማካይነት” ነው ሉዓላዊነት ያለው የሚለው ሕገመንግሥቱ፡፡ (በነገራችን ላይ፤ በሕገመንግሥቱ “ኢትዮጵያዊ ዜጋ” ታዲያ ማነው የሚለዉ በግልጽ አልተብራራም)፡፡

እዚህ ላይ ዋናዉን ፍሬ ነገር እንድትገነዘቡልኝ በትህትና የምጠይቀው፤ በሕገመንግሥቱ መሠረት ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ፤ ወደደም ጠላም ማንነቱ (“ዜግነቱ”) የሚገለጸው ወይም በሕግ የሚታወቀው በዋነኝነት በኢትዮጵያዊነቱ ሳይሆን ለየትኛዉ ብሔር ወይም ብሔረሰብ አባል በመሆኑ ብቻ መሆኑን ነው፡፡ በሕገመንግሥቱ መሠረት “ኢትዮጵያ” ወይም “ኢትዮጵያዊነት” የሚባሉት የማንነቱ መገለጫወች አይደሉም፡፡ ይህም ማለት፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በቅድሚያ ታማኝነቱ (loyalty) ለኢትዮጵያ ሀገሩ ሳይሆን “ማንነቱ” ለሚገለጽበት ለብሔሩ ወይም ለብሔረሰቡ ነው ማለት ነው፡፡ የአንድ ሀገር ዜጎች ለሀገራቸው ፍጹም ታማኝ ካልሆኑና፤ ከፍተኛ ሀገራዊ ፍቅር ከሌላቸዉ፤ ሀገርን በቁጭትና በጋራ ለመገንባት በጣም አዳጋች ነው የሚሆነው፡፡

በዚህ አይነት፤ በሕገመንግሥቱ ሳቢያ፤ ባለፉት 30 አመታት፤ ኢትዮጵያ ወይም ኢትዮጵያዊነት የሚባሉት ዳብዛቸው ቢጠፋ ምንም አያስገርምም፡፡ እያንዳንዱ ዜጋ፤ በአንድ ብሔር/ብሔረሰብ ዉስጥ በመንግሥት አካል እየተመደበ፤ “ማንነቱ” እንዲታወቅ፤ የብሔሩ ወይም የብሔረሰቡ ስም በመታወቂያዉ ላይ ሲለጠፍበት ነው የኖረው፡፡ እሱ ብቻ አይደለም፤ በሄደበት ሁሉ መስክ፤ በትምህርት ቤት፤ በመሥሪያ ቤት፤ በማህበራዊ ኑሮው፤ ሁልጊዜ የሚሰማዉ ፍቅርና ስሜት ስለሀገሩ ሳይሆን ስለብሄሩና ብሄረሰቡ፤ ስለቋንቋው ትልቅነትና ከሌላዉ በምን እንደሚለይ ወይም እንደሚበልጥ በህሊናዉ እንዲያሰላስል ሆኖ ነው የተቀረጸው፡፡ ብሄሩና ብሄረሰቡ፤ የሀገሩ አንድ አካልና አምሳል እንደሆነ እንዳያስብ ነው የተደረገው፡፡ ስለዚህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለሀገሩ ታማኝ በመሆን፤ ስለኢትዮያ የጋራ ልማትና ግንባታ ሌትና ቀን ባይጨነቅና ቁጭት ባይዘው፤ በአንጻሩ ሁልጊዜ ስለዘሩና ብሄሩ ቢያስብና ቢጨነቅ፤ ሌሎችንም በዘርና በብሄር መነጽር እያየ ቢጠራጠርና ቢርቅ ምን ያስገርማል፡፡ ደግነቱ ኢትዮጵያዉያን ምንም ያክል በብሄር፤ ዘር፤ ቋንቋና ሀይማኖት ቢለያዩም ለዘመናት በማህበራዊ ኑሮ ተሳስረዉ፤ ተጋብተዉና ተዋልደው በሰላምና በፍቅር ስለኖሩ ባለፉት 30 ዓመታትም ጨርስው አልተለያዩም፡፡

የህብረተሰብ እርስበርስ መተሳሰር ባህል ደግሞ፤ ሀገራችን እያደገች ስትሄድና፤ ዜጎች በመሠረተ ልማት በበለጠ ሲገናኙ፤ ሕዝቡም ከገጠር ይልቅ በከተማ መኖርን ሲያዘወትር፤ የብሄርና ብሄረሰብ ወይም የዘር ልዩነቱ እየጠበበና ለመለየትም አስቸጋሪ እየሆነ እንደሚሄድ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ምሳሌ አዲስ አበባንና ባለፉት አመታት ሌሎች እንደአሸን የፈሉትን የኢትዮጵያ ከተሞች መጥቀስ ይቻላል፡፡ እንደመንግሥት አያያዝ ከሆነ በዘርና በቋንቋ በተላለቁ ነበር፤ ወደ አደጉ ሀገራት ስንሄድ ደግሞ፤ ለምሳሌ የኒዮርክ ከተማ ዜጎች ከሁሉም ዓለም፤ ከጫፍ እስከጫፍ እየመጡ የሚኖሩባት ስለሆነች፤ በዉስጧ እስከ 200 ከሚደርሱ ሀገሮች (ብሄሮች) የመጡና 800 ያክል የሚሆኑ ቋንቋወች የሚናገሩ ተደባልቀው በሰላም እንደሚኖሩባት ዝናዋ ይነገርላታል፡፡ እንግዲህ የኒዮርክ ከተማ ኗሪወችን በብሄር፤ በዘርና በቋንቋ እየለዩ መታወቂያ በመስጠት፤ በእዚህ ክልል (ክፍለ ከተማ) ኑሩ ቢባሉ ምን ሊመጣ እንደሚችል መገመት ትችላላችሁ! እብደት ነው የሚሆነው!

አዲስ አበባንም ብሄረተኞች ወደኋላ ሊስቧት ቢፍጨረጨሩም፤ የእድገት አቅጣጫዋ ከኒዮርክ ብዙም አይለይም፡፡ ይህን አይነት የዜጎችና የህብረተሰብ ትስስር በከተሞች በተለይ ለማስቆም አይቻልምና፡፡ መቆምም የለበትም! አዲስ አበባን በአንድ ብሄር (ዘር) ሕዝብ እንደቀለበት አካቦ ዜጎችን እርስበርስ እንዳይገናኙና እንዳይዋሀዱ ለማድረግ መሞከር የዋህነት ወይም የህብረተሰብ እድገትን ህግ አለመረዳት ነው፡፡ ዜጎች ሲዋሀዱ፤ ለሀገር ግንባታ እድገትና ስልጣኔ ትልቅ አቅም፤ ሀብትና ዉበት ይሰጣሉ፡፡ ያ ማለት ደግሞ የመጡበትን ብሄር፤ ታሪክ፤ ባህልና ቋንቋ በግድ ይቀማሉ ማለት አይደለም፡፡ ለምሳሌ፤ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን፤ ምናልባትም ከኢትዮጵያ በተሻለ ሁኔታ ያለስጋት፤ በየትኛዉም የአሜሪካን ትላልቅ ከተሞች ዉስጥ፤ እንደሁሉም ዜጎች ከፈለጉ እምነታቸዉን፤ ባህላቸዉን፤ ቋንቋቸዉንና ቅርሳቸዉን፤ በመሰላቸው ዘዴና ማህበራዊ ኑሮ የማዳበር ሙሉ ነጻነትና መብት አላቸው፡፡ በኢትዮጵያ ያሉ የብሄር ፖለቲከኞች ግን ይህን አይፈልጉም! ከተሞችንም ሆነ የገጠር አካባቢወችን በእነሱ ዘር ብቻ ጠቅልለው ለመያዝ ይፍጨረጨራሉ፡፡ ይህን ጉድ ነው ሕገመንግሥቱ ለሀገራችን ያመጣው!

አሁን በኦሮሚያ ክልል አስተዳዳሪወች አዲስ አበባን ዙሪያዋን እንደቀለበት ከቦ የተቋቋመዉን “የሸገር ከተማ” የኦሮሞ ተወላጅ ብቻ ይኑርበት ቢባል፤ ምን ያክል ከዘመኑና ከከተሞች እድገትና ስልጣኔ ወደኋላ የቀረ አስተሳሰብ እንደሆነ ለመገመት የሚያዳግት አይመስለኝም፡፡ ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያዉያን ላይ፤ በሀገራችን ታሪክ ታይቶ በማይታወቅና ሰብአዊ ርህራሄ በጎደለው፤ የሚዘገንንና የዘረኝነት ጭካኔ በመፈጸም መሆኑ በእጅጉ ያሳዝናል፡፡ ይህ ነው አንዱ ሕገመንግሥቱ ለሀገራችን ግንባታ “እድገትና ስልጣኔ” ካተረፈላት “ትሩፋቶች”!

ባጠቃላይ፤ ዛሬ ባለው ሕገመንግሥት ጥላ ስር ተወልደው ያደጉት የአዲሱ ትዉልድ ኢትዮጵያዉያን ከሀገራቸው ይልቅ ብሄራቸዉና ብሄረሰባቸዉ በህሊናቸው ቢቀረጽባቸውና፤ በርካቶቹም ሳይወዱ በጠባቡ በመመልከት፤ የሌላዉን ባህል፤ ብሄርና ቋንቋ (ወይም የፈረደበትን የአማራ ሕዝብ) ወይም ሀገራቸዉን ኢትዮጵያን ቢጠሉ ምንም አያስገርምም፡፡ በዘረኝነት መርዝ መበከል ብቻ ሳይሆን፤ ኢትዮጵያዊነታቸዉንና ኢትዮጵያ ሀገራቸዉን ብዙም አያዉቁምና፤ ወይም ለማወቅ ዕድል አልተሰጣቸዉምና፡፡ በተለይም ከከተማ ዉጭ በገጠር ለሚኖሩና ከእራሳቸው ወጣ ብለው የሌላ ብሔርና ብሄረሰብ ተወላጅ ወይም ቋንቋ ለማያዉቁ፤ አብረውም ላላደጉ፤ ኢትዮጵያ ወይም ኢትዮጵያዊነት የሚለው ብዙም ትርጉም ባይሰጣቸዉ ምንም ሊያስገርመን አይገባም፡፡ ስርአቱ የወለደው ነዉና! ከእራሴ ተሞክሮ ለመነሳት፤ በአዲስ አበባ ዙሪያ በሰበታ፤ ቡራዩና አሸዋ ሜዳ አካባቢ የሚኖሩ በርካታ ዜጎች፤ አማርኛ መናገርና መጻፍ የማይችሉ የኦሮሞ ተወላጆች እንዳሉ ሳይና ስሰማ በጣም ነበር ያዘንኩት! 12ኛን ክፍል ኮሌጅም ሳይቀር ጨርሰው ሥራ ፍለጋ ወደሀገራቸው ዋና ከተማ ወደ አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ክልል ሲመጡ፤ እንግሊዘኛም አማርኛም በሚገባ መናገር፤ ማንበብና መጻፍ ስለማይችሉ የሚቸገሩና ተመልሰው እንደመሀይም የሚሆኑ እንዳሉም ሰምቸ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡

ይህን ነው እንግዲህ “የኦሮሞ ፖለቲካ ልሂቃን” በተለይ፤ በብሄር ፖለቲካና በሕገመንግሥቱ ሳቢያ፤ ለደጉ የኦሮሞ ሕዝብ ያመጡለት ፍትሕ፤ ነጻነትና እኩልነት! ይህ አይነት አስተሳሰብ፤ ከማንም በበለጠ የጎዳዉ የኦሮሞ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፤ በተለይም ወጣቶችን ለመሆኑ ምንም አያጠራጥርም፡፡ የኦሮምኛ ቋንቋ፤ አህጉር ተሻግረው ከባእድ ሀገር ባመጡለት የላቲን ፊደል ቀርቶ፤ በሀገራችን በግዕዝ ፊደል ቢጻፍ ኖሮ ምናልባትም እስከዛሬ ድረስ ኦሮምኛን ከአማርኛ ተናጋሪው የሚበልጥ ሕዝብ በተናገረው ነበር የሚል ግምት አለኝ፡፡ የሚገርመው የግዕዝ ቋንቋ በበርካታ የዉጭ ሀገር ታዋቂ ዩኒቨርስቲወች ካሪኩለም ተካቶ፤ ተማሮች እንዲማሩት እየተደረገና፤ ለምርምርም እየዋለ በከፍተኛ ደረጃ በማደግ ላይ ነው፡፡ ይህ ለሀገራችን ትልቅ ኩራት ነው! የእኛ “ፖለቲካ ልሂቃን” በሀገራቸው ታሪክና በዉሸት ትርክት እርስበርስ ሲባሉ፤ በአንጻሩ ፈረንጆች የሀገራችንን ታሪክና ባህል እያሳደጉልን ነው! ይገርማል!

በሕገመንግሥቱና እሱ በተከለው ዘረኛ ስርአት ሳቢያ ባለፉት 30 ዓመታት በሀገራችንና ሕዝባችን ላይ የደረሰዉን ግፍና በደል ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም፡፡ ሌላ የሚያሳዝነው ደግሞ፤ በከተማ ተዋህደው በሚኖሩት ዜጎች ላይ በተለይ ስንት ግፍ ተፈጽሞባቸዋል፡፡ ለሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸው በሰላም ሲታገሉ፤ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በብሔራቸውና ብሔረሰባቸው በመታወቂያቸው እየተለዩ በመለቀም፤ ስንቶች በግፍ ታስረዋል፤ ተገድለዋል፤ ተጨፍጭፈዋል፡፡ ዛሬም በገፍ እየታፈኑና በየእስር ቤቱ እየታጎሩ ነው፤ ከጥቂት አመታት በፊት በህወሐት አስተዳደር እስር ቤት በብዛት የሚታጎሩትና እየታፈኑ ዳብዛቸው የጠፋዉ በአብዛኛው የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች ነበሩ ይባላል፡፡ እርግጥ የአማራ ተወላጆች ህወሐት ገና ስልጣን በያዘ በበነጋዉ ነበር እልቂት የታወጀባቸው፤ ይሁንና፤ ዛሬ ደግሞ ጎልቶ እንደሚታየው በጠራራ ጸሀይ የሚታፈኑትና እስር ቤት የሚታጎሩት በብዛት የአማራ ተወላጆች ናቸው፡፡ ባለፉት አመታት በሽ የሚቆጠሩ አማሮችም በወለጋና በሌሎችም የኦሮሚያ ክልል አካባቢወች ተጨፍጭፈዋል፤ “መጤ ናችሁ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ” እየተባሉም ተፈናቅለዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንኳን፤ በተለይም በአዲስ አበባ ዙሪያ (“የሸገር ከተማ”) ለአመታት ከኖሩበት ሰፈርና ቤት እየተፈናቀሉ ቤትና ንብረታቸዉም እየወደመባቸዉ ወደጎዳናና በረሀ የተወረወሩና ለአዉሬም የተዳረጉ ብዙ ናቸው፡፡ በነገራችን ላይ “የሸገር ከተማ” ግፍና መፈናቀል፤ እንደአማራ ተወላጆች ባይበዛም፤ ለሌሎችም ኢትዮጵያዉያን፤ እንደጉራጌና ጋሞ ብሄረሰብ ተወላጆች ላሉትም ነው የተረፈው፡፡ በአጭሩ ለእዚህ ሁሉ ግፍ መነሾ የሆነው ሕገመንግሥቱና፤ በእሱ ላይ የቆመው የብሔር ፖለቲካና የዘረኛ (“አፓርታይድ”) ስርአቱ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለች እንግዲህ እንዴት ብላ ነው ሀገራችን የምትገነባ?

*******

ባጠቃላይ ገና ከጅምሩ ሕገ መንግሥቱ ሲነደፍ፤ በቋንቋና አካባቢ ቢለያዩም፤ በታሪክና በባህል የተሳሰሩትንና ከ80 በላይ የሚገመቱትን የኢትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰቦች አስማምቶ፤ በፍቅር አገናኝቶና አዋህዶ፤ በማግባባት ሀገርን በእኲልነትና በአንድ ላይ በጋራ ለመገንባት ታስቦ ሳይሆን፤ ሀገርንና ሕዝብን ከፋፍሎ ለመግዛትና፤ የቁርጡ ቀን ከመጣም፤ የኢትዮጵያን አንድነት አናግቶ በማፍረስ፤ የእራስን ብሔርና (ክልል) ከተሳካም በዙሪያ ካሉት ሌሎች ብሄሮችና ብሄረሰቦች መሬት በጉልበት ነጥቆ በመጠቅለል ለመገንጠል ታቅዶ እንደሆነ ምንም አያጠራጥርም፡፡ ለእዚህ ጥሩ ምሳሌ ደግሞ ከወልቃይት ጠገዴ፤ ጠለምትና ራያ የተሻለ ያለ አይመስለኝም፡፡ ለእዚህ ሀቅ ሌላ ጥሩ ማስረጃ ደግሞ፤ ህወሐት በትግራይ በሽህ የሚቆጠሩ የሰሜን እዝ ወታደሮችን፤ በዘራቸው በተለይም አማራወችን እየለየ በተኙበት እያረደ ጥሎ በቀሰቀሰው ጦርነት በሀገራችን የደረሰዉን ዉድመት ብቻ መመልከት ይበቃል፡፡ የጦርነቱ ዓላማም ካመቸ እንደገና ወደመንግሥት ስልጣን ተመልሶ ኢትዮጵያን አንድ ብሄር መሠረት ባደረገ የገዥ መደብ አምባገነንነት ለመግዛት፤ ያ ካልተሳካ ግን ሀገሪቱን በሕገመንግሥቱ በተከፋፈለው የብሄርና ክልል ድንበር ሰነጣጥቆና አፈራርሶ፤ ወደ ማያባራ የቀውስ አዙሪት በመክተት፤ በግርግሩ ትግራይን “ነጻ አውጥቶ” ሀገረ መንግሥት ለማቋቋም አቅዶ እንደነበር ህወሐት ወደ አስከፊው ጦርነት ዘው ብሎ የገባው ግልጽ ነው፡፡ ይህን እኔ የፈጠርኩት ሳይሆን እራሳቸው የህወሐት መሪወችና ካድሬወቻቸው ቢያንስ በጦርነቱ ወቅት የተናገሩት ስለሆነ፤ ታሪክ ምስክር ነው! እቅዳቸው የከሸፈዉና ሀገራችን ከመፍረስ የዳነችው በልጆቿ መስዋእትነት ነው!

በእዚህ እኩይ ዓላማ ብቻ ከግማሽ ሚልዮን በላይ የትግራይ ወጣቶችን አስጨርሶ፤ በሀገራችን ላይ በተለይም በሶስቱ ክልሎች በትግራይ፤ አማራና አፋር በሽ የሚቆጠሩ ንጹሀን ዜጎችን ያስጨረሰበትንና ያወደመበትን ደጋግሞ መጥቀስ የሚገባዉ፤ ለታሪክ ምስክርነት ብቻ ሳይሆን፤ ከተቻለ ለመሪወችና ለፖለቲካ ልሂቃኑ፤ ካልሆነ ግን በተለይም ለወጣቱ ትዉልድ ቋሚ ትምህርት እንዲሆን ነው፡፡ ለእዚህ ሁሉ እልቂትና ቀውስ መነሾ ደግሞ፤ የብሄር ፖለቲካና ዘረኛ ስርአት ስር እንዲሰድ ምክንያት የሆነው ሕገመንግሥቱ እንደሆነ መርሳት የለብንም፡፡ ያንን ሀቅ ያለማወላወል በተለይም መሪወች በድፍረትና በቅንነት መቀበል ይኖርባቸዋል፡፡ እንዳለፈው ዘመን የሀገራችንን ታሪክ በዉሸት ትርክት ቀይሮ፤ ሕዝቡንና አዲሱን ትዉልድ ማደናገር አይቻልም፤ ሕዝቡ እራሱ በዐይኑ አይቶታልና! “የብሄር ፖለቲካ ሊቀጠበብቱ” በተለይም የህወሐትና ኦነግ መሪወች ግን ይህን በግልጽ የታየ ሀቅም አምኖ ለመቀበል ያዳግታቸዋል፡፡ ሕገመንግሥቱ እንዳይሻሻል ወይም እንዳይቀየር ምንም ሳያፍሩ ሽንጣቸዉን ገትረው በግንባር ቀደምትነት የሚከራከሩ እነሱ ናቸው፡፡ ለእነሱ ጥቅም ሲባል፤ ኢትዮጵያ ወደኋላ ቀርታ፤ በድህነት ተቀፍዳ ተይዛ፤ ምስኪኑ ሕዝቧም ሰላም አጥቶ፤ በጦርነትና የቀውስ አዙሪት ሲማቅቅ ቢኖር ደንታ የላቸዉም፡፡

ሕገመንግሥቱን ተንተርሶ፤ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያዊነትን ስሜት ቀስ በቀስ ከስር ከስሩ እየቦረቦሩ የማፍረሱ ፕሮጀችት የጀመረው ህወሐት ገና የመንግሥት ስልጣን በያዘ በበነጋዉ ከ30 ዓመት በፊት ነው፡፡ ዜጎች በምንም አይነት መንገድ “ኢትዮጵያዊነት” የሚል የጋራ ትስስርና ሀገራዊ ፍቅር እንዳይኖራቸው፤ በብሄራቸውና በክልላቸው ላይ ብቻ እንዲያተኩሩና፤ እርስበርሳቸው እንዲጠራጠሩና እንዲጋጩ፤ ሆነ ተብሎ ለአመታት በጠባብ ብሄረተኞቹ ሴራ ሲሸረብባቸው ነው የኖረው፡፡ ለዚህም ሴራ ዋናዉ መሳሪያ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያጠናክሩ ባህሎችንና ታሪኮችን ማጥፋት ነበር ትኩረት የተሰጠው፡፡ ለምሳሌ የአድዋን ድል፤ አያት ቅድመ አያቶቻችን ብሄር፤ ቋንቋና ዘር ሳይለዩ አንግበው ሀገራቸዉን ለማዳን የወደቁለትንና፤ ከኢትዮጵያዉያን ባለፈ ለመላው አፍሪካ ኩራት የሆነዉን ሰንደቅ ዓላማችን፤ የአማርኛን ቋንቋ፤ ሌላዉ ቀርቶ በቅርቡ እንደታየው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ከዉስጥ በመከፋፈል፤ በማጣጣልና ዝቅ በማድረግ፤ የኢትዮጵያዊነትና ዜግነት ስሜቶችን፤ የሀገር አንድነትንና ፍቅር መገለጫወችንና ማዳበሪያወችን እያደበዘዙ ማጥፋት ትልቁ ዘዴአቸው ሆኖ ነው ለአመታት የዘለቀው፡፡ በዚያ ሁሉ ሴራ፤ የሕዝቡን አንድነትና ኢትዮጵያዊነት ጨርሶ ለማጥፋት ሲያቅታቸው ደግሞ፤ በዘርና በብሄር በሀይማኖት እያለያዩ በማጋጨት፤ በመጨፍጨፍ፤ ንጽሀኑን ቤታቸዉን እያፈረሱ ማፈናቀልንና ማሳደድን ሥራየ ብለው ያዙት፡፡ ይህ ሁሉ ደርሶባትም ኢትዮጵያ አልፈረሰችላቸዉም!

በዚያ ብቻ አላበቃም፤ የሀገራችን ኢትዮጵያ መሬቷ በቋንቋ ብሔርና ብሔረሰብ ተሸንሽኖ “ክልል” የሚል ስም በተሰጣቸው “ትናንሽ ሀገራት” እንድትከፋፈል ተፈርዶባት፤ ዜጎች እንደልባቸው በፈለጉት ክልል ያለስጋት የመኖር፤ የመሥራትና ሀብት የማፍራት፤ ከአንዱ ክልል ወደሌላው እንደልብ የመዘዋወር ዕድል ተነፍጓቸው ነው የኖሩት፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያ አንድ ክልል ተሻግሮ ከመሄድ ይልቅ፤ ዉጭ ሀገር መሄድ ይቀላል! ሌላዉ ቀርቶ ወደ ሀገራቸው ዋና ከተማ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ዘራቸው እየተለየ በተለይም ከአማራ ክልል የሚመጡት “ፈልሰው የመጡ” እየተባሉ ወደመጡበት እንዲመለሱ በተደጋጋሚ ተገደዋል፡፡ ይህ የሆነበት አንዱም ምክንያት፤ ክልሎቹ ለስሙ ብቻ በተተከለ “ፌደሬሽን” ይሁን “ኮፌደሬሽን” ለመለየት በሚያደናግር ሀረግ እንዲገናኙ ተደርገው፤ ጠንካራ ሀገር ወይም “ሀገረ መንግሥት” እንዳይገነቡ ሆነ ተብሎ በሕገመንግሥቱ ስለተደነገገ ነው፡፡ እርግጥ ሕገመንግሥቱ በሰጣቸው መብት ተጠቅመው ብሄሮች (ክልሎች) በእራሳቸው ቋንቋ፤ አስተዳደርና ሰንደቅ ዓላማ መተዳደራቸው ምንም ጉዳት የለዉም፤ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውም ነውና፡፡ ይሁን እንጅ፤ ቋንቋን፤ ብሄርንና ክልልን ምክንያት በማድረግ ዜጎችን በዘር እየለዩ ከፋፍሎ ለመግዛትና ለመጨቆኛ፤ እርስበርስም ለማጋጫ መሣሪያ ማድረግና፤ ለዚያ የሚያመች የክልል ሕገ መንግሥት በመቅረጽ፤ ጭራሽ የማእከላዊ መንግሥቱንና የሀገሪቱን ህልዉና የሚፈታተን ስርአት መገንባት ተገቢ አልነበረም፡፡ በእዚህ አይነት ሀገራችን ዉጥንቅጡ የወጣ የህብረተሰብና ፖለቲካ ቀውስ እንድትገባ ያመቻቸዉ በመሠረቱ ይኸው በብሄር ፖለቲከኞች የተረቀቀዉና የሚወደሰው ሕገመንግሥት ነው፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ የሕገመንግሥቱና የዘረኛ ስርአቱ ትሩፋቶች፡፡ በእዚህ ሁኔታ እንዴት አድርጎ ነው ታዲያ ሀገራችን የምትገነባዉ? የሕዝቡ ድህነት እየጠፋ ልማትና እድገት የሚመጣዉ!

የሀገራችን መከራ በእዚህ አያበቃም፤ በዉስጣቸው የሚኖሩ ከተለያዩ ብሔሮች ወይም ብሔረሰቦች የሚወለዱትን በዘር እየለዩ፤ ሁሉም ዜጎች በእኩልነት የፖለቲካ ወይም የኢኮኖሚ ዕድል አንዳይኖራቸው የሚዳርግ፤ ሥራየ ተብሎ በሕገመንግሥታቸው የተደነገገ የዘረኛ (“አፓርታይድ”) አንቀጽ ያላቸው በርካታ ክልሎች ናቸው፡፡ የፌደራል መንግሥቱም የክልል መንግሥታት ዘረኝነቱን እንዲያቆሙ ለማድረግ በሕገመንግሥቱ ስልጣን አልተሰጠዉም፤ ወይም እንዲሰጠዉ የሚፈልግ አይመስልም፡፡ የእራሱ ተቋማት ከብሄሮችና ክልሎች በተዉጣጡ አባላት የተዋቀሩ ስለሆኑ፤ ያንን ለመቀየር በጣም አዳጋች ነው፡፡ ለምሳሌ በቤኒሻንጉል ክልል ሕገመንግሥቱ ስለማይፈቅድ ከተለየ ብሔር (ከአማራ ወይም ከኦሮሞ) የሚወለዱት “እንደሁለተኛ ዜጋ” ስለሚቆጠሩ የክልሉ ባለቤትነት የላቸዉም፡፡ እንደቤንሻንጉል ጉምዝ ተወላጆችም ሙሉ የፖለቲካና ኢኮኖሚ መብት ወይም ዕድል አይሰጣቸዉም፡፡ በተመሳሳይ፤ በቁጥር በጣም አናሳ የሆኑት የሐረሪ ተወላጆች ሕገመንግሥቱን ተገን አድርገው፤ የፖለቲካና ኤኮኖሚ ተቋሞችን በበላይነት በመቆጣጠር፤ በቁጥር የሚበዙትን (በተለይም የአማራና ኦሮሞ ተወላጆችን) በስራቸው እረግጠው በመያዝ እኩል ዕድሉ እንዲኖራቸዉና እንዲሳተፉ አይፈቅዱላቸዉም፡፡ በድሬዳዋ ከተማም ዘረኝነቱ ብዙ ልዩነት የለዉም፤ ለምሳሌ አማሮች የፖለቲካና አስተዳደር ስልጣን እንዲይዙ አይፈቀድላቸዉም፡፡ በሰፊው የሀገሪቱ ክልል በኦሮሚያ ጭራሽ የባሰ ነው፤ በብዙ ሚልዮን የሚቆጠሩ ለአመታት በክልሉ የኖሩና ኦሮምኛ ቋንቋም አቀላጥፈው የሚናገሩ አማሮች፤ እንደኦሮሞወች እኩል የፖለቲካና ኢኮኖሚ መብት ወይም ዕድል የላቸዉም፡፡ በወለጋና በሌሎችም አካባቢወች “ነፍጠኛ” “መጤወች ናችሁ ወደሀገራችሁ ሂዱ” እየተባሉ ይጨፈጨፋሉ፤ ለአመታት ከኖሩበት ቤትና ቀያቸውም በሽ የሚቆጠሩ እየተፈናቀሉ በዱር በገደል ተሰደዋል፡፡ ይህ ነው የሕገመንግስቱ ዉጤት!

እንግዲህ ኢትዮጵያዊነት ዜግነቱስ ይቅርና፤ አሁን ባለው የሀገሪቱ ሕገመንግሥት መሠረት የተፈቀደዉን “የብሄር ወይም የክልል ዜግነት” መብት እንኳን የሌላቸው በሚልዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን እንዳሉ ከላይ የጠቀስኳቸው ምስክር የሚሆኑ ይመስለኛል፡፡ እነዚህ ሁሉ ዜጎች፤ በገዛ ሀገራቸው “ሀገርና ብሄር አልባ” የሆኑ ናቸው፡፡ ሀገራችን ይህን ሁሉ ጉድ በዉስጧ ተሸክማ ታዲያ፤ እንዴት ብላ ነው ከድህነት ልትላቀቅ፤ ልትለማና ልታድግ የምትችለው? እንዴት ብላስ ነው በ21ኛው ክፍለ ዘመን እንደሀገር ልትገነባና፤ በኢኮኖሚ፤ ፖለቲካና ማህበራዊ ኑሮ፤ በቴክኖሎጅና በዕውቀት ልታድግና ልትበለጽግ የምትችለው? በአፍሪካ ብቸኛዋ ቅኝ ያልተገዛችና በነጻነቷ ኮርታ ለዘመናት የኖረች ሀገር፤ ዛሬ ከአካባቢ አልፎ አህጉሩን በነጻ ንግድና ኢኮኖሚ ለማስተሳሰርና በጋራ ለማሳደግ ግንባር ቀደም ሆና መምራት የሚገባት ኢትዮጵያ፤ በገዛ ልጆቿ ከቅኝ ግዛት በባሰና፤ ጥቁር ዜጎችን ከሰው በታች አድርጎ ለአመታት በባርነት ከገዛዉ አስከፊው የደቡብ አፍሪካ ዘረኝነት (አፓርታይድ) በማይተናነስ ስርአት አዙሪት ዉስጥ ገብታ ትማቅቃለች፡፡ ይህን ሁሉ ጉድ በዉስጧ ተሸክማ፤ ማደጉስ ቀርቶ ዛሬ እንዴት ብላ ነው ኢትዮጵያ ሀገራችን ከፖለቲካ ቀውስ ወጥታ፤ ሰላምና መረጋጋት ልታገኝ የምትችለው? ለእዚህ ነው በቅድሚያ ለእዚህ ሁሉ ምስቅልቅል፤ ቀውስና ኋላቀርነት መነሾ የሆነዉን ሕገመንግሥት በሀገራዊ ምክክር፤ በዉይይትና በብሄራዊ መግባባት፤ ማሻሻል ወይም መቀየር ያስፈልጋል የሚባለው፡፡ ይህን ለማመቻቸትና በግንባር ቀደምትነት ለመምራት ደግሞ፤ በተለይም የፌደራል መንግሥቱ መሪወች ቁርጠኝነት ማሳየት ይኖርባቸዋል የሚባለውም ለዚያ ነው፡፡

የብልጽግና ፓርቲ በድንገት ዘው ብሎ የገባበትና መዉጫዉ የጠፋበት “አጣብቂኝ”!

ሀገራችን ኢትዮጵያ ምናልባትም ባለፉት 50 አመታት ከገጠሟት ዉስጥ፤ በአጭር ጊዜ በእዚህ በያዝነው 5 ዓመት (ህወሐት ከወደቀ በኋላ) ያየችው አይነት ፈተና ያየች አይመስለኝም፡፡ እነዚህን የተወሳሰቡ ችግሮች የወለዳቸዉም፤ ከላይ ደጋግሜ እንደጠቀስኩት፤ በሕገመንግሥቱ ተወልዶ፤ ባለፈው 30 ዓመት ስር የሰደደዉና የተገነባው፤ በብሄር ፖለቲካ የቆመው ስርአት እንደሆነ አያጠራጥርም፡፡ ይሁን እንጅ፤ ባለፉት አምስት አመታት በተለይ የፖለቲካዉ ችግር፤ ከኢኮኖሚውና ማህበራዊ ቀውሱ ጋር ተወሳስቦ፤ አንዱ ከሌላዉ ጋር እየተጠመጠመ በመተብተብ ዉሉን ለይቶ ለመፍታት፤ ለሀገር መሪወችና ፖለቲከኞችም በጣም አስቸጋሪና ፈታኝ የሆነበት ወቅት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ሕዝቡም በኑሮ ዉድነት፤ ሰላም በማጣት፤ በጦርነት፤ በእርስበርስ ግጭት፤ በመፈናቀል፤ በረሀብ፤ በግፍና በሙስና በመሰቃየት ያልገጠመው አይነት መከራ አይገኝም፡፡ ችግሮችን ጭራሽ እንዲወሳሰቡና እንዲቆላለፉ ያደረጋቸው ደግሞ ዋናዉ የህወሐት ጦርነት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ጦርነቱ በተለይም ለማደግ ገና በመንገዳገድ ላይ የነበረዉን የደሀይቱን ኢትዮጵያ ኤኮኖሚ፤ ፋይናንስና መሰረተ ልማት በማዉደምና፤ ሕዝቡን ለእልቂት፤ ለረሀብና የኑሮ ዉድነት በማጋለጥ፤ ሀገራችንን ቢያንስ ሰላሳ ዓመት ያክል ወደኋላ እንደሰደዳት ለመገመት አያዳግትም፡፡

እነዚህን ሁሉ ችግሮች ለመፍታትና ሀገራችን ከገባችበት የስቃይ አዙሪት ወጥታ፤ ከህመሟም አገግማ እንድትጠነክር ለማድረግ፤ መሪወች ብቻ ሳይሆኑ፤ ሁሉም ሀገሩን የሚያፈቅር ኢትዮጵያዊ ወገቡን ጠበቅ አድርጎ አስሮ መረባረብ ያለበት ይመስለኛል፡፡ እርግጥ በመሪወች ላይ ያለው ኃላፊነት ከሁሉም ይበልጣል፡፡ በተለይም በከባድ ፈተና ወቅት፤ ሕዝብን አስተባብሮ ሀገርን ለማዳን፤ ትክክለኛ አመራር ወሳኝ ነው፡፡ ዋናዉ ቁምነገር ሕዝቡና በተለይም የፖለቲካ ልሂቃኑ የሀገራችን ችግሮች ውስብስብ መሆናቸዉንና፤ መሪወቹም አቅም ሊያጡና፤ ሊሳሳቱ የሚችሉባቸው ዕድሎች ሰፊ መሆናቸዉን ተረድተው፤ የጋራ ሀገራችን ለማዳን፤ በጋራ መፍትሄ ማፈላለግ እንጅ ማባባሱ መፍትሄ አያመጣም፡፡ ተያይዘን ከሀራችን ጋር ገደል መግባት ሊያስከትል ስለሚችል መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ሆኖም የአንድ ሀገር ጥሩ መሪ ትልቁ ችሎታ ደግሞ፤ ከስህተቱ እየተማረ፤ አቅጣጫዉን ማስተካከልና፤ በተለይም ትህትናን በመላበስ፤ ዝቅ ብሎ፤ ሕዝቡን እያዳመጠ መምራት መቻሉ ወሳኝ ነው ብየ አምናለሁ፡፡

ሕዝብን በጎኑ ያላሰለፈ መሪ ሀገሪቱን ምንም ቢሆን ከተወሳሰቡ ችግሪቿ ሊያወጣት አይችልም፡፡ “ወደፈተና አታግባኝ” የሚባለው ጸሎት እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ለመሪወች ደግሞ ካወቁበትና ዕድሉን ከተጠቀሙበት ፈተና መግባቱ ያን ያክል መጥፎ አይደለም፡፡ በዓለማችን ታዋቂና ታላላቅ የሀገር መሪወች እንደኔልሰን ማንዴላ፤ አብርሀም ሊንከልን፤ ፍራንክሊን ሩዝቨልት፤ ዊንስተን ቸርችል፤ ማህታማ ጋንዲና ማርቲን ሉተር ኪንግ ያሉት ትዉልድ ተሻጋሪ ታሪክ እየሠሩ መሄድ የቻሉት፤ ሀገሮቻቸው ከባድ ፈተና ዉስጥ በገቡበት ጊዜ፤ ብልሀትን፤ ቆራጥነትንና የሕዝብ ተቀባይነትን በሚገባ እያቀናጁ በመምራት፤ ከፍተኛ ስኬትና መሰረታዊ ለዉጥ ለማስገኘት በመቻላቸው ነው፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያ የተከሰቱት የተወሳሰቡ ችግሮችም ለመሪወች ያን የመሰለ ታሪካዊ ዕድል መስጠት አቅም እንዳላቸው ምንም አያጠራጥርም፡፡ ሀገራችን ደግሞ በተለይም 20ኛዉ ክፍለ ዘመን ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፤ በመሪወች አላድላት አለ እንጅ፤ በታሪክና በሕዝብ ጥንካሬ፤ ከእነዚህ ሁሉ ሀገራት ብትበልጥ እንጅ አታንስም ነበር፡፡

በእኔ አስተያየት፤ የዛሬው የብልጽግና ፓርቲ መሪወች ከጥቂት አመታት በፊት፤ ጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ ስልጣን እንደያዙ፤ ለሕዝቡ ቃል ኪዳን እንደገቡት፤ ሀገራችንን ከኢሀአደግ (ህወሐት) ኋላ ቀር የብሄር ፖለቲካና ዘረኝነት ስርአት አላቀው፤ ወደኢትዮጵያዊነት ለማሻገር ህልም እንደነበራቸው የሚያመላክቱ በርካታ ምልክቶች የነበሩ ይመስለኛል፡፡ ከእነዚህም ዉስጥ አንዱ ኢህአደግን “ብልጽግና” ብለው ስሙን ቀይረው፤ ያቀፋቸዉን ድርጅቶች ለማዋሀድና፤ አንድ ሀገር አቀፍ ፓርቲ በመፍጠር ሀገራችንን አንድ አድርጎ ለመምራት ያደረጉት ሙከራ እንደአንድ ጥሩ የተስፋ ምሳሌ ሊጠቀስ የሚችል ይመስለኛል፡፡ ሆኖም፤ ያለበቂ ዝግጅት ከብሄር ፖለቲካ ወደ ኢትዮጵያዊነት ለመሻገር በሚል ወደ ወንዙ ዘው ብለው ገና እንደገቡ ይመስለኛል ያልጠበቁት ችግር ያጋጠማቸው፡፡ ቀጥለዉም፤ እየተንገዳገዱ የሞላዉን ወንዝ መሻገር ሲያቅጣቸው፤ ያገኙትን አለት ስር የበቀለ ቋጥኝ (ዛፍ) ሙጥኝ ብለው ይዘው፤ ወደኋላ ለመመለስም ሆነ ወደፊት ለመሄድ ግራ ገብቷቸው እየተወዛወዙ ያሉ ይመስለኛል! አንዳንዴ መሻገር ስላቃታቸው፤ ጭራሽ ፊታቸዉን ወደኋላ አዙረው ወደመጡበት ለመመለስም እየሞከሩ ያሉ ይመስላል፡፡

ወደኋላ መመለስ ግን እሳቸዉን ብቻ ሳይሆን ሀገራችንን ከህወሐቱም ጊዜ የባሰ ቀውስ ሊያስገባት ይችላል፡፡ ይልቅ፤ የሕዝቡን ጩኸት ቢያዳምጡና ቢደፍሩ፤ ጠንካራ ገመድ ሰጥቶ ወንዙን የሚያሻግራቸው እሱ ብቻ ይመስለኛል! ዋናዉ ነገር ወንዙን ለመሻገርምኮ ጉልበት ሳይሆን ብልሀት ነው የሚያስፈልገው ብየ አምናለሁ፤ ወደኋላ ለመመለስምኮ በጉልበት መሞከሩ ጥሩ አይደለም፤ አያዛልቅም! ከህወሐት ስህተት ቢማሩ ጥሩ ነው! ብልጽግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የብሄር ፖለቲከኞችም ይህን ሀቅ አምነው መቀበል ያለባቸው ይመስለኛል፡፡ ሕዝቡ ቀድሞ ሄዶአል! የሚመራዉ አጣ እንጅ፤ የብሄር ፖለቲካ አንገሽግሾታል፤ በተለይም የህወሐት ጦርነት የፖለቲካ ልሂቃኑንና መሪወችን እንጃ እንጅ፤ ሕዝቡን በሚገባ አስተምሮታል፡፡ ስለዚህ ለሀገራችን ከቀውሱ አዙሪት መዉጫ መንገዱን በጋራና በብልሀት ማፈላለጉ ለልሂቃኑም ለሕዝቡም የሚበጅ ይመስለኛል!

*******

ህወሐት (ትህነግ) ሕገመንግሥቱን ሲያረቅ ሆነ ብሎ “ብሄር ተኮር ፖለቲካዉ” እንዳይጠፋና፤ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገርም አንድ ሆና በጠንካራ ህብረ ብሄር ፓርቲ እየተመራች ለረዥም አመት እንዳትዘልቅ ነበር የወጠነው፡፡ ከህብረ ብሄር ፓርቲ ይልቅ እራሱ በበላይነት የሚቆጣጠራቸዉን “አሻንጉሊት” የብሄር ድርጅቶች “በግንባር” ስም አገናኝቶ፤ “የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር-ኢህአደግ” የሚል ስም ሰጥቶ፤ እራሱን “የትግራይ ሕዝብ ነጻ አዉጭ ግንባር” ብሎ በእኩልነት ሽፋን፤ የበላይነቱን ተቆጣጥሮ መቀጠልን ነበር የመረጠው፡፡ በበላይነት መቀጠሉ ካልተሳካለትና ግንባሩ የሚፈርስ ከመሰለው፤ ትግራይን “ነጻ አዉጥቶ” ለመገንጠል በማቀድ ነበር ሕገመንግሥቱንም ሆነ፤ በብሄር ላይ የቆሙትን ድርጅቶችና የክልል (“የፌደራል ስርአቱን”) አወቃቀር በስልት ያነጸው፡፡ ይህ ሴራዉ ደግሞ ከሞላ ጎደል ለሀያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ከፋፍሎ፤ ሕዝቡንም በሚገባ በበላይነት ቀጥቅጦ እንዲገዛ አስችሎታል፡፡ ችግሩ “ሁሉም ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል” እንደሚባለው፤ “መቶ አመት እቆያለሁ” እያለ በከንቱ ሲመካ የኖረዉን የህወሐት ዘረኛ መንግሥት፤ ግፉ ያንገፈገፈው ሕዝብ በአመጽ ከ27 ዓመት በኋላ ከመንግሥት ስልጣኑ ነቀለው! ያኔ ህወሐት ወደ ሁለተኛዉ (“Plan B”) ፊቱን አዞረ! ኢትዮጵያን እስከማፈራረስ በመድረስ በግርግር ትግራይን የመገንጠል ቅዠቱን ገፋበት! ይህን እቅዱን ቶሎ በተግባር ለማዋል ያጣደፈው ደግሞ የጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ ኢህአደግን አፍርሰው በድንገት ብልጽግናን ማወጃቸው ነው፡፡ ህወሐት የበላይነትን እንጅ እኩልነት የሚባል አያውቅም፡፡ ለዚያም ነው ሌላ ቀርቶ “አጋር ድርጅቶች” በሚል ስም ምናልባት አንድ ሶስተኛ የሚሆኑትን ኢትዮጵያዉያን ብሄር ብሄረሰቦች ወደስልጣን እንዳይጠጉ አድርጓቸው የኖረ! ለነገሩ፤ ህወሐት ተደናብሮ ቶሎ “ወደሽፍትነት” አመራ እንጅ ብልጽግና ስለታወጀ፤ የብሄር ፖለቲካዉ ጨርሶ አልጠፋም፤ የሚፈራዉ ኢትዮጵያዊነትም ገና አልመጣም ነበር!
https://amharic-zehabesha.com/archives/182959

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...