Sunday, April 30, 2023

ሰላቢ ሁላ!!! - ያሬድ መኩሪያ
ሰላቢ ሁላ!!!

"""""""""""""""

ሳይማሩ፣የተማሩ

ባጋጣሚ፣የከበሩ

ከእውቀት ጥበብ የተፋቱ

ግርድፍ  ሽርክት፣ግንፍል ጥሬ

ተፈጭተው፣ተሰልቀው!

ተወቅጠው፣ተደልዘው!

በቅጡ እንኳን ያላሙ

ትንሽ ትልቅ፣ልጅ አዋቂ

ፍጥረተ ሰብእ፣ያማረሩ

አብለው፣ቀጥፈው ሀገር መሩ::

ድንቄም ብልጽግና?
https://amharic-zehabesha.com/archives/182071
ሰላቢ ሁላ!!! - ያሬድ መኩሪያ
ሰላቢ ሁላ!!!

"""""""""""""""

ሳይማሩ፣የተማሩ

ባጋጣሚ፣የከበሩ

ከእውቀት ጥበብ የተፋቱ

ግርድፍ  ሽርክት፣ግንፍል ጥሬ

ተፈጭተው፣ተሰልቀው!

ተወቅጠው፣ተደልዘው!

በቅጡ እንኳን ያላሙ

ትንሽ ትልቅ፣ልጅ አዋቂ

ፍጥረተ ሰብእ፣ያማረሩ

አብለው፣ቀጥፈው ሀገር መሩ::

ድንቄም ብልጽግና?
https://amharic-zehabesha.com/archives/182071

አንድም ሶስትም ፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የ 2012 ዓ.ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው የዐብይ አህመድ ሰለስቱ ማንነቶች (ዐብይ ሰባኪው ፤ ዐብይ ተዋኒው እና ዐብይ አጼ በጉልበቱ

አንድም ሶስትም ፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የ 2012 ዓ.ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው የዐብይ አህመድ ሰለስቱ ማንነቶች (ዐብይ ሰባኪው ፤ ዐብይ ተዋኒው እና ዐብይ አጼ በጉልበቱ


አንድም ሶስትም ፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የ 2012 ዓ.ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው የዐብይ አህመድ ሰለስቱ ማንነቶች (ዐብይ ሰባኪው ፤ ዐብይ ተዋኒው እና ዐብይ አጼ በጉልበቱ— ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ---

 


-----


https://amharic-zehabesha.com/archives/182104

Saturday, April 29, 2023

ሰበር ቪዲዮየሸዋ ፋኖ ታሪክ ሰራ ትጥቅ ሊያስፈታ የገባዉን 100መከላከያን አጨዱት ጀግናዉ ምሬ ወዳጆ ጫካ ገብቶ መፋለም ጀመረ ቆቦ በመከላከያ ተከበበች
https://youtu.be/--0BRTMmlCY

 

ሰበር ቪዲዮየሸዋ ፋኖ ታሪክ ሰራ ትጥቅ ሊያስፈታ የገባዉን 100መከላከያን አጨዱት❗️ጀግናዉ ምሬ ወዳጆ ጫካ ገብቶ መፋለም ጀመረ❗️ቆቦ በመከላከያ ተከበበች
https://amharic-zehabesha.com/archives/182088
"ግርማ የሽጥላን የገደለው የአብይ አስተዳደር ነው!"- መሳይ መኮንን
ግርማ የሽጥላን የገደለው የአብይ አስተዳደር ነው! ምናልባት ዛሬ የምንሰማው ነገር ይህ መንግስት ከግድያው ጀርባ አለበት የሚለውን የአንዳንድ ወገኖች ጥርጣሬ ውድቅ እንዳናደርገው የሚከለክለን ይመስላል።

በሶስት አቅጣጫዎች በጎጃም፡ ወሎና ሰሜን ሸዋ በብዛት የገባው የመከላከያ ሀይል እንቅስቃሴ በአማራ ክልል ለሶስት ወራት የታቀደውን ዘመቻ ምክንያታዊ ለማድረግ በመንግስት በኩል የተፈጸመ ግድያ ሊሆን ይችላልም ብሎ መገመቱ ተራ ግምት አይደለም።

እነአሜሪካን ኢራቅን ለመውረር፡ አፍጋኒስታን ላይ ጦራቸውን ለማዝመት የተጠቀሟቸው ስትራቴጂዎችን ስንፈትሻቸው መንግስታት እንዲህ ያለ ሴራ ጠምቀው፡ እግራቸውን ማስገቢያ ምክንያት ሰበብ የሚሆናቸው ነገር ያደርጋሉ። የአብይ መንግስት ከአማራ ህዝብ መሳሪያ ለመንጠቅ የሚያስችለውን ዘመቻ ይከፍት ዘንድ አቶ ግርማ የሺጥላን የመስዋዕት በግ ሊያደርጋቸው እንደሚችል መጠርጠሩ ተገቢነት ያለው ጥርጣሬ ነው።

አንዳንድ የኦሮሞ ኢሊቶች በአደባባይ እንደሚናገሩትም የአማራ ክልል ትንሽ በጥበጥ ማለት እንደሚገባውና ፋኖን የመሰሉ አደረጃጀቶችን ለማፈራረስ የሆነ ትርምስ መፈጠር እንዳለበት በግልጽ ሲጽፉ አይቼአለሁ። የእነዚህ ኢሊቶች ድምዳሜ የኦሮሚያ ብልጽግና አመራሮች ጋር በስፋት እንደሚታመንበት ይታወቃል። እናም የአብይ አስተዳደር ከአቶ ግርማ የሺጥላ ግድያ ጀርባ አለ ብሎ የደመደመ ካለ 'ጸረ ለውጥ፡ የብልጽግና ጠላት፡ ጽንፈኛና ሴረኛ' እያልኩ አልሞልጨውም። በደንብ እሰማዋለሁ። የአብይ መግለጫ መፍጠኗም የምትጠቁመውን ነገር መዘንጋት አይገባምና
https://amharic-zehabesha.com/archives/182095
ሰበር ቪዲዮየሸዋ ፋኖ ታሪክ ሰራ ትጥቅ ሊያስፈታ የገባዉን 100መከላከያን አጨዱት ጀግናዉ ምሬ ወዳጆ ጫካ ገብቶ መፋለም ጀመረ ቆቦ በመከላከያ ተከበበች
https://youtu.be/--0BRTMmlCY

 

ሰበር ቪዲዮየሸዋ ፋኖ ታሪክ ሰራ ትጥቅ ሊያስፈታ የገባዉን 100መከላከያን አጨዱት❗️ጀግናዉ ምሬ ወዳጆ ጫካ ገብቶ መፋለም ጀመረ❗️ቆቦ በመከላከያ ተከበበች
https://amharic-zehabesha.com/archives/182088

በአማራ ክልል ዘመቻ ተከፍቷል፥ መንግስት በይፋ ትጥቅ ለማስፈታት ለመከላከያ ስምሪት ሰጠ፥ የተወገዙት መነኮሳት ሊሾሙ ነው?!

በአማራ ክልል ዘመቻ ተከፍቷል፥ መንግስት በይፋ ትጥቅ ለማስፈታት ለመከላከያ ስምሪት ሰጠ፥ የተወገዙት መነኮሳት ሊሾሙ ነው?!
https://youtu.be/4gZevqRoQrE

በአማራ ክልል ዘመቻ ተከፍቷል፥ መንግስት በይፋ ትጥቅ ለማስፈታት ለመከላከያ ስምሪት ሰጠ፥ የተወገዙት መነኮሳት ሊሾሙ ነው?!
https://amharic-zehabesha.com/archives/182084
Egypt fears the Sudan crisis complicates the Egypt-Ethiopia negotiations over the GERD
JONATHAN GORNALL

- A peaceful resolution of the row over Ethiopia’s dam may hinge on who emerges victorious in Sudan’s power struggle

- Experts say a prolonged conflict could throw both Sudan and Egypt’s water and food security into uncertainty

LONDON: In the past two weeks the world has become used to seeing photographs of Sudan’s Gen. Abdel Fattah Al-Burhan, whose forces have been locked in combat with the rival paramilitary Rapid Support Forces since April 15, dressed in battle fatigues.

On January 26, however, the country’s de-facto ruler was wearing a dark suit, blue tie, and a broad smile, in full-on red-carpet diplomat mode as he greeted Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed on the runway at Khartoum airport.

It was Abiy’s first visit to Ethiopia’s northern neighbor since the 2021 coup, led by Al-Burhan, that saw the derailing of the transition to civilian rule promised in the wake of the overthrow of the 30-year regime of dictator President Omar Al-Bashir in 2019.

The two men had much to talk about, but top of the agenda for Abiy was winning Sudan’s support for the Grand Ethiopian Renaissance Dam, the vast $4 billion hydroelectric project on the Blue Nile, just kilometres from Sudan’s border, that has proved controversial in the region ever since work began on it more than a decade ago.

The GERD is now 90 percent complete, and the coming rainy season will see an estimated 17 billion cubic meters of water retained in the fourth filling of the massive reservoir created by the dam.

Workers are seen walking at the site of the Grand Ethiopian Renaissance Dam  in Guba, Ethiopia, on February 19, 2022. (AFP file)

For millions of Ethiopians, half of whom have no electricity and still rely on burning wood for heat, cooking, and light, the dam is a symbol of hope, pride, and a brighter future. At a ceremony on the imposing dam in February last year, Abiy ceremoniously activated the first of its turbines, which began generating power.

When it reaches full capacity and all 13 turbines are feeding into the national power grid, the dam will boost Ethiopia’s industrialization, revolutionize the living standards of millions of its citizens, and earn the country badly needed income as an exporter of power to the region.

Ethiopia's massive hydro-electric dam project began producing electricity last year after more than a decade since construction work first started. (AFP)

Speaking at the 2022 ceremony, Abiy said: “From now on, there will be nothing that will stop Ethiopia. (The dam) will not disrupt the River Nile’s natural flow.” He noted that the start of electricity generation demonstrated “Ethiopia’s friendly attitude toward the river.”

The project was, he added, “excellent news for our continent and the downstream countries with whom we hope to collaborate.”

Ethiopia has always insisted that, as the dam was designed only to generate electricity, neither Egypt nor Sudan, although both downstream, will lose any of the precious water supplied by the Nile.

But when the plan was first unveiled, it was condemned by both Cairo and Khartoum as an existential threat — both nations are utterly dependent upon the life-giving waters of the Nile, which have flowed down from the Ethiopian Highlands since time immemorial.

 A man rides a boat on the waters of the White Nile river in Sudan's Jabal al-Awliyaa area on March 11, 2023. (AFP)

More than once over the past decade Egyptian concern over the scheme has threatened to escalate into violence.

In June 2013, several Egyptian politicians were overheard live on television discussing military options to halt the dam, with proposals ranging from backing Ethiopian rebels to sending in special forces to destroy it.

In March 2021, during a visit to Khartoum four days after signing a military cooperation agreement with Sudan, Egypt’s President Abdel Fattah El-Sisi said: “We reject the policy of imposing a fait accompli and extending control over the Blue Nile through unilateral measures without taking the interests of Sudan and Egypt into account.”

A few days later he upped the stakes, declaring that “the waters of Egypt are untouchable, and touching them is a red line.”

No one, he added, “can take a single drop of water from Egypt, and whoever wants to try it, let him try.”

Egypt relies on the Nile for its very survival. (AFP)

As recently as March this year, Egypt’s foreign minister, Sameh Shoukry, warned that on the issue of the dam “all options are open, all alternatives remain available.”

Since then, however, Sudan’s attitude toward the dam has appeared to ease, leaving Egypt increasingly isolated in its outspoken opposition to the project.

In Sudan in January, in addition to meeting Al-Burhan, Abiy also sat down for talks with Gen. Mohamed Hamdan Dagalo, known as Hemedti, the leader of the paramilitary Rapid Support Forces, with whom the head of Sudan’s Sovereign Council is now locked in a bloody power struggle.

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R) walks alongside Sudanese Army Chief Abdel Fattah al-Burhan at Khartoum Airport during a welcome ceremony on January 26, 2023. (AFP)

A statement issued by the council after the meeting welcomed the fact that Abiy had “confirmed that the Renaissance Dam will not cause any harm to Sudan but will have benefits for it in terms of electricity.” The two countries, it added, were “aligned and in agreement on all issues regarding the Grand Ethiopian Renaissance Dam.”

But even as he worked to allay Sudanese fears over the dam, Abiy was walking a diplomatic tightrope between Al-Burhan and Dagalo.

Sudan’s army chief Abdel Fattah Al-Burhan, right, and paramilitary leader Mohamed Hamdan Dagalo after the signing of a 2022 truce. (AFP)

In December, a framework agreement outlining a two-year transition to democracy was signed between the two generals and some Sudanese pro-democracy groups. On his visit to Khartoum in January, Abiy had supported the agreement, tweeting that he was “pleased to come back again and be amidst the wise and vibrant people of Sudan,” and adding that “Ethiopia continues to stand in solidarity with Sudan in their current self-led political process.”

But a prescient commentary in February by the head of a Khartoum think tank highlighted the tensions between the two generals.

A prolonged conflict in Sudan has the potential of posing a risk on the country's ties with Ethiopia. (AFP)

Kholood Khair, the founder and director of Confluence Advisory, told Africa Report: “When Abiy Ahmed visited Khartoum, he lent his support to the framework agreement, which favors Hemedti.

“By doing so, he is trying to get both generals on board ... they have diverging foreign policies, they have diverging income streams, they have diverging political constituencies domestically that they play to.

“Because you have that inherent divergence between the two generals, you get different and unpredictable sorts of power plays.”

Those power plays have now exploded into a conflict which Jordan-based Jemima Oakey, associate in Middle East and North Africa water and food security at London-based consultancy Azure Strategy, said has serious implications for the future management of the dam.

 

Jemima Oakey. (Supplied)

“Informal discussions were looking pretty positive,” she told Arab News. “From recent reports, Sudan certainly seemed to be coming to an arrangement with Ethiopia, while Egypt had begun to accept its new water reality and had begun developing adaptation measures through increasing the number of desalination plants and rehabilitating its irrigation networks.”

Now, she said, all-important regional cooperation on the management of the dam, for the benefit of Sudan and Egypt, as well as Ethiopia, may hinge on who emerges victorious from the current struggle.

In addition to generating electricity that could be supplied not only to the 60 percent of Ethiopians who currently have no access to mains power, but also to Sudan and Egypt, the dam promises to maximize agricultural yields, in Sudan especially, by ending the destructive cycle of floods and droughts caused by the seasonal variations in the flow of the Nile.

 

Proponents of the Grand Ethiopian Renaissance Dam argue that it could stop the destructive cycle of floods and droughts caused by the seasonal variations in the flow of the Nile in both Egypt and Sudan. (AFP)

 

But the only way this is going to work, Oakey noted, was “through a data-sharing agreement where water availability and water releases from the dam are clearly laid out and fairly divided between the Nile’s riparians, both through droughts and periods of high rainfall.

“(Right now) we have no idea of what the position of Hemedti on territorial disputes in the Al-Fashaga region in northern Ethiopia might be, if he might try to claim that region for Sudan, or whether he would lend support to rebel militias in Ethiopia’s Tigray region.

“Any of that could derail any agreements or understandings over access to the dam’s water flows, and really damage Sudan’s access to both water and electricity,” she added.

Ethiopian refugees gather to celebrate the 46th anniversary of the Tigray People's Liberation Front at Um Raquba refugee camp in Gedaref, eastern Sudan, on February 19, 2021. (AFP)

And she pointed out that such a development could also have serious consequences for Egypt.

“Following the Russian invasion of Ukraine, Egypt has been trying to expand its agriculture sector in order to become more self-sufficient in wheat production and make up for lost Ukrainian wheat imports, so they really need that water, and they need a reliable supply of it,” Oakey said.

“That’s why an agreement for water access and monitoring availability is so crucial.

“But if there’s a prolonged conflict in Sudan, that could really throw both Sudan’s and Egypt’s water and food security into massive uncertainty.”

One scenario, according to Oakey, was as unlikely as it was unthinkable, whatever happens in Sudan’s internal conflict: military action being taken by either side against the dam.

“Over the past few years there has been alarmist speculation in the media that GERD could be attacked in order to prevent its completion, but I seriously doubt that either side in the Sudan conflict would ever consider using this to secure a military advantage,” she said.

“There are now almost 73 billion cubic meters of water behind the dam. To destroy it and unleash that volume of water would inundate most of southern Sudan with catastrophic flooding, so no, no one is going to try that.”

A satellite image obtained courtesy of Maxar Technologies on July 21, 2020 shows the Grand Ethiopian Renaissance Dam and the Blue Nile River. (AFP)

But some experts hope that nature gets the same memo.

The possibility of a catastrophic failure of the dam has been raised in several academic papers over the past few years. These have highlighted “the high risk of soil instability” around the GERD site which, as one recent study by Egyptian civil and water engineers pointed out, was “located on one of the major tectonic plates and faults in the world.”

Around that fault, they added, about 16 earthquakes with a magnitude of 6.5 or higher had occurred in Ethiopia during the 20th century.

The first and largest of the sequence of devastating quakes that struck Turkiye and Syria in February, killing tens of thousands of people and causing widespread damage, had a magnitude of 7.8.

Hesham El-Askary, professor of remote sensing and Earth systems science at Chapman University in California, told Arab News that seismic risks, rather than the current conflict in Sudan, were the real threat to the dam that the world should be focused on.

A general view of the Grand Ethiopian Renaissance Dam near Guba in Ethiopia. (AFP)

“What really bothers me now is the possibility of tectonic moves in Ethiopia, which is the most tectonically active nation in Africa,” he said.
https://zehabesha.com/egypt-fears-the-sudan-crisis-complicates-the-egypt-ethiopia-negotiations-over-the-gerd/

Friday, April 28, 2023

ሰላቢ ሁላ!!! - ያሬድ መኩሪያ
ሰላቢ ሁላ!!!

"""""""""""""""

ሳይማሩ፣የተማሩ

ባጋጣሚ፣የከበሩ

ከእውቀት ጥበብ የተፋቱ

ግርድፍ  ሽርክት፣ግንፍል ጥሬ

ተፈጭተው፣ተሰልቀው!

ተወቅጠው፣ተደልዘው!

በቅጡ እንኳን ያላሙ

ትንሽ ትልቅ፣ልጅ አዋቂ

ፍጥረተ ሰብእ፣ያማረሩ

አብለው፣ቀጥፈው ሀገር መሩ::

ድንቄም ብልጽግና?
https://amharic-zehabesha.com/archives/182071
ሮማን ፕሮቻዝካና ምዕራባውያን፤ ላማራ ሕዝብ የቀረበለት ያጥፍቶ መዳን ወይም አጥፍቶ መጥፋት ምርጫ
“The numerous tribes who inhabit the Ethiopian state are being forcibly kept from European colonialism by Abyssinian rulers whose aim is to act as champions of all black people so as to attack and destroy Western culture.” (የጦቢያ አያሌ ብሔረሰቦች ምርጫቸው የነጭ ባርያ መሆን ነው፡፡  የነጭ ባርያ የመሆን ምርጫቸውን የነፈጓቸው ደግሞ በነጭ ባህል  (እና ሐይማኖት) መቃብር ላይ የጥቁርን ልዕልና ለመገንባት የሚያልሙት የሐበሻ መሪወች ናቸው፡፡)  Roman Prochazka (Abyssinia: The Powder Barrel, Vienna, 1935)

ሮማን ፕሮቻዝካ (ፕሮሃዝካ) (Roman Prochazka) ፣ በጀርመንኛ ጥቁሩ አደጋ (die Schwarze Gefahr) የሚል ርዕስ የሰጠውንና በጣልያንኛ ተተርጉሞ አደገኛዋ ጥቁር ጦቢያ (Abissinia pericolo nero)፣ በእንግሊዘኛ ተተርጉሞ ደግሞ ጦቢያ፣ የበርሜል ባሩድ (Abissinia: The Powder Barrel) የተሰኘውን መጽሐፍ ከዘጠና አመታት በፊት (1929 ዓ. ም) የጻፈ፣ ጦቢያውያን ባንድነታቸው በተጎናጸፉት በታላቁ ያድዋ ድል አንጀቱ የቆሰለ ነምሳዊ (Austro-Hungarian Empire) የናዚ ባላባት (baron) ነበር፡፡  የመጽሐፉ ፍሬ ሐሳብ ደግሞ በጥቁርነታቸው የሚኮሩት የጥቁሮች አገር ጦቢያ፣ ለነጭ ዘር መቅሰፍት ስለሆነች፣ ባገር በቀል ጎጠኞች ተጎጥጉጣ መገነጣጠል፣ አለያ ደግሞ ባስፈላጊው ጊዜ ልትገነጣጠል የምትችል፣ አንድ ሐሙስ የቀራት ሙትቻ አገር መሆን አለባት የሚለው ነው፡፡

ምዕራባውያን ጦቢያን በተመለከተ ማናቸውንም ፖሊሲ (policy) የሚቀርጹት የፕሮቻዝካን መሠረታዊ ሐሳብ በመንተራስ ነው፡፡ በሌላ አባባል ምዕራባውያን ጦቢያን በተመለከተ ማናቸውንም ድርጊት የሚያደርጉት ድርጊቱ ከፕሮቻዝካ ሐሳብ ጋር የሚጣጣም ከሆነ ብቻ ነው፡፡  ምዕራባውያን ለጦቢያ የሚያደርጓቸው እርዳታና ብድር መታየት ያለባቸውም በዚህና በዚህ መነጽር ብቻ ነው፡፡  በተለይም ደግሞ ምዕራባውያን በጦቢያ ውስጥ ጉዳይ ላይ ገብተው እንዲፈተፍቱ ከተፈቀደላቸውና አደራዳሪ ወይም አሸማጋይ ከተደረጉ፣ ሙሉ በሙሉ የሚያደሉት ፕሮቻዝካዊ ዓላማቸውን ያሳኩልናል ለሚሏቸው፣ ነጭ አምላኪ ለሆኑት ለወያኔና ለኦነግ ዓይነት ጎጠኞች ነው፡፡

ያማራ ሕዝብ፣ ጦቢያዊነቱን ካማራነቱ የሚያስቀድም፣ ብሔርተኝነቱ ኢትዮጵያዊነት የሆነ፣ ድርና ማግ ሆኖ ጦቢያን ያስተሳሰረ የጦቢያ ትልቁ ሕዝብ ነው፡፡  የጦቢያ ብሔርተኝነት (Ethiopian nationalism) ያማራ ብሔርተኝነት (Amhara nationalism) ነው የሚባለውም በዚሁ ምክኒያት ነው፣ የጦቢያ ብሔርተኝነትን በብዛትና በጥልቀት በማቀነቀን ያማራን ሕዝብ የሚስተካክል ማንም የለምና፡፡  ሁሉንም የጦቢያን ብሔረሰቦች ባንድነት በማነሳሳት ታላቁን ያድዋን ድል እንዲጎናጸፉ ያስቻላቸው ይህ ያማራ ብሔርተኝነት ነው የሚባለው የጦቢያ ብሔርተኝነት ነው፡፡  መላዋ አፍሪቃ ነጻ እንድትወጣና የመላው ዓለም ጥቁሮች በማንነታቸው እንዲኮሩ (black pride) መሠረት የጣለውም ይኸው ያማራ ብሔርተኝነት ነው የሚባለው የጦቢያ ብሔርተኝነት ነው፡፡

ስለዚህም ምዕራባውያን ፕሮቻዝካዊ ዓላማቸውን በጦቢያ ላይ ሊያሳኩ የሚችሉት፣ ያማራ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ከጠፋላቸው ወይም ደግሞ ያማራ ሕዝብ በጦቢያ ፖለቲካ ላይ ይህ ነው የሚባል ሚና መጫወት እስከማይችልበት ደረጃ ድረስ በቁጥር ከተመናመነላቸው ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ኦነግንና ወያኔን በማስተባበር ባማራ ሕዝብ ላይ ለሚያካሂደው የዘር ጭፍጨፋ ሞራላዊ፣ ቁሳዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊና ፕሮፓጋንዳዊ ድጋፍ ማድረጋቸው ምንም አያስገርምም፡፡  ሽሬ ላይ አንድ ልጃገረድ ተገሰሰች ከሚል ካልተጣራ ዘገባ (unconfirmed report) ተነስተው ኡኡታ ያቀልጡ የነበሩት BBC እና CNN ፣ ጭራቅ አሕመድ ሁለት ሺ አማሮችን ቶሌ ላይ ባንድ ጀምበር ሲያሳርድ ድምጻቸውን ያጠፉት፣ ጭፍጨፋው ባሜሪቃና በንግሊዝ መንግሥታት ሙሉ ድጋፍ የሚካሂድ ጭፍጨፋ በመሆኑ ነው፡፡

ምዕራባውያን በተለይም ደግሞ አንግሎ ሳክሶኖች (Anglo-Saxons) ዓላማቸውን ለማሳካት ማናቸውንም ዐረመኔያዊ ድርጊት ለመፈጸም ቅንጣት የማያቅማሙ፣ ባረመኔያዊ ድርጊታቸው አለቅጥ እየታበዩ ድርጊቱን የፈጸሙባቸውን ሕዝቦች አለቅጥ የሚንቁ፣ ባረመኔነታቸው ወደር የሌላቸው ያረመኔወች ዐረመኔ ናቸው፡፡  በግእዝ ቋንቋ አሕዛብ የሚባሉትም አረመኔ ጉግ ማንጉግ በመሆናቸው ነው፡፡  በግሪክኛ ደግሞ ባርባርያን (barbarian) ማለት ቋንቋው አር፣ አር (bar bar) የሚል፣ ዐረመኔነት የተጠናወተው አንግሎ ሳክሶን ማለት ነው፡፡

እነዚህ ዐረመኔ ምዕራባውያን አለን የሚሉትን ሁሉ ያገኙት፣ አለን የሚሉትን ኃይል ሁሉ ያለ ምንም ርህራሄ በመጠቀም ነው፡፡  አለቅጥ ኩሩ የነበረውን የጃፓንን ሕዝብ ቅስሙን በመሰባበር ፈጽም የሚሉትን ሁሉ የሚፈጽም ፍጹም ሎሌያቸው ያደርጉት በኑክሌር ቦምብ ቀጥቅጠው ነው፡፡  ሰሜን አሜሪቃን፣ ደቡብ አሜሪቃንና አውስትራልያን ሙሉ በሙሉ በጃቸው ያስገቡት፣ አገሬወቹን ጨፍጭፈው ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በማጥፋት ነው፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ አማሮችን ከወለጋና ከቤንሻንጉል ጨፍጭፎ ሲያጥፋ፣ የሚያደርገው እነሱ ያደርጉትን ስለሆነ ያበራቱታል እንጅ አይገቱትም፣ ያወድሱታል እንጅ አይወቅሱትም፣ ይሸልሙታል እንጅ አይሽሩትም፡፡

በመሆኑም፣ ያማራ ሕዝብ ለሕልውናው የሚያደርገውን ትግል መቅረጽ ያለበት ትግሉ ከጭራቅ አሕመድ የኦነግና የወያኔ ጥምር ጦር ጋር ብቻ ሳይሆን ከምዕራባውያንም ጋር መሆኑን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ነው፡፡  ምዕራባውያን ደግሞ አሁን ላሉበት ደርጃ የበቁት በኃይል ስለሆነ፣ ጆሯቸውን የሚሰጡት በኃይል ለሚያናግራቸው ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ወያኔና ኦነግ ለሚፈጽሙበት ግፍ ሁሉ፣ አስር እጥፍ ማስከፈል አለበት፡፡  አንድ ሲገደልበት አስር መግደል፣ አንድ ሲታረድበት አስር ማረድ፣ አንድ ሲቃጠልበት ደግሞ አስር ማቃጥል አለበት፡፡  ባማራ ጭፍጨፋ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዛዋሪ የሚሳተፍ ምዕራባዊ ግለሰብም ሆነ ቡድን እጁ ላይ ሲገባ ደግሞ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ለሌላው አማራጠል ምዕራባዊ መቀጣጫ እንዲሆን ማድረግ አለበት፡፡

ያሜሪቃው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንክን (Antony Blinken) የጦቢያን የውስጥ ጉዳይ የራሱ ጉዳይ አድርጎ ወያኔንና ሸኔን ተደራዳሪ በማድረግ ፋኖን ታሳሪ አድርጓል፡፡  ፋኖ ደግሞ ትልቁን ያማራ ሕዝብ ደጀን አድርጎ፣ ባንድ እዝ ተቀናጅቶ፣ ባንድ መሪ እየተመራ ወያኔና ሸኔን ድባቅ ከመታቸው፣ አንቶኒ ብሊንከን ሳይወድ በግዱ ወደ ፋኖ ይፏንናል (ይሮጣል)፣ ያለ ምንም ይሉኝታ ራሱን በራሱ ልዕል ኃያል (superpower) ነኝ የሚለው አሜሪቃ የሚያከብረው ኃይለኛን ብቻ ነውና፡፡

ይማራ ሕዝብ ሆይ፣ ሞትህም ሽረትህም ያለው በኦነግ፣ በወያኔና በምዕራባውያን እጅ ላይ ሳይሆን ባንተው በራስህ እጅ ላይ ነው፡፡  በኃይል የሚያምኑት ኦነግ፣ ወያኔና ምዕራባውያን የሚሰሙህ ደግሞ በኃይል ስታናግራቸው ብቻ ነው፡፡  ያንት ቤት ጠፍቶ የኦነግና የወያኔ ቤት ባድማ መሆን እንጅ መልማት የለበትም፡፡  ሊያጠፋህ ቆርጦ የተነሳን አጥፍተህ መዳን ባትችል አጥፍተህ መጥፋት አለብህ፡፡  ፍልስጤሞች (palestinians) እና ታሚሎች (tamil tigers) ውርደታቸውን መቋቋም ሲያቅታችው ሳይወዱ በግዳቸው አጥፍቶ ጠፊ (suicide bombers) ሁነዋል፡፡  የፍልስጤሞችና የታሚሎች ውርደት ግን ያማራ ሕዝብ በወያኔ፣ በኦነግና በምዕራባውያን ከተዋረደው ውርደት ጋር ሲነጻጸር ኢምንት ነው፡፡

ካህን አባቱ እፊቱ በጥፊ የተወለወለበት፣ መነኩሴ እናቱ እፊቱ የተደፈረችበት፣ ነፍሰጡር ሚስቱ እፊቱ የተዘርከተችበት፣ ጨቅላ ልጁ እፊቱ አማራ አልሆንም ብላ የማለችለት ሕዝብ ያማራ ሕዝብ ብቻ ነው፡፡  አማራ በተወረደበት ልክ ሌላ ማንም ሕዝብ፣ እደግመዋለሁ ሌላ ማንም ሕዝብ ባለማችን ላይ አልተዋረደም፡፡  ያማራን ውርደት እጅግ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ ውርደቱን የሚፈጽመው ካማራ ጋር በምንም ሰናይ ረገድ (በጀግንነት፣ በባሕል፣ በስልጣኔ) መወዳደር ቀርቶ ከጥፍሩ የማይደርስ፣ ጨለማንና ጫካን ተገን አድርጎ ንጹሐንን በሜንጫ ከማረድና በገደል ከመፈጥፈጥ ያለፈ መሣርያ ከታጠቀ ባላጋራ ጋር በእድሜ ዘመኑ አንድም ቀን ፊት ለፊት ተጋጥሞ የማያውቅ፣  በባሩድ ጭስ በርግጎ ገደል የሚገባ፣ የመንጋነት ባሕሪ በተጠናወታቸው አውሬ መንጋወች የሚመራ መንጋ ሠራዊት መሆኑ ነው፡፡  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ አጥፍቶ ጠፊ መሆን ሲያንሰው እንጅ አይበዛበትም፡፡

ሊያጠፋ የመጣን አጥፍቶ መዳን ተፈጥሯዊ መብት ነው፡፡  ካልተቻለ ደግሞ አጥፊን አጥፍቶ መጥፋት ሞት ሳይሆን ሰማዕትነት ነው፡፡  ዐረመኔወቹ ኦነግ፣ ወያኔ እና ምዕራባውያን ያማራን ሕዝብ ከሁለት ዐረመኔያዊ ምርጫወች ውስጥ እንዱን እንዲመርጥ (a choice between two evils) ሳይወድ በግዱ አስገድደውታል፡፡  ምርጫወቹም አጥፊወቹን አጥፍቶ መዳን አለያም ካጥፊወቹ ጋር ተያይዞ መሞት ናቸው፡፡  ያማራ ሕዝብ ደግሞ ዐረመኔወቹ ከሚበሉት በልቷቸው ቢቀደስ ይሻለዋል፣ ከራስ በላይ ንፋስ ነውና፡፡     

ያማራ ሕዝብ ሆይ፣ ኦነግ፣ ወያኔና ምዕራባውያን ዘጠኝ ሞት አመጣንብህ እያሉ እደጅህ ላይ ቁመው እየፎከሩ ነው፡፡  አንተ ደግሞ ምዕራባዊያንና ባንዳወቻቸውን እንደ ገረፉት እንደ አያቶችህ አቅራርትህ አንዱን ግባ በለው፡፡  መሞት ካልቀረለህ፣ የቀረችህን እንጥፍጣፊ ክብር ጠበቀህ ሙት፡፡  ጥለህ ለመውደቅ ቆርጠህ ከተነሳህ /የሚቀርብህ/ በውሻው በጭራቅ አሕመድ አራጅ ሠራዊት ታርደህ የውሻ ሞት መሞት ብቻ ነው፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182014
ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል - መስፍን አረጋ
ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል፤ እንኳን ገደለው!  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡

አማራን ለሚበላው ለጅቡ ለኦነግ ጥላ ከለላ ስለነበር፣ በሂወት ዘመኑ ግርማ የጅብጥላ ይባል የነበረውን ግርማ የሺጥላን የጅቦቹ አለቃ ጭራቅ አሕመድ ገድሎታል፡፡  የገደለበትን ዋና ዋና ምክኒያቶች ደግሞ ግድያውን ከመፈጸሙ በፊት ባዘጋጀው ወይም ደግሞ አማካሪወቹ እነ ዳንኤል ክብረት ባዘጋጁለትና ግድያውን ከፈጸመ በኋላ በብርሃን ፍጥነት ባወጣው መግለጫ በግልጽ ተናግሯል፡፡  እነሱም የሚከተሉት ናቸው፡፡

- አንደኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ እርስበርሱ ለማጫረስ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ከኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ አማሮች ተወልደው ባደጉባቸው በወለጋና በቤንሻንጉል እንዳይኖሩ ላምስት ዓምታት ያህል ማስጨፍጨፉንና ማፈናቅሉን የረሳንለት መስሎት ነው፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን በኦነግና በወያኔ ማስጨፍጨፉ ስላላርካው፣ ርስበርሱ ለማጫረስ ማድረግ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል፣ እያደረገ ነው፣ ማድረጉንም ይቀጥላል፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባስቸኳይ ጨርቅ አድርጎ እንዳይቀጥል ካላደረገው በስተቀር፡፡

- ሁለተኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ በጽንፈኝነት ፈርጆ ባማራ ሕዝብ ላይ የከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማጧጧፍ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው በስተቀር ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልህ ማሳያ ነው”  በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  የጭራቅ አሕመድ ሸኔ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ አማሮችን አርዶ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ሲያፈናቅል፣ ጭራቅ አሕመድ አንድም ቀን “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው” ብሎ መዛት ቀርቶ፣ ያንድ ደቂቃ ሐዘን በፓርላማ እንዳይደረግ ከልከሎ ምንም እንዳልተፈጠረ ድምጹን አጥፈቶ ነበር፡፡  አማራን በጽንፈኝነት ለመክሰስ ሲፈልግ ግን፣ እንደ ጅራፍ እራሱ ገርፎ በዚያኑ ቅጽበት እራሱ ጮኸ፡፡

- ሶስተኛው ምክኒያት ደግሞ ባማራሕዝብ ላይ ለከፈተው መጠነ ሰፊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በተዛዋሪ መንገድ ገንዘባዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፐሎማሲያዊና ፕሮፓጋንዳዊ ደጋፍ የሚያደርጉለት ምዕራባውያን መንግስታትና ሚዲያወች፣ ያማራን ሕዝብ ባሸባሪነት ፈርጀው የጭራቅ አሕመድን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በግልጽ እንዲደግፉ ምክኒያት (pretex) ለመፍጠር ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ እስክንድር ነጋ ሐሳብ በማቅረቡ ብቻ “ጦርነት እንገባለን” ማለቱን የጦቢያ ሕዝብ የሚረሳለት መስሎት ነው፡፡  እሱ ራሱ ዛሬ የተናገረውን ነገ የማይደግም የሾርት ሜመሪ ሰለባ በመሆኑ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ እንደሱ ሾርት ሜሞሪያም አድርጎ በመቁጠሩ ነው፡፡

 

ጭራቅ አሕምድ ግርማ የሽጥላን የገደለው፣ ባማራ ሕዝብ ላይ የሚያካሂደውን ጭፍጨፋ አጥናክሮ ለመቀጠል ምክኒያት ለመፍጥር ቢሆንም፣  በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከውስጥ ሁኖ ይቦረቡር የነበረውን ነቀርሳ ነቅሎ በመጣሉ ላማራ ሕዝብ ከፍተኛ ውለታ ውሎለታል፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን ቆረጣጥሞ የሚበላ ኦነጋዊ አውሬ ቢሆንም፣ ጥርሶቹ ግን ሙሉ በሙሉ ብአዴኖች ናቸው፡፡  ብአዴኖች በድን ከሆኑ ደግሞ፣ ጭራቅ አሕመድ ጥርስ የሌለው ጭራቅ ስለሚሆን፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባጭር ጊዜ ውስጥ ጨርቅ ይደርገዋል፡፡  ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ጨርቅ ካደረገ ደግሞ ወያኔና ኦነግ እዳቸው ገብስ (ቀላል) ነው፡፡

ስለዚህም፣ ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን በመግደሉ ያወለቀው አማራን የሚቆረጣጥምበትን የገዛ ራሱን ጥርስ ነውና፣ ያማራ ሕዝብ እንኳን ገደልከው ሊለው ይገባል፡፡  በተጨማሪ ደግሞ የቀሩትን ብአዴናዊ ጥርሶቹን (ይልቃል ከፋለ፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ሰማ ጡሩንህ፣ አበባው ታደስ ....) ባስቸኳይ እንዲነቅላቸው ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ሊያበረታታው ይገባል፡፡  በተለይም ደግሞ ጭራቅ አሕመድ ያማራን ሕዝብ የሚዘነጣጥልባቸውን ሁለቱን ክራንቻ ጥርሶቹን (canine teeth) ማለትም ደመቀ መኮንንን እና ተመስገን ጡሩነህን ቢመነግላቸው፣ ያማራ ሕዝብ ለኢትዮጵያ አምላክ ትልቅ ምስጋና ማቅረብ አለበት፡፡  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182056
How do you define an ethnic government in power that negotiates with itself?
I am at a loss in understanding what is going on in Ethiopia now. Pretoria, Nairobi and now beautiful Zanzibar. Ethiopia is ruled by the Oromo Prosperity Party. Innocent civilians, most prominently Amhara, are slaughtered by the Oromo Liberation Army. I would have thought that victims will also be part of the negotiation team in Tanzania. Are they?

Reports from Ethiopia tell us that a prominent member of the Amhara Prosperity Party was just killed by unknown assailants. Is this an indication of things to come? The commentary below tells us ethnic elites are negotiating with one another; while core institutional and structural issues remain unaddressed.

Dr. Aklog Birara 

------//-------

Prominent historian part of OLA’s negotiation team with Ethiopia

BY ADMIN ON 26TH APRIL 2023 |NEWS

A prominent Oromo historian is part of OLA’s negotiation team with the Ethiopian government.

The negotiation between the Ethiopian federal government and the Oromo Liberation Army (OLA) in the Tanzanian island of Zanzibar is on its second day.

According to sources who spoke to the BBC, prominent Oromo Historian, Professor Mohammed Hassen is part of the negotiating team representing the OLA. The rest of the delegation includes Mr. Jirenya Gudata, adviser to the OLA’s central Command; Reverend Benti Ujulu; and Taha Abdi, founding member and former executive committee member of the Oromo Liberation Front (OLF.)

The government’s negotiating team includes Gedion Timotheos, Justice Minister; Redwan Hussein, national security adviser; and Kefyalew Tefera, Deputy Director of Ethiopia’s Information Network Security Agency (INSA).

Previously, the peace talk between the two parties was set to take place in Kenya, but the Ethiopian government did not show up, according to Kumsa Diriba, the commander of OLA, also known by his nom de guerre ‘Jaal Marro’, who talked to the BBC.

Jaal Marro said the OLA is prepared to reach an agreement with the Ethiopian government in the ongoing negotiation in Tanzania “in a way that answers the Oromo people’s political questions.”

“The demand of the Oromo people is not a matter for two or three people to decide. If we are to find a solution, the Oromo people must have a say as well,” he added.

The Ethiopian government under the leadership of Prime Minister Abiy Ahmed has been engaged in armed conflict against the OLA for the last four years, resulting from disagreements over the demands and rights of the Oromo people in Oromia, Ethiopia’s largest and most populous region.

The Ethiopian government designated the OLA as a terrorist organization alongside the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) in May, 2021. It has since removed the TPLF  from its terror list while the designation on the OLA remains.
https://zehabesha.com/how-do-you-define-an-ethnic-government-in-power-that-negotiates-with-itself/

ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል - መስፍን አረጋ

ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል - መስፍን አረጋ



ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል፤ እንኳን ገደለው!  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡




አማራን ለሚበላው ለጅቡ ለኦነግ ጥላ ከለላ ስለነበር፣ በሂወት ዘመኑ ግርማ የጅብጥላ ይባል የነበረውን ግርማ የሺጥላን የጅቦቹ አለቃ ጭራቅ አሕመድ ገድሎታል፡፡  የገደለበትን ዋና ዋና ምክኒያቶች ደግሞ ግድያውን ከመፈጸሙ በፊት ባዘጋጀው ወይም ደግሞ አማካሪወቹ እነ ዳንኤል ክብረት ባዘጋጁለትና ግድያውን ከፈጸመ በኋላ በብርሃን ፍጥነት ባወጣው መግለጫ በግልጽ ተናግሯል፡፡  እነሱም የሚከተሉት ናቸው፡፡

- አንደኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ እርስበርሱ ለማጫረስ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ከኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ አማሮች ተወልደው ባደጉባቸው በወለጋና በቤንሻንጉል እንዳይኖሩ ላምስት ዓምታት ያህል ማስጨፍጨፉንና ማፈናቅሉን የረሳንለት መስሎት ነው፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን በኦነግና በወያኔ ማስጨፍጨፉ ስላላርካው፣ ርስበርሱ ለማጫረስ ማድረግ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል፣ እያደረገ ነው፣ ማድረጉንም ይቀጥላል፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባስቸኳይ ጨርቅ አድርጎ እንዳይቀጥል ካላደረገው በስተቀር፡፡


- ሁለተኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ በጽንፈኝነት ፈርጆ ባማራ ሕዝብ ላይ የከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማጧጧፍ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው በስተቀር ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልህ ማሳያ ነው”  በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  የጭራቅ አሕመድ ሸኔ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ አማሮችን አርዶ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ሲያፈናቅል፣ ጭራቅ አሕመድ አንድም ቀን “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው” ብሎ መዛት ቀርቶ፣ ያንድ ደቂቃ ሐዘን በፓርላማ እንዳይደረግ ከልከሎ ምንም እንዳልተፈጠረ ድምጹን አጥፈቶ ነበር፡፡  አማራን በጽንፈኝነት ለመክሰስ ሲፈልግ ግን፣ እንደ ጅራፍ እራሱ ገርፎ በዚያኑ ቅጽበት እራሱ ጮኸ፡፡


- ሶስተኛው ምክኒያት ደግሞ ባማራሕዝብ ላይ ለከፈተው መጠነ ሰፊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በተዛዋሪ መንገድ ገንዘባዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፐሎማሲያዊና ፕሮፓጋንዳዊ ደጋፍ የሚያደርጉለት ምዕራባውያን መንግስታትና ሚዲያወች፣ ያማራን ሕዝብ ባሸባሪነት ፈርጀው የጭራቅ አሕመድን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በግልጽ እንዲደግፉ ምክኒያት (pretex) ለመፍጠር ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ እስክንድር ነጋ ሐሳብ በማቅረቡ ብቻ “ጦርነት እንገባለን” ማለቱን የጦቢያ ሕዝብ የሚረሳለት መስሎት ነው፡፡  እሱ ራሱ ዛሬ የተናገረውን ነገ የማይደግም የሾርት ሜመሪ ሰለባ በመሆኑ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ እንደሱ ሾርት ሜሞሪያም አድርጎ በመቁጠሩ ነው፡፡

 

ጭራቅ አሕምድ ግርማ የሽጥላን የገደለው፣ ባማራ ሕዝብ ላይ የሚያካሂደውን ጭፍጨፋ አጥናክሮ ለመቀጠል ምክኒያት ለመፍጥር ቢሆንም፣  በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከውስጥ ሁኖ ይቦረቡር የነበረውን ነቀርሳ ነቅሎ በመጣሉ ላማራ ሕዝብ ከፍተኛ ውለታ ውሎለታል፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን ቆረጣጥሞ የሚበላ ኦነጋዊ አውሬ ቢሆንም፣ ጥርሶቹ ግን ሙሉ በሙሉ ብአዴኖች ናቸው፡፡  ብአዴኖች በድን ከሆኑ ደግሞ፣ ጭራቅ አሕመድ ጥርስ የሌለው ጭራቅ ስለሚሆን፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባጭር ጊዜ ውስጥ ጨርቅ ይደርገዋል፡፡  ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ጨርቅ ካደረገ ደግሞ ወያኔና ኦነግ እዳቸው ገብስ (ቀላል) ነው፡፡

ስለዚህም፣ ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን በመግደሉ ያወለቀው አማራን የሚቆረጣጥምበትን የገዛ ራሱን ጥርስ ነውና፣ ያማራ ሕዝብ እንኳን ገደልከው ሊለው ይገባል፡፡  በተጨማሪ ደግሞ የቀሩትን ብአዴናዊ ጥርሶቹን (ይልቃል ከፋለ፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ሰማ ጡሩንህ፣ አበባው ታደስ ....) ባስቸኳይ እንዲነቅላቸው ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ሊያበረታታው ይገባል፡፡  በተለይም ደግሞ ጭራቅ አሕመድ ያማራን ሕዝብ የሚዘነጣጥልባቸውን ሁለቱን ክራንቻ ጥርሶቹን (canine teeth) ማለትም ደመቀ መኮንንን እና ተመስገን ጡሩነህን ቢመነግላቸው፣ ያማራ ሕዝብ ለኢትዮጵያ አምላክ ትልቅ ምስጋና ማቅረብ አለበት፡፡  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182056

Thursday, April 27, 2023

የወንድማችን ግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ ፥“ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው አካላት የወንድማችንን የግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል” ብለዋል።

ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ መፍታት ባህል በሆነበት ክፍለ ዘመን፣ በሐሳብ የተለየንን ሁሉ በጠመንጃ ለማሳመን መነሣት የጽንፈኝነት የመጨረሻው ጥግ ነው ሲሉም ገልጸዋል።

ተወልዶ ባደገበት አካባቢ፣ ከእኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች የፈጸሙት አስነዋሪና አሰቃቂ ተግባር መሆኑን አንስተዋል፡፡

ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልሕ ማሳያ ነው ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።

Source:  Fana
https://amharic-zehabesha.com/archives/182029

ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል - መስፍን አረጋ

ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል - መስፍን አረጋ



ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን ገድሎታል፤ እንኳን ገደለው!  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡




አማራን ለሚበላው ለጅቡ ለኦነግ ጥላ ከለላ ስለነበር፣ በሂወት ዘመኑ ግርማ የጅብጥላ ይባል የነበረውን ግርማ የሺጥላን የጅቦቹ አለቃ ጭራቅ አሕመድ ገድሎታል፡፡  የገደለበትን ዋና ዋና ምክኒያቶች ደግሞ ግድያውን ከመፈጸሙ በፊት ባዘጋጀው ወይም ደግሞ አማካሪወቹ እነ ዳንኤል ክብረት ባዘጋጁለትና ግድያውን ከፈጸመ በኋላ በብርሃን ፍጥነት ባወጣው መግለጫ በግልጽ ተናግሯል፡፡  እነሱም የሚከተሉት ናቸው፡፡

- አንደኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ እርስበርሱ ለማጫረስ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ከኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ አማሮች ተወልደው ባደጉባቸው በወለጋና በቤንሻንጉል እንዳይኖሩ ላምስት ዓምታት ያህል ማስጨፍጨፉንና ማፈናቅሉን የረሳንለት መስሎት ነው፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን በኦነግና በወያኔ ማስጨፍጨፉ ስላላርካው፣ ርስበርሱ ለማጫረስ ማድረግ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል፣ እያደረገ ነው፣ ማድረጉንም ይቀጥላል፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባስቸኳይ ጨርቅ አድርጎ እንዳይቀጥል ካላደረገው በስተቀር፡፡


- ሁለተኛው ምክኒያትያማራን ሕዝብ በጽንፈኝነት ፈርጆ ባማራ ሕዝብ ላይ የከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማጧጧፍ ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው በስተቀር ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልህ ማሳያ ነው”  በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  የጭራቅ አሕመድ ሸኔ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ አማሮችን አርዶ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ሲያፈናቅል፣ ጭራቅ አሕመድ አንድም ቀን “ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው” ብሎ መዛት ቀርቶ፣ ያንድ ደቂቃ ሐዘን በፓርላማ እንዳይደረግ ከልከሎ ምንም እንዳልተፈጠረ ድምጹን አጥፈቶ ነበር፡፡  አማራን በጽንፈኝነት ለመክሰስ ሲፈልግ ግን፣ እንደ ጅራፍ እራሱ ገርፎ በዚያኑ ቅጽበት እራሱ ጮኸ፡፡


- ሶስተኛው ምክኒያት ደግሞ ባማራሕዝብ ላይ ለከፈተው መጠነ ሰፊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በተዛዋሪ መንገድ ገንዘባዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፐሎማሲያዊና ፕሮፓጋንዳዊ ደጋፍ የሚያደርጉለት ምዕራባውያን መንግስታትና ሚዲያወች፣ ያማራን ሕዝብ ባሸባሪነት ፈርጀው የጭራቅ አሕመድን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በግልጽ እንዲደግፉ ምክኒያት (pretex) ለመፍጠር ነው፡፡  ይህን ዓላማውን የገለጠው ደግሞ “ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው” በሚለው ሐረግ (phrase) ነው፡፡  ይህን ያለው ደግሞ እስክንድር ነጋ ሐሳብ በማቅረቡ ብቻ “ጦርነት እንገባለን” ማለቱን የጦቢያ ሕዝብ የሚረሳለት መስሎት ነው፡፡  እሱ ራሱ ዛሬ የተናገረውን ነገ የማይደግም የሾርት ሜመሪ ሰለባ በመሆኑ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ እንደሱ ሾርት ሜሞሪያም አድርጎ በመቁጠሩ ነው፡፡

 

ጭራቅ አሕምድ ግርማ የሽጥላን የገደለው፣ ባማራ ሕዝብ ላይ የሚያካሂደውን ጭፍጨፋ አጥናክሮ ለመቀጠል ምክኒያት ለመፍጥር ቢሆንም፣  በሌላ በኩል ግን ያማራን ሕዝብ ከውስጥ ሁኖ ይቦረቡር የነበረውን ነቀርሳ ነቅሎ በመጣሉ ላማራ ሕዝብ ከፍተኛ ውለታ ውሎለታል፡፡  ጭራቅ አሕመድ አማራን ቆረጣጥሞ የሚበላ ኦነጋዊ አውሬ ቢሆንም፣ ጥርሶቹ ግን ሙሉ በሙሉ ብአዴኖች ናቸው፡፡  ብአዴኖች በድን ከሆኑ ደግሞ፣ ጭራቅ አሕመድ ጥርስ የሌለው ጭራቅ ስለሚሆን፣ ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባጭር ጊዜ ውስጥ ጨርቅ ይደርገዋል፡፡  ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ጨርቅ ካደረገ ደግሞ ወያኔና ኦነግ እዳቸው ገብስ (ቀላል) ነው፡፡

ስለዚህም፣ ጭራቅ አሕመድ ግርማ የሺጥላን በመግደሉ ያወለቀው አማራን የሚቆረጣጥምበትን የገዛ ራሱን ጥርስ ነውና፣ ያማራ ሕዝብ እንኳን ገደልከው ሊለው ይገባል፡፡  በተጨማሪ ደግሞ የቀሩትን ብአዴናዊ ጥርሶቹን (ይልቃል ከፋለ፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ሰማ ጡሩንህ፣ አበባው ታደስ ....) ባስቸኳይ እንዲነቅላቸው ያማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ሊያበረታታው ይገባል፡፡  በተለይም ደግሞ ጭራቅ አሕመድ ያማራን ሕዝብ የሚዘነጣጥልባቸውን ሁለቱን ክራንቻ ጥርሶቹን (canine teeth) ማለትም ደመቀ መኮንንን እና ተመስገን ጡሩነህን ቢመነግላቸው፣ ያማራ ሕዝብ ለኢትዮጵያ አምላክ ትልቅ ምስጋና ማቅረብ አለበት፡፡  ጭራቅ አሕመድ ሆይ፣ ጅማሮህ ጡሩ ነውና ቀጥልበት፣ ሳትጨርስ እንዳታቆም፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182056
ከአማራ ክልል የወጡ አዳዲስ መረጃዎች! | ከይልቃል ከፋለ እና ጌታቸው ረዳ መተቃቀፍ ባሻገር!
https://youtu.be/aROvIe9aQhA

ከአማራ ክልል የወጡ አዳዲስ መረጃዎች! | ከይልቃል ከፋለ እና ጌታቸው ረዳ መተቃቀፍ ባሻገር!

The photo says everything

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/182018
አቶ ግርማ የሺጥላን ጨምሮ አምስት ሰዎች በ“ኢ-መደበኛ ኃይሎች” መገደላቸውን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ
የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላን ጨምሮ አምስት ሰዎች በ“ኢ-መደበኛ ኃይሎች” በደረሰባቸው ጥቃት መገደላቸውን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ እነዚህ ኃይሎች በአቶ ግርማ ቤተሰቦች እና የግል ጥበቃዎቻቸው ላይ ጥቃቱን የፈጸሙት፤ በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ጓሳ አካባቢ መሆኑንም የክልሉ መንግስት ገልጿል፡፡

የአማራ ክልል መንግስት ይህንን ያስታወቀው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአቶ ግርማን ሞት ይፋ ካደረጉ ከአንድ ሰዓት በኋላ ባወጣው መግለጫ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአቶ ግርማ ሞት ተጠያቂ ያደረጉት፤ “ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው” እንዲሁም “ነውጠኛ ጽንፈኞች” ሲሉ የገለጿቸውን አካላት ነው። የአማራ ክልል መንግስት በበኩሉ ጥቃቱን የፈጸሙት “ኢ-መደበኛ” እና “የሽብር ስራ እየሰሩ ያሉ ኃይሎች” ናቸው ብሏል።

የክልሉ መንግስት በዚሁ መግለጫው፤ አቶ ግርማ ጥቃት የደረሰባቸው ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 19፤ 2015 ከሰዓት በኋላ “የመንግስት እና የድርጅት ስራዎችን ሰርተው” ከመሃል ሜዳ ወደ ደብረ ብርሃን እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑን አስታውቋል። አቶ ግርማ የተወለዱት በሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኘው መሃል ሜዳ አካባቢ መሆኑን የግል ህይወት ታሪካቸው ያመለክታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ዛሬ አመሻሽ ላይ ባወጡት መግለጫም፤ በአቶ ግርማ ላይ የተደረገው “አስነዋሪ እና አሰቃቂ ተግባር” የተፈጸመው፤ ተወልደው ባደጉበት አካባቢ እንደነበር ጠቅሰዋል።

(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
https://amharic-zehabesha.com/archives/182037

PM Abiy confirms the shooting dead of Girma

PM Abiy confirms the shooting dead of Girma


Prime Minister Abiy Ahmed confirmed the shooting to death of Girma Yeshitila, head of the Amhara region Prosperity Party this afternoon.

The PM said that Girma was a victim of those who could not overcome differences of thoughts with their thoughts and that they “have stolen the soul of our brother.”

Prime Minister Abiy Ahmed expressed his grief over the death of Girma.

In a statement posted on his social media pages, the Prime Minister also said that Girma’s killing came at a time when resolving differences in a civilized manner is a culture.

He blamed the perpetrators as those who espoused “ultimate extremism” to try to persuade everyone who disagrees with them “with a gun” and have committed this “shameful and horrible act.”


Addid Dtandard
https://zehabesha.com/pm-abiy-confirms-the-shooting-dead-of-girma/

የወንድማችን ግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ

የወንድማችን ግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ
 



አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ ፥“ሐሳብን በሐሳብ ማሸነፍ ያቃታቸው አካላት የወንድማችንን የግርማ የሺጥላን ነፍስ ነጥቀዋል” ብለዋል።

ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ መፍታት ባህል በሆነበት ክፍለ ዘመን፣ በሐሳብ የተለየንን ሁሉ በጠመንጃ ለማሳመን መነሣት የጽንፈኝነት የመጨረሻው ጥግ ነው ሲሉም ገልጸዋል።

ተወልዶ ባደገበት አካባቢ፣ ከእኛ የተለየ ሐሳብ ማሰብ አልነበረበትም ብለው የሚያምኑ ነውጠኛ ጽንፈኞች የፈጸሙት አስነዋሪና አሰቃቂ ተግባር መሆኑን አንስተዋል፡፡

ጽንፈኝነትን በጊዜ ታግለን ካላስወገድነው ወደ መጨራረስ እንደሚወስደን ጉልሕ ማሳያ ነው ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።

Source:  Fana
https://amharic-zehabesha.com/archives/182029
Revenge Fantasies Against Neftegna*: How to Become a Loser Easily.
H.I.M Hailesilassie I Satellite Lodge in Wolayta Sodo

By Desalegn Birara

Preface

As a cultural heritage curator, assessing the status of cultural heritages, follow up on practices of museums, evaluating facilities of curation and heritage administration, identifying challenges and opportunities and capacity building are few of my responsibilities. I have been to Wolayta Sodo five times in such missions with more than a week time stay each round. Along my colleagues, I tried my best to improve the dire condition of cultural heritages using the available resources and techniques. For indicating possible future interventions in heritage administration at the national level, we report assessments focusing on potentials, prospects, and opportunities at every heritage site we worked. It was at this shot that I found wrecks of a ‘cavity wall’ that was once a beautiful lodge, which could have been the safest cultural heritage collection room, in Wolayta Sodo.

Introduction

The Ethiopian kings had a custom of establishing mobile courts and satellite palaces. They approach their communities at where they live and sit for hearings. They listen to cases and serve justices on the spot. (1) H.I.M Hailesilassie I, as had his preceding kings, had satellite lodges in the peripheral provinces of the country. To name some, Yirgalem (kibre-mengist), Wondo-Genet, Goré, and Wolayta Sodo were just few. These satellite courts are mostly lodges now, while others are knocked down to the ground.

Hailesilassie’s lodge in Wolayta Sodo was constructed at the heart of the city inside the historical Wolayta Qawo Palace. The compound consists of several government administration offices, the Qawo Tona Museum, the Wolayta zone cultural heritage collection and other facilities. Hailesilassie’s lodge in the compound was unique for one important reason. It was built by special bricks and outstanding design. No matter how durable the construction and fine the design was, it had been burnt down and destroyed to the level of irreversible status.

This damage is caused by the hate for ‘neftegna’ which denotes ethnic Amhara Ethiopians, including H.I.M. Hailesilassie and the Monarchy, more broadly. Destroying all the heritages and values of the monarchical era is part and parcel of erasing the neftegna legacies in the country. The hate to ‘neftegna’ has been a standard attitude in Ethiopia for the last half century. (2) The government policies supported the fictious victimhood narration of nationalities’ history. The fake narratives of the common past developed wretched attitude and devised revenging mechanisms. Accordingly, erasing the neftegna legacy from both literature and physical structures has been undergoing. Wolayta Sodo lodge is one among others where a beautiful building destroyed and ruined.

This case observation presents the historical narratives that caused the hate against neftegna and analyses the counter impacts of revenging measures to doers. The aim is to show how hate and revenge is a losing path in comparison with embracing narratives.

Narration of Wolayta History and its Absurdity with Neftegna

Wolayta elites believe that the Ethiopian monarchy or neftegna system oppressed them. In the wars between wolayta king (Kawo) Tona and Emperor Menelik II, the latter had victory. Wolayta elites narrate losing the war as an embarrassment to each Wolayta, and even made the incidence a chronological boarder. They call the time before 1894 as “pre-colonial Wolaita” (3,14). They claim Wolayta was great kingdom that had its own currency, military, government structure, distinct psychosocial make up and self-sufficient economy that aptly enables to proclaim it an independent nation. (5, 13) According to the scholars, the forceful unification of Wolayta to the Ethiopian empire not only culminated the age-old Wolayta kingdom, but also degraded the ‘nation/country’ status of Wolayta to a small Awraja under Sidamo Province– and now, zone. The contemporary quest of Wolayta for a Region status bases on this historical background. The spirit is ‘we make Wolayta great again!’. (a) However, the fierce process in delivering the request seems to take the movement unnecessarily hotter than it needs and went even to the scale of disengaging anything Ethiopian – i.e., containing the monarchical touch.

Wolayta nationalism led by figures such as Assefa Wodajo repeatedly made hate speeches that have been intended to mobilize the youth called Yalaga. Such public figures provided random information about atrocities during Kawo Tona and drove the youth movement destructively. Purposively, Wolayta’s history has been narrated focusing only on a maximum of ten years that show conflicts; and the rest of thousands of years is left blank. Because they want only the period that helps them play the victimhood: which prepares the youth for revenge. (b) There are many materialized publications in this regard that have been considered as ‘the History of Wolayta’; including the books that are written by the direction of Wolayta zone culture & tourism office.

Some of the publications better address “Meles Zenawi’s Revolutionary Democracy Cadres minute” than any literature of historical value. Because its presentation of narratives is pre-designed by politicians, their hate speeches and spiteful thoughts are used as main sources of information; and massively shaped the history of the people and their proud kingdom. Multiple volumes have been sponsored by the government and published. Periodicals of the zone heritage and tourism office, EPRDF’s monthly “New Vision - አዲስ ራዕይ” magazine, pamphlets, and training modules… altogether target on mobilizing the people for hateful actions. Such publications and productions are usually called “consciousness raising sources”. Developing a certain consciousness doesn’t necessarily need truth as a justification. It only needs a common understanding of an idea. The reality that consciousness stands for can be constructed. It has little to do with historical fact. Hence, the aspired consciousness has been ‘victimhood’; and supporting narratives have been generated. So long as victimhood is claimed, there has to be a victimizer - there comes the zombie word ‘Neftegna’. Hence, the drive is not truth or reality; instead, it is the aspired consciousness; and anything that is believed to bring it up, has been written, told & applied.

Accordingly, history of Wolayta is framed in a way that enables each Wolayta to feel the oppression by Neftegna system, that they accuse, have abolished the kingdom of Wolayta. (4, 5, 13) Even though the war between Kawo Tona and Menelik II was concluded by Menelik’s victory, it never forced Wolaytas to destroy their native kingdom, neither had the Menelik army enslaved or taken trophies. Rather, Menelik placed Tona back to his throne so that their kingdom stays intact. How can this be perceived as Wolayta’s humiliation? Scholars like Tensay Hailu, my own cohort at Addis Ababa University graduate school, write accusations as if the victory of Menelik II against Tona “followed by massacre, plunder, and massive enslavement” (5,12,13). How fair is it to accuse a king on enslavement who costed much of his regime’s energy to stop slavery?

Anyway, much of the weight has been given to hating the Neftegna than the History of Wolayta. Hating Amhara and calling it names, such as ‘neftegna, settler (ሰፋሪ), comer (መጤ)” (6) and demonizing the monarchical era and the kings bent malevolent consequences on both the blamed category of people and the plaintiff. They argue Hailesilassie is a descendent of Menelik II and is therefore the same neftegna, whose legacies must be erased. (7) So, the people being mobilized and lead by Amhara haters went to the place chanting anti-Neftegna slogans and destroyed it. They revenged the neftegna system by burning the house that their parents had sweet memories of judicial hearings and more functions. I interviewed a senior person who used to be a government officer during Hailesilassie and that was what he regrettably mentioned. They attended social functions with the presence of his Majesty. He tears down while walking with me around the knocked down house and see grasses and trees grown at the wrecks of the house & between cracked surfaces of the floor. He curses the generation that knows only how to destroy establishments. The senior man hardly catches up the consciousness on which much has been invested on. He underpins the responsibility of the same generation that destroys facilities to take care of heritages that are more vulnerable today than any previous time – i.e., the consciousness that is suggested as the way forward in previous assessment. (15)

What is Destroyed?

Wolayta lost a very important facility that could have safeguarded their bared cultural heritages, at the least. They burnt down a fire-proof house built with double wall structure, called ‘cavity wall’. According to the national building code of India (1983), “a wall comprising two leaves, each leaf being built of masonry units and separated by a cavity and tied together with metal ties or bonding units is called a cavity wall”. (8) The structure is made in a way that the two leaves behave as one structural unit, and the space between the leaves is either kept as a continuous cavity or it is filled with waterproof material or a non-load bearing insulating material.

The outer wall is built with solid bricks. It helps keep the rainwater out, and simultaneously, adds to the wind load resistance of the entire wall. To make sure that the entire wall structure is stable, the brick outer leaf is kept “tied” to the inner leaf with the use of wall ties. The wall ties can be metal bars or plastic bands permanently fixed into the mortar of both block and brick, according to engineering sources. (9) In the wolayta lodge case, the tie is unique. Long solid bricks are applied as wall ties, instead of the ones found in literatures.

Cavity wall is the most conducive design of constructions for storing collagenic and organic cultural heritages. (10) Cultural heritages are generally, organic, and spoilable with exposures to weather variability - humidity, temperature, and agent hosting – parasites and microbes. (ibid) All of these are minimized and controlled in suitable infrastructures , while otherwise can aggravate the issue.

 

Advantages of Cavity Wall

- The two walls (leaves) erect keeping the narrow space between them open, which prevents the moisture intrusion from the outer leaf to the inner leaf. The space between the leaves absorbs the moisture, in case if the moisture penetrates the outer wall, and drains back to outside. Even though the outside wall can be wet, the inside wall stays dry and avoids fungi, bacteria and insect reproductions that can decay things inside the house.

- Cavity walls are the best for temperature control in rooms. Construction technologists (11) experimented that the air in the cavity wall acts as a non-conductor of heat and hence minimizes the transmission of heat from the outer leaf to the internal face of the interior leaf.This is what in other terms called ‘fireproof’. Cavity walls give good thermal insulation keeping warm in winter and cool in summer.

- They offer a good sound insulation propertyand  gives protection against

These properties of the destroyed house could have prevented 84% of the dangers that the cultural heritages in the museum are facing today. No matter how important the cavity wall house, people destroy it to revenge Neftegna; and got back to a house made of grass. Isn’t this losing in all ways, easier than forfeit? Now, the cause of heritage damages in the current museum are identified to be mainly moisture, direct sun light, dirt and insects that grow at the disadvantage of a house made of wood and grass.

The Current Museum

Wolayta zone cultural heritage collection is entirely made of fire sensitive, water leaking, insect hosting and generally dangerous components. It is possible to conclude, a house in the most dangerous form to be heritage storage. As it is clearly visible on the photo, the house is in the middle of a farm where rodents and insects can easily move in between. The roof has so many openings that allow rainfall directly bathe heritages. The opposite side of the farm, just six meters away from the heritage store stands the city’s water reservoir. If the water tank blasts, the museum will completely be washed away.

A team of experts discussed the issue with few officials and found out how proud the people and leaders are to destroy the cavity walls house and construct the traditional wolayta house for keeping the cultural heritage collections.  However, preserving one’s cultural identity would have not been at the cost of opportunities that could have optimal protection and development.

Damage of Heritages in the Current Museum

The traditional house made heritage collections vulnerable for several dangers. Predominantly, it has no moisture regulating mechanisms - built in or installed. Every season of the year has varying room humidity that directly affects heritages. Rodents and insects are as dangerous as the microbes to destroy skin and textile products. Potentially, fire can completely turn the house and collections into ash; there is no even a fire extinguisher. The water tank Infront of the collection door has the same probability and effects.

Humidity

Ventilation has been limited to manual operations – moving heritages outside the house to keep them dry, out of intense humidity in the room. This has been the periodical operation by the museum experts and volunteers to sustain the life of heritages in the store.

 

Insects

There are insects that feed and hybrid on organic materials. Under poor inventory of statuses and proper preservation of these organic and collagenic heritages, even more dangerously, in highly oscillating humidity, are found in sever condition. Such items had to be plastic-coated in their dry condition unless their room humidity is controlled and kept sterilized.  The greasy substance in leather products hosts micro agents that eat the item and decay it.

 

Discussion

Revenge is a psychological issue that I hardly have the authority to talk much about. But I saw for fact that it is a total of fantasies that losers enjoy hurting themselves. Destroying a house that the wolayta people own, after all, can hardly harm Amhara. Damage of Wolayta’s precious cultural heritages primarily erases Wolaytan cultural legacy. Owning both positive and negative aspects of history and moving forward to make better future could have benefitted all a lot. It is possible to take lessons from the Wondo-genet recreational site comparatively.

Wondo-genet lodge is established in same way as Wolayta lodge amid a beautiful scenery near the hot springs. Today, the Wondo genet lodge is one of the best domestic tourist attractions and amongst the best-preserved satellite palaces of Hailesilassie, in the country. Both lodges, the wolayta and Wondo-genet, were Hailesilassie’s private properties duly; and transferred to the respective zone governments later. However, people in Wondo-genet were interested to renovate the rooms of Hailesilassie and use as sources of income, instead of destroying it. Today, this lodge allows guests to rent and stayover in Hailesilassie’s bedroom, paying reasonably high price – perhaps a price equivalent to a 5-star luxury hotel room. How wise is it? The chance to feel sleeping in H.I.M Hailesilassie’s bed for the Rastafarian community living in nearby Shashemene, is a brilliant business formula. What would they earn now had they destroyed it like Wolayta’s? It is crystal clear. Wondo-Genet would have been left as any other hot spring spot in the area. There are many hot springs in Halaba, none of which generate income.

The Wondo-genet lodge not only preserved for renting Hailesilassie’s rooms, but also opens it to visitors. Visitors pay money as well; and the money goes back to add values to the collection so that the collection can be attractive and protected. Wondo area people (Sidamas) chose to preserve and innovate the lodge for crucial reasons. Nonetheless, that does not necessarily mean they love/don’t hate Neftegna/Amhara or H.I.M. Hailesilassie. In fact, Sidamas also expressed their hate to Neftegna multiple times. It is just a difference in choice. Arguably, no one hates neftegna more than OLF and TPLF; albeit both never destroyed the boarding schools in Welega and Mekelle, that were constructed by Menelik II and H.I.M. Hailesilassie I.

The movements to request & attain a certain status of self-administration could have been undertaken with justifiable contemporary causes; instead of efforts to instill a victimhood consciousness that ultimately erupts to vengeance.  They only realize it was an evil choice after the victimhood - revenge fantasy combatted themselves with ricochet consequences. The case of H.I.M. Hailesilassie’s Wolayta lodge is a testament of how revenge fantasies are dysregulated ways to become a complete loser.

- References

- 1. Derese Ayenachew (2014). Evolution and Organization of the Ç̌äwa Military Regiments in Medieval Ethiopia. Annales d’Ethiopie, Année 29, pp.83-95 https://www.persee.fr/doc/ethio_0066-2127_2014_num_29_1_1559

- Girma Berhanu (2023).ፍኖተዐማራ - ከሀሰት ትርክትና ተጻራሪ የፖለቲካ ኃይሎች አሰላለፍ አንጻር የአማራ ህዝባዊ አብዮት አስፈላጊነትና ትልም። ዋሽንግተን ዲ ሲ

- https://www.globalscientificjournal.com/researchpaper/Power_Consolidation_Modernization_and_Commercial_Splendor_in_Pre_Colonial_Africa_The_Case_of_Wolaita_Kingdom_1500_s_1894_.pdf

- https://www.gijash.com/GIJASH_Vol.2_Issue.2_April2018/GIJASH002.pdf

- Tensay Hailu (2019). Wolaytta’s Quest for Statehood: A Historical Overview and Analysis of Contemporary Quests for Regional Statehood in Ethiopia’s Federation. Social Sciences. Vol. 8, No. 4,  pp. 198-205. doi: 10.11648/j.ss.20190804.18

- https://allaboutethio.com/wolaita-people-history-culture-religon.html

- https://www.youtube.com/watch?v=pj_okDv3ON0

- https://fireandsafetyequipments.com/wp-content/uploads/2018/09/NBC2016-Part-IV.pdf

- https://www.structuralguide.com/cavity-walls/

- 10.https://www.academia.edu/93567036/Curatorial_Technical_Support_to_State_Museums_in_Southern_Ethiopia

- https://gharpedia.com/blog/cavity-wall-advantages-and-disadvantages/

- https://www.youtube.com/watch?v=jwFlMUOb1Nk

- Fancho and Eyob (2014) የወላይታህዝብታሪክ እስከ 1966. ወላይታ ሶዶ

- https://www.youtube.com/watch?v=NwFniiXIHDI

- Desalegn Birara (2017). Illicit trafficking of cultural heritage and its prospect in Ethiopia.  https://www.academia.edu/39903777/Illicit_trafficking_of_cultural_heritage_and_its_prospect_in_Ethiopia

(a) The rationale for Wolayta’s quest for Region Status, today, is its ‘sovereign nation-state’ status before the 1894 unification to the Ethiopian empire. Proponents of the movement believe Wolayta had been great kingdom before and must resurge.

(b). The mass doesn’t know victimhood is a choice in the play book of ethnic politics. That is what elites who don’t have the stamina and perseverance to create agendas opt as an effortless path. I still doubt if they ever have learnt anything even after they sat on the ashes of their self-destroyed scarce resource.

* The literal meaning of Neftegna is musketeers. It originates from neft - gun & ‘-gna’ is suffix indicating the gun-holder. The 19thc. musketeers were peasant soldiers mainly from Amhara, who collect customs & tax for the central government. Today, Neftegna is a code name for ethnic Amharas, targets of massacre and ethnic cleansing, generally.

 
https://zehabesha.com/revenge-fantasies-against-neftegna-how-to-become-a-loser-easily/
Zanzibar Negotiation By Dawit Giorgis
Abiy starts once again another peace negotiation with another rebel organization, this time in Zanzibar.

“ Ethiopia's federal government and a rebel group from the country's Oromia region opened peace talks on Tuesday in the Tanzanian island archipelago of Zanzibar, according to a spokesperson for the militants.” Africa News

Last year there was a peace negotiation between the government and the the TPLF which the government called a terrorist organization. Over 1.5 million people were killed in an eight month war, according to Obseanjo. The result was the Pretoria peace accord.

“Peace talks between the warring sides in the brutal two-year-old conflict in Ethiopia's Tigray region opened in Pretoria on Tuesday, the South African presidency announced.” AFP

This year the PM opened a negotiation with the Oromo Liberation Army ( OLA Shene) which is part and parcel of his own party OPDO, by the admission of his deputy Shimelis. Shene is responsible for the well recorded and verified genocide and atrocities of Amharas in Oromia region and elsewhere. These crimes are pending in the ICC.

This means Abiy is negotiating with himself because he created Shene and allowed it to commit crimes. The government called this organization a terrorist organization which means Abiy’s own party is a terrorist organization.

As the negotiation in Zanzibar starts, PM Abiy is poised to declare the Amhara militia and special forces “ terrorist organizations” He has declared that all armed members of such organizations should be disbanded and disarmed. To this effect, he has dispatched massive number of federal troops to the Amhara region to confront the Amhara people who he believes are his primary enemies. Abiy had used these same troops when he opened the offensive against the TPLF. Now that part of his insidious plans are over he has turned his attention to breaking the resilience and patriotism of the Amharas.

“Having fought as Allie’s during the war with Tigray , federal forces are now lading with Amhara nationalists” Africa Confidential

For those who are familiar with Ethiopia the three groups of people against whom he is waging war comprise of close to 80% of the population of the country. Who is left? Abiy is waging war against Ethiopia except his army and Republican Guards; difficult to explain but easy to understand that this is actually what is happening. A leader waging war against his own people pitching one against the other: that is the only way he can remain in power. The international community is successfully manipulated as it becomes an easy prey of a man who wants to portray himself as peace maker by creating fake negotiations to boost his image within the international community. He may have succeeded with this very crude costly charade. He is rather a war monger who needs to be stopped before the region explodes.

“Look beneath the surface; let not the several quality of a thing nor its worth escape thee.”

END

 

https://www.facebook.com/reel/179136685006135
https://zehabesha.com/zanzibar-negotiation-by-dawit-giorgis/

Wednesday, April 26, 2023

የ"ደም ጠማኝ!" ባለ ሥልጣናት በአማራው ሕይወት መጫወት
አንዱ ዓለም ተፈራ  እሁድ፣ ሚያዝያ ፲ ፭  ቀን ፳ ፻ ፲ ፭ ዓ. ም. (4/23/2023)

ይሄም ያልፋል ብሎ እጅና እግርን አጣጥፎ መቀመጥ . . .

ኢትዮጵያ ምን ጊዜም ቢሆን አትፈርስም ብሎ ምንም አለማድረግ . . .

ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት በደም የጨቀየ ማንፀባረቅ፤ የት እንደነበረች ሰርዞ፣ ወደየት እንደምትሄድ አደብዝዞ፣ የጭንቅ ውጥረት መንገሱን አመላካች ነው። የአገር መሪዎች፤ ሰላምን ከማስፈን፣ ሕዝቡን በማንነቱ ከማኩራትና ልማትን ከማምጣት ይልቅ፤ ለትርጉም በሚያስቸግር መንገድ፤ ኢትዮጵያን ከዕለት ዕለት ወደ ባሰ የፖለቲካ አዘቅት እየመሯት ነው። አማራው ለአገሩና ለነገ ካማሰብ ይልቅ፤ ለሕልውናው በመጨነቅ ዓይኖቹን አፍጥጧል። ለምን ከዚህ መራራ እውነታ ውስጥ ገባን? ለምን ሰላም ማጣትንና መተላለቅን ያለ ነገር ብለን ተቀበልን? መቼ ነው ካለንበት ጨለማ ባንነን የምንነቃው?

እውነት የነገ ባለቤት እንሆናለን ወይ?

የትግራ ሕዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ነኝ ብሎ አገራችንን ለአስራ ሰባት ዓመታት አመሰቃቅሎ የገዛት ቡድን፤ በኢትዮጵያ ሕዝብ ትግል ከቦታው ሲወገድ፤ የተሻለ መንግሥት ይመጣል ብሎ ነበር። ከፋፋይና ዘረኛ ሆኖ ተስፋ መቁረጥን፣ አድልዖን፣ ሙስናን፣ በስውር መግደልን፣ ሁሉን ነገር ለትግራይ ብሎ ሌሎችን ማስረቆቱ ያነገሠው ይሄ ፀረ-ኢትዮጵያ ገዢ ቡድን፤ ከነአስራሩ ይወድማል የሚል ተስፋ ባገር ነግሦ ነበር። ያ ተስፋ ሳይውል ሳያድር፤ በትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ቦታ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ሲተካ፤ በትግራይ ትቅደም ፈንታ ኦሮሞ ይቅደም ሲነግሥ፣ አድልዖው፣ ሙስናው፣ ሕዝብን መከፋፈሉና የነበረው አገዛዝ በግለሰቦች መቀያየር ተተክቶ መቀጠሉ ድብዛው ጠፋ። በዚህ መሓል አማራው አሁንም እንደ በፊቱ የሁሉም በትር ማረፊያ ዒላማ ሆነ። አማራነት ወንጀል መሆኑ በከፋ ሁኔታ ቀጠለ። የትናንቱ ነባራዊ ሁኔታ የዛሬም ሆነ። ለውጥ ስም ብቻ ሆነ። ሕዝቡ መከፋፈሉ አሁንም ቀጠለ።

አንባቢ ሆይ!

አሁን ይሄን በሚያነቡበት ወቅት፤ የፌዴራል መንግሥቱን የሚቆጣጠረው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የሚመራው አክራሪ የኦሮሞዎች ገዢ ቡድን የኦሮሞ ብልፅግናና ኦነግ፤ በአማራው ወገናን ላይ የአውዳሚ ዘመቻ ይዟል። በድብረ ብርሃን ከተማ የቀጥተኛ አማራን የማጥፋት ሂደቱን አፋፍሞታል። በወልቃይት ዙሪያ ሕዝቡንና መሬቱን ለፀረ-ኢትዮጵያው የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ለማስረከብ በመንደርደር ላይ ነው። በራያም በተመሳሳይ ድርጊት ተጠምዷል። አዲስ አበባና ዙሪያዋ የሚደረገውን ሕዝቡ በዓይኖቹ እያየ ነው። አንድ አማራ ወደ አዲስ አበባ ለመግባትና ከአዲስ አበባ ለመውጣት ያለበትን ስቃይና ዕንግልት፤ መግለጥ ያስቸግራል።

አሁን አማራው ያለው ምርጫ ምንድን ነው? በሥልጣን ላይ የተቀመጡት “ደም የጠማቸው ሹሞች!” የአማራውን ደም ያለምንም ቅሬታ እያፈሰሱት ነው! አማራው ራሱን ማዳን አለበት! አማራው ሕልውናውን የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት።
https://amharic-zehabesha.com/archives/181990
ነግ ከኦነግ ጋር ሲደራደር አማራ ከማን ጋር ይቁም!? | Hiber Radio Special
https://youtu.be/QMkapHDnjlI

 

ነግ ከኦነግ ጋር ሲደራደር አማራ ከማን ጋር ይቁም!? | Hiber Radio Special
https://amharic-zehabesha.com/archives/182004
መቃብር ብቻ ሆንሽ!! - ያሬድ መኩሪያ
መቃብር ብቻ ሆንሽ!!

''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''

አይሞቅም አይበርድም፣ቢዘሩ ያበቅላል

ምቹ ነው ለመኖር፣ብሩክ ነው ምድሩ

ሰዉ ግን  ተርቧል፣ደህይቷል ታርዟል

የኑሮ ፎርሙላ፣ጠፍቶት ቅጥ አንባሩ::

በሰው ደካማነት፣ጠልቆ ያለማሰብ

እንስሳ ይመስል፣በለመደው መኖር

ተተብትቦ ታስሮ፣ዝሎ ተሽመድምዶ

ሰው የመሆን ፍሬው፣ክብረቱ ተዋርዶ

እንደ አባይ ፏፏቴ፣ቁልቁለቱን ወርዷል

ማረፊያውን አቶ፣ባየር ላይ ተንሳፏል::

በምንም ነገር ላይ፣እውነት ሚባል የለም

ሀሰትና ሀኬት፣ሁሉም አርቴፊሻል

በሸፍጥ በታጠረ፣በዚህ ብኩን አገር

በሐቅ ቅን ልቡና፣ላብን እንጠፍጥፎ

አስቦና ታግሎ፣ሰው መሆን ይከብዳል::

ኢትዮጵያ ዕድልሽ፣ባከነ አልቀና!

ኢትዮጵያ ምድርሽ፣ጠፍ ዋለ አለማ!

ልጆችሽ ኮብልለው፣ወተው ተንከራተው

ያሉትም ደኸይተው፣ዛክረው ተንገላተው

ሥራ አልተሰራብሽ፣በጥበብ አልደመቅሽ

ለወጪ ወራጁ፣ለነባሩ መጪው

አስከሬን ማረፊያ፣መቃብር ብቻ ሆንሽ!!::

    ~ ***•°•***°•°***•°•****~

#image_title

ጎሰኝነት የሴጣን ጨዋታ ነው

ይህ ነገር መቅረት ይገባዋል!

ምድሩ ብሩክ ነው ጫርጫር

አርጎ ቢዘራ ያበቅላል

በማለት ማንነታችንን ለነገረን

አባታችን ብላቴን ጌታ ጸጋዬ ገብረመድኅን

አባታዊ ተግጻጸ ምክር መነሻ የተጫረ::

ሕይወት ሚያብብ ሚለመልምባት ሰው ልጅ ሙሉ በኩልሄ ጨዋ የተከበረ ኑሮ/ዲሰንት ላይፍ ሚኖርባት ሳይሆን ያስከሬን ማረፊያ መካነ መቃብር/ግሬቭ ያርድ ብቻ ለሆነች ምድር

መዘከርያ

,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,

ሚያዚያ ፲፪/፳፻፲፩ ዓ.ም

April 20/2019

ቅዳሜ)05:13 ለሊት(ሚኪ.ላ/አ.አ

©ያመጌዕ
https://amharic-zehabesha.com/archives/181980
በአገራችን ምድር የሚካሄደው ሁለ-ገብ ጦርነት የውክልና ጦርነት ነው!!   ጦርነቱ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና የግብረ-አበሮቹ ነው!
ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)

ሚያዚያ  25፣ 2023

መግቢያ

ህወሃት ወይም ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ የመኖርና ያለመኖር ዕድል 27 ዓመታት ያህል ስልጣን ላይ በቆየበት ጊዜ ሲወስን፣ ቀጥሎ ስልጣንን የጨበጠው የኦርሞን የበላይነት አሰፍናለሁ ብሎ አገርን የሚያተረማምሰው የአቢይ አህመድና የሺመልስ አብዲሳ አገዛዝ አገራችን እንድትንኮንታኮት፣ ህዝባችን ደግሞ በጎሳና በሃይማኖት ተሳቦ በሚካሄድ ጦርነት የእርስ በርስ ጦርነት በማካሄድ አቅጣጫው እንዲጠፋበትና ኃይሉም ተሟጥቶ እንዲቀር የማይሰሩት ተንኮልና ወንጀል ይህ ነው አይባልም። ከአንድ ብሄረሰብ የተውጣጣው ወያኔ የሚባለው የወንበዴ ድርጅት እራሱን “የነፃ አውጭ” ድርጅት ብሎ በመጥራት አገራችንን በጎሳ በመከለልና በመከፋፈል ዘረፋ ሲያካሂድና አገርን ሲያተረማምስ እንደነበር ይታወቃል። ሀወሃት በነፃነት ስም ጦርነትን ሲያካሂድና ስልጣንን ከጨበጠ በኋላም የትግሬን ብሄረሰብ ጥቅም አስጠብቃለሁ ቢልም በመሰረቱ የአሜሪካንና የግብረአበሮቹን አገርን የመበታተንና ህዝብን የማዳከም ጥቅም ብቻ ነበር ያስጠብቅ የነበረው። ስለሆነም በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም፣ በአውሮፓ አንድነትና በወያኔ መሀከል በነበረው የጥቅም ግኑኘት የተነሳ  አገራችን ከውስጥ እንድትቦረቦር በማድረግ ከውጭ ለሚመጣ ወራሪ ኃይል እንድትጋለጥ ለማድረግ በቃ። በተለይም ተግባራዊ ባደረገው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊሲ አማካይነት ከፍተኛ የባህል ውድመት በማድረስ፣ በዶላር የሚታለልና በቀላሉ ለአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ለመንበርከክ ዝግጁ የሆነ አዲስ የህብረተሰብ ክፍል ብቅ እንዲል አደረገ።  ወያኔ ስልጣን ላይ በቆየበት ጊዜ የአብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ፖለቲካን እከተላለሁ ቢልም በመሰረቱ ከዚህ አስተሳሰብ ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር አልነበረም። በመለስ ዜናዊ ይመራ የነበረው የህወሃት አገዛዝ የተሰማራው የአገሪቱን ሀብት በመዝረፍ እንጂ በኢንዱስትሪ ተከላና በቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ ሊሰማራ የሚችል ኃይል ለመፍጠር አልነበረም ዋና ዓላማው።  ስለሆነም ህወሃት ተግባራዊ ባደረገው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊስ አማካይነት በዘረፋ የተሰማሩ የናጠጡ ቱጃሮች ብቅ ከማለታቸው በስተቀር ወደ ውስጥ ያተኮረ፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተና ለሰፊው ህዝብ የስራ መስክ ሊከፍት የሚችል ሰፋ ያለ የአገር ውስጥ ገበያ ሊገነባ አልቻለም።

ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ ደግሞ ስልጣንን የተቆናጠጠው በአቢይ አህመድ የሚመራው የኦሮሙማ አገዛዝ በመሰረቱ በሌላ ሽፋን ስም የወያኔን ፈለግ በመከተል ነው ብዝበዛና ዘረፋ የሚያካሄደውና በህዝባችንም ላይ ሁለ-ገብ የሆነ ጦርነትን የከፈተው። ይህም ማለት አቢይና አገዛዙም ልክ እንደወያኔው የዘረፋና የከፋፍለህ ግዛው አገዛዝ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምንና የግብረአበሮቹን ጥቅም የሚያስጠብቁ ናቸው ማለት ይቻላል። ይህም ማለት ወያኔ የሰፊውን የትግሬን ብሄረሰብ ጥቅም ያላስጠበቀውን ያህልንና ከድህነትም እንዲላቀቅ ያላደረገውን ያህል፣ የአቢይ አህመድና የሺመልስ አብዲሳ ቡድንም ከድህነትና ከኋላ-ቀርነት ለመላቀቅ የሚፈልገውን ሰፊውን የኦሮሞ ብሄረሰብ ጥቅም የሚያስጠብቅ አይደለም።  ስለሆነም በተለይም አቢይ አህመድ በዓለም አቀፍ የአገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በመካተትና የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝምን የአገር አፍራሽነት ሴራንና ህዝብን የመበታተን ፍላጎት በማስጠበቅ አገራችንን ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ከቷታል ማለት ይቻላል። ወያኔ ነፃ አውጭ ነን ባዮች ሌሎች የብሄረሰብ ኢሊቶችን በስሩ በማሰባሰብና የእርስ በርስ ጦርነት በመቀስቀስና በመዝረፍ የአገራችንን ታሪክ፣ ባህሉን፣ ማህበረሰብአዊ ግኑኝነቱንና ስነ-ልቦናውን በመበወዝ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ሰርቷል፤ ወይንም የአገራችን ታሪክ በአዲስ መልክ እንዲጻፍ ለማድረግ ሞክሯል። የኦሮሙማው የአቢይ አገዛዝ ደግሞ ሁሉንም በመሰልቀጥና ግዛትን በማስፋፋት የኦሮሞን የበላይነት አሰፍናለሁ በማለት እዚህና እዚያ ሲንቀጀቀጅ ይታያል፤ በሁሉም አቅጣጫ ጦርነት በመክፈት ህዝባችንን መቆሚያና መቀመጫ አሳጥቶታል። ይሁንና ግን አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮቹ የኦሮሙማን የበላይነት ለማስፈን ሳይሆን የሚሰሩት በቀጥታ የአሜሪካንን ትዕዛዝ በመቀበል ኢትዮጵያ ከውስጥ እንድትዳከምና እንድትከፋፈል ማድረግ ነው። የተከፋፈለና የተዳከመ ህዝብ ደግሞ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ስለማይችል በተለያዩ ኢሌቶች መሀከል በሚፈጠር የስልጣንና የሀብት ሽኩቻ በጦርነት ውስጥ በመዝፈቅ ልጆቹን ሲገብር ይኖራል። ባጭሩ በጋራ በመነሳት አገሩን እንዳይገነባ ይደረጋል ማለት ነው። በዚህ መልክ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የውጭ ኃይሎችን ጥቅም ለማስጠበቅ በሚካሄድ ዘረፋና የእርስ በርስ ጦርነት ሰፊው ህዝባችን እፎይ ብሎ እንዳይኖር ማድረግ ብቻ ሳይሆን፣ አገራችንና ህዝባችን ቆርቁዘውና ደሃ ሆነው ለብዙ ዓመታት እየተሰቃዩ ይኖራሉ። የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምም ዋናው ዓላማ እንደ ኢትዮጵያ የመሰለች የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪክና ሰፊውን ህዝብ የሚያስተሳስር ባህል ያላትን አገር አዳክሞና በታትኖ ሰፊው ህዝብ አቅጣጫው ጠፍቶበት ተበታትኖ እንዲቀር ማድረግ ነው። በሌላ አነጋገር፣ የሃይቲው ዐይነት ሁኔታም በአገራችንም ምድር መፈጠር አለበት። ምናልባትም ማፊያዊ የሚመስሉ ቡዱኖች በመፈጠር አገራችንን ሲያምሱና ምስኪኑን ህዝባችንን ደግሞ  በሰላም እንዳይኖር ያደርጉታል። ይህ ዐይነቱ ነው የታላቁ አሜሪካ የውጭ ፖለቲካ ስልትና ስትራቴጂ።

ቀደም ብሎ የህውሃትን አገዛዝ አነሳስ፣ ምንነትና ተግባር በሚመለከት ከተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ተዋንያንና ጋዜጠኞች የሚቀርቡትን ገለፃዎች በምንመረምርበት ጊዜ በሳይንስ አነጋገር፣ ገለፃ(Descriptive) እየተባለ የሚጠራው አቀራረብ እንጂ፣ ሳይንሳዊ ትንተና እንዳልሆነ ግልጽ ነው። ገለፃ ነው የሚያሰኘው ማንኛውም ሰው የሚያውቀውን በጽሁፍ ወይም በዜና መልክ ማቅረቡ ሲሆን፣ ውስጣዊ ይዘቱን፣ የርዕዮተ-ዓለም መሰረቱንና ከዓለም አቀፍ የብዝበዛ፣ የፀረ-ዕድገትና የጭቆና አገዛዝ አወቃቀር ተዋረድ( World governance or military industrial complex hierarchy)ጋር የተያያዘ መሆኑን በመመርመር ስለማይጻፍ ነው። የፖለቲካውን ሜዳ እንደዚህ ዐይነቱን ፊዩዳላዊ አቀራረቦች ወጥረው ስለያዙት 27 ዓመት ያህልም ሆነ ከዚያ በፊት በተለይም በአብዮቱ ወቅት የተካሄደውን የፖለቲካ ቲያትር በሳይንስ፣ በፍልስፍናና በቲዎሪ መልክ በማገናዘብና ተጨባጭ ድርጊቶችን በመተርጎም ለመተንተንና ለማሳመን እጅግ አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል። አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮቹ ስልጣን ላይ ሲወጡም የውጭ ኃይሎች በስተጀርባው እንዳሉበት ስለማይታወቅ፣ ቢታወቅም እንኳን ደፍሮ ለመናገር የሚችል ሰው ወይም ድርጅት ባለመኖሩ አቢይ አህመድና ጓደኞቹ በህዝባችን ላይ የሚሰሯቸው ወንጀሎች፣ የሚከተሉት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በእነሱ እንደተቀነባበረ ተደርጎ ነው የሚቀርበው። ስለሆነም የአቢይ አህመድን አገዛዝ የሚወነጅሉ ግለሰቦችም ሆነ ይህንን ወይም ያኛውን ድርጅት እንወክላለን የሚሉ ግለሰቦች የሚሰሩት የታሪክ  ወንጀል የአሜሪካንንን ኢምፔሪያሊዝምና ግብረ-አበሮቹን ከደሙ ንጹህ በማድረግ እነሱን በመለማመጥ ታዳጊውን ወጣት ማሳሳት ነው። በተለይም ሰሞኑን በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን የጦር መኮንኖች የሚሰጠው የተዘበራረቀ ገለጻ በኢትዮጵያ ውስጥ በተንሰራፋው የውንብድና ፖለቲካ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና ግብረ-አበሮቹ እጃቸው እንደሌለበት ነው።  በነዚህ የፖለቲካ ተዋንያን ዕምነትም አሜሪካ የኢትዮጵያ ህልውና በጥያቄ ውስጥ እንዲገባ፣ አገሪቱም እንድትፈራርስ አይፈልግም የሚል ነው። በጭንቅላቱ የቆመ አዲስ ቲዎሪ እያስተማሩነ ነው መለት ነው። ቀድሞ ህወሃት፣ አሁን ደግሞ አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮች በራሳቸው ስሜትና አስተሳሰብ በመነሳት ብቻ ነው አገራችንን እያፈራርሱና በህዝባችን ላይ ጦርነት በማወጅ ህዝባችንን ፍዳውን የሚያሳዩት ብለው ነው  የሚነግሩን። በአቋራጭ ስልጣን ለመውጣት የሚፈልጉ እነዚህን የመሳሰሉ ኃይሎች ከሚታዩና ከተጨባች ሁኔታዎች በመነሳት ሳይሆን ነገሮችን ሸፋፍነው በማቅረብና የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝም ከደሙ ንጹህ አድርጎ በማቅረብ ለዕውነተኛ ነፃነትና ዲሞክራሲ፣ እንዲሁም ለተሟላ ዕድገት  ለሚደረገው በዕውቀት ላይ ለተደገፈ ትግል እንቅፋት በመሆን ላይ ናቸው።

እንደሚታወቀው እንደኛ ባለው አገር ውስጥ የሚከሰቱና የሚያድጉ የፖለቲካ ሁኔታዎች ከሰማይ ዱብ የሚሉ ሳይሆኑ፣ በተለይም በዛሬው ዓለም የዚያው አገር ህብረተሰብአዊ አወቃቀርና ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካ አገዛዝና ሁኔታ ውጤቶች ናቸው ማለት ይቻላል። ከ1940ዎች መጨረሻ ጀምሮ በአገራችን ምድር የተዋቀረውን የመንግስት መኪናና አገዛዝ፣ የፖለቲካ ግንዛቤ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ግኑኝነት፣ እንዲሁም የባህልና የስነ-ልቦና አቀራረጽ በምንመረምርበት ጊዜ በአገራችን የታሪክ ሂደት ውስጥ፣ የመዘበራረቅ ሁኔታና ራስን በራስ ያለማግኘት ጉዳይ የዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ አወቃቀር፣ የፖለቲካ፣ የሚሊታሪና የፀጥታ ጉዳይ ወሳኝ ሚናን እንደተጫወቱና እንደሚጫወቱ መገንዘብ እንችላለን። በሌላ አነጋገር፣ ከ1940ዎቹ ዓመታት መጨረሻ ጀምሮ በተለያየ መልክ የሚገለጸው የአገራችን ሁኔታ በውስጣዊ ኃይል ንቃተ-ህሊና የሚወሰንና የሚታቀድ ሳይሆን በውጭው ዓለም እንደተወሰነና እንደሚወሰን በሳይንስና በቲዎሪ ማረጋገጥ ይቻላል።  ካፒታሊዝም በተንጠባጠበ መልክ ሲገባና በተለይም የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል የፍጆታ አጠቃቀምና ባህላዊ ሁኔታ ሲለውጥ በፖለቲካው መስክም ላይ የበኩሉን አስተዋጽዖ ለማድረግ ችሏል። እንደዚሁም የሚሊታሪው፣ የጸጥታው፣ የፖሊሲና የሲቪል ቢሮክራሲው፣ እነዚህ ሁሉ ከረጅም ጊዜ አንስቶ ሲወርድ ሲዋርድ በመጣና በዳበረ ዕውቀት የታነፁ ሳይሆን አነሰም በዛም የግሎባል ካፒታሊዝምና የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ውጤቶች በመሆናቸው ይሰሩ የነበረው አገራችንን በጸና መሰረት ላይ ለመገንባትና ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ሳይሆን አውቀውም ሆነ ሳያውቁ ይሰሩ የነበረው ለአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ነበር ማለት ይቻላል። እነዚህ ደግሞ የግዴታ በመንግስት ፖሊሲና የአስራር ሁኔታና የዕድገት ጉዳይ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ነበራቸው። በአፄ ኃይለስላሴ የአገዛዝ ዘመን ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ በምንመረምርበት ጊዜ በቀጥታ ከውጭ ረቆ የመጣ ሲሆን፣ በማኑፋክቸሪንግ ላይ የተመሰረተና ሰፋ ላለ  የገበያ ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያመች አልነበረም። ይህ ዐይነቱ ሳይንሳዊና ሁለ-ገብ ባህርይ የሌለው የኢኮኖሚ ፖሊሲ በአገራችን ምድር ውስጥ ዝብርቅርቅ ሁኔታንና የተሙለጨለጨ የህብረተሰብ ክፍል  በመፍጠር፣ በዚያው መጠንም ለተገንጣይ ኃይሎች አመቺን ሁኔታ ሊፈጥር ቻለ። በሌላ አነጋገር፣ የብሄረሰብ እንቅስቃሴ ቀስ በቀስ እያለ እያደገ የመጣው በአገራችን ምድር ብሄራዊ ባህርይ ያለውና የተስተካከለ ዕድገት ተግባራዊ ለመሆን ባለመቻሉ ነው። በሌላ ወገን ግን በጊዜው ተግባራዊ የሆነው የኢኮኖሚ ፖሊሲ አንድን ብሄረሰብ ብቻ ለመጥቀም ተብሎ ተግባራዊ የሆነ የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንዳልነበር ሁኔታውን የመረመረ ሊገነዘበው ይችላል።

ከዚህ ሀቅ ስንነሳ የአገራችን ህልውና መዳከም መሰረቱ የተጣለው በአፄ ኃይለስላሴ ዘመን ነበር ማለት ይቻላል። ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ኤምባሲ ህንፃ እንዲስራ አንድ ጋሻ ያህል መሬት የተሰጠው ሲሆን፣ በአስመራ ደግሞ የቃኘው የጦር ካምፕ እንዲገነባ የተሰጠው ሰፊ መሬት የአገራችንን ህልውና አደጋ ላይ የጣለና ስትራቴጂያዊ በሆነ መልክ ሳይታሰብ አሜሪካንን እንደ አጋር አገር አድርጎ በማየት የተነሳ ነው። ይህ ዐይነቱ ከፊዩዳላዊ አስተሳሰበ የመነጨ የየዋህነት ፖለቲካ በቀላሉ ልንላቀቀው  የማንችለው ውስብስብ ሁኔታ ውስጥ ሲከተን፣ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ደካማ ጎናችንን በመጠቀም ከዚኸኛውና ከዚያኛው የተውጣጡ የየብሄረሰቡን ኤሊቶች በመመልመል አጠቃላይ ጦርነት እንዲያውጁብን አመቺ ሁኒታን ፈጥሮላቸዋል። በአፄው ዘመን ይካሄድ የነበረው ፖለቲካ ከሳይንስ አንፃር ፖለቲካ ተብሎ ሊጠራ የሚያስችለው አንዳችም ነገር ስላልነበር በአገራችን ምድር መንፈሱ የጠነከረና ስትራቴጂካዊ በሆነ መንገድ ሊያስብ የሚችል የህብረተሰብ ክፍል ለመፈጠር አልተቻለም። የጠለቀ አስተሳስብ ያለውና አገር ወዳድ የሆነ ምሁራዊ ኃይል ለመፈጠር ባለመቻሉ አገራችን ከውስጥም ሆነ ከውጭ በተቀነባበረ መልክ የምትቦረቦርበትና የምትዳከምበት ሁኔታ ሊፈጠር ቻለ። ይህም ማለት ኢትዮጵያ የዛሬው አጅግ አደገኛ የሆነ የህልውና አደጋ ውስጥ ለመውደቅ የቻለችው የተለያዩ ኃይሎች በማወቅም ሆን ባለማወቅ የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝም እንደ ነፍሰ-አባታቸው በማየታቸውና ሰፊውን ህዝብ ከድህነትና ከኋላ-ቀርነት ሁኔታ ውስጥ ሊያላቅቀው የሚችል ሁለ-ገብ የሆነ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ፖሊሲ ባለመከተላቸው ነው። በተጨማሪም አንድ አገር ከታች ወደ ላይ ቀስ በቀስ እንዴት እንደሚገነባና ህብረተሰቡ ርስ በርሱ እንዲተሳሰር የባህል ጥገናዊ ለውጥ ተግባራዊ ለማድረግ ባለመቻላቸውና ልዩ ልዩ ተቋማትን ለመገንባት የወሰዱት እርምጃ ባለመኖሩ ነው።

ስለሆነም ባለፉት ስድሳ ዓመታት በንቃተ-ህሊና ጉድለት ወይም በአዕምሮ አለመብሰል ምክንያት የተነሳ ተማርኩኝ የሚለውና በተለያዩ ጊዜያት በመንግስት መኪና ላይ ቁጥጥ ያሉ አገዛዞች አውቀውም ሆነ ሳያውቁ ፀረ-ዕድገትና ፀረ ህዝብ ፖሊሲና ፖለቲካ በመከተላቸው የአስተሳሰብ መዘበራረቅና የእርስ በእርስ ሽኩቻ ተፈጥሯል። ሃሳብን የሚሰበስብና ለጋራ ዓላማ እንድንታገል የሚያደርግ ፍልስፍና ወይም ርዕይ ለመዳበር ባለመቻሉ፣ በተለይም የቢሮክራሲው፣ የተወሰነው የሚሊታሪና የፀጥታው ኃይል የዚህ ወይም የዚያኛው የውጭ የስለላ ድርጅት ሰለባ በመሆን አገራችንን ወደ ጦር አውድማነት ሊለውጣት የሚያስችሉ ሁኔታን አመቻችተዋል።  ይህ እየተደራረበና እየተወሳሰበ የመጣ ጉዳይ ዛሬ አገራችን ለምትገኝበት ሁኔታ ዋናው ምክንያት ነው ማለት ይቻላል። በሌላ ወገን የወጭው ኃይል ሰለባ ያልሆኑ  ቀድሞ እንደሶብየት ህብረት፣ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ፣ እንዲሁም ቻይና ጠንካራ ኢኮኖሚና ባህል በመገንባት ራሳቸውን ነፃ ማድረጋቸው ብቻ ሳይሆን መፈራትና መከበር ችለዋል። ህዝባቸውም በሄዱበት ሁሉ የሚከበሩ ለመሆን በቅተዋል። ቻይና ደግሞ አሜሪካንን ለመተካት የምትችል ኃያል መንግስት ለመሆን በመገስገስ ላይ ናት። በአንፃሩ ግን የሶስት ሺህ ዘመን ታሪክ አላት የምትባል አገር እጅግ የደቀቀና በሁሉም አቅጣጫ  ለማሰብ በማይችል ጭንቅላት አገዛዞች እየተረበሽችና፣  በተለይም ደሃው ህዝብና ወጣቱ የጦርነት ሰለባ ለመሆን በቅተዋል።

ከዚህ ስንነሳ የወያኔን አነሳስና የኋላ ኋላ ስልጣን ላይ ወጥቶ የአገራችንን ዕድል 27 ዓመታት ያህል መደንገጉና ታሪክን ማበላሸቱ፣ ወይም ታሪካችን በአዲስ መልክ እንዲጻፍ ማድረጉ የተለያዩ የኢትዮጵያ ኃይሎችም ከውጭው ዓለም በተለይም ከአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ጋር ባላቸው የቀረበና የተቆላለፈ ግኑኝነት አማካይነት ነው። ከዚህ ውጭ ማሰብና እስከዛሬ ድረስ በአገራችን ምድርና በህዝባችን ላይ የደረሰውንና የሚደርሰውን ሰቆቃና መሰደድ የወያኔ ድርጊት ብቻ አድርጎ ማቅረብ አላዋቂነት ብቻ ሳይሆን ከፖለቲካ ሳይንስ የአቀራረብና የአተናተን ዘዴ አንፃር ስንመረምረው የተሳሳተ አመለካከትና አቀራረብ ነው። በተጨማሪም በተለይም ከ1945 ዓ.ም በኋላ በዓለም አቀፍ ላይ ብቅ ያለው የኃይል አሰላለፍ  እንደኛ ባለው አገር ላይ ሊኖረው የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመረዳት አለመቻል ነው። ስለሆነም ካለብዙ ምርምር ከውጭ የኮረጅነው ትምህርት በዲሲፕሊንና በጥሩ ርዕይ የሚመራና የሃሳብ ጥራትነት የሚኖረው አዲስ ትውልድ እንዲፈጠር ለማድረግ አለመቻሉ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይም ደግሞ ከአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ጋር የነበረን የጠበቀ ግኑኘነትና በፖሊሲ አውጭው በቢሮክራሲው ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩ አገራችንና ህዝባችን የሳይንስና የቴክኖሎጂ ባለቤት እንዳይሆኑ ለማድረግ በቅቷል። አንድ አገር ከታች ወደ ላይ የሚያድግ በሳይንስና በቴክኖሎጂ የሚደገፍ ኢኮኖሚ ከሌላት ደግሞ ህዝቧን ከድህነትና ከረሃብ ለማላቀቅ በፍጹም አትችልም ማለት ነው።

አቢይ አህመድና አገዛዙ፣ በተጨማሪም የአማራን ክልል እንወክላለን ብለው አገራችንን የሚያተረማምሱት ኃይሎች በሙሉ በዚህ ዐይነቱ የተበላሽ ሁኔታ ውስጥ  የተፈጠሩና ያደጉ  ህሊና ቢሶች ለመሆን የበቁ ናቸው። ጭንቅላታቸውን ለማዳበርና በሁሉም አቅጣጫ ለማየት እንዲችሉ ጠለቅ ያለና ሁለ-ገብ ዕውቀት ያልቀሰሙ በመሆናቸው የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ታዛዥ በመሆን አገራችንን ለመሰነጣጠቅ ሽር ጉድ ሲሉ ይታያሉ። አቢይ አህመድም ሆነ የአማራ ክልል መሪዎች ነን የሚሉት የወያኔን ጡት ሲጠቡ ያደጉ በመሆናቸው የሚያካሂዱት ፖለቲካ በሙሉ በአጠቃላይ ሲታይ ክልሉንና አገራችንን ያዳከመና ሊበታትንም የሚችል ነው። አቢይ አህመድም ሆነ እነዚህና ሌሎች የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ አቀንቃኞች ስለማህበረሰብና ስለህብረተሰብ ዕድገት የሚያውቁት ነገር ስለሌለ በቀላሉ ለውጭ ኃይሎች የሚያጎበድዱ ናቸው። በዝቅተኛ ስሜት በመመራትና ትዕዛዝ በመቀበል ለብሄራዊ ነፃነት በሚታገሉ ኃይሎች ላይ ጦርነትን  ያወጁ ናቸው። ባጭሩ ወያኔም ሆነ የአቢይ አህመድ አገዛዝ በህዝባችንና በአገራችን ላይ፣ በተለይም ደግሞ በአማራው ወገናችን ላይ የከፈቱት ጦርነት በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም የሚደገፍ ነው። ይህም ማለት፣ ሁለቱም ኃይሎች፣ ህወሃትም ሆነ አቢይ አህመድና አጋሮቹ የሰፊውን የትግሬና የኦሮሞ ብሄረሰብ ጥቅም የሚያስጠብቁ አይደሉም። የሚያካሂዱትም ጦርነት የውክልና ጦርነት ስለሆነ በአገራችንና በህዝባችን ላይ ብቻ የታወጀ ሳይሆን በጠቅላላው የጥቁር አፍሪካ ህዝብም ላይ ነው። የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ከቻይና ጋር በገባው የጥሬ-ሀብት መቀራመት ፉክክርና የበላይነቴን አጣለሁ በማለት በሚያካሂደው ድብቅና የይፋ ጦርነት ወያኔንና አቢይ አህመድን በመጠቀም ጠቅላላውን አገራችንን ወደ ጦር አውድማነት በመለወጥ ላይ ይገኛል። ከዚህ ሀቅ ስንነሳ በተለይም ወጣቱ የትግሬና የኦሮሞ ብሄረሰብ ተወላጆች ቆም ብለው በማሰብ ከእንደዚህ ዐይነቱ የወያኔና የአቢይ አህመድና የግብረ-አበሮቹ ሴራ በመቆጠብ ከጠቅላላው ህዝባችን ጎን በመቆም ለዕውነተኛ ነፃነትና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መታገል አለባቸው። ዕውነተኛ ነፃነታቸውንም ለመጎናጸፍ የሚችሉት እኔ ትግሬ ወይም ኦሮሞ ነኝ ብለው የመለየት አስተሳሰብን ሲያራምዱ ሳይሆን ከጠቅላላው የኢትዮጵያ ወጣት ጋር በመሰለፍ ብቻ ነው። ይህንን ለማድረግ የሚፈልጉ ከሆነ ደግሞ ራሳቸውን ማወቅ አለባቸው። ራሳቸውን ለማወቅ ደግሞ ከዕውነተኛ ዕውቀትና ጭንቅላትን በጥሩ መልክ ከሚኮተኩት ዕውቀት ጋር መተዋወቅ አለባቸው። አንድ ሰው ሰው መሆኑን የሚገነዘበው ጭንቅላቱ በትክክለኛ ዕውቀት ሲኮተኮት ብቻ ነው። ስለሆነም አገራችንን ከውድመት አድኖ ጠንካራና የምትከበር አገር እንድትሆን የሚፈልግ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሁሉ የግዴታ መንፈሱን በትክክለኛ ዕውቀት ማነጽ አለበት። ይህ ሲሆን ብቻ ነው ራስን በራስ አግኝቶና ታሪክን ሰርቶ ለተከታታዩ ትውልድ ማስተላለፍ የሚቻለው።

ይህንን የአሰራር ስልት ወይም ሳይንሳዊ አቀራረብ መሰረት በማድረግ ነው የወያኔ አገዛዝንም ሆነ አሁን ደግሞ ህዝባችንን የሚያተረማምሰውንና ፋሺሽታዊ የሆነውን የአቢይ አህመድን አገዛዝ ምንነት ለመመርመር የምንችለው። ወያኔ በዓለም አቀፍ የአገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በመካተት ሀብትን ሲዘርፍና አገርን ሲያውድም የህወሃትን ጡት ሲጠቡ ያደጉት እነ አቢይ አህመድና ሺመልስ አብዲሳ የመሳሳሉት ባህለ-ቢስ ኃይሎች ከወያኔ የተሻለ ፖለቲካና የኢኮኖሚ ፖሊሲ ሊያካሂዱ በፍጹም አይችሉም።  እንዲሁም ባህልን ከስካሽና ስነ-ልቦናን አድክሞ አንድን ህዝብ አቅመ-ቢስ እንዲሆን ከሚያደርገው ከአጠቃላዩ የህወሃት አሰራር ለመላቀቅ ያልቻሉት ከወጣትነታቸው ጀምረው በተበላሸ አስተሳሰብ መንፈሳቸው በመታነጹ ነው። ለዚህ ደግሞ የወያኔ አገዛዝ በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና ዓለም አቀፋዊ በሚባሉ ተቋማት ተገዶ ተግባራዊ ያደረገው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ወሳኝ ሚናን እንደተጨዋተ ማረጋገጥ ይቻላል።  የኒዎ-ሊበራልን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረጉ፣ ከውጭው ዓለም ዕርዳታ ማግኘቱ፣ በዓለም አቀፍ የጦርነት ስልት ስትራቴጂ ውስጥ በመግባት በአካባቢው ጦርነት በማካሄድና፣ ወደ ውስጥ ደግሞ ግድያን፣  በተለያዩ የማሰቃያ ዘዴዎች ህዝባችንን ማሰቃየትና ወጣቱ እንዲሰደድ ማድረግ፣ ጎሳንና ሃይማኖትን አሳቦ የእርስ በርስ ጦርነት እንዲነሳ ማድረግና፣ አገራችንን ዘለዓለማዊ የጦር አውድማ ማድረግ፣ ህዝባችንም የራሱን ታሪክ እንዳይሰራ መሰናክል መፍጠር፣ እነዚህ ሁሉ ከአሜሪካን ኢምፔርያሊዝምና ግብረአበሮቹ የውዝግብና የማተረማመስ፣ የህዝብን ቁጥር ከመቀነስ ስትራቴጂና ፓለቲካ ጋር በጥብቅ የተያያዙ ናቸው። ስለሆነም ወያኔ ወደ ዘራፊነት የተቀየረውና ሀብትን በከፍተኛ ደረጃ ማውደም የቻለው በግሎባል ካፒታሊዝምና በተቋማቱ በመደገፉ ብቻ ነው። የአቢይ አህመድ አገዛዝም ከጆርጅ ሶሮን ከመሳሰለው በሄጅ ፈንድ ከደለበው ጋር የጠበቀ ግኑኝነት ሊኖረው የቻለው የአሜሪካንን የነጭ ኦሊጋርኪ ጥቅም ስለሚያስጠብቅ ብቻ ነው። ይህንን የማይቀበል የፖለቲካ ታጋይ ነኝ ባይ ኢትዮጵያዊ ስለ ዲሞክራሲና ነፃነት፣ እንዲሁም ስለ ሁለ-ገብ ዕድገት በፍጹም ሊያወራ አይችልም። በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባትና የተከበረች አገርም ለመፍጠር አይችልም። እንደዚህ ዐይነቱ ሰው ደግሞ ሰው ነኝ ሊል አይችልም። ስለሆነም ኢትዮጵያዊም ነኝ እያለ ሊዘባነን በፍጹም አይችልም።

 

የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊነት ለወያኔ አገዛዝ

ሀብትን መዝረፍ አመቺ ሁኔታን ፈጥሮለታል !

ወደ ፖሊሲው ተግባራዊነትና አሉታዊ ተጽዕኖ ከመግባቴ በፊት ኒዎ-ሊበራሊዝም ማለት ምን ማለት እንደሆነ መረዳቱ በጣም አስፈላጊ ነው። ጽንሰ-ሃሳቡንና ውጤቱን በሚመለከት በሁላችንም ዘንድ የመረዳት ችግር አለ። አብዛኛዎቻችን የአንድን ጽንሰ-ሃሳብ ወይም ፖሊሲ አፀናነስ፣ ማደግና ወደ ተግባር ተመንዝሮ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እንዴት ለመያዝ እንደቻለና፣ የጽንሰ-ሃሳቡን ይዘት ለመመርመርና ከህብረተሰብ ዕድገት ጋር ለማገናኘት ገቱ ስለሌለን ዝም ብለን እንናገራለን። አንዳንድ የፖለቲካ ታጋይ ነን የሚሉ ድርጅቶች ደግሞ በአገራችን ምድር ምን ዐይነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ እንደተደረገ ሳይመረምሩ የፖለቲካውን ሜዳ በመያዝ የባሰ ውዥንብር ይነዛሉ። አንድን አገር ለመገንባትና እንደማህበረሰብ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ደግሞ የግዴታ  አንድን ጽንሰ-ሃሳብ በሚመለከት የአስተሳሰብ ጥራት መኖር አለበት። አንድ አገር እንደ ህብረተሰብ እንዲገነባ ከተፈለገ ግብዝነትና ፉከራ ወይም ቀረርቶ ቦታ የላቸውም። ለአንድ አገር ግንባታ ዋናው ቁልፍ የሆንኑ ነገሮች ሳይንሳዊ አስተሳሰብና አርቆ-አሳቢነት ብቻ ናቸው  በመሆኑም የያንዳንዱን የፖለቲካ ድርጅት ወይም አክቲቪስት አቋምና ሀቀኝነት ለማወቅ እንደዚሁ የሃሳብ ጥራት ያስፈልጋል። አንድ አገር ሊገነባና ህዝቡም የተሟላ ነፃነት ማግኘት የሚችለው በሳይንስና በፍልስፍና እየተመራ ንቃተ-ህሊናውን ሲያዳብርና ማንነቱን ሲያውቅ ብቻ ነው። በቁጥር እየጨመረ ለሚሄድ ህዝብ ሰፋ ያለ የስራ መስክ ለመክፈት ትናንሽና ማዕከለኛ ኢንዱስትሪዎች ያስፈልጋሉ። እነዚህ ደግሞ በሳይንስና በቴክኖሎጂ መደገፍ አለባቸው። ከተማዎችን በተሟላ መልክ ለመገንባት እንደዚሁ ሳይንስና ቴክኖሎጂ በጣም አስፈላጊ ናችው።  ለዚህ ሁሉ ደግሞ የተፈጥሮ ሳይንስን ውስጣዊ ምስጢርና የፖለቲካ ኢኮኖሚ ህግን መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው። ካለበለዚያ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ እያሉ መጮህ፣ ወይንም የጊዜው ጥያቄ ኢትዮጵያዊነት ነው እያሉ መናገር ትርጉም የላቸውም። ለሚራብና ለሚጠማ፣ እንዲሁም ነፃነቱ በተቀነባበረ መልክ በውጭና በውጭ ኃይሎች ለተረገጠበት ህዝብ፣  የኢኮኖሚ ፖሊሲ የሚባለውን ነገር የዓለም አቀፍ ኮሙኒቲው በሚባለው የሚወጣና የሚደነገግ ከሆነ ስለኢትዮጵያዊነት ማውራት ምንም ትርጉም አይሰጥም።

በመሰረቱ ኒዎ-ሊበራሊዝም የሚባለው ጽንሰ-ሃሳብ እ.አ በ 1938 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጠረ ሲሆን፣ ዋናው መሰረቱም የተጣለው በ1880 ዓ.ም ገደማ ነው። ጽንሰ-ሃሳቡን ባፈለቁት ምሁራን አስተሳሰብና ዕምነት መንግስት በኢኮኖሚ ፖሊሲ አማካይነት የገበያውን ተዋንያን ማደናቀፍ የለበትም። ማንኛውም ኢኮኖሚያዊ ክንዋኔና አንድን ህብረተሰብ የሚመለከቱ ጉዳዮች በሙሉ በገበያ ህግ መሰረት መደንገግ አለባቸው። እያንዳንዱ ግለሰብ እንደ ህብረተሰብ አካል የሚታይ ሳይሆን የራሱን ጥቅም ለማሳደግ የሚሯሯጥ ነው። በዚህ ዐይነቱ ግለሰብአዊ ሩጫ የመጨረሻ መጨረሻ ሁሉም ተጠቃሚ ይሆናሉ ይለናል። በአንድ አገር ውስጥ የሚገኝን የተፈጥሮ ሀብት ቁጥጥር ጉዳይና መሬትንም ጨምሮ በኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ አውጭዎች ዘንድ ሁሉም ነገር በገበያ ህግ የሚደነገግ ወይም እንደ ተሰጠ(as given)ተደርጎ ነው የሚታየው። የቤት ወይም የመኖሪያና እንዲሁም የህክምናና የትምህርት ጉዳይ በገበያ ህግ የሚወሰኑ ናቸው። በኒዎ-ሊበራል አስተሳሰብ አንድ አገር እንደ ገበያ መድረክ ስለሚታይ፣ ባህል፣ ግብረ-ገብነትና ስነ-ምግባር ቦታ የላቸውም። የሚያማምሩ ከተማዎችና ጋርደኖች፣ እንዲሁም የባህል መንደሮች በኒዎ-ሊበራል አስተሳሰብ  በግምት ውስጥ የሚገቡ አይደሉም። በመሆኑም ገንዘብ ያለው ብቻ ሁሉን ነገር የሚደነግግበት፣ አንድን ህብረተሰብ እሱ በመሰለው የሚያሽከረክርበት ነው። ደሀና አካለ-ስንኩላት እንዲሁም የደከሙ ሽማግሌዎች  ቦታ የላቸውም። ይህም ማለት የፖሊሲው አውጭዎችና አራማጆች አስተሳሰባቸው ሶሻል ዳርዊኒዝም ወይም አረመኔያዊ አስተሳሰብን(Barbarian Ethos) ያዘለና የፋሺዝም መሰረት ነው። ይህ ዐይነቱ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ነው በተለይም ባለፉት አርባ ዐመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቫይረስ በመስፋፋት አገሮችን የሚያተራምሰውና ለዘራፊ መንግስታት መሰረት በመሆን አንዱ ሌላውን እየፈራ እንዲኖር የተደረገበት ሁኔታ ሊፈጠር የቻለው። በዚህ ዐይነት ህብረተሰብ ውስጥ የመንግስት መኪናዎች፣ ማለትም የሚሊታሪው፣ የፀጥታውና የፖሊሱ የጥቂት ሀብታሞችን ጥቅም ማስጠበቂያ በመሆን በህዝብ ላይ ጦርነት እንዲያካሂዱ ለማድረግ በቅተዋል። ስለሆነም በአንድ አገር ውስጥ የሚኖር ከዘጠና በመቶ በላይ የሚሆን ህዝብ እንደ እንግዳ ወይም እንደ አላስፈላጊና ትርፍ(Redundant) ነገር በመታየት በውጭ ኃይሎች በተቀነባበረና በተቀመጠ አገዛዝ ህልውናውን እንዲያጣ ለመደረግ በቅቷል ማለት ይቻላል። በማዕከለኛውና በላቲን አሜሪካ አገሮች ያለውን አደገኛ ሁኔታና የህዝብ ፍልሰት መመልከቱ በቂ ምሳሌ ነው። ከዚህ በመነሳት ነው በአገራችን ምድር ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ መረዳት የሚቻለው።

የሚያሳዝነው ጉዳይ 27 ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ምድር ተግባራዊ በሆነው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ላይ አንዳችም የፖለቲካ ታጋይ ነኝ የሚልም ሆነ የኢኮኖሚ ምሁር አመርቂ ጥናት ለማቅረብ አልቻለም። እንዲያውም በአብዛኛዎቹ ግንዛቤ የወያኔ አገዛዝ እስከዛሬ ድረስ ተግባራዊ ያደረገው የኢኮኖሚ ፖሊሲ የመንግስት ልማታዊ ፖሊሲና አብዮታዊ ዲሞክራሲ እንጂ ሌላ ነገር አይደለም  እያሉ  ነው ይነግሩን የነበረው። በአገራችን ምድር አፍጦ አግጦ ለታየው ቀውስና አገዛዙን እንዲወድቅ ያደረገው ይኸው በመንግስት የተደገፈ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ በመሆኑ ብቻ ነው ይሉናል። የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲን በሚመለከት ከአስር ጊዜ በላይ በሳይንስና በተነፃፃሪ ትንተና(Comparative studies) ለማረጋገጥና ለማሳመን ቢሞከርም ታጋይ ነኝ ባዩና የኢኮኖሚ ተንታኝ ባዩ አሻፈረኝ በማለት አሁንም ድርቅ በማለት „ወያኔ ሲያራምድ የነበረው በመንግስት የተደገፈ ልማታዊ ፖሊሲ ነው“ እያለ ከሳይንስና ከተጨባጭ ሁኔታዎች ባሻገር ልባችንን ሲያደርቀው ከርሟል። ይህ ዐይነቱ ችኮነትና ፀረ-ሳይንስ አመለካከት ትርጉሙ ሊገባኝ በፍጹም አይችልም።

ያም ሆነ ይህ በካፒታሊስት አገሮች የህብረተሰብ ዕድገት ታሪክ ውስጥ የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንደ ዕድገት መመሪያ ተግባራዊ የሆነበት ጊዜ የለም። ከ14ኛው ክፍለ-ዘመን ጀምሮ ካፒታሊዝም ስር መስደድና መቆናጠጥ እስከጀመረበት እስከ 20ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ስንመለከት በመንግስት የተደገፈ ፖሊሲ መሆኑን ማረጋገጥ ይቻላል። በተለያየ ዘመናት ወይም ኤፖኮች እንደ ኃይል አሰላለፍ የተለያዩ የአውሮፓ መንግስታት ጣልቃ-ገብ ፖሊሲዎችን በማካሄድ ለካፒታሊዝም ዕድገት፣ ማበጥና ዓለም አቀፋዊ ባህርይን ለመያዝ ዕምርታን ሰጥተውታል። ይህንን በሚመለከት በሺህ የሚቆጠሩ የኢምፔሪካልና የቲዎሪ ጥናቶች አሉ። የኒዎ-ሊበራሊዝምን ፖሊሲ በሚመለከት አሁን በቅርቡ የወጡ ሁለት መጽሀፎችና የቀድሞው የግሪክ የገንዘብ ሚኒስተር የነበሩት ፕሮፌሰር ፋሮፋኪስ እንደሚያረጋግጡት ኒዎ-ሊበራሊዝም የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንዳልሆነና አገርንም ለመገንባት የሚያመች እንዳይደለ ነው። እንደ ሃይማኖት ከመያዙና ከመሰበኩ በስተቀር ሳይንስ እንዳልሆነ ይነግሩናል። ስለሆነም በአውሮፓው የህብረተሰብ ታሪክ ውስጥ ካፒታሊዝም ሊያድግ የቻለው የተለያዩ ዕውቀቶች፣ ማለትም ፍልስፍና፣ የተፈጥሮ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ የሶስይሎጂና የስነ-ልቦና ዕውቀቶች አንድ ላይ በመጣመራቸውና አንድ ህብረተሰብም እንደ ሁለንታዊ ነገርና እርስ በእርሱ እንደተያያዘ በመታየቱና ግንዛቤ ውስጥ በመግባቱ ነው። አልፎ አልፎ ካፒታሊዝም ፈሩን ሲለቅና ህብረተሰብአዊ ኖርሞች ወደ መላላት ሲያመሩ፣ በተለይም የማህበራዊ ጥያቄዎችና(The Social Question)ባህላዊ ጉዳዮች አትኩሮ እንዲሰጣቸው ከፍተኛና የማያቋርጥ ትግል ይደረግ ነበር። በዚህ መልክ በአውሮፓ ምድር ውስጥ ምሁራዊ ዕድገት፣ በጥልቀትና በሰፊው ማሰብ፣ እንዲሁም አንድ ህብረተሰብ ተከታታይነት እንዲኖረው የማያቋርጥ ትግል ማድረግ እንደባህል የተወሰዱ ናቸው። በሌላ አነጋገር፣ አንድ ህብረተሰብ ወደ ገበያነትና መገባያያነት ብቻ ተቀንሶ መታየት እንደሌለበት በተገለጸላቸው የአውሮፓ ምሁራን ዘንድ ከፍተኛ ግንዛቤ ነበር። ይህ ዐይነቱ ግልጽና ፍልስፍናዊ አስተሳሰብ ግን በኒዎ-ሊበራሊዝም አይሎ መውጣትና በየተቋማቱ ውስጥ በመሰግሰጉና ፓርቲዎችንም በቁጥጥሩ ስር በማድረጉ ካፒታሊዝም ፈሩን ለቆ በመውጣት ብዙ  አገሮችን በማተራመስ ላይ ይገኛል። በተለይም የፋይናንስ ካፒታል የበላይነትን መቀዳጀት ሁሉንም የተፈጥሮ ሀብቶችና ሰውንም ጨምሮ ወደ ተራ ሸቀጣ ሸቀጥነት በመለወጡ የኑሮ ትርጉም ሊበላሽ ችሏል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ጦርነቶች መስፋፋትና መንግስታት ህግን እየጣሱ የሌላውን አገር ህዝብ ማፈናቀልና መበታተን፣ ሌላውን ደግሞ አመጸኛ እንዲሆን ማድረግ ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር በጥብቅ የተያያዘ ነው። ይህ ግልጽ ሲሆን ብቻ ነው በአገራችን ምድር ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲና ውጤቱን መረዳት የሚቻለው።

ለማንኛውም ወያኔ ስልጣን በያዘ በዓመቱ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው የኒዎ-ሊበራልን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ነው። በፖሊሲው መሰረትም፣ 1ኛ) የኢትዮጵያን ብር ከዶላር ጋር ሲወዳደር ዝቅ እንዲል ማድረግ(Devaluation)፣ 2ኛ) በመንግስት ቁጥጥር ስር የነበሩትን ወይም የህዝብ ሀብት የሆኑትን ፋብሪካዎችና የንግድ መደብሮችን በሺያጭ ወደ ግል ይዞታ(Privatization) ማዘዋወር፣ 3ኛ) የውጭውን ንግድ ልቅ ወይም ሊበራላይዝ ማድረግ፣ 4ኛ) የመንግስት በጀት ድጎማ በሚደረግላቸው ነግሮች ላይ፣ ምግብ፣ ትምህርትቤትና ጤንነት የመሳሰሉት ላይ በጀቱን መቀነስ፣ 5ኛ) የውስጡን ገበያ በገበያ ህግ  (Demand and Supply)እንዲተዳደር ማድረግ ናቸው የፖሊሲው ይዘቶች። ይህንን ዐይነቱን ፖሊሲ ዴሬጉሌሽን(Deregulation) ብለው ይጠሩታል። በሌላ አነጋገር፣ ኢኮኖሚው እንዳለ ከመንግስት ማነቆ መላቀቅና በገበያ ህግ መሰረት መተዳደር አለበት። ይህ ሲሆን ብቻ ኢኮኖሚው ያድጋል፤ የስራ መስክም ይከፈታል፤ ሰራተኛውም ገቢ ስለሚያገኝ በመግዛት ኃይሉ ለኢኮኖሚው ዕድገት ዕምርታን ይሰጠዋል። በዚያውም የኢትዮጵያ ህዝብ እንዳለ ይፈነጥዛል፣ ወይም በደስታ ዓለም ውስጥ ይኖራል ይሉናል።

የዚህን ፖሊሲ ውጤት ስንመለከት፣ በተለይም የመንግስት ሀብትን ወደ ግል በማዘዋወሩ ላይ ተጠቃሚ መሆን የቻሉት የወያኔ ሰዎችና ከሱ ጋር በጥቅም የተቆላለፉና ትልቁ ኩባንያው ኢፈርት የሚባለው ነበሩ። ስለሆነም የወያኔ ሰዎች ከባንክ በቀጥታ ብድር በማግኘት ካለምንም ነፃ ውድድር የመንግስትን ሀብት በመቀራመትና ስትራቴጂ የኢኮኖሚ ንዑስ-መስኮችን፣ እንደ እጣን፣ ቡናና ሻይ እንዲሁም ሰሊጥና ኑግን የመሳሰሉትን በመቆጣጠር በአጭር ጊዜ ውስጥ የናጠጡ ሀብታሞች ሊሆኑ በቅተዋል። ከዚያም አልፈው የወርቅና ሌሎች በጣም ጠቃሚ የሆኑ ማዕድኖችን በመቆጣጠርና ቆፍሮ እንዲወጣ በማድረግ በከፍተኛ ደረጃ የሀብት ዘረፋ ማካሄድ ችለው ነበር። ከዚህ በተጨማሪ መሬትን በከተማም ሆነ በገጠር ውስጥ በመቀራመትና ህዝቡን በማፈናቀል የኢትዮጵያን ህዝብ ዕድል በእጃቸው ስር ማድረጋቸው ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን እንደፈለጋቸው ማሽከርከር ችለው ነበር። ይህ በራሱ ልዩ የሆነና በህይወታቸው ያላለሙትን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ስታተስ እንዲያገኙና የተንደላቀቀ ኑሮ እንዲኖሩ አስችሏቸው ነበር። ትላልቅ ቪላ ቤቶችንና መዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ከሌላው የተሻሉ እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል። ይሁንና ግን በምሁርም ሆነ በባህል ደረጃ የአስተሳሰብ ለውጥ ማድረግ እንዳልቻሉ፣ እንዲያውም እየናጠጡ በመጡ ቁጥር ጭንቅላታቸው እየታወረና የነገሮችን ሂደት ለመገንዘብ ያልቻሉበት ሁኔታ እንደተፈጠረ ከድርጊታቸው መገንዘብ እንችላለን። በዚህ ዐይነቱ ዐይን ያወጣና ህገ-መንግስቱን፣ የተፈጥሮንና የህብረተሰብን ህግ በሚፃረር የሀብት ዝርፊያ ውስጥ እንደነ አላሙዲን የመሳሰሉት በስለላ ድርጅት ውስጥ የታቀፉ ቱጃሮች በመካተት፣ በአንድ በኩል በሀብት ዘረፋነት ሲሰማሩ፣ በሌላ ወገን ደግሞ ሰፊውን ህዝብ ወደ ድህነትና አቅመ-ቢስነት ገፍትረውት እንደነበር ይታወቃል። በዚያው መጠንም የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል በማባለግ የባህል ውድመት እንዲፈጠር ለማድረግ በቅተዋል።  በዚህ መልክ ለወያኔ ያደሩ ግለሰቦችን በሀብት ዘረፋ ውስጥ እንዲካተቱ በማድረግ አገዛዙ የተወሰነ ደጋፊ ኃይል(Social Base) ለማፍራትና ጭቆናውንና ዘረፋውን ለማስፋፋትና ጥልቀት እንዲያገኝ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። ይህም ማለት በዚህ ዐይነቱ የዘረፋና የአገር አውዳሚነት ሂደት ውስጥ ከተለያዩ ብሄረሰብ የተውጣጡ ግለሰቦችም እንደተካተቱበትና፣ ከውጭ የጥፋት ኃይሎች ጋር በመመሰጣጠርና በመተባበር የአገራችን ሀብት እንዲዘረፍና ህዝባችንም እንዲደኸይ ለመደረግ እንደበቁ ማረጋገጥ ይቻላል።

ይህ ዐይነቱ የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ የተቋም መሰተካከል ዕቅድ(Structural Adjustment Programms) በመባል ሲታወቅ፣ በፕሬዚደንት ሬገንና በወይዘሮ ቴቸር አገዛዝ ዘመን በ1980ዎቹ ዓመታት መጀመሪያ ላይ በታወቀው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚክስ አራማጅ በሚልተን ፍሪድማንና ጓደኞቹ የረቀቀና የሶስተኛው ዓለም አገሮች ተግባራዊ እንዲያደርጉት የተደነገገ ነው። በአርቃቂዎቹና ኃላፊነትን በተሰጣቸው መሪዎች ዕምነትና ፍላጎት ጠቅላላውን የዓለም ህዝብ በገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ስር በማካተት የአሜሪካንን የበላይነት ማስፈን ነው። ስለሆነም በየአገሮች ውስጥ የተወሰነው የህብረተሰብ ክፍልና አገዛዞች በዚህ ዐይነቱ ዕቅድ ስር በመካተት፣ በአንድ በኩል ወደ ውስጥ የሀብት ሽግሽግና ዘረፋ በማካሄድ ያልተስተካከለ ዕድገት(Unequal Development) ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን፣ ወደ ውጭ ደግሞ ሀብት የሚሸሽበትን ዘዴ ማመቻቸት ነው። ብድርና የተዛባ የውጭ ንግድ ዋናው የሀብት ማዘዋወሪያ መሳሪያዎች ናቸው። በዚህ መልክ ፖሊሲው ከጋና እስከናይጄሪያና ዚምባብዌ ድረስ፣ እንዲሁም በራሺያ ከ1989 ዓ.ም በኋላ ተግባራዊ በማድረግ ለኦሊጋርኪዎች መነሳትና የሀብት መዝረፍ ምክንያት ለመሆን በቅቷል። በእነ ዓለም ባንክና በዓለም የገንዘብ ድርጅት ዕምነት አንድ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ከጠቅላላው ህዝብና ከየአገሩ የማቴሪያል ሁኔታ በመነሳት መነደፍ ያለበት ሳይሆን፣ የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል ብቻ መነሻ በማድረግና በዓለም አቀፍ አገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በማስገባት ነው መነደፍና መዋቀር ያለበት። ስለሆነም በየአገሩ ውስጥ ያለ ሰፊ ህዝብ እንደትርፍና(Redundant)
https://amharic-zehabesha.com/archives/181975
በአገራችን ምድር የሚካሄደው ሁለ-ገብ ጦርነት የውክልና ጦርነት ነው!!   ጦርነቱ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና የግብረ-አበሮቹ ነው!
 

ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)

ሚያዚያ  25፣ 2023

መግቢያ

ህወሃት ወይም ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ የመኖርና ያለመኖር ዕድል 27 ዓመታት ያህል ስልጣን ላይ በቆየበት ጊዜ ሲወስን፣ ቀጥሎ ስልጣንን የጨበጠው የኦርሞን የበላይነት አሰፍናለሁ ብሎ አገርን የሚያተረማምሰው የአቢይ አህመድና የሺመልስ አብዲሳ አገዛዝ አገራችን እንድትንኮንታኮት፣ ህዝባችን ደግሞ በጎሳና በሃይማኖት ተሳቦ በሚካሄድ ጦርነት የእርስ በርስ ጦርነት በማካሄድ አቅጣጫው እንዲጠፋበትና ኃይሉም ተሟጥቶ እንዲቀር የማይሰሩት ተንኮልና ወንጀል ይህ ነው አይባልም። ከአንድ ብሄረሰብ የተውጣጣው ወያኔ የሚባለው የወንበዴ ድርጅት እራሱን “የነፃ አውጭ” ድርጅት ብሎ በመጥራት አገራችንን በጎሳ በመከለልና በመከፋፈል ዘረፋ ሲያካሂድና አገርን ሲያተረማምስ እንደነበር ይታወቃል። ሀወሃት በነፃነት ስም ጦርነትን ሲያካሂድና ስልጣንን ከጨበጠ በኋላም የትግሬን ብሄረሰብ ጥቅም አስጠብቃለሁ ቢልም በመሰረቱ የአሜሪካንና የግብረአበሮቹን አገርን የመበታተንና ህዝብን የማዳከም ጥቅም ብቻ ነበር ያስጠብቅ የነበረው። ስለሆነም በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም፣ በአውሮፓ አንድነትና በወያኔ መሀከል በነበረው የጥቅም ግኑኘት የተነሳ  አገራችን ከውስጥ እንድትቦረቦር በማድረግ ከውጭ ለሚመጣ ወራሪ ኃይል እንድትጋለጥ ለማድረግ በቃ። በተለይም ተግባራዊ ባደረገው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊሲ አማካይነት ከፍተኛ የባህል ውድመት በማድረስ፣ በዶላር የሚታለልና በቀላሉ ለአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ለመንበርከክ ዝግጁ የሆነ አዲስ የህብረተሰብ ክፍል ብቅ እንዲል አደረገ።  ወያኔ ስልጣን ላይ በቆየበት ጊዜ የአብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ፖለቲካን እከተላለሁ ቢልም በመሰረቱ ከዚህ አስተሳሰብ ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር አልነበረም። በመለስ ዜናዊ ይመራ የነበረው የህወሃት አገዛዝ የተሰማራው የአገሪቱን ሀብት በመዝረፍ እንጂ በኢንዱስትሪ ተከላና በቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ ሊሰማራ የሚችል ኃይል ለመፍጠር አልነበረም ዋና ዓላማው።  ስለሆነም ህወሃት ተግባራዊ ባደረገው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊስ አማካይነት በዘረፋ የተሰማሩ የናጠጡ ቱጃሮች ብቅ ከማለታቸው በስተቀር ወደ ውስጥ ያተኮረ፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተና ለሰፊው ህዝብ የስራ መስክ ሊከፍት የሚችል ሰፋ ያለ የአገር ውስጥ ገበያ ሊገነባ አልቻለም።

ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ ደግሞ ስልጣንን የተቆናጠጠው በአቢይ አህመድ የሚመራው የኦሮሙማ አገዛዝ በመሰረቱ በሌላ ሽፋን ስም የወያኔን ፈለግ በመከተል ነው ብዝበዛና ዘረፋ የሚያካሄደውና በህዝባችንም ላይ ሁለ-ገብ የሆነ ጦርነትን የከፈተው። ይህም ማለት አቢይና አገዛዙም ልክ እንደወያኔው የዘረፋና የከፋፍለህ ግዛው አገዛዝ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምንና የግብረአበሮቹን ጥቅም የሚያስጠብቁ ናቸው ማለት ይቻላል። ይህም ማለት ወያኔ የሰፊውን የትግሬን ብሄረሰብ ጥቅም ያላስጠበቀውን ያህልንና ከድህነትም እንዲላቀቅ ያላደረገውን ያህል፣ የአቢይ አህመድና የሺመልስ አብዲሳ ቡድንም ከድህነትና ከኋላ-ቀርነት ለመላቀቅ የሚፈልገውን ሰፊውን የኦሮሞ ብሄረሰብ ጥቅም የሚያስጠብቅ አይደለም።  ስለሆነም በተለይም አቢይ አህመድ በዓለም አቀፍ የአገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በመካተትና የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝምን የአገር አፍራሽነት ሴራንና ህዝብን የመበታተን ፍላጎት በማስጠበቅ አገራችንን ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ከቷታል ማለት ይቻላል። ወያኔ ነፃ አውጭ ነን ባዮች ሌሎች የብሄረሰብ ኢሊቶችን በስሩ በማሰባሰብና የእርስ በርስ ጦርነት በመቀስቀስና በመዝረፍ የአገራችንን ታሪክ፣ ባህሉን፣ ማህበረሰብአዊ ግኑኝነቱንና ስነ-ልቦናውን በመበወዝ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ሰርቷል፤ ወይንም የአገራችን ታሪክ በአዲስ መልክ እንዲጻፍ ለማድረግ ሞክሯል። የኦሮሙማው የአቢይ አገዛዝ ደግሞ ሁሉንም በመሰልቀጥና ግዛትን በማስፋፋት የኦሮሞን የበላይነት አሰፍናለሁ በማለት እዚህና እዚያ ሲንቀጀቀጅ ይታያል፤ በሁሉም አቅጣጫ ጦርነት በመክፈት ህዝባችንን መቆሚያና መቀመጫ አሳጥቶታል። ይሁንና ግን አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮቹ የኦሮሙማን የበላይነት ለማስፈን ሳይሆን የሚሰሩት በቀጥታ የአሜሪካንን ትዕዛዝ በመቀበል ኢትዮጵያ ከውስጥ እንድትዳከምና እንድትከፋፈል ማድረግ ነው። የተከፋፈለና የተዳከመ ህዝብ ደግሞ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ስለማይችል በተለያዩ ኢሌቶች መሀከል በሚፈጠር የስልጣንና የሀብት ሽኩቻ በጦርነት ውስጥ በመዝፈቅ ልጆቹን ሲገብር ይኖራል። ባጭሩ በጋራ በመነሳት አገሩን እንዳይገነባ ይደረጋል ማለት ነው። በዚህ መልክ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የውጭ ኃይሎችን ጥቅም ለማስጠበቅ በሚካሄድ ዘረፋና የእርስ በርስ ጦርነት ሰፊው ህዝባችን እፎይ ብሎ እንዳይኖር ማድረግ ብቻ ሳይሆን፣ አገራችንና ህዝባችን ቆርቁዘውና ደሃ ሆነው ለብዙ ዓመታት እየተሰቃዩ ይኖራሉ። የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምም ዋናው ዓላማ እንደ ኢትዮጵያ የመሰለች የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪክና ሰፊውን ህዝብ የሚያስተሳስር ባህል ያላትን አገር አዳክሞና በታትኖ ሰፊው ህዝብ አቅጣጫው ጠፍቶበት ተበታትኖ እንዲቀር ማድረግ ነው። በሌላ አነጋገር፣ የሃይቲው ዐይነት ሁኔታም በአገራችንም ምድር መፈጠር አለበት። ምናልባትም ማፊያዊ የሚመስሉ ቡዱኖች በመፈጠር አገራችንን ሲያምሱና ምስኪኑን ህዝባችንን ደግሞ  በሰላም እንዳይኖር ያደርጉታል። ይህ ዐይነቱ ነው የታላቁ አሜሪካ የውጭ ፖለቲካ ስልትና ስትራቴጂ።

ቀደም ብሎ የህውሃትን አገዛዝ አነሳስ፣ ምንነትና ተግባር በሚመለከት ከተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ተዋንያንና ጋዜጠኞች የሚቀርቡትን ገለፃዎች በምንመረምርበት ጊዜ በሳይንስ አነጋገር፣ ገለፃ(Descriptive) እየተባለ የሚጠራው አቀራረብ እንጂ፣ ሳይንሳዊ ትንተና እንዳልሆነ ግልጽ ነው። ገለፃ ነው የሚያሰኘው ማንኛውም ሰው የሚያውቀውን በጽሁፍ ወይም በዜና መልክ ማቅረቡ ሲሆን፣ ውስጣዊ ይዘቱን፣ የርዕዮተ-ዓለም መሰረቱንና ከዓለም አቀፍ የብዝበዛ፣ የፀረ-ዕድገትና የጭቆና አገዛዝ አወቃቀር ተዋረድ( World governance or military industrial complex hierarchy)ጋር የተያያዘ መሆኑን በመመርመር ስለማይጻፍ ነው። የፖለቲካውን ሜዳ እንደዚህ ዐይነቱን ፊዩዳላዊ አቀራረቦች ወጥረው ስለያዙት 27 ዓመት ያህልም ሆነ ከዚያ በፊት በተለይም በአብዮቱ ወቅት የተካሄደውን የፖለቲካ ቲያትር በሳይንስ፣ በፍልስፍናና በቲዎሪ መልክ በማገናዘብና ተጨባጭ ድርጊቶችን በመተርጎም ለመተንተንና ለማሳመን እጅግ አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል። አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮቹ ስልጣን ላይ ሲወጡም የውጭ ኃይሎች በስተጀርባው እንዳሉበት ስለማይታወቅ፣ ቢታወቅም እንኳን ደፍሮ ለመናገር የሚችል ሰው ወይም ድርጅት ባለመኖሩ አቢይ አህመድና ጓደኞቹ በህዝባችን ላይ የሚሰሯቸው ወንጀሎች፣ የሚከተሉት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በእነሱ እንደተቀነባበረ ተደርጎ ነው የሚቀርበው። ስለሆነም የአቢይ አህመድን አገዛዝ የሚወነጅሉ ግለሰቦችም ሆነ ይህንን ወይም ያኛውን ድርጅት እንወክላለን የሚሉ ግለሰቦች የሚሰሩት የታሪክ  ወንጀል የአሜሪካንንን ኢምፔሪያሊዝምና ግብረ-አበሮቹን ከደሙ ንጹህ በማድረግ እነሱን በመለማመጥ ታዳጊውን ወጣት ማሳሳት ነው። በተለይም ሰሞኑን በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን የጦር መኮንኖች የሚሰጠው የተዘበራረቀ ገለጻ በኢትዮጵያ ውስጥ በተንሰራፋው የውንብድና ፖለቲካ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና ግብረ-አበሮቹ እጃቸው እንደሌለበት ነው።  በነዚህ የፖለቲካ ተዋንያን ዕምነትም አሜሪካ የኢትዮጵያ ህልውና በጥያቄ ውስጥ እንዲገባ፣ አገሪቱም እንድትፈራርስ አይፈልግም የሚል ነው። በጭንቅላቱ የቆመ አዲስ ቲዎሪ እያስተማሩነ ነው መለት ነው። ቀድሞ ህወሃት፣ አሁን ደግሞ አቢይ አህመድና ግብረ-አበሮች በራሳቸው ስሜትና አስተሳሰብ በመነሳት ብቻ ነው አገራችንን እያፈራርሱና በህዝባችን ላይ ጦርነት በማወጅ ህዝባችንን ፍዳውን የሚያሳዩት ብለው ነው  የሚነግሩን። በአቋራጭ ስልጣን ለመውጣት የሚፈልጉ እነዚህን የመሳሰሉ ኃይሎች ከሚታዩና ከተጨባች ሁኔታዎች በመነሳት ሳይሆን ነገሮችን ሸፋፍነው በማቅረብና የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝም ከደሙ ንጹህ አድርጎ በማቅረብ ለዕውነተኛ ነፃነትና ዲሞክራሲ፣ እንዲሁም ለተሟላ ዕድገት  ለሚደረገው በዕውቀት ላይ ለተደገፈ ትግል እንቅፋት በመሆን ላይ ናቸው።

እንደሚታወቀው እንደኛ ባለው አገር ውስጥ የሚከሰቱና የሚያድጉ የፖለቲካ ሁኔታዎች ከሰማይ ዱብ የሚሉ ሳይሆኑ፣ በተለይም በዛሬው ዓለም የዚያው አገር ህብረተሰብአዊ አወቃቀርና ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካ አገዛዝና ሁኔታ ውጤቶች ናቸው ማለት ይቻላል። ከ1940ዎች መጨረሻ ጀምሮ በአገራችን ምድር የተዋቀረውን የመንግስት መኪናና አገዛዝ፣ የፖለቲካ ግንዛቤ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ግኑኝነት፣ እንዲሁም የባህልና የስነ-ልቦና አቀራረጽ በምንመረምርበት ጊዜ በአገራችን የታሪክ ሂደት ውስጥ፣ የመዘበራረቅ ሁኔታና ራስን በራስ ያለማግኘት ጉዳይ የዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ አወቃቀር፣ የፖለቲካ፣ የሚሊታሪና የፀጥታ ጉዳይ ወሳኝ ሚናን እንደተጫወቱና እንደሚጫወቱ መገንዘብ እንችላለን። በሌላ አነጋገር፣ ከ1940ዎቹ ዓመታት መጨረሻ ጀምሮ በተለያየ መልክ የሚገለጸው የአገራችን ሁኔታ በውስጣዊ ኃይል ንቃተ-ህሊና የሚወሰንና የሚታቀድ ሳይሆን በውጭው ዓለም እንደተወሰነና እንደሚወሰን በሳይንስና በቲዎሪ ማረጋገጥ ይቻላል።  ካፒታሊዝም በተንጠባጠበ መልክ ሲገባና በተለይም የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል የፍጆታ አጠቃቀምና ባህላዊ ሁኔታ ሲለውጥ በፖለቲካው መስክም ላይ የበኩሉን አስተዋጽዖ ለማድረግ ችሏል። እንደዚሁም የሚሊታሪው፣ የጸጥታው፣ የፖሊሲና የሲቪል ቢሮክራሲው፣ እነዚህ ሁሉ ከረጅም ጊዜ አንስቶ ሲወርድ ሲዋርድ በመጣና በዳበረ ዕውቀት የታነፁ ሳይሆን አነሰም በዛም የግሎባል ካፒታሊዝምና የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ውጤቶች በመሆናቸው ይሰሩ የነበረው አገራችንን በጸና መሰረት ላይ ለመገንባትና ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ሳይሆን አውቀውም ሆነ ሳያውቁ ይሰሩ የነበረው ለአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ነበር ማለት ይቻላል። እነዚህ ደግሞ የግዴታ በመንግስት ፖሊሲና የአስራር ሁኔታና የዕድገት ጉዳይ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ነበራቸው። በአፄ ኃይለስላሴ የአገዛዝ ዘመን ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ በምንመረምርበት ጊዜ በቀጥታ ከውጭ ረቆ የመጣ ሲሆን፣ በማኑፋክቸሪንግ ላይ የተመሰረተና ሰፋ ላለ  የገበያ ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያመች አልነበረም። ይህ ዐይነቱ ሳይንሳዊና ሁለ-ገብ ባህርይ የሌለው የኢኮኖሚ ፖሊሲ በአገራችን ምድር ውስጥ ዝብርቅርቅ ሁኔታንና የተሙለጨለጨ የህብረተሰብ ክፍል  በመፍጠር፣ በዚያው መጠንም ለተገንጣይ ኃይሎች አመቺን ሁኔታ ሊፈጥር ቻለ። በሌላ አነጋገር፣ የብሄረሰብ እንቅስቃሴ ቀስ በቀስ እያለ እያደገ የመጣው በአገራችን ምድር ብሄራዊ ባህርይ ያለውና የተስተካከለ ዕድገት ተግባራዊ ለመሆን ባለመቻሉ ነው። በሌላ ወገን ግን በጊዜው ተግባራዊ የሆነው የኢኮኖሚ ፖሊሲ አንድን ብሄረሰብ ብቻ ለመጥቀም ተብሎ ተግባራዊ የሆነ የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንዳልነበር ሁኔታውን የመረመረ ሊገነዘበው ይችላል።

ከዚህ ሀቅ ስንነሳ የአገራችን ህልውና መዳከም መሰረቱ የተጣለው በአፄ ኃይለስላሴ ዘመን ነበር ማለት ይቻላል። ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ኤምባሲ ህንፃ እንዲስራ አንድ ጋሻ ያህል መሬት የተሰጠው ሲሆን፣ በአስመራ ደግሞ የቃኘው የጦር ካምፕ እንዲገነባ የተሰጠው ሰፊ መሬት የአገራችንን ህልውና አደጋ ላይ የጣለና ስትራቴጂያዊ በሆነ መልክ ሳይታሰብ አሜሪካንን እንደ አጋር አገር አድርጎ በማየት የተነሳ ነው። ይህ ዐይነቱ ከፊዩዳላዊ አስተሳሰበ የመነጨ የየዋህነት ፖለቲካ በቀላሉ ልንላቀቀው  የማንችለው ውስብስብ ሁኔታ ውስጥ ሲከተን፣ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ደካማ ጎናችንን በመጠቀም ከዚኸኛውና ከዚያኛው የተውጣጡ የየብሄረሰቡን ኤሊቶች በመመልመል አጠቃላይ ጦርነት እንዲያውጁብን አመቺ ሁኒታን ፈጥሮላቸዋል። በአፄው ዘመን ይካሄድ የነበረው ፖለቲካ ከሳይንስ አንፃር ፖለቲካ ተብሎ ሊጠራ የሚያስችለው አንዳችም ነገር ስላልነበር በአገራችን ምድር መንፈሱ የጠነከረና ስትራቴጂካዊ በሆነ መንገድ ሊያስብ የሚችል የህብረተሰብ ክፍል ለመፈጠር አልተቻለም። የጠለቀ አስተሳስብ ያለውና አገር ወዳድ የሆነ ምሁራዊ ኃይል ለመፈጠር ባለመቻሉ አገራችን ከውስጥም ሆነ ከውጭ በተቀነባበረ መልክ የምትቦረቦርበትና የምትዳከምበት ሁኔታ ሊፈጠር ቻለ። ይህም ማለት ኢትዮጵያ የዛሬው አጅግ አደገኛ የሆነ የህልውና አደጋ ውስጥ ለመውደቅ የቻለችው የተለያዩ ኃይሎች በማወቅም ሆን ባለማወቅ የአሜሪካንን ኢምፔሪያሊዝም እንደ ነፍሰ-አባታቸው በማየታቸውና ሰፊውን ህዝብ ከድህነትና ከኋላ-ቀርነት ሁኔታ ውስጥ ሊያላቅቀው የሚችል ሁለ-ገብ የሆነ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ፖሊሲ ባለመከተላቸው ነው። በተጨማሪም አንድ አገር ከታች ወደ ላይ ቀስ በቀስ እንዴት እንደሚገነባና ህብረተሰቡ ርስ በርሱ እንዲተሳሰር የባህል ጥገናዊ ለውጥ ተግባራዊ ለማድረግ ባለመቻላቸውና ልዩ ልዩ ተቋማትን ለመገንባት የወሰዱት እርምጃ ባለመኖሩ ነው።

ስለሆነም ባለፉት ስድሳ ዓመታት በንቃተ-ህሊና ጉድለት ወይም በአዕምሮ አለመብሰል ምክንያት የተነሳ ተማርኩኝ የሚለውና በተለያዩ ጊዜያት በመንግስት መኪና ላይ ቁጥጥ ያሉ አገዛዞች አውቀውም ሆነ ሳያውቁ ፀረ-ዕድገትና ፀረ ህዝብ ፖሊሲና ፖለቲካ በመከተላቸው የአስተሳሰብ መዘበራረቅና የእርስ በእርስ ሽኩቻ ተፈጥሯል። ሃሳብን የሚሰበስብና ለጋራ ዓላማ እንድንታገል የሚያደርግ ፍልስፍና ወይም ርዕይ ለመዳበር ባለመቻሉ፣ በተለይም የቢሮክራሲው፣ የተወሰነው የሚሊታሪና የፀጥታው ኃይል የዚህ ወይም የዚያኛው የውጭ የስለላ ድርጅት ሰለባ በመሆን አገራችንን ወደ ጦር አውድማነት ሊለውጣት የሚያስችሉ ሁኔታን አመቻችተዋል።  ይህ እየተደራረበና እየተወሳሰበ የመጣ ጉዳይ ዛሬ አገራችን ለምትገኝበት ሁኔታ ዋናው ምክንያት ነው ማለት ይቻላል። በሌላ ወገን የወጭው ኃይል ሰለባ ያልሆኑ  ቀድሞ እንደሶብየት ህብረት፣ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ፣ እንዲሁም ቻይና ጠንካራ ኢኮኖሚና ባህል በመገንባት ራሳቸውን ነፃ ማድረጋቸው ብቻ ሳይሆን መፈራትና መከበር ችለዋል። ህዝባቸውም በሄዱበት ሁሉ የሚከበሩ ለመሆን በቅተዋል። ቻይና ደግሞ አሜሪካንን ለመተካት የምትችል ኃያል መንግስት ለመሆን በመገስገስ ላይ ናት። በአንፃሩ ግን የሶስት ሺህ ዘመን ታሪክ አላት የምትባል አገር እጅግ የደቀቀና በሁሉም አቅጣጫ  ለማሰብ በማይችል ጭንቅላት አገዛዞች እየተረበሽችና፣  በተለይም ደሃው ህዝብና ወጣቱ የጦርነት ሰለባ ለመሆን በቅተዋል።

ከዚህ ስንነሳ የወያኔን አነሳስና የኋላ ኋላ ስልጣን ላይ ወጥቶ የአገራችንን ዕድል 27 ዓመታት ያህል መደንገጉና ታሪክን ማበላሸቱ፣ ወይም ታሪካችን በአዲስ መልክ እንዲጻፍ ማድረጉ የተለያዩ የኢትዮጵያ ኃይሎችም ከውጭው ዓለም በተለይም ከአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ጋር ባላቸው የቀረበና የተቆላለፈ ግኑኝነት አማካይነት ነው። ከዚህ ውጭ ማሰብና እስከዛሬ ድረስ በአገራችን ምድርና በህዝባችን ላይ የደረሰውንና የሚደርሰውን ሰቆቃና መሰደድ የወያኔ ድርጊት ብቻ አድርጎ ማቅረብ አላዋቂነት ብቻ ሳይሆን ከፖለቲካ ሳይንስ የአቀራረብና የአተናተን ዘዴ አንፃር ስንመረምረው የተሳሳተ አመለካከትና አቀራረብ ነው። በተጨማሪም በተለይም ከ1945 ዓ.ም በኋላ በዓለም አቀፍ ላይ ብቅ ያለው የኃይል አሰላለፍ  እንደኛ ባለው አገር ላይ ሊኖረው የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመረዳት አለመቻል ነው። ስለሆነም ካለብዙ ምርምር ከውጭ የኮረጅነው ትምህርት በዲሲፕሊንና በጥሩ ርዕይ የሚመራና የሃሳብ ጥራትነት የሚኖረው አዲስ ትውልድ እንዲፈጠር ለማድረግ አለመቻሉ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይም ደግሞ ከአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ጋር የነበረን የጠበቀ ግኑኘነትና በፖሊሲ አውጭው በቢሮክራሲው ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩ አገራችንና ህዝባችን የሳይንስና የቴክኖሎጂ ባለቤት እንዳይሆኑ ለማድረግ በቅቷል። አንድ አገር ከታች ወደ ላይ የሚያድግ በሳይንስና በቴክኖሎጂ የሚደገፍ ኢኮኖሚ ከሌላት ደግሞ ህዝቧን ከድህነትና ከረሃብ ለማላቀቅ በፍጹም አትችልም ማለት ነው።

አቢይ አህመድና አገዛዙ፣ በተጨማሪም የአማራን ክልል እንወክላለን ብለው አገራችንን የሚያተረማምሱት ኃይሎች በሙሉ በዚህ ዐይነቱ የተበላሽ ሁኔታ ውስጥ  የተፈጠሩና ያደጉ  ህሊና ቢሶች ለመሆን የበቁ ናቸው። ጭንቅላታቸውን ለማዳበርና በሁሉም አቅጣጫ ለማየት እንዲችሉ ጠለቅ ያለና ሁለ-ገብ ዕውቀት ያልቀሰሙ በመሆናቸው የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ታዛዥ በመሆን አገራችንን ለመሰነጣጠቅ ሽር ጉድ ሲሉ ይታያሉ። አቢይ አህመድም ሆነ የአማራ ክልል መሪዎች ነን የሚሉት የወያኔን ጡት ሲጠቡ ያደጉ በመሆናቸው የሚያካሂዱት ፖለቲካ በሙሉ በአጠቃላይ ሲታይ ክልሉንና አገራችንን ያዳከመና ሊበታትንም የሚችል ነው። አቢይ አህመድም ሆነ እነዚህና ሌሎች የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ አቀንቃኞች ስለማህበረሰብና ስለህብረተሰብ ዕድገት የሚያውቁት ነገር ስለሌለ በቀላሉ ለውጭ ኃይሎች የሚያጎበድዱ ናቸው። በዝቅተኛ ስሜት በመመራትና ትዕዛዝ በመቀበል ለብሄራዊ ነፃነት በሚታገሉ ኃይሎች ላይ ጦርነትን  ያወጁ ናቸው። ባጭሩ ወያኔም ሆነ የአቢይ አህመድ አገዛዝ በህዝባችንና በአገራችን ላይ፣ በተለይም ደግሞ በአማራው ወገናችን ላይ የከፈቱት ጦርነት በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም የሚደገፍ ነው። ይህም ማለት፣ ሁለቱም ኃይሎች፣ ህወሃትም ሆነ አቢይ አህመድና አጋሮቹ የሰፊውን የትግሬና የኦሮሞ ብሄረሰብ ጥቅም የሚያስጠብቁ አይደሉም። የሚያካሂዱትም ጦርነት የውክልና ጦርነት ስለሆነ በአገራችንና በህዝባችን ላይ ብቻ የታወጀ ሳይሆን በጠቅላላው የጥቁር አፍሪካ ህዝብም ላይ ነው። የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ከቻይና ጋር በገባው የጥሬ-ሀብት መቀራመት ፉክክርና የበላይነቴን አጣለሁ በማለት በሚያካሂደው ድብቅና የይፋ ጦርነት ወያኔንና አቢይ አህመድን በመጠቀም ጠቅላላውን አገራችንን ወደ ጦር አውድማነት በመለወጥ ላይ ይገኛል። ከዚህ ሀቅ ስንነሳ በተለይም ወጣቱ የትግሬና የኦሮሞ ብሄረሰብ ተወላጆች ቆም ብለው በማሰብ ከእንደዚህ ዐይነቱ የወያኔና የአቢይ አህመድና የግብረ-አበሮቹ ሴራ በመቆጠብ ከጠቅላላው ህዝባችን ጎን በመቆም ለዕውነተኛ ነፃነትና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መታገል አለባቸው። ዕውነተኛ ነፃነታቸውንም ለመጎናጸፍ የሚችሉት እኔ ትግሬ ወይም ኦሮሞ ነኝ ብለው የመለየት አስተሳሰብን ሲያራምዱ ሳይሆን ከጠቅላላው የኢትዮጵያ ወጣት ጋር በመሰለፍ ብቻ ነው። ይህንን ለማድረግ የሚፈልጉ ከሆነ ደግሞ ራሳቸውን ማወቅ አለባቸው። ራሳቸውን ለማወቅ ደግሞ ከዕውነተኛ ዕውቀትና ጭንቅላትን በጥሩ መልክ ከሚኮተኩት ዕውቀት ጋር መተዋወቅ አለባቸው። አንድ ሰው ሰው መሆኑን የሚገነዘበው ጭንቅላቱ በትክክለኛ ዕውቀት ሲኮተኮት ብቻ ነው። ስለሆነም አገራችንን ከውድመት አድኖ ጠንካራና የምትከበር አገር እንድትሆን የሚፈልግ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሁሉ የግዴታ መንፈሱን በትክክለኛ ዕውቀት ማነጽ አለበት። ይህ ሲሆን ብቻ ነው ራስን በራስ አግኝቶና ታሪክን ሰርቶ ለተከታታዩ ትውልድ ማስተላለፍ የሚቻለው።

ይህንን የአሰራር ስልት ወይም ሳይንሳዊ አቀራረብ መሰረት በማድረግ ነው የወያኔ አገዛዝንም ሆነ አሁን ደግሞ ህዝባችንን የሚያተረማምሰውንና ፋሺሽታዊ የሆነውን የአቢይ አህመድን አገዛዝ ምንነት ለመመርመር የምንችለው። ወያኔ በዓለም አቀፍ የአገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በመካተት ሀብትን ሲዘርፍና አገርን ሲያውድም የህወሃትን ጡት ሲጠቡ ያደጉት እነ አቢይ አህመድና ሺመልስ አብዲሳ የመሳሳሉት ባህለ-ቢስ ኃይሎች ከወያኔ የተሻለ ፖለቲካና የኢኮኖሚ ፖሊሲ ሊያካሂዱ በፍጹም አይችሉም።  እንዲሁም ባህልን ከስካሽና ስነ-ልቦናን አድክሞ አንድን ህዝብ አቅመ-ቢስ እንዲሆን ከሚያደርገው ከአጠቃላዩ የህወሃት አሰራር ለመላቀቅ ያልቻሉት ከወጣትነታቸው ጀምረው በተበላሸ አስተሳሰብ መንፈሳቸው በመታነጹ ነው። ለዚህ ደግሞ የወያኔ አገዛዝ በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና ዓለም አቀፋዊ በሚባሉ ተቋማት ተገዶ ተግባራዊ ያደረገው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ወሳኝ ሚናን እንደተጨዋተ ማረጋገጥ ይቻላል።  የኒዎ-ሊበራልን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረጉ፣ ከውጭው ዓለም ዕርዳታ ማግኘቱ፣ በዓለም አቀፍ የጦርነት ስልት ስትራቴጂ ውስጥ በመግባት በአካባቢው ጦርነት በማካሄድና፣ ወደ ውስጥ ደግሞ ግድያን፣  በተለያዩ የማሰቃያ ዘዴዎች ህዝባችንን ማሰቃየትና ወጣቱ እንዲሰደድ ማድረግ፣ ጎሳንና ሃይማኖትን አሳቦ የእርስ በርስ ጦርነት እንዲነሳ ማድረግና፣ አገራችንን ዘለዓለማዊ የጦር አውድማ ማድረግ፣ ህዝባችንም የራሱን ታሪክ እንዳይሰራ መሰናክል መፍጠር፣ እነዚህ ሁሉ ከአሜሪካን ኢምፔርያሊዝምና ግብረአበሮቹ የውዝግብና የማተረማመስ፣ የህዝብን ቁጥር ከመቀነስ ስትራቴጂና ፓለቲካ ጋር በጥብቅ የተያያዙ ናቸው። ስለሆነም ወያኔ ወደ ዘራፊነት የተቀየረውና ሀብትን በከፍተኛ ደረጃ ማውደም የቻለው በግሎባል ካፒታሊዝምና በተቋማቱ በመደገፉ ብቻ ነው። የአቢይ አህመድ አገዛዝም ከጆርጅ ሶሮን ከመሳሰለው በሄጅ ፈንድ ከደለበው ጋር የጠበቀ ግኑኝነት ሊኖረው የቻለው የአሜሪካንን የነጭ ኦሊጋርኪ ጥቅም ስለሚያስጠብቅ ብቻ ነው። ይህንን የማይቀበል የፖለቲካ ታጋይ ነኝ ባይ ኢትዮጵያዊ ስለ ዲሞክራሲና ነፃነት፣ እንዲሁም ስለ ሁለ-ገብ ዕድገት በፍጹም ሊያወራ አይችልም። በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባትና የተከበረች አገርም ለመፍጠር አይችልም። እንደዚህ ዐይነቱ ሰው ደግሞ ሰው ነኝ ሊል አይችልም። ስለሆነም ኢትዮጵያዊም ነኝ እያለ ሊዘባነን በፍጹም አይችልም።

 

የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊነት ለወያኔ አገዛዝ

ሀብትን መዝረፍ አመቺ ሁኔታን ፈጥሮለታል !

ወደ ፖሊሲው ተግባራዊነትና አሉታዊ ተጽዕኖ ከመግባቴ በፊት ኒዎ-ሊበራሊዝም ማለት ምን ማለት እንደሆነ መረዳቱ በጣም አስፈላጊ ነው። ጽንሰ-ሃሳቡንና ውጤቱን በሚመለከት በሁላችንም ዘንድ የመረዳት ችግር አለ። አብዛኛዎቻችን የአንድን ጽንሰ-ሃሳብ ወይም ፖሊሲ አፀናነስ፣ ማደግና ወደ ተግባር ተመንዝሮ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እንዴት ለመያዝ እንደቻለና፣ የጽንሰ-ሃሳቡን ይዘት ለመመርመርና ከህብረተሰብ ዕድገት ጋር ለማገናኘት ገቱ ስለሌለን ዝም ብለን እንናገራለን። አንዳንድ የፖለቲካ ታጋይ ነን የሚሉ ድርጅቶች ደግሞ በአገራችን ምድር ምን ዐይነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ እንደተደረገ ሳይመረምሩ የፖለቲካውን ሜዳ በመያዝ የባሰ ውዥንብር ይነዛሉ። አንድን አገር ለመገንባትና እንደማህበረሰብ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ደግሞ የግዴታ  አንድን ጽንሰ-ሃሳብ በሚመለከት የአስተሳሰብ ጥራት መኖር አለበት። አንድ አገር እንደ ህብረተሰብ እንዲገነባ ከተፈለገ ግብዝነትና ፉከራ ወይም ቀረርቶ ቦታ የላቸውም። ለአንድ አገር ግንባታ ዋናው ቁልፍ የሆንኑ ነገሮች ሳይንሳዊ አስተሳሰብና አርቆ-አሳቢነት ብቻ ናቸው  በመሆኑም የያንዳንዱን የፖለቲካ ድርጅት ወይም አክቲቪስት አቋምና ሀቀኝነት ለማወቅ እንደዚሁ የሃሳብ ጥራት ያስፈልጋል። አንድ አገር ሊገነባና ህዝቡም የተሟላ ነፃነት ማግኘት የሚችለው በሳይንስና በፍልስፍና እየተመራ ንቃተ-ህሊናውን ሲያዳብርና ማንነቱን ሲያውቅ ብቻ ነው። በቁጥር እየጨመረ ለሚሄድ ህዝብ ሰፋ ያለ የስራ መስክ ለመክፈት ትናንሽና ማዕከለኛ ኢንዱስትሪዎች ያስፈልጋሉ። እነዚህ ደግሞ በሳይንስና በቴክኖሎጂ መደገፍ አለባቸው። ከተማዎችን በተሟላ መልክ ለመገንባት እንደዚሁ ሳይንስና ቴክኖሎጂ በጣም አስፈላጊ ናችው።  ለዚህ ሁሉ ደግሞ የተፈጥሮ ሳይንስን ውስጣዊ ምስጢርና የፖለቲካ ኢኮኖሚ ህግን መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው። ካለበለዚያ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ እያሉ መጮህ፣ ወይንም የጊዜው ጥያቄ ኢትዮጵያዊነት ነው እያሉ መናገር ትርጉም የላቸውም። ለሚራብና ለሚጠማ፣ እንዲሁም ነፃነቱ በተቀነባበረ መልክ በውጭና በውጭ ኃይሎች ለተረገጠበት ህዝብ፣  የኢኮኖሚ ፖሊሲ የሚባለውን ነገር የዓለም አቀፍ ኮሙኒቲው በሚባለው የሚወጣና የሚደነገግ ከሆነ ስለኢትዮጵያዊነት ማውራት ምንም ትርጉም አይሰጥም።

በመሰረቱ ኒዎ-ሊበራሊዝም የሚባለው ጽንሰ-ሃሳብ እ.አ በ 1938 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጠረ ሲሆን፣ ዋናው መሰረቱም የተጣለው በ1880 ዓ.ም ገደማ ነው። ጽንሰ-ሃሳቡን ባፈለቁት ምሁራን አስተሳሰብና ዕምነት መንግስት በኢኮኖሚ ፖሊሲ አማካይነት የገበያውን ተዋንያን ማደናቀፍ የለበትም። ማንኛውም ኢኮኖሚያዊ ክንዋኔና አንድን ህብረተሰብ የሚመለከቱ ጉዳዮች በሙሉ በገበያ ህግ መሰረት መደንገግ አለባቸው። እያንዳንዱ ግለሰብ እንደ ህብረተሰብ አካል የሚታይ ሳይሆን የራሱን ጥቅም ለማሳደግ የሚሯሯጥ ነው። በዚህ ዐይነቱ ግለሰብአዊ ሩጫ የመጨረሻ መጨረሻ ሁሉም ተጠቃሚ ይሆናሉ ይለናል። በአንድ አገር ውስጥ የሚገኝን የተፈጥሮ ሀብት ቁጥጥር ጉዳይና መሬትንም ጨምሮ በኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ አውጭዎች ዘንድ ሁሉም ነገር በገበያ ህግ የሚደነገግ ወይም እንደ ተሰጠ(as given)ተደርጎ ነው የሚታየው። የቤት ወይም የመኖሪያና እንዲሁም የህክምናና የትምህርት ጉዳይ በገበያ ህግ የሚወሰኑ ናቸው። በኒዎ-ሊበራል አስተሳሰብ አንድ አገር እንደ ገበያ መድረክ ስለሚታይ፣ ባህል፣ ግብረ-ገብነትና ስነ-ምግባር ቦታ የላቸውም። የሚያማምሩ ከተማዎችና ጋርደኖች፣ እንዲሁም የባህል መንደሮች በኒዎ-ሊበራል አስተሳሰብ  በግምት ውስጥ የሚገቡ አይደሉም። በመሆኑም ገንዘብ ያለው ብቻ ሁሉን ነገር የሚደነግግበት፣ አንድን ህብረተሰብ እሱ በመሰለው የሚያሽከረክርበት ነው። ደሀና አካለ-ስንኩላት እንዲሁም የደከሙ ሽማግሌዎች  ቦታ የላቸውም። ይህም ማለት የፖሊሲው አውጭዎችና አራማጆች አስተሳሰባቸው ሶሻል ዳርዊኒዝም ወይም አረመኔያዊ አስተሳሰብን(Barbarian Ethos) ያዘለና የፋሺዝም መሰረት ነው። ይህ ዐይነቱ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ነው በተለይም ባለፉት አርባ ዐመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቫይረስ በመስፋፋት አገሮችን የሚያተራምሰውና ለዘራፊ መንግስታት መሰረት በመሆን አንዱ ሌላውን እየፈራ እንዲኖር የተደረገበት ሁኔታ ሊፈጠር የቻለው። በዚህ ዐይነት ህብረተሰብ ውስጥ የመንግስት መኪናዎች፣ ማለትም የሚሊታሪው፣ የፀጥታውና የፖሊሱ የጥቂት ሀብታሞችን ጥቅም ማስጠበቂያ በመሆን በህዝብ ላይ ጦርነት እንዲያካሂዱ ለማድረግ በቅተዋል። ስለሆነም በአንድ አገር ውስጥ የሚኖር ከዘጠና በመቶ በላይ የሚሆን ህዝብ እንደ እንግዳ ወይም እንደ አላስፈላጊና ትርፍ(Redundant) ነገር በመታየት በውጭ ኃይሎች በተቀነባበረና በተቀመጠ አገዛዝ ህልውናውን እንዲያጣ ለመደረግ በቅቷል ማለት ይቻላል። በማዕከለኛውና በላቲን አሜሪካ አገሮች ያለውን አደገኛ ሁኔታና የህዝብ ፍልሰት መመልከቱ በቂ ምሳሌ ነው። ከዚህ በመነሳት ነው በአገራችን ምድር ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ መረዳት የሚቻለው።

የሚያሳዝነው ጉዳይ 27 ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ምድር ተግባራዊ በሆነው የኢኮኖሚ ፖሊሲ ላይ አንዳችም የፖለቲካ ታጋይ ነኝ የሚልም ሆነ የኢኮኖሚ ምሁር አመርቂ ጥናት ለማቅረብ አልቻለም። እንዲያውም በአብዛኛዎቹ ግንዛቤ የወያኔ አገዛዝ እስከዛሬ ድረስ ተግባራዊ ያደረገው የኢኮኖሚ ፖሊሲ የመንግስት ልማታዊ ፖሊሲና አብዮታዊ ዲሞክራሲ እንጂ ሌላ ነገር አይደለም  እያሉ  ነው ይነግሩን የነበረው። በአገራችን ምድር አፍጦ አግጦ ለታየው ቀውስና አገዛዙን እንዲወድቅ ያደረገው ይኸው በመንግስት የተደገፈ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊ በመሆኑ ብቻ ነው ይሉናል። የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲን በሚመለከት ከአስር ጊዜ በላይ በሳይንስና በተነፃፃሪ ትንተና(Comparative studies) ለማረጋገጥና ለማሳመን ቢሞከርም ታጋይ ነኝ ባዩና የኢኮኖሚ ተንታኝ ባዩ አሻፈረኝ በማለት አሁንም ድርቅ በማለት „ወያኔ ሲያራምድ የነበረው በመንግስት የተደገፈ ልማታዊ ፖሊሲ ነው“ እያለ ከሳይንስና ከተጨባጭ ሁኔታዎች ባሻገር ልባችንን ሲያደርቀው ከርሟል። ይህ ዐይነቱ ችኮነትና ፀረ-ሳይንስ አመለካከት ትርጉሙ ሊገባኝ በፍጹም አይችልም።

ያም ሆነ ይህ በካፒታሊስት አገሮች የህብረተሰብ ዕድገት ታሪክ ውስጥ የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንደ ዕድገት መመሪያ ተግባራዊ የሆነበት ጊዜ የለም። ከ14ኛው ክፍለ-ዘመን ጀምሮ ካፒታሊዝም ስር መስደድና መቆናጠጥ እስከጀመረበት እስከ 20ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ስንመለከት በመንግስት የተደገፈ ፖሊሲ መሆኑን ማረጋገጥ ይቻላል። በተለያየ ዘመናት ወይም ኤፖኮች እንደ ኃይል አሰላለፍ የተለያዩ የአውሮፓ መንግስታት ጣልቃ-ገብ ፖሊሲዎችን በማካሄድ ለካፒታሊዝም ዕድገት፣ ማበጥና ዓለም አቀፋዊ ባህርይን ለመያዝ ዕምርታን ሰጥተውታል። ይህንን በሚመለከት በሺህ የሚቆጠሩ የኢምፔሪካልና የቲዎሪ ጥናቶች አሉ። የኒዎ-ሊበራሊዝምን ፖሊሲ በሚመለከት አሁን በቅርቡ የወጡ ሁለት መጽሀፎችና የቀድሞው የግሪክ የገንዘብ ሚኒስተር የነበሩት ፕሮፌሰር ፋሮፋኪስ እንደሚያረጋግጡት ኒዎ-ሊበራሊዝም የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንዳልሆነና አገርንም ለመገንባት የሚያመች እንዳይደለ ነው። እንደ ሃይማኖት ከመያዙና ከመሰበኩ በስተቀር ሳይንስ እንዳልሆነ ይነግሩናል። ስለሆነም በአውሮፓው የህብረተሰብ ታሪክ ውስጥ ካፒታሊዝም ሊያድግ የቻለው የተለያዩ ዕውቀቶች፣ ማለትም ፍልስፍና፣ የተፈጥሮ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ የሶስይሎጂና የስነ-ልቦና ዕውቀቶች አንድ ላይ በመጣመራቸውና አንድ ህብረተሰብም እንደ ሁለንታዊ ነገርና እርስ በእርሱ እንደተያያዘ በመታየቱና ግንዛቤ ውስጥ በመግባቱ ነው። አልፎ አልፎ ካፒታሊዝም ፈሩን ሲለቅና ህብረተሰብአዊ ኖርሞች ወደ መላላት ሲያመሩ፣ በተለይም የማህበራዊ ጥያቄዎችና(The Social Question)ባህላዊ ጉዳዮች አትኩሮ እንዲሰጣቸው ከፍተኛና የማያቋርጥ ትግል ይደረግ ነበር። በዚህ መልክ በአውሮፓ ምድር ውስጥ ምሁራዊ ዕድገት፣ በጥልቀትና በሰፊው ማሰብ፣ እንዲሁም አንድ ህብረተሰብ ተከታታይነት እንዲኖረው የማያቋርጥ ትግል ማድረግ እንደባህል የተወሰዱ ናቸው። በሌላ አነጋገር፣ አንድ ህብረተሰብ ወደ ገበያነትና መገባያያነት ብቻ ተቀንሶ መታየት እንደሌለበት በተገለጸላቸው የአውሮፓ ምሁራን ዘንድ ከፍተኛ ግንዛቤ ነበር። ይህ ዐይነቱ ግልጽና ፍልስፍናዊ አስተሳሰብ ግን በኒዎ-ሊበራሊዝም አይሎ መውጣትና በየተቋማቱ ውስጥ በመሰግሰጉና ፓርቲዎችንም በቁጥጥሩ ስር በማድረጉ ካፒታሊዝም ፈሩን ለቆ በመውጣት ብዙ  አገሮችን በማተራመስ ላይ ይገኛል። በተለይም የፋይናንስ ካፒታል የበላይነትን መቀዳጀት ሁሉንም የተፈጥሮ ሀብቶችና ሰውንም ጨምሮ ወደ ተራ ሸቀጣ ሸቀጥነት በመለወጡ የኑሮ ትርጉም ሊበላሽ ችሏል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ጦርነቶች መስፋፋትና መንግስታት ህግን እየጣሱ የሌላውን አገር ህዝብ ማፈናቀልና መበታተን፣ ሌላውን ደግሞ አመጸኛ እንዲሆን ማድረግ ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር በጥብቅ የተያያዘ ነው። ይህ ግልጽ ሲሆን ብቻ ነው በአገራችን ምድር ተግባራዊ የሆነውን የኢኮኖሚ ፖሊሲና ውጤቱን መረዳት የሚቻለው።

ለማንኛውም ወያኔ ስልጣን በያዘ በዓመቱ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው የኒዎ-ሊበራልን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ነው። በፖሊሲው መሰረትም፣ 1ኛ) የኢትዮጵያን ብር ከዶላር ጋር ሲወዳደር ዝቅ እንዲል ማድረግ(Devaluation)፣ 2ኛ) በመንግስት ቁጥጥር ስር የነበሩትን ወይም የህዝብ ሀብት የሆኑትን ፋብሪካዎችና የንግድ መደብሮችን በሺያጭ ወደ ግል ይዞታ(Privatization) ማዘዋወር፣ 3ኛ) የውጭውን ንግድ ልቅ ወይም ሊበራላይዝ ማድረግ፣ 4ኛ) የመንግስት በጀት ድጎማ በሚደረግላቸው ነግሮች ላይ፣ ምግብ፣ ትምህርትቤትና ጤንነት የመሳሰሉት ላይ በጀቱን መቀነስ፣ 5ኛ) የውስጡን ገበያ በገበያ ህግ  (Demand and Supply)እንዲተዳደር ማድረግ ናቸው የፖሊሲው ይዘቶች። ይህንን ዐይነቱን ፖሊሲ ዴሬጉሌሽን(Deregulation) ብለው ይጠሩታል። በሌላ አነጋገር፣ ኢኮኖሚው እንዳለ ከመንግስት ማነቆ መላቀቅና በገበያ ህግ መሰረት መተዳደር አለበት። ይህ ሲሆን ብቻ ኢኮኖሚው ያድጋል፤ የስራ መስክም ይከፈታል፤ ሰራተኛውም ገቢ ስለሚያገኝ በመግዛት ኃይሉ ለኢኮኖሚው ዕድገት ዕምርታን ይሰጠዋል። በዚያውም የኢትዮጵያ ህዝብ እንዳለ ይፈነጥዛል፣ ወይም በደስታ ዓለም ውስጥ ይኖራል ይሉናል።

የዚህን ፖሊሲ ውጤት ስንመለከት፣ በተለይም የመንግስት ሀብትን ወደ ግል በማዘዋወሩ ላይ ተጠቃሚ መሆን የቻሉት የወያኔ ሰዎችና ከሱ ጋር በጥቅም የተቆላለፉና ትልቁ ኩባንያው ኢፈርት የሚባለው ነበሩ። ስለሆነም የወያኔ ሰዎች ከባንክ በቀጥታ ብድር በማግኘት ካለምንም ነፃ ውድድር የመንግስትን ሀብት በመቀራመትና ስትራቴጂ የኢኮኖሚ ንዑስ-መስኮችን፣ እንደ እጣን፣ ቡናና ሻይ እንዲሁም ሰሊጥና ኑግን የመሳሰሉትን በመቆጣጠር በአጭር ጊዜ ውስጥ የናጠጡ ሀብታሞች ሊሆኑ በቅተዋል። ከዚያም አልፈው የወርቅና ሌሎች በጣም ጠቃሚ የሆኑ ማዕድኖችን በመቆጣጠርና ቆፍሮ እንዲወጣ በማድረግ በከፍተኛ ደረጃ የሀብት ዘረፋ ማካሄድ ችለው ነበር። ከዚህ በተጨማሪ መሬትን በከተማም ሆነ በገጠር ውስጥ በመቀራመትና ህዝቡን በማፈናቀል የኢትዮጵያን ህዝብ ዕድል በእጃቸው ስር ማድረጋቸው ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን እንደፈለጋቸው ማሽከርከር ችለው ነበር። ይህ በራሱ ልዩ የሆነና በህይወታቸው ያላለሙትን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ስታተስ እንዲያገኙና የተንደላቀቀ ኑሮ እንዲኖሩ አስችሏቸው ነበር። ትላልቅ ቪላ ቤቶችንና መዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ከሌላው የተሻሉ እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል። ይሁንና ግን በምሁርም ሆነ በባህል ደረጃ የአስተሳሰብ ለውጥ ማድረግ እንዳልቻሉ፣ እንዲያውም እየናጠጡ በመጡ ቁጥር ጭንቅላታቸው እየታወረና የነገሮችን ሂደት ለመገንዘብ ያልቻሉበት ሁኔታ እንደተፈጠረ ከድርጊታቸው መገንዘብ እንችላለን። በዚህ ዐይነቱ ዐይን ያወጣና ህገ-መንግስቱን፣ የተፈጥሮንና የህብረተሰብን ህግ በሚፃረር የሀብት ዝርፊያ ውስጥ እንደነ አላሙዲን የመሳሰሉት በስለላ ድርጅት ውስጥ የታቀፉ ቱጃሮች በመካተት፣ በአንድ በኩል በሀብት ዘረፋነት ሲሰማሩ፣ በሌላ ወገን ደግሞ ሰፊውን ህዝብ ወደ ድህነትና አቅመ-ቢስነት ገፍትረውት እንደነበር ይታወቃል። በዚያው መጠንም የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል በማባለግ የባህል ውድመት እንዲፈጠር ለማድረግ በቅተዋል።  በዚህ መልክ ለወያኔ ያደሩ ግለሰቦችን በሀብት ዘረፋ ውስጥ እንዲካተቱ በማድረግ አገዛዙ የተወሰነ ደጋፊ ኃይል(Social Base) ለማፍራትና ጭቆናውንና ዘረፋውን ለማስፋፋትና ጥልቀት እንዲያገኝ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። ይህም ማለት በዚህ ዐይነቱ የዘረፋና የአገር አውዳሚነት ሂደት ውስጥ ከተለያዩ ብሄረሰብ የተውጣጡ ግለሰቦችም እንደተካተቱበትና፣ ከውጭ የጥፋት ኃይሎች ጋር በመመሰጣጠርና በመተባበር የአገራችን ሀብት እንዲዘረፍና ህዝባችንም እንዲደኸይ ለመደረግ እንደበቁ ማረጋገጥ ይቻላል።

ይህ ዐይነቱ የኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲ የተቋም መሰተካከል ዕቅድ(Structural Adjustment Programms) በመባል ሲታወቅ፣ በፕሬዚደንት ሬገንና በወይዘሮ ቴቸር አገዛዝ ዘመን በ1980ዎቹ ዓመታት መጀመሪያ ላይ በታወቀው የኒዎ-ሊበራል ኢኮኖሚክስ አራማጅ በሚልተን ፍሪድማንና ጓደኞቹ የረቀቀና የሶስተኛው ዓለም አገሮች ተግባራዊ እንዲያደርጉት የተደነገገ ነው። በአርቃቂዎቹና ኃላፊነትን በተሰጣቸው መሪዎች ዕምነትና ፍላጎት ጠቅላላውን የዓለም ህዝብ በገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ስር በማካተት የአሜሪካንን የበላይነት ማስፈን ነው። ስለሆነም በየአገሮች ውስጥ የተወሰነው የህብረተሰብ ክፍልና አገዛዞች በዚህ ዐይነቱ ዕቅድ ስር በመካተት፣ በአንድ በኩል ወደ ውስጥ የሀብት ሽግሽግና ዘረፋ በማካሄድ ያልተስተካከለ ዕድገት(Unequal Development) ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን፣ ወደ ውጭ ደግሞ ሀብት የሚሸሽበትን ዘዴ ማመቻቸት ነው። ብድርና የተዛባ የውጭ ንግድ ዋናው የሀብት ማዘዋወሪያ መሳሪያዎች ናቸው። በዚህ መልክ ፖሊሲው ከጋና እስከናይጄሪያና ዚምባብዌ ድረስ፣ እንዲሁም በራሺያ ከ1989 ዓ.ም በኋላ ተግባራዊ በማድረግ ለኦሊጋርኪዎች መነሳትና የሀብት መዝረፍ ምክንያት ለመሆን በቅቷል። በእነ ዓለም ባንክና በዓለም የገንዘብ ድርጅት ዕምነት አንድ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ከጠቅላላው ህዝብና ከየአገሩ የማቴሪያል ሁኔታ በመነሳት መነደፍ ያለበት ሳይሆን፣ የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል ብቻ መነሻ በማድረግና በዓለም አቀፍ አገዛዝ ሂራርኪ ውስጥ በማስገባት ነው መነደፍና መዋቀር ያለበት። ስለሆነም በየአገሩ ውስጥ ያለ ሰፊ ህዝብ እንደትርፍና(Redundant)
https://amharic-zehabesha.com/archives/181975

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...