Wednesday, January 31, 2024

ተፈናቃዮችን ወደ ቄዬያቸው ለመመለስ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች
ባይሳ ዋቅ-ወያ

መግቢያ

ሰሞኑን፣ መንግሥት ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉትን ዜጎች ወደ ቄዬያቸው ለመመለስ ዝግጅት ላይ ነው ተብሎ የተሰማውን ወሬ አስመልክቶ ጉዳዩ ያሳሰባቸው ዜጎች ከተለያየ አቅጣጫ የተቃውሞ ድምጻቸውን ሲያሰሙ ይስተዋላል። ተፈናቃዮቹን ያለ አንዳች ዋስትና ወደ ቀድሞ ቤታቸው መመለስ ከበፊቱ ለባስ አደጋ ስለሚያጋልጣቸው፣ በመንግሥት ታቅዷል የተባለውን የመመለስ መርኃ ግብሩን ተፈናቃዮቹ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ዜጎች እንዲቃወሙት ከያቅጣጫው ጥሪ እየተደረገ ነው። በአገራችን ሁሉም ነገር በምሥጢር የሚካሄድና ግልጽነት ውድ ሽቀጥ ስለ ሆነ፣ በግሌ መንግሥት ስላቀደው መርኃ ግብር በየሚዲያው ከሚወራው ውጭ አንዳችም መረጃ የለኝም። ወሬው እውነት ይሁን ውሸት እንዳለ ሆኖ፣ በቀድሞ ሙያዬ ምክንያት የተፈናቃዮችን እና የስደተኞችን ወደ ቄዬያቸውና እናት አገራቸው የሚመለሱበትን ዓለም አቀፋዊ መሪህና ለመመለሳቸው መሟላት ያለባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ጠንቅቄ ስለማውቅ፣ ከፖሊቲካ ነጻ በሆነ መንገድ፣ ዛሬ ከአማራ ክልል ወደ ወለጋ ሊመለሱ ነው ስለ ተባሉት ተፈናቃዮች የሚለተለውን ግላዊ ሃሳቤን ለማጋራት እወዳለሁ።

ከወለጋ ስለ ተፈናቀሉት ወገኖቻችን በየሚዲያው ተቋማት የሚወራውና በተጨባጭ መሬት ላይ ያለው ዕውነታ እጅግ በጣም የተለያየ ሆኖ ስላገኘሁት፣ ትንሽ በተጨባጭ ማስረጃ የተደገፈ መረጃ በዚህ ጽሁፍ ባካትት፣ ለበሽታው እየቀመምን ያለው መድኃኒት ፍቱን ሊሆን ይችላል የሚል ግምት አለኝ። በግል ተነሳሽነት በምሥራቅና በምዕራብ ወለጋ ተዟዙሬ እንዳሁት ከሆነ ስለ ወለጋ መፈናቀል እየተወራ ያለው ግማሽ ዕውነት ብቻ ሆኖ አግኝቻለሁ። በርግጠኝነት ያየሁት ነገር ቢኖር፣ በቁጥር ይለያይ እንደው እንጂ፣ ወለጋና ጎጃም ድንበር አካባቢ ጊዳ ኪራሙ ከሚባለው ሰፈር በታጣቂ ኃይላት የተፈነቃቀሉት ሁለቱም ሕዝቦች ናቸው። ከቄዬው ተፈናቅሎ ወደ ጎጃም የሄደውን የአማራን ሕዝብ ቁጥር በትክክል አላውቅም እንጂ፣ በቦታው ተገኝቼ በዓይኔ ያየሁትን በከተማው አስተዳደር በተሠጠኝ ማስረጃ መሠረት በነቀምቴ ከተማ ውስጥ ብቻ 28 ሺህ ከጊዳ ኪራሙና አካባቢው የተፈናቀሉ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች እንዳሉ የከተማው የመንግሥት ባለ ሥልጣናት አርተጋጠውልኛል። እኔም ከብዙ ተፈናቃይ ቤተሰቦች ጋር የግል ቃል መጠይቅ አድርጌያለሁ። ሌላው ተንሸዋርሮ ለሕዝብ በተከታታይ የሚቀርበው ዜና ደግሞ፣ እንደው በጅምላው “ከወለጋ” የተፈናቀሉ የአማራ ሕዝቦች የሚለው አሳሳችና አደገኛ ወሬ ነው። ወለጋ ትልቅ አገር ነው። በውስጡ ከሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች በተጨማሪ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የአማራ ብሔር ተወላጆች ለብዙ ዘመናት የሚኖሩበት ሲሆን፣ በተጨማሪ ደግሞ በሰሜኑ የአገራችን ግዛቶች በተከሰተው ረኃብ ምክንያት ወደ ሚሊዮን የሚጠጉ የአማራና የትግራይ ብሔር ተወላጆች በደርግ መንግሥት የሰፈራ ፕሮግራም መጥተው ከወለጋ ኦሮሞ ጎረቤቶቻቸው ጋር ተዋድደውና ተጋብተው ዛሬም ድረስ በሰላም የሚኖሩበት አገር ነው።

ከአምስት ዓመት ወዲህ ግን በተለያዩ ምክንያቶች፣ በወለጋ ክፍለ ሃገር ውስጥ ስለ ተከሰተው የእርስ በእርስ መፈነቃቀል የተካሄደው በጠቅላላው ወለጋ ውስጥ ሳይሆን ጊዳ ኪራሙ በተባለው፣ ከሻምቡ ከተማ 50 ኪሜ ርቀት ላይ ወለጋና ጎጃም ድንበር ላይ በምትገኘው የሠፈራ ጣቢያና አጎራባች ቀበሌዎች በአማርኛ ተናጋሪ ሰፋሪዎችና በአካባቢው በሚኖሩት የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ አባላት መካከል በውጭ ኃይል ጣልቃ ገብነት በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ነው። ምዕራብ ኦሮሚያ ላለፉት አምስት ዓመታት ያለማቋረጥ በአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ (ኮማንድ ፖስት) ሥር ስለምትገኝ፣ የግጭቱን ምክንያት በቦታው ተገኝቶ መረጃና ማስረጃን አመላክቶ አሳማኝ የሆነ ዘገባ ያቀረበ መንግሥታዊም ሆነ የግል ሚዲያ ጋዜጤኛ ባይኖርም፣ አንባቢ መረዳት ያለበት አንድ ትልቅ ቁም ነገር፣ ከጊዳ ኪራሙና ከአሙሩ ወረዳ ውጪ፣ ለምሳሌ በሻምቡ፣ በባኮ፣ ሲሬ፣ ጉደያ ቢላ፣ ጀሬ፣ ነቀምቴ፣ ግምቢ፣ አርጆ፣ ነጆ፣ መንዲ፣ ቤጊ፣ ጊዳሚ፣ ቄለም ደምቢ ዶሎ፣ እና ሌሎችም የወለጋ ወረዳዎችና አውራጃዎች ወደ ሚሊዮን የሚጠጉ አማርኛ ተናጋሪዎች ዛሬም ያላንዳች ችግር ከጎረቤቶቻቸው የኦሮሞ ሕዝቦች ጋር በሰላም እየኖሩ መሆኑን ነው።

ጊዳ ኪራሙ አካባቢ ለዚህ መጠነ ሰፊ ለሆነ የሕዝቦች መፈነቃቀል ያደረሰው ምክንያት ምን እንደሆነ በትክክል ባይታወቅም፣ ባለኝ መረጃ መሠረት፣ ለግጭቱ መንስዔው፣ የጊዳ ኪራሙ ሰፈራ ጣቢያ በዘጠናዎቹ መጀመርያ ላይ ሲቋቋም፣ ሰፋሪዎቹ ከአካባቢው የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ ጋር በምንም መልኩ እንዳይገናኙና በሂደትም ተዋህደው አንድ ማኅበር ሰብ ፈጥረው በሰላምና በፍቅር አብረው እንዳይኖሩ ተደርጎ የተሠራ “ራሱን የቻለ የሠፈራ ጣቢያ” ስለሆነ ነው የሚል ግምት አለኝ። ከላይ በዘረዘርኳቸው ወረዳዎችና አውራጃዎች ባሉት የሁለቱ ማኅበረ ሰብ አባላት መካከል አንዳችም ችግር ሳይፈጠር ለምን ጊዳ ኪራሙና አካባቢው ላይ ብቻ ይህን መሰል ችግር ተፈጠረ ለሚለው ጥያቄዬ መልስ ለማግኘት ስለ ሰፈራው ፕሮግራም የአፈጻጸም ሂደት የተወሰነ ምርምር አድርጌ የሚከተለውን አግኝቻለሁ። ሌሎችም ተመሳሳይ ምርምር ቢያደርጉ፣ የመፈናቀሉን እውነተኛ ምክንያት ለማግኘት ይረዳል ባይ ነኝ።

አስተማማኝ ማስረጃ በእጄ ላይ ባይኖርም፣ ባለኝ መረጃ መሠረት፣ በዘጠናዎቹ መጀመርያ አካባቢ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ “በአዲሱ አስተዳደር (ሕወሓት መራሹ መንግሥት) ውስጥ ቦታ የማይገኝላቸው ወይም የሚመጥን ዕውቀት የሌላቸው ወይም ደግሞ ጤና ጉድለት ያለባቸው የሕወሃት አባላት በመንግሥት ድጋፍ ወደ ሁመራና ወልቃይት ጠገዴ ተወስደው እንዲሠፍሩ ሲደረግ በዚያው ዓመት፣ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከወሎ ክፍለ ሀገር ልዩ ስሙ አማራ ሳይንት ከሚባል ቦታ ብዙ የአማራ ማኅበረ ሰብ ተወላጆች ያለ ፍላጎታቸው ከቤታቸው ተፈናቅለው ለነሱ ብቻ ተብሎ አስቀድሞ በአካባቢው ሕዝብ በተሠራላቸው የጊዳ ኪራሙ የሠፈራ ጣቢያ እንዲሰፍሩ ተደረገ። የሰፈራ ጣቢያው፣ ለሻምቡ ከተማ በጣም ቅርብ ቢሆንም፣ ሰፋሪዎቹ፣ ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ከአካባቢው የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ ጋር አንዳችም የሚያገናኛቸው ማኅበረ ሰባዊ፣ አስተዳደራዊም ሆነ ፖሊቲካዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ አልተደረገም። በአንጻሩ ግን፣ የጊዳ ኪራሙ የአማራ ማኅበረ ሰብ አባላት፣ ልክ በሁመራና በወልቃይት ጠገዴ እንደ ሰፈሩ የትግራይ ተወላጆች፣ መንግሥት፣ ትራክተርና ሌሎች የማምረቻ መሳርያዎች፣ እንዲሁም ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ስላደረገላቸው፣ ከአካባቢው የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ የተሻለ ኑሮ እንዲኖሩ አድርጓቸዋል። የሰፋሪዎቹ ኅበረ ሰብ፣ ከእርሻ በተጨማሪ ከብቶችን፣ ፍየሎችንና በጎችን በማርባት ዘርፍ በጣም ከመታወቁ የተነሳ የአካባቢው የኦሮሞ ሕዝብ ዓመት በዓል ወይም ድግስ በመጣ ቁጥር የሚያስፈልገውን የሥጋ ምርት የሚሸምተው ከነዚህ የጊዳ ኪራሙ አማርኛ ተናጋሪ ሰፋሪዎች ነበር። ሁለቱን ማኅበረ ሰብ የሚያገናኛቸው አንድ ነገር ቢኖር ይህ የገበያ ጉዳይ ብቻ ነበር ማለት ይቻላል። በተረፈ፣ የጊዳ ኪራሙ ነዋሪዎች፣ ራሱን ችሎ በሆነ ግዛት እንደሚተዳደር የአማርኛ ተናጋሪ ሕዝብ እንጂ፣ አንድም ጊዜ ራሳቸውን በኦሮሚያ ክልል እንደሚኖሩ አድርገው አይቆጥሩም ነበር። ይህ እንግዲህ፣ በነቀምቴ ከተማ ከመንግሥት ባለ ድርሻ አካላትና ከተፈናቃትዮቹ ራሳቸው ባገኘሁት መረጃ ላይ የተመሠረተ ግርድፍ እውነት እንጂ መቶ በመቶ ትክክለኛ ነው ብዬ ለመሞገት አልደፍርም። በቦታው ተገኝቼ ሁኔታዎችን ለመገምገም ዕድል አልነበረኝምና!

የግጭቱ መንስዔ ምን ነበር? ሁለቱ ማኅበረ ሰቦች ለሰላሳ ዓመት ሙሉ ጎን ለጎን እየኖሩ እንዴት ለመዋሃድ ወይም ቢያንስ ቢያንስ እንደ መልካም ጎረቤት አብረው ለመኖር ለምን አልቻሉም? በሌሎች የወለጋ ግዛቶች የሚኖሩ ወደ ሚሊዮን የሚጠጉ አማርኛ ተናጋሪ ወገኖቻችን ከኦሮሞ ማኅበረ ሰብ አባላት ጋር ተስማማተው በሰላም አብረው መኖር ሲችሉ፣ የጊዳ ኪራሙና አካባቢው የአማርኛ ተናጋሪዎች በአካባቢው ከሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ አባላት ጋር ለምን በሰላም አብሮ መኖር አቃታቸው ለሚለው ጥያቄ፣ በግሌ አንድ የደረሰኩበት ትክክለኛ ድምዳሜ ቢኖር፣ “የሰፈራው ፕሮግራም፣ የአማራ ሳይንቱ ማኅበረ ሰብ ከአካባቢው የኦሮሞ ማኅበረ ሰብ ተወላጆች ጋር በመልካም ጉርብትና መንፈስ አብሮ እንዳይኖር ከመጀመርያው የታሰበበትና፣ ዓለም ዓቀፋዊውን የሕዝቦች የሰፈራ ፕሮግራም መርህ ያልተከተለ” መሆኑን ነው። ባለኝ መረጃ መሠረት፣ እውነተኛውን ምክንያት በውል የሚያውቁና ሁለቱን ሕዝቦች ለዚህ መፈነቃቀል ያደረሰውን የተሳሳተ የሕዝቦች የሰፈራ ፕሮግራም ከመጀመርያው ጀምሮ ቀርጸውና በተግባር የተረጎሙት የያኔው ከፍተኛ የኢሕአዴግ መንግሥት ባለ ሥልጣን ዛሬም በአሜሪካ አገር በሕይወት ስላሉ፣ ታሪካዊ ኃላፊነታቸውንና ተጠያቂነታቸውን ተረድተው እውነቱን ለሕዝቡ ቢገልጹ እኔ ካቀረብኩት የተሻለ መረጃ ሊሆን ይችላልና ያስቡበት እላለሁ።

 

ሕዝቦችን ከሚያፈናቅሏቸው ምክንያቶች ዋና ዋናዎቹ፣

ሰላማዊ ዜጎች በተለያዩ ምክንያቶች ከቄያቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉ። አንዳንዶቹ ምክንያቶች ሰው ሰራሽ ሲሆኑ የዚያኑ ያሕል ደግሞ ተፈጥሮያዊ ምክንያቶች አሉ። ጥቂቶቹን ብቻ ለመጥቀስ ያህል፣

ሀ) ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ማሕበራዊ ቀውስ፣ ለምሳሌም ሕግ የበላይነት መጥፋት፣ መንግሥት የሕዝቦችን ሰብዓዊና ሕገ መንግሥታዊ መብቶችን ለማስከበር ሳይችል ወይም ሳይፈልግ ሲቀር፣ በጽንፈኞች ውትወታና በተለያዩ ምክንያቶች በሕዝቦች መከከል በሚከሰት የጎንዮሽ (የእርስ በርስ) ግጭቶች ምክንያት፣

ለ) ከሰው ልጆች ቁጥጥር በላይ የሆኑ ተፈጥሮያዊ አደጋዎች ምክንያት (ጎርፍ፣ መሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳት አደጋ፣ ድርቅ፣ ወዘተ፣ የሚሉ ናቸው።

እነዚህ ሕዝብን የማፈናቀያ ምክንያቶች በቅርጽና በይዘት የመለያየታቸውን ያሕል፣ ተፈናቃዮችንና ስደተኞችን ወደ ቀድሞ ቤታቸው የመመለስ ቅድመ ሁኔታዎችም ያኑን ያህል የተለያዩ ሊሆኑ ይችላሉ። ሁለቱንም የሚያመሳስላቸውና የሚለያያቸውን ምክንያቶች በአጭሩ ስንመረምር ደግሞ፣ የሚከተሉትን እናገኛለን።

 

ተፈናቃዮችና ስደተኞች፣ የሚመሳሰሉበትና የሚለያዩበት ሁኔታ፣

“ተፈናቃዮች” እና “ስደተኞች” በስሕተት እንደ ተመሳሳይ ክስተት ተደርገው ትንተና ሲደረግባቸው ይስተዋላል። ምንም እንኳ የሚፈናቀሉበትና የሚሰደዱበት ምክንያቶች ከሞላ ጎደል ቢመሳሰሉም፣ የሁለቱን መብትና ግዴታ፣ እንዲሁም ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው የመመለስ ሂደትን በተመለክተ ግን ትልቅ ልዩነት አለ።

ስደተኞች የአገራቸውን ድንበር ተሻግረው በሌላ አገር ጥገኝነት (asylum) ጠይቀው የሚኖሩ ሲሆን ለመብታቸው ጥበቃ የሚውለው የዓለም ዓቀፍ የስደተኞች ጥበቃ ሕግ (international protection of refugees - 1951 Geneva Convention etc.) ስለሆነ፣ የዜግነት አገራቸው ሕግ በምንም መልኩ እነሱን ለመጥቀምም ሆነ ለመጉዳት ሊተገበር አይችልም። ተፈናቃዮች ግን በተቃራኒው፣ ያለፍላጎታቸው ከቄያቸው ቢፈናቀሉም ድንበር ስለማይሻገሩ፣ ለነሱ ጥበቃ ዋቢ አድርገን የምንወስደው ብሔራዊ ሕግንና መንግሥቱ የፈረማቸው ዓለም ዓቀፋዊ ውሎችን ነው። ለመፈናቀላቸው ምክንያት ግን ከላይ የጠቀስኳቸው ምክንያቶች ለነሱም እኩል ይሠራሉ። ለዝርዝሩ፣ በ 2 February 1995 ዓ/ም የተላለፈውን የተመድ ውሳኔ E/CN.4/1995/50 ይመልከቱ።

ለስደተኞች ወደ አገራቸው ለመመለስ (Repatriation) ወይም ለተፈናቃዮች ወደ ቄያቸው ለመመለስ (Return) ግልጽ የሆኑ መሟላት ያሉባቸው ቅድመ ሁኔታዎች አሉ። ቅድመ ሁኔታዎቹ በይዘት ቢለያዩም በቅርጽ ተመሳሳይ ናቸው። ለምሳሌ፣ ለስደተኞች መመለስ የሚያስፈልገው ሂደት፣ መጀመርያ፣ የዜግነት አገር መንግሥትና የስደት አገር መንግሥት በተመድ የስደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) ድጋፍና ሰብሳቢነት የሶስትዮሽ (Tripartite) ስብሰባ ተደርጎ፣ የዜግነት አገሩ መንግሥት ዜጎቹን መልሶ ለመረከብ ቃል ይገባል። ይህ የዜግነት አገር መንግሥት ዜጎቹን ከስደት አገር መልሶ ለመውሰድ መስማማት የንግግሩ ቁልፍ ጥያቄ የሚሆነውን ያሕል፣ ስደተኞች ደግሞ ለመመለስ ሙሉ በሙሉ ፈቃደኛ መሆናቸው (voluntary repatriation) እኩል ወሳኝነት ያለው ቅድመ ሁኔታ ነው።

የተፈናቃዮችን ወደ ቀድሞ ቄያቸው መመለስን በተመለከተ ግን፣ የሶስትዮሽ ንግግር ባያስፈልግም፣ በቂ ዕርዳታና እንክብካቤ እንዲያደርጉ ከማለት አብዛኛውን ጊዜ የዓለም አቀፍ ማኅበረ ሰቡ በተለይም ተመድ አስፈላጊውን ተሳትፎ ያደርጋል። መመለሱ ግን፣ ልክ እንደ ስደተኞቹ፣ የተፈናቃዮቹን ሙሉ በሙሉ ፈቃደኝነት (voluntary return) ይጠይቃል። በሌላ አነጋገር፣ ስደተኞችንም ሆነ ተፈናቃዮችን ያለ ፍላጎታቸው ወደ አገራቸው ወይም ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው መመለስ አይቻልም ማለት ነው። (ተፈናቃዮችም ዝም ብለው “መመለስ አንፈልግም” የማለት መብት አላቸው ለማለት ሳይሆን፣ መመለስ የማይፈልጉበት ተጨባጭ ምክንያት ካለ መንግሥት አስገድዶ ሊመልሳቸው አይችልም ማለት ነው። ለምሳሌ well-founded fear of persecution (ተጨባጭ የሆነ የኅልውና ሥጋት) የሚባለው ግላዊ የፍርሃት ስሜት ለተፈናቃዮች ላለመመለስ በመጀመርያ ደረጃ ከሚመደቡት ተጨባጭ ምክንያቶች አንዱ ነው)።

የስደተኞቹን ሁኔታ ለጊዜው ወደ ጎን ብንተውና፣ ከወለጋ ስለተፈናቀሉ የአማራ ብሔር ተወላጆችንና የኦሮሞ ብሔር ተወላጅ ተፈናቃዮችን ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው ለመመለስ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ላይ ብናተኩር፣ የዓለም አቀፉ ማኅበረ ሰብ በተለያዩ አገራት የሚጠቀምባቸውን ሕጎችና ልምዶችን ተግባራዊ ማድረግ ግድ ይላል።

 

ተፈናቃዮችን ወደ ቀድሞ ቤታቸው ለመመለስ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች

ተፈናቃዮችን ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው ለመመለስ ከመወሰን በፊት መሟላት ካለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ዋነኞቹ የሚከተሉት ናቸው።

ሀ) ተፈናቃዮች ወደ ቄዬያቸው ከመመለሳቸው በፊት ያፈናቀላቸው ምክንያት በዘላቂነት መወገድ አለበት። ይህም ማለት ተፈጥሮያዊም ሆነ ሰው ሠራሽ ምክንያቶቹ አስተማማኝ በሆነ መንገድ ተወግደው፣ ተፋናቃዮቹ ወደ ቄያቸው ሲመለሱ፣ ከመፈናቀላቸው በፊት የነበራቸውን ሰላማዊ ሕይወት ለመምራት መቻላቸውን በሕግ ወይም በደንብ ብቻ ሳይሆን በተግባር ማስወገድና ተመላሾቹ በሰላም እንዲኖሩ መንግሥት ተጨባጭ የሆነ ዋስትና መስጠት አለበት። (የመፈናቀሉ መንስዔ የሕዝቦች የእርስ በእርስ ግጭት ከሆነ፣ ሁለቱን ሕዝቦች ከልብ አስታርቆና የግጭቶቹን መንስዔ አስወግዶ ወደ ቀድሞ ሁኔታ ለመመለስ ጊዜ ስለሚጠይቅ፣ ቅጽበታዊ ስኬትን መጠበቅ አይቻልም)።

ለ) ለተመላሾች ሰላምና መረጋጋት በሰፈነበት አካባቢ የመኖር ድባቡን ለመፍጠር አቅምም ሆነ ግዴታው ያለበት በዋናነት መንግሥት ሲሆን፣ ዓማጽያንም በሚቆጣጠሯቸው ሥፍራዎች ያንኑ ያሕል ኃላፊነት አለባቸው። የማኅበረ ሰቡም አባላት፣ በተለይም የኃይማኖት ተቋማት ለሰላምና መረጋጋት የበኩላቸውን ለማዋጣት ዝግጁ መሆን አለባቸው። ይህም ማለት፣ ለምሳሌ ከጊዳ ኪራሙና አካባቢው የተፈናቀሉትን ወገኖቻችንን ወደ ሰፈራቸው ከመመለሳቸው በፊት፣ ለሁለቱም ማኅበረ ሰብ አባላት ማለትም ለአማራውና ለኦሮሞ ተፈናቃዮች ወገንተኛ ያልሆነ ጥበቃ ሊያደርጉ የሚችሉ የጸጥታ አስከባሪ ኃይላትን መንግሥት ማሠማራት አለበት።

ሐ) በቀድሞ ቄያቸው ሰላምና መረጋጋት መስፈኑን ብቻ ሳይሆን፣ የሁለቱም ማኅበረ ሰብ አባላት አብረው በሰላም ለመኖር የሚያስችል ሰላማዊ ድባብ መፈጠሩን ለማረጋገጥ በዓለም ዓቀፉ ማኅበረ ሰብ ቋንቋ “ሂዶ መጎብኘት” (Go and See Visit) በሚባለው ፕሮግራም መሠረት፣ የሁለቱም ወገን ተፈናቃዮች ተወካዮች ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው ተመልሰው አጭር ጉብኝት በማድረግ ሁኔታውን በገዛ ዓይናቸው ተመልክተው ወደ ቀድሞ ሰፈራቸው ተመልሰው በሰላም ለመኖር አመቺ ሁኔታ መኖሩን ራሳቸው አመነውበት ማኅበረ ሰቦቻቸውንም እንዲያሳምኑ ለማድረግ መንግሥት የጉብኝቱንና ተያያዥ የሆኑ የሎጂስቲክና የጸጥታ ሁኔታዎችን በተመለከተ ትልቅ ኃላፊነት መውሰድ አለበት። (በጉብኝቱ ወቅት፣ የሁለቱም ማኅበረ ሰብ ተወካዮች በአካል ተገናኝተው ስለ ግጭቱ መንስዔዎች በግልጽ ተነጋጋረው ይቅርታ መጠያየቅም ካስፈለገ ተጠያይቀው፣ ካሁን በኋላ ግን፣ አብረው በሰላም ለመኖርና የግጭት መንስዔዎቹን በጋራ ለማስወገድ ቅን የሆነ ውይይት ማካሄድ ይችላሉ)።

 

መደምደምያ

በተለያዩ አገሮች በሠራሁባቸው ዘመናት ከቀሰምኳቸው ልምዶች ያስተዋልኩት አንድ ነገር ቢኖር፣ በተለምዶ፣ ተፈናቃዮች አብዛኛውን ጊዜ አርሶ አደርና ኑሮአቸው ከመሬት (ከእርሻ) ጋር የሚገናኝ ስለሆነ፣ በተቻለ መጠን በአስቸኳይ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ተመልሰው በዚህ ምድር ላይ ካላቸው ብቸኛ ሃብታቸው ጋር ማለትም ከመሬታቸው ጋር ተገናኝተው አንድ የሚያውቁትን ሙያቸውን ማረስን ለመጀመር ከማለት፣ በመንግሥት ባለ ድርሻ አካላትና በዓለም ዓቀፉ ማኅበረ ሰብ ላይ ጫና ማሳደራቸውን ነው። ከትውልድ ሰፈራቸው ውጭ ስለ ዓለም ያላቸው ዕውቀት እምብዛም ስላይደለ፣ ወደ ሌላ አገር የመሄድ ዕቅድ አይኖራቸውም። ከመሬታቸው ተለያይተው በመኖራቸው፣ ሌላ አካል ወይም ቡድን መጥቶ መሬታቸውን እንዳይወስድባቸው፣ በተቻለ መጠን በአስቸኳይ ወደ ቀድሞ ቤታቸ ለመመለስ ይፈልጋሉ። (አንዳንድ የፖሊቲካ ዓላማ ያላቸው ድርጅቶችና ከተፈናቃዮቹ ጋር በመሥራት ብቻ ዳጎስ ያለ ገቢ የሚያገኙት አገር በቀልና ዓለም ዓቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ግን፣ የመመለስ ቅድመ ሁኔታዎች እንኳ ቢሟሉ፣ ተፈናቃዮቹ ወደ ቀድሞ ቄያቸው እንዲመለሱ አይፈልጉም)።

ሳይወዱ በግድ የቀድሞ ሰፈርንና አካባቢን ጥሎ መሄድ በጣም አሳዛኝ ነገር ነው። በተለየዩ ጊዜያትና ምክንያቶች ብዙዎቻችን ዛሬ በውጭ አገር የምንገኝ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያለፍንበት ስለሆነ፣ ያደጉበትን ሰፈር፣ ቤተሰብ፣ ዘምድና አካባቢን ጥሎ መሰደድ፣ ለማንም የማንመኘው አስከፊ ጉዞ ነው። መሰደድ፣ ከአርሶ አደሩ ሕዝብ በተለየ መልኩ ለተማረው ዜጋ ግን በአንጻሩ ቀላል ነው። የተማረ ሰው ራቅ ብሎ ቢሰደድም ሠርቶ ራሱንና ቤተሰቡን የመርዳት ዕድሉ ከፍ ያለ ሲሆን፣ ለአርሶ አደሩ ተፈናቃይ ወይም ስደተኛ ግን፣ ከቄዬው ራቅ ብሎ መሄድ በጣም ይከብዳል። ለአርሶ አደሩ ወይም ነጋዴው ተፈናቃይና ስደተኛ፣ ዋነኛ ሕልማቸው፣ የመፈናቀላቸው ወይም የመሰደዳቸው ምክንያት በቶሎ ተወግዶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ቄያቸው ተመልሰው ወደ እርሻቸው ወይም ንግድ ሥራቸው መመለስ ነው። ስለዚህ ከጊዳ ኪራሙና አካባቢው የተፈናቀሉት ወገኖቻችን ወደ ቄያቸው የመመለስ ፍላጎታቸው ከዚህ አንጻር ነው መታየት ያለበት።

ወደ ቀድሞ ሰፈር መመለስ ለተፈናቃዮች መብት ሲሆን ለመንግሥት ደግሞ ግዴታ ነው። ይህ ማለት ግን፣ የተፈናቃዮች የመመለስ መብት ገደብ የለሽ ነው ወይም የመንግሥትም ግዴታ በአንዳችም ቅድመ ሁኔታ አይወሰንም ማለት አይደለም። ተፈናቃዮች፣ ሁኔታዎች ሳይመቻቹና ተመልሰው በሰላም ለመኖራቸው ዘላቂነት ያለው ዋስትና ሳይኖር ዝም ብሎ ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ መመለስ አለብን የማለት ገደብ የለሽ መብት የላቸውም። መንግሥትም ሁኔታዎች ሳይመቻቹ ተፈናቃዮቹን አስገደዶ የመመለስ መብት የሌለውን ያህል፣ ሁኔታዎች ተመቻችተው እያለ ግን፣ ዝም ብሎ ተፈናቃዮችን ከመመለስ ሊያግድ አይችልም። እንግዲህ ስለ ተፈናቃዮች የመመለስን ሁኔታ በተመለከተ በሚዲያም ሆነ በተለያዩ መድረኮች ላይ ስንሰብክ እነዚህን ተጓዳኝ ክስተቶችን ግምት ውስጥ መክተት አለብን ማለት ነው።

በተረፈ ግን፣ ላለፉት ሁለት ዓመታት፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ምክንያት በቦታው ተገኝቶ እውነተኛ መረጃና ማስረጃ ሊያጋራን የቻለ አንድም ግለ ሰብ ወይም የመግሥት አካል ስላልነበር፣ እንደው ዝም ብሎ “ወለጋ ውስጥ በአማራ ሕዝብ ላይ ጄኖሳይድ እየተፈጸመ ነው” “ኦሮሞዎች አማሮችን አፈናቀሉ” ወዘተ እያልን፣ ግፋ ብሎም በሌላ አገር የተፈጸመን ጥቃት በአገራችን እንደተፈጸመ አስመስሎ የውሸት ቪዲዮ እያሠራጨን፣ በሕዝቦች መካከል ጥላቻንና ቂም በቀልን ከመዝራት፣ የመፈናቀሉን መንሥዔ በበቂ አጥንተን ሁለቱ ሕዝቦች በሰላም አብረው በዘላቂነት የሚኖሩበትን መፍትሄ ፍለጋ ላይ ብናተኩር ለሁሉም ይበጃል ባይ ነኝ። አለበለዚያ፣ ላለፉት አምስት ዓመታት በአገራችን ታሪክ ውስጥ ተድርጎ የማይታወቅ በወለጋ ላይ ብቻ የታወጀ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ (ኮማንድ ፖስት) ዛሬም በተግባር እያለና፣ በጊዳ ኪራሙና በአካባቢው በአካል ተገኝቶ እውነተኛውን የግጭቱን መንሥዔና ያስከተለውን ሰዋዊና ቋሳዊ ውድመትን የሚዘግብ የመንግሥትም ሆነ የግል ሚዲያ በሌለበት ወቅት፣ ዝም ብሎ በግምት ከተለያዩ አቅጣጫ ከምናገኛቸው ተጨባጭ ያልሆኑ መረጃዎችን ይዘን፣ ስለ ጉዳዩ አንዳችም ግንዛቤ የሌላቸውን ሰላማዊውን የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦችን ለሌላ ዙር ግጭት ባናነሳሳ የተሻለ ነው ባይ ነኝ።

በኔ ግምት፣ ተፈናቃዮቹ ይመለሱ አይመለሱ ብለን በጭፍን ከመስበክ ተቆጥበን፣ ገለልተኛ ባለ ድርሻ አካላት፣ የግልና መንግሥታዊ የሚዲያ ተቋማት በቦታው ተገኝተው ወገንተኛ ያልሆነ ዘገባ እንዲያቀርቡልን እና በዘገባው መሠረት በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲመሠረት ተቀዳሚ ኃላፊነት ያለበትን መንግሥት ላይ ጫና ማሳደሩ ላይ መረባረብ አለብን። አሁንም መሸ እንጂ አልጨለመም። ስለዚህ ሰከን ብለን፣ በእውነት ስለ እውነት የተፈናቀሉ ወገኖቻችን ሥቃይና እንግልት ከልባችን የሚቆረቁረን ከሆን፣ ጽንፈኞች በቀደዱልን የተሳሳተ የትርክት ቦይ እየፈሰስን ሕዝባችንን ለመፈነቃቀሉ እንደ ዳረግናቸው ተገንዝበንና፣ ሰፊው ሕዝብ ደግሞ ምን ጊዜም በርስ በርስ ላይ ተነስቶ እንደማያውቅ በመረዳት፣ ግጭትን ከማባባስ ብንቆጠብና አብሮነትን በሚያለመልሙ እንቅስቃሴዎች ላይ ብናተኩር የተሻለ ነው ባይ ነኝ።

ፈጣሪ አስተውሎትን ያብዛልን።

*****

ጄኔቫ፣ ዴሴምቤር 2023 ዓ/ም

wakwoya2016@gmail.com

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188475

Tuesday, January 30, 2024

ደመቀ ምስጢሩን አወጡ | ፋኖ ለአሜሪካ ምላሽ ሰጠ |
https://youtu.be/5vcZ5Zefam0?si=rWbeYOYhxDnQifDS

 

 

https://youtu.be/XXIMhhN2bbo?si=inTRZ_NyugUmtxlg
https://amharic.zehabesha.com/archives/188458
ደመቀ ምስጢሩን አወጡ | ፋኖ ለአሜሪካ ምላሽ ሰጠ |
https://youtu.be/5vcZ5Zefam0?si=rWbeYOYhxDnQifDS

 

 

https://youtu.be/XXIMhhN2bbo?si=inTRZ_NyugUmtxlg
https://amharic.zehabesha.com/archives/188458

Monday, January 29, 2024

ታላቅ መንፈሣዊ ጉባኤ

December 15 & 16, 2012

ትላንት ዋልድባ ታረሰ፣ ዛሬ የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ሊፈርስ ነው፣ ነገስ . . . በተመሳሳይ ርዕሶችና በእርቀ ሰላሙ ዙሪያ ውይይቶች ተዘጋጅተዋል እንዳያመልጦት!

ዓለምዓቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች አንድነት፣ ቀድሞ ዋልድባን ለመታደግ የተቋቋመው ኮሜቴ ለአራተኛ ጊዜ በወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር እና የመፍትሄ ሃሳቦችን ለመጠቆም ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ባለሙያዎችን ጋብዞ ለመነጋገር የሁለት ቀናት ተከታታይ ጉባኤ አዘጋጅቷል። የእርሶ ተሳትፎ እየት ድረስ ነው? ለቤተክርስቲያንዎ ሊያበረክቱ የሚችሉትን ለመጠቆም ተዘጋጅተናል፣ ኑ! እንምከር ቤተክርስቲያንን ለተተኪው ትውልድ ከነሙሉ ክብሯ ለማስተላለፍ አብረን እንስራ!

እግዚአብሔር አምላክ ቤተክርስቲያናችንን በረደኤት ይጠብቅልን አሜን

ቅዳሜ Dec. 15, 2012 እሑድ DEC. 16, 2012

St. Andrew UMC ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅ/ማርያም ቤ/ክርስቲያን

845 N. Haward Street 1360 Buchanan Street, NW.

Alexandria, VA 22304 Washington, DC 20018

2:00 – 6:30 pm. 4:00 – 8:00 pm
https://amharic.zehabesha.com/archives/188431
ታላቅ መንፈሣዊ ጉባኤ

December 15 & 16, 2012

ትላንት ዋልድባ ታረሰ፣ ዛሬ የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ሊፈርስ ነው፣ ነገስ . . . በተመሳሳይ ርዕሶችና በእርቀ ሰላሙ ዙሪያ ውይይቶች ተዘጋጅተዋል እንዳያመልጦት!

ዓለምዓቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች አንድነት፣ ቀድሞ ዋልድባን ለመታደግ የተቋቋመው ኮሜቴ ለአራተኛ ጊዜ በወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር እና የመፍትሄ ሃሳቦችን ለመጠቆም ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ባለሙያዎችን ጋብዞ ለመነጋገር የሁለት ቀናት ተከታታይ ጉባኤ አዘጋጅቷል። የእርሶ ተሳትፎ እየት ድረስ ነው? ለቤተክርስቲያንዎ ሊያበረክቱ የሚችሉትን ለመጠቆም ተዘጋጅተናል፣ ኑ! እንምከር ቤተክርስቲያንን ለተተኪው ትውልድ ከነሙሉ ክብሯ ለማስተላለፍ አብረን እንስራ!

እግዚአብሔር አምላክ ቤተክርስቲያናችንን በረደኤት ይጠብቅልን አሜን

ቅዳሜ Dec. 15, 2012 እሑድ DEC. 16, 2012

St. Andrew UMC ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅ/ማርያም ቤ/ክርስቲያን

845 N. Haward Street 1360 Buchanan Street, NW.

Alexandria, VA 22304 Washington, DC 20018

2:00 – 6:30 pm. 4:00 – 8:00 pm
https://amharic.zehabesha.com/archives/188431

Sunday, January 28, 2024

ተዋቸው አዳነ (እግግ) ግር ግሩ -{official video}2024 | ጃውሳው ና
https://youtu.be/RrwmrK8meUk?si=kNTHtwxWfyGhvHfP

ተዋቸው አዳነ (እግግ) ግር ግሩ -{official video}2024

 

https://youtu.be/Yqg-l-KZJgU?si=EG1XXZhhRTQ_Xj8C
https://amharic.zehabesha.com/archives/188404
የአፍሪካ ህብረት የአብይን ቅስም ሰበረ | “ባህርዳር እንገባለን” አርበኛ ዘመነ | በጎደር ታሪክ ተሰራ “ከክብሬ ጋር እንደወደቅኩ ለሚስቴ ንገሯት” | የሹም ሽሩ ሚስጥራዊ መረጃዎችና የፋኖ ጀብዱ |
https://youtu.be/iYN1GsyuaS0?si=3qkEk6FvHwQvBpuE

https://youtu.be/thrI2AaP_B4?si=3T6zSDOJABsAtGZh

 

https://youtu.be/qEdhsKT5vvE?si=xd7fVEp-AB_6ZXMe

 

 

https://www.youtube.com/live/AT4STy3jZAk?si=lA4ruWCrT38-b_dN

 

የሹም ሽሩ ሚስጥራዊ መረጃዎችና የፋኖ ጀብዱ |
https://amharic.zehabesha.com/archives/188387

Saturday, January 27, 2024

መርዶ/ሊገሉኝ ይችላሉ-ደመቀ/ከባዱ ሚስጥር ወጣ/ሹመቱን አልቀበለውም-ተመስገን/ንጋት ላይ የተሰማ መርዶ/አብይ ብቻወውን ቀረ
https://youtu.be/G9ZfFK2aegA?si=bDSmtzVTweDrp47I

መርዶ/ሊገሉኝ ይችላሉ-ደመቀ/ከባዱ ሚስጥር ወጣ/ሹመቱን አልቀበለውም-ተመስገን/ንጋት ላይ የተሰማ መርዶ/አብይ ብቻወውን ቀረ
https://amharic.zehabesha.com/archives/188366
የኢትዮጵያ የረዥም ጊዜ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አርብ የሀገሪቱ የገዥው ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው መነሳታቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ከመንግስት ጋር ግንኙነት ያለው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት እና የአማራ ብሄር ተወላጆች የሆኑት አቶ ደመቀ በብልጽግና ፓርቲ ውስጥ በኢትዮጵያ የስለላ ሃላፊ ተተኩ።

ፓርቲው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትን የሚመራውን አቶ ተመስገን ጥሩነህን “የአመራር ውርስ መርሆውንና የአሠራር ሥርዓቱን” ተከትሎ ባደረገው ለውጥ “በአንድ ድምፅ መርጧል” ሲል ፋና አክሎ ገልጿል።

እርምጃውን የኢትዮጵያ ይፋዊ የፕሬስ ኤጀንሲ ኢዜአ ዘግቧል።

አቶ ደመቀ በፓርቲው ውስጥ መተካታቸው “ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን መልቀቅ አለበት ማለት ነው” ሲሉ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግስት ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል።

“የእኛ ግንዛቤ ነው” አቶ ደመቀ ለ11 ዓመታት ከቆዩበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነትም እንደሚለቁ በአዲስ አበባ የሚገኙ አንድ የውጭ ጉዳይ ዲፕሎማት ለኤጀንሲ ተናግረው ነበር።

 

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188361

Friday, January 26, 2024

የኢትዮጵያ የረዥም ጊዜ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አርብ የሀገሪቱ የገዥው ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው መነሳታቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ከመንግስት ጋር ግንኙነት ያለው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው፥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት እና የአማራ ብሄር ተወላጆች የሆኑት አቶ ደመቀ በብልጽግና ፓርቲ ውስጥ በኢትዮጵያ የስለላ ሃላፊ ተተኩ።

ፓርቲው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትን የሚመራውን አቶ ተመስገን ጥሩነህን “የአመራር ውርስ መርሆውንና የአሠራር ሥርዓቱን” ተከትሎ ባደረገው ለውጥ “በአንድ ድምፅ መርጧል” ሲል ፋና አክሎ ገልጿል።

እርምጃውን የኢትዮጵያ ይፋዊ የፕሬስ ኤጀንሲ ኢዜአ ዘግቧል።

አቶ ደመቀ በፓርቲው ውስጥ መተካታቸው “ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን መልቀቅ አለበት ማለት ነው” ሲሉ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግስት ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል።

“የእኛ ግንዛቤ ነው” አቶ ደመቀ ለ11 ዓመታት ከቆዩበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነትም እንደሚለቁ በአዲስ አበባ የሚገኙ አንድ የውጭ ጉዳይ ዲፕሎማት ለኤጀንሲ ተናግረው ነበር።

 

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188361
1700ኮማንዶዎች ፋኖን ተቀላቀሉ | የድል ዜና ጎንደር! ቋራ፣ቆላድባ፣ጯሂት! | አብይ ፋኖን ይቅርታ ጠየቀ | አብይ የእጁን ሳያገኝ ድርድር የለም | ከ501ኛ ክፍለ ጦር ፋኖን ተቀላቀሉ
https://youtu.be/cilyHPcVjhY?si=hLoKQzMlKS5Hl356

 

https://youtu.be/XU0Tj0_WBnc?si=9dDbbJ2ADcGhsbfZ

 

https://youtu.be/mtRSCrOnScQ?si=vFvJ7w-GMv8Zoigw

አብይ ፋኖን ይቅርታ ጠየቀ መደመጥ ያለበት አስቸኳይ መረጃ

 

https://youtu.be/57wbWSpQ9Oo?si=VwP8XZthxC43G9-S

 

https://youtu.be/TmAAFey52VQ?si=zGamuwmqFWF2CFPp

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188338

Thursday, January 25, 2024

“የአብይ ነብስ ከማንም አይበልጥም” አቡነ ማቲያስ | "የዐብይን 120 ሰራዊት ደምስሰናል" | 4ቱ ምሽግ በፋኖ ተሰበረ | የአዲስ አበባው ተኩስ | የባለስልጣኑ ጋርዶች ተባረሩ |
https://youtu.be/9pgZVnF9EHM?si=FH4WZxECdbVJN4rn

https://youtu.be/5xq2qn7_zqs?si=Jf3unbWtJwp_Bo4a

 

https://youtu.be/ktAxYtYbjIw?si=MqLF1wepvmOZCMgR

 

 

https://youtu.be/YC1ok2Kyqbw?si=YvI0ncjI3aD_QSag

 

“የአብይ ነብስ ከማንም አይበልጥም” አቡነ ማቲያስ |
https://amharic.zehabesha.com/archives/188326
1700ኮማንዶዎች ፋኖን ተቀላቀሉ | የድል ዜና ጎንደር! ቋራ፣ቆላድባ፣ጯሂት! | አብይ ፋኖን ይቅርታ ጠየቀ መደመጥ ያለበት አስቸኳይ መረጃ | አብይ የእጁን ሳያገኝ ድርድር የለም | ከ501ኛ ክፍለ ጦር ፋኖን ተቀላቀሉ
https://youtu.be/cilyHPcVjhY?si=hLoKQzMlKS5Hl356

 

https://youtu.be/XU0Tj0_WBnc?si=9dDbbJ2ADcGhsbfZ

 

https://youtu.be/mtRSCrOnScQ?si=vFvJ7w-GMv8Zoigw

አብይ ፋኖን ይቅርታ ጠየቀ መደመጥ ያለበት አስቸኳይ መረጃ

 

https://youtu.be/57wbWSpQ9Oo?si=VwP8XZthxC43G9-S

 

https://youtu.be/TmAAFey52VQ?si=zGamuwmqFWF2CFPp

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188338

Wednesday, January 24, 2024

ሰማእት ሁን ካህን!
መጣፉ ያዝዛል እንድትገጥም ሰይጣንን፣

ተሕዝብ እንድትነቅለው ነግንገህ ቁንጮውን፣

ለእምነትህ ለአገርህ ሰማእት ሁን ካህን!

ቀጥ ብለህ ተከል ጴጥሮስን አድማሱን፣

ፈለገ ሚካኤል የቴዎፍሎስ ዱካን፣

ቤተክሲያን የሚንድ ጨፍጫፊ ምእመናን፣

የከፋ አምስት ዘመን ዳግም ሲመጣብን፡፡

እንኳንና ሕዝቡ እንዳትገዛ ምድር፣

በግዝት መሀላ በጸሎት ውል እሰር፣

ጭራቅ አገር ወሮ ተኝተህ ላታድር፡፡

ከበሮ ደልቀህ እምቢልታውን ነፍተህ፣

ፀናጽል አፋጭተህ መቋሚያህን ሰብቀህ፣

አዋጅ! አዋጅ! ብለህ ሞረሽ ክተት ጠርተህ፣

ክላ ዲያብሎስ በል ተአገር ሳያጠፋህ!

ሰሜን እስተ ደቡብ ቀጥ ብለህ ቆመህ፣

ተምስራቅ ምዕራብም አግድም ተያይዘህ፣

የወልድን ምልክት መስቀል በአንገት አስረህ፣

እንደ ጉም አብነው ሳጥናኤልን ገፈህ፣

ተመልካች አትሁን ሲጨስ ሲነድ ሕዝብህ፡፡

ዜማውን አዚመህ ቅኔን ተቀኝተህ፣

ጸበልን እረጭተህ በመስቀል ደልዘህ፣

አስወጣ ዲያብሎስ ዛሩን አስጎርተህ፡፡

እግዜር ተሳጥናኤል እንዳልታረቀ አውቀህ፣

ማተብ ታላሰረ ሽምግልና አቁመህ፣

ቃል አባይ ከሀዲን ዳግም ማመን ትተህ፣

መንን ወደ ጫቃ ጥራኝ ፋኖ ብለህ፡፡

ለምተዋት ዓለም ነገ ለማትኖር፣

ሥጋህ አሸንፎ ነፍስ አትግባ ሲኦል፡፡

እግዜርና ታሪክ ጥሪ ሲያቀርቡልህ፣

አደጋ ሲወድቁ አገርና ሕዝብህ፣

እንድታድናቸው በሥጋ በደምህ፣

ሰማእት ሁን ካሀን እንደ ቅድመ አያትህ፡፡

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.
https://amharic.zehabesha.com/archives/188311
ሰማእት ሁን ካህን!
መጣፉ ያዝዛል እንድትገጥም ሰይጣንን፣

ተሕዝብ እንድትነቅለው ነግንገህ ቁንጮውን፣

ለእምነትህ ለአገርህ ሰማእት ሁን ካህን!

ቀጥ ብለህ ተከል ጴጥሮስን አድማሱን፣

ፈለገ ሚካኤል የቴዎፍሎስ ዱካን፣

ቤተክሲያን የሚንድ ጨፍጫፊ ምእመናን፣

የከፋ አምስት ዘመን ዳግም ሲመጣብን፡፡

እንኳንና ሕዝቡ እንዳትገዛ ምድር፣

በግዝት መሀላ በጸሎት ውል እሰር፣

ጭራቅ አገር ወሮ ተኝተህ ላታድር፡፡

ከበሮ ደልቀህ እምቢልታውን ነፍተህ፣

ፀናጽል አፋጭተህ መቋሚያህን ሰብቀህ፣

አዋጅ! አዋጅ! ብለህ ሞረሽ ክተት ጠርተህ፣

ክላ ዲያብሎስ በል ተአገር ሳያጠፋህ!

ሰሜን እስተ ደቡብ ቀጥ ብለህ ቆመህ፣

ተምስራቅ ምዕራብም አግድም ተያይዘህ፣

የወልድን ምልክት መስቀል በአንገት አስረህ፣

እንደ ጉም አብነው ሳጥናኤልን ገፈህ፣

ተመልካች አትሁን ሲጨስ ሲነድ ሕዝብህ፡፡

ዜማውን አዚመህ ቅኔን ተቀኝተህ፣

ጸበልን እረጭተህ በመስቀል ደልዘህ፣

አስወጣ ዲያብሎስ ዛሩን አስጎርተህ፡፡

እግዜር ተሳጥናኤል እንዳልታረቀ አውቀህ፣

ማተብ ታላሰረ ሽምግልና አቁመህ፣

ቃል አባይ ከሀዲን ዳግም ማመን ትተህ፣

መንን ወደ ጫቃ ጥራኝ ፋኖ ብለህ፡፡

ለምተዋት ዓለም ነገ ለማትኖር፣

ሥጋህ አሸንፎ ነፍስ አትግባ ሲኦል፡፡

እግዜርና ታሪክ ጥሪ ሲያቀርቡልህ፣

አደጋ ሲወድቁ አገርና ሕዝብህ፣

እንድታድናቸው በሥጋ በደምህ፣

ሰማእት ሁን ካሀን እንደ ቅድመ አያትህ፡፡

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.
https://amharic.zehabesha.com/archives/188311

Tuesday, January 23, 2024

ፋኖ ባህርዳር ሊገባ ነው | በአዲስ አበባ ገብርኤል አስደንጋጭ ነገር ተፈፀ | 50ሺ ሠራዊት አማራ ገብቶ አልቋል›› ጄኔራሉ
https://youtu.be/C5ksDSOSdRs?si=y_LLL2wFNo-jVHMd

 

https://youtu.be/vTOLmJjH9AE?si=JnPfxSix0ewvVeqd

 

በአዲስ አበባ ገብርኤል አስደንጋጭ ነገር ተፈፀመ

 

https://youtu.be/Hmf9ubvOb4o?si=Bya4AMlFETHQ-Pu_
https://amharic.zehabesha.com/archives/188302
ንደርን ወደ ቀድሞዉ ክብሯ መልሰናታል | በሰራዊቱ አዛዦች የተፈጠረው ምንድን ነው?
https://youtu.be/7qRcUJ1iex4?si=iWqs8j5-aetOJmuj

ንደር ወደ ቀድሞዉ ክብሯ መልሰናታል

https://youtu.be/bxAUoM8Nzm0?si=hCFB0q5cD_ZvEdjj

በሰራዊቱ አዛዦች የተፈጠረው ምንድን ነው?
https://amharic.zehabesha.com/archives/188286

Monday, January 22, 2024

ከራሳችን አልፎ በአምሳሉ የፈጠረንን እውነተኛ አምላክ ለምን ለመሸንገል እንሞክራለን?
January 22, 2024

TG

2004 Timkat in Gondar `

የሰው ልጅ በፈጣሪ አምሳል የተፈጠረበትን መሠረታዊ ዓላማ ማለትም ከሌሎች ፍጡራን ተለይቶ የተሰጠውን ረቂቅ  እምሮውንና ብቁ የማከናወኛ አካሉን ተጠቅሞ በሚያደርገው  የማያቋርጥ የአስተሳሰብና የተግባር መስተጋብር አማካኝነት በሰላም፣ በፍቅር፣ በእኩልነት ፣በነፃነት፣ በመከባበር፣ በመተባበር፣ እና የእነዚሁ ድንቅ እሴቶች ውጤት የሆኑት  ሥልጣኔ፣ እደገት እና ልማት (ብልፅግና) የሚያስገኙለትን እርካታና ደስታ እያጣጣመና ፈጣሪውን እያመሰገነ የመኖርን ሃላፊነት ዘንግቶ ወደ ደመ ነፍስ እንስሳት የሚያስጠጋውን ተግባር በማድረጉ ነበር አምላክ በክርስቶስ አማካኝነት ሥጋ ለብሶ የተወለደው፣ ያስተማረው፣ በጥምቀት ራሱን የገለጠው ፣  የመጣበትን  ድንቅ ተልእኮና  ዓላማ ባልወደዱለት የዘመኑ ገዥዎች  የስቃላት ሞት ተፈፃሚ የሆነበት እና በመጨረሻ ግን ሞትን አሸንፎ የተነሳው።

እናም ስለ እውነት በእውነት ከተነጋገርን ሃይማኖታዊ እምነት ከገሃዱ ዓለም የሰው ልጆች የህይወት ሂደትና መስተጋብር የጤናማነት ወይም የመታወክ ጥያቄ ተለይቶ በአየር ላይ የሚንሳፈፍ አንዳች አይነት መንፈስ አይደለምና ከምር ልብ ልንለው ይገባል ብሎ መከረከር የፅድቅ እንጅ የኩነኔ መንገድ አይደለም። እንኳንስ ሃይማኖታዊ የትኛውንም በጎ ህዝባዊ / ማህበረሰባዊ በዓል ስናከብር ይህንኑ እውነታ ባገናዘበና በሚያንፀባርቅ ሁኔታ ካልሆነ ነገረ ሥራችን ሁሉ የዘልማድ ነው የሚሆነው። በሌላ አገላለፅ የሃይማኖታዊ በዓላትን እሴትነት ከመልካም (ከትክክለኛ) አማኝነት ፣ ከዜግነት መብትና ክብር (ከእውነተኛ የአገር ባለቤትነት) ፣ ከነፃነትና ከፍትህ መስፈን ፣ ከእውነተኛ የሰላምና የፍቅር ምንነትና እንዴትነት ፣ ወደ እውንነት መተርጎም ከሚችል ተስፋ/ምኞት ፣ ወዘተ ጋር በጥብቅ አቆራኝተን ለማየትና ለማሳየት ካልቻልን የምንሸነግለው ራሳችንን ብቻ ሳይሆን እውነተኛውን አምላክ ጭምር ነውና አደብ እየገዛን እንራመድ ብሎ ለማስገንዘብ የሰበብ ድሪቶ እየደረትን መሽኮርመም በፍፁም አይኖርብንም።

በስሜት የመነዳቱን አባዜ በመቆጣጠር ከቅርፅ (ከሰው ሠራሽ አንፀባራቂነት) ይልቅ ለይዘት (መሆንና መደረግ ላለበት ጉዳይ) ይበልጥ አትኩሮት የሚሰጥ የዝክረ በዓላት አውድ ካልፈጠርን በስተቀር በፖለቲካ ወለድ የመከራ፣ የዋይታ/የእግዚኦታ እና የውርደት ደመና ሥር እየተርመጠመጥን/እየተደናበርን “እፁብ ድንቅ የሆ ኑ፣  ዓለምን ያስደመሙ ፣ ህዝብ ክርስቲያን ግልብጥ ብሎ የወጡላቸው ፣እልልታውና ሆታው የተስተጋባላቸው፣ ቅኔውና ዝማሬው እንደ ጉድ የወረደላቸው፣ሰላምና ፍቅር የተትረፈረፈባቸው ፣ የክቡራንና ክቡራት የብልፅግና ባለሥልጣናት/ከፍተኛ ካድሬዎች ቡራኬ የተቸራቸው ፣ ወዘተ በዓላት ባለቤቶች ነን” ማለት ለግልብ ስሜታችን እንጅ በእውነት ሆነንና አድርገን ማስመስከር ስለሚኖርብን ምንነታችንና እንዴትነታችን የሚያደርገው አስተዋፅኦ በፍፁም የለም።

 እውነተኛው ክርስቶስ (አምላክ) ዝክረ በዓሉን ሲባርክ የሰነበተው እንኳንስ ለገዛ ወገን ለማነኛውም ጤናማ ህሊና ላለው ሰው ለማሰብ በሚከብድ ሁኔታ ጥንብ በሆነው የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ወለድ ወንጀል  የመቃብር ራት ከሆኑት፣ በመፈናቀልና በርሃብ ጠኔ የቁም ስቃይ ሰለባ ከሆኑት ፣ ከመቃብር ሙትነት ተርፈው የአካልና የአእምሮ መዛባት ሰለባ ከሆኑት፣ በየማጎሪያና ማሰቃያ ማእከላት የሰቆቃ ሰለባ በመሆን ላይ ከሚገኙት፣ እና ይህ ሁሉ የመከራና የውርደት ዶፍ ፍፃሜ አግኝቶ ለሁሉም የምትሆን የነፃነትና የፍትህ አገር እውን ትሆን ዘንድ እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ ከሚያደርጉ አርበኞች ፣ ወዘተ ጋር እንጅ ከባለጌና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች ቤተ መንግሥት ጋር በአሳፋሪ ሁኔታ እየተሻሹና የሚሰጣቸውን መመሪያ/ትእዛዝ እየተቀበሉ የሃይማኖትን ምንነትና ለምንነት ምስቅልቅሉን ካወጡት የሃይማኖት መሪዎችና ሰባኪዎች ጋር አይደለም። 

ይህንን ግልፅና ቀጥተኛ አስተያየቴን መሪዎችን ከመዳፈር አልፎ የጥምቀቱን ድምቀት የሚጣጣል እንደሆነ በመቁጠር የእርግማንና የውግዘት ናዳ ለማውረድ የሚሞክሩ ወገኖች ቁጥር ቀላል እንደማይሆን በሚገባ እረዳለሁ።

ለዚህ ያለኝ መልስ ፦

ሀ) ለመግለፅ በእጅጉ ከሚከብደው ዘመን ጠገብ ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት ሰብረን መውጣት እንችል ዘንድ መሬት ላይ ተዘርግቶ እየሰማንና እያየን ያለነውን መሪር ሃቅ በደፋርነትና በቅንነት ለመጋፈጥ ያለመቻላችንን መሪር እውነት ተረድተንና ተቀብለን ተገቢውን ማድረግ ካልቻልን ከቶ የትም እንደማንደርስ ከምር መታወቅ ይኖርበታል፤

ለ) ተስፋ እውን መሆን የሚችለው ጠንካራ በሆነ ፍኖተ ተግባር ላይ መቆም ሲችል ስለሆነ ይህ የሚጎድለው ተስፈኝነት ከንቱ /ትርጉመ ቢስ ምኞት ወይም ቅዠት መሆኑን ተገንዝበን ዛሬውኑ የማስተካከያ እርምጃ ካልወሰድን የተሸናፊነት ሰለባዎች ሆነን የመቀጠላችን መሪር እውነት አይቀሬ ሆኖ እንደሚቀጥል ለመረዳት የተለየ እውቀትን አይጠይቅም፤

ሐ) ከገዛ ራሳችን የዘመናት መከራና ውርደት ሰብረን ለመውጣት እንዳንችል ካደረጉንና እያደረጉን ካሉት እጅግ የተዛቡ/የተንሸዋረሩ አስተሳሰቦቻችን መካከል አንዱ ሃይማኖታዊ እምነትን ጨምረን የድርጊት አልባ ተስፈኝነታችን መሠረት አድርገን የማየታችን ጉዳይ መሆኑን አምነን በመቀበል ተገቢና ገንቢ ወደ ሆነ ፍኖተ ለውጥ መሰባሰብ ይኖርብናል፤

መ) ገድለው፣ አስገድለውና አገዳድለው ሃዘናችን ላይ አብረውን በሚቀመጡ፣ በርሃብ አለንጋ ገርፈውና አስገርፈው ምፅዋእት በሚያስለምኑን፣ አደንቁረውና አደናቁረው በዕውቀትና በጥበብ እንዳንበሸበሹን በሚሳለቁብን ፣ ምድረ ሲኦል ያደርጎትን አገር አገረ ገነት እንዳደረጓት ሊያሳምኑን ሲሞክሩ ጨርሶ ህሊናቸውን በማይኮሰኩሳቸው እኩያን የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ዘዋሪዎች (ገዥ ቡድኖች) ሥርዓት ሥር እየጓጎጥን  ሃይማኖታዊ “በዓሎቻችን በአስደናቂ ሰላምና ፀጥታ ተከበሩ” የሚለው ትርክታችን እጅግ አሳሳች መሆኑን ተገንዝበንና ተቀብለን ወደ ትክክለኛው ፍኖተ መልእክት መመለስ ይኖርብናል።

ሠ) ይበጃል የሚሉትን ሂሳዊ ትችት ይጠቅማል ከሚሉት የመፍትሄ ሃሳብ ጋር የሚያቀርቡትን ወገኖች ሃይማኖትንና የሃይማኖት መሪዎችን እንደተዳፈሩ በመቁጠር (በመተርጎም) ያዙኝና ልቀቁኝ የማለት ነገር የውድቀት ውድቀት ነውና ከምር ልናጤነው ይገባል የሚሉ ሃሳቦችን የያዘ ነው።

ማመን ፈለግንም አለፈለግንም ወይም ወደድነውም ጠላነውም ለዘመናት የመጣንበትና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ በእጅጉ የተዘፈቅንበት ግዙፍና መሪር እውነት ይኸው ነውና የሚሻለው የዘልማድ አይነት አስተሳሰባችንና አካሄዳችን በቅጡ መርምረን/ፈትሸን የሚበጀንን ማስተካከያ/እርምት ማድረግ ነው እንጅ ትእይንተ ትውፊት በሚመስል የሃይማኖት በዓል አከባበር ራስን መሸንገል (ማታለል) ከቶ የትም አያደርስም።

አዎ! ለዘመናት ከመጣንበትና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ ለማሰብም የሚከብድ የመከራና የውርደት ዶፍ እያወረደ ከቀጠለው የባለጌዎችና የጨካኞች የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ለመገላገል ካልቻልንባቸው ምክንያቶች አንዱ የራሳቸውን ተገቢ ሃላፊነትና ድርሻ ከመወጣት  ይልቅ በቤተ እምነት ጽህፈት ቤት እና የሸፍጠኞችና የሴረኞች ከፍተኛ ምሽግ በሆነው ቤተ መንገሥት መካከል እየተመላለሱና እየተሻሹ ስለ የእምነት ፅዕናት፣ስለ ሰላምና ፍቅር አስፈላጊነት፣ ስለ ትዕግሥት ወርቃማነት፣ ስለ ሃይማኖታዊ በዓላት የግድ ባይነት፣ ስለ ሃይማኖታዊ ሰማእትነት፣ ወዘተ የሚሰብኩን የሃይማኖት መሪዎች  መሪር ውድቀት  ነው።

“ከሐርያት የተቀበልነው ሥርዓተ ቀኖና ሲጣስ ቆመን ከማየት ሞትን በፀጋ እንቀበላለን” እያሉ ለአያሌ ዘመናትና በአገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሲሰብኩን ኖረው በእኩያን ፖለቲከኞች ትእዛዝ እና በእነርሱ በራሳቸው ልክ የሌለው የአድርባይነት ልክፍት ምክንያት  ሽረው/አፍርሰው ለምን? ሲባሉ “ለሰላም ስንል ሻርነው” በሚል እንደማነኛውም መርዶ ያረዱበት (የተናገሩበት) አንደበታቸው ገና በቅጡ ሳይረጋጋ ጥምቀቱን አስመልክተው ከዋዜማው ጥቂት ቀናት ቀደም ሲል ደግሞ እውነተኛ የሃይማኖት አርበኛ በሚመስል አቀራረብ ብቅ ብለው “ጣልቃ አትግቡብን” በሚል ኮስተር ያለ መግለጫ (ዲስኩር) ካስደመጡን በኋላ በበዓሉ ዋዜማ  ደግሞ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ከንቲባዋ (አ.አ) የተሰጣቸውን ዝርዝር መመሪያና ማስጠንቀቂያ የብልፅግና ካድሬዎችን በሚያስከነዳ (በሚበልጥ) አቀራረብና አንደበት ያለምንም ሃፍረት ሲነግሩን/ ሲያስተላልፉልን መስማት የእውነተኛ አማኝንና የሁሉም አይነት ነፃነቶች መከበር ግድ የሚለውን የአገሬ ሰው ቢያንስ ምነው ምን ነካን? ሳያስብለው የሚቀር አይመስለኝም።

ስለ እውነት በእውነት የሁሉም አይነት ነፃነትና ፍትህ የሚሰፍንባት ኢትዮጵያን የምንፈልግ ከሆን ለብዙ ዘመናት  የመጣንበትንና በአሁኑ  ወቅት ደግሞ አስከፊና አስፈሪ በሆነ ሁኔታ  ተዘፍቀን የምንገኝበትን ግዙፍና መሪር ደጋግሞ የመውደቅ አዙሪት/አባዜ ግልፅና ዴሞክራሲያዊ በሆነ  አርበኝነት  መጋፈጥን  ግድ ከሚል ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ነው የምንገኘው።

ይህንን ሆነንና አድርገን ለመገኘት ደግሞ ትውፊታዊ/ባህላዊ ትእይንተ ህዝብ  ከሚመስል የሃይማኖት የአደባባይ በዓላት አከባበር አልፈን  በይዘቱ ( ምድራዊ ህይወታችን የሰማያዊ ተስፋችንን ከምር በሚገልፅ አኳኋን)   ለመረዳትና  ለማክበር የሚያስችል ሥርዓተ ማህበረሰብ እውን ለማድረግ  ምን  እና እንዴትስ ማድረግ አለብን? የሚለውን ግዙፍና አንገብጋቢ ጥያቄ አግባብነት ባለውና ጊዜን ግምት ውስጥ ባስገባ አኳኋን እስካልመለስን  ድረስ  በሚቀጥለው ዓመትም ሆነ ከዚያም በኋላ  ራሳችንን በተመሳሳይ ብቻ ሳይሆን ይበልጥ በከፋ ሁኔታ ውስጥ ልናገኘው እንደምንችል ለመገመት ሚዛናዊና ቅን ግንዛቤን እንጅ ልዩ እውቀትን ወይም የቲዎሎጅ ሊቀ ሊቃጥንትነትን ወይም ሰፊ የፖለቲካ ትንታኔን አይጠይቅም ።

ይህንን እጅግ አስከፊና አስፈሪ ሁኔታ ወደ መልካም የለውጥ ሂደትና ግብ ለመለወጥ ወይም ለመተርጎም ከተሳነን የአደባባይ ሃይማኖታዊ በዓሎቻችን ለታይታ እና ከቱሪስት ሊገኝ የሚችል ሳንቲም መሰብሰቢያ (መልቀሚያ) ከመሆን አያልፉም። ለምን? ቢባል በባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ነጋዴዎች ፍፁማዊ መመሪያና ትእዛዝ ሰጭነት እና በአድርባይ የሃይማኖት መሪዎች መልእክተኛነትና አስፈፃሚነት በሚካሄዱ የዝክረ ሃይማኖት በዓላት ላይ የሚገለጥ እውነተኛ አምላክ አይኖርምና ነው።

ለመሆኑ ለብዙ ዘመናት ያከበርናቸው የሃይማኖት በዓላት ከመከራና ውርደት እንወጣ ዘንድ ለምንና እንዴት አልረዱንም? እውን ፈጣሪ የመከራችንና የውርደታችን መንስኤና መፍትሄ ምን እንደሆነ አያውቅም? ታዲያ ለም? ብለን ራሳችንን ጠይቀን እናውቃለን?

ሌላውን  ሰው ወይም ቡድን የመጠየቅ አስፈላጊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ራስን ከምር መጠየቅና መመርመር  የእውነተኛ አማኝነትና ከስህተት የመማር አዋቂነት እንጅ የደካማነት ወይም ፈጣሪን የማስቀየም ህፀፅ አይደለምና ዛሬም እንጠይቅና ቢያንስ ለከርሞ (ለሚቀጥለው ዓመት) የሃይማኖት ነፃነትን ጨምሮ ለሁለንተናዊ ነፃነቶቻችን የሚበጅ ሥርዓተ ፖለቲካ እውን ለማድረግ ከምር የሆነ የጋራ ጥረት እናድርግ ።

ዋነኛ ተጠያቂዎች እኩያን ገዥ ቡድኖች መሆናቸው እንደ ተጠበቀ ሆኖ እንደ አማኝና አገር እንዳለው ማህበረሰብ ነፃነታችን የነፈገንን እና የጋራ አገር እያሳጣን ያለውን ፖለቲካ ወለድ ወረርሽኝ በዴሞክራሲያዊ  አርበኝነት ወኔ በመጋፈጥ የነፃነትና የፍትህ ሥርዓትን እውን ለማድረግ አለመቻላችንን ባለመታደል ወይም የፈጣሪ ፈቃድ ስላልሆነ በሚል ሰንካላ ሰበብ ፈፅሞ ልናልፈው አይገባም።

እናም የውድቀታችን እና የፈጣሪም ዝም ማለት ምክንያቶቹ እኛው ራሳችን ነን። ፈጣሪ በሰጠን አእምሮና አካል እየተጠቀምንና የፈጣሪን እርዳታ እየጠየቅን ለሰማያዊውም ሆነ ለምድራዊው ህይወታችን የሚበጅ የነፃነትና የፍትህ ተጋድሎ ሳናደርግ “እግዚኦ ካልወረድክና ካልፈረድክ” እያልን ብንማፀን በተግባር አልባ አውዳችን ላይ የሚገኝ ፈጣሪ የለም ። በአገራችን ለዘመናት የሆነውና እየሆነ ያለውም ይኸው ነው።

አዎ! አለመታደል ወይም የፈጣሪ ቁጣ ሆኖብን ሳይሆን በራሱ አምሳል ከማሰቢያ አእምሮና ከማከናወኛ አካል ጋር የመፈጠራችንን ሚስጥር በአግባቡና ከምር በመረዳት መሆን ያለብንን ሆነንና ማድረግ ያለብንን አድርገን ባለመገኘታችን ይኸውና ዘመን አልፎ ዘመን በተተካ ቁጥር ሃይማኖታዊ የአደባባይ በዓላትን በተሻለ የነፃነትና የፍትህ እኛነት አስበንና አክብረ ን ለመዋል አልቻልንም።  ወደድንም ጠላን መሪሩ ሃቅ ይኸው ነው።ለዚህ ደግሞ የሃይማኖት መሪዎች ውድቀት እና የሃይማኖት መሪዎችንን በአግባቡና በአክብሮት ተሳስታችኋል ማለት ሃጢአት ተደርጎ የተነገረውን ተቀብሎ አሜን አሜን የሚለው አማኝ  (በተለይ ፊደል የቆጠረው) ተጠያቂ ነው።

ባለጌ፣ ሸፍጠኛ፣ ሴረኛና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ነጋዴዎች የሚሰጧቸውን (የሚግቷቸውን) ጥብቅ የቅድመ ሁኔታ እና የዮላችሁ ማስጠንቀቂያ በአጀንዳቸው (በማስታወሻ  ደብተራቸው)  ላይ እያሰፈሩ ከካድሬዎች በተሻለ አቀራረብና አገላለፅ ሲያስተላልፉ ለምንና እንዴት? ተብለው ሲጠየቁ እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለውን ሰላምን እጅግ ደምሳሳ በሆነና በተሳሳተ ትርጉም እየተረጎሙ መከረኛውን ህዝብ ግራ የሚያጋቡ የሃይማኖት መሪዎችንና ሰባኪዎችን ለአደብ ግዙማለት ይገባል።  ይህ የሚጠቅመው ለራሱ ለሃይማኖቱም ነውና ከምር ሊያሳስበን ይገባል።

ለዘመናት የዘለቀውንና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ በእጅጉ እየከፋ የቀጠለውን ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት  ከፈጣሪ እገዛ ጋር ለመቀልበስ የጋራ ጥረት ሳናደርግ “በእጅጉ የደመቀ፣ ዓለምን ያስደመመ፣ ተአምር የታየበት፣ ታላላቅ መሪዎች ድንቅ ዲስኩር/ ንግግር ያደረጉበት፣ ህዝብ ክርስቲያኑ ግልብጥ ብሎ የወጣበት፣ ቅኔው እንደ ጉድ የወረደበት፣ ከበሮውና ፀናፅሉ ያስተጋቡበት፣ ድንቅ መልእክት የተነገረበት፣ ወዘተ በዓል አከብርን ማለት ከጊዚያዊና ግልብ ከሆነ ስሜት አያልፍም። ተነጣጥለው መታየት የሌለባቸውን የመንፈሳዊና የዓለማዊ ህይወቶቻችን በእኩያን ገዥ ቡድኖች በእጅጉ በተመሰቃቀሉበት እጅግ አስቀያሚ ሁኔታ ውስጥ እየጓጎጥን እፁብ ድንቅ በዓል አከበርን በሚል አገር ምድሩ በሰላምና መረጋጋት የተንበሸበሸ ማስመሰል ከራስ አልፎ ፈጣሪነም መሸንገል ነው።

ከዘመን ጠገቡ የባለጌዎች፣ የሸፍጠኞች፣ የሴረኞች እና የጨካኞች የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ክፉ ቀንበር ለመላቀቅና ለሁሉም የሚበጅ ሥርዓተ  ማህበረሰብ  እውን ማድረግ  ያለመቻላችን መሪር እውነት የማያሰማንና የማያሳየን ነገር የለም።   የአገሬ ህዝብ በመንበረ ሥልጣን ላይ እየተፈራረቁ መከራና ውርደትን እንዲለማመድ ያደረጉትን  እኩያን ገዥዎች አምርሮ በሚታገልበት በዚህ እጅግ ወሳኝ ወቅት ከሃይማኖት ተቋሞቻችን መሪዎችና ሰባኪዎች  እያየን፣ እየሰማን እና እየታዘብን ያለነው ነገር ባይገርምም  ቅንና ሚዛናዊ ህሊና ያለውን የአገሬ ሰው በእጅጉ ይፈታተናል።

በመንበረ ሥልጣን ላይ እየተፈራረቁ በነፃነት ተዘዋውሮና ሠርቶ ይኖርባት ዘንድ ከፈጣሪ የተሰጠችውን ውብ አገር ምድረ ሲኦል ካደረጉበትና እያደረጉበት ከሚገኙት የእኩይ ሥርዓት አራማጅ ገዥ ቡድኖች ጋር እየተሻሹ እና ማስጠንቀቂያ እየተቀበሉ “የሃይማኖት በዓላትን በደስታ፣ በሰላም ፣በእልልታ፣ በሽብሸባ፣ በልዩ ዝማሬ፣ በግሩም ቅኔ፣ እና በአጠቃላይ  እኩያን የጎሳ አጥንት ስሌት  ገዥዎች የሚጠሉትን በመጥላት እና የሚፈቅዱትንና የሚወዱትን በመውደድ አክብሩ ፤ ይህን ሁናችሁና አድርጋችሁ ካልተገኛችሁ ግን ፈጣሪን መጋፋት ስለሚሆን ሃላፊነቱ የእናንተ ነው” የሚል እጅግ የወረደና አዋራጅ ትእዛዝ የሚያውጁ የሃይማኖት መሪዎች በሚታደሙበት አውድ ላይ የሚገኝ እውነተኛ አምላክ የለም።

እናም ከዘመን ጠገቡ ፖለቲካ ወለድ አጠቃላይ መከራና ውርደት እና በተለይ ደግሞ ሃይማኖታዊ በዓላትን በዚሁ ፖለቲካ ወለድ ወንጀል አራማጅ ገዥ ቡድኖች ፍፁም ፈቃድና ትእዛዝ ከማክበር (ከማዋረድ ማለት ይሻላል) እጅግ አሳፋሪ እውነታ ሰብሮ ለመውጣት ብቸኛው መንገድ የፋኖን ተጋድሎ በአገራዊ የትግል ሰንሰለት እያቆራኙ እና ዘመኑን በሚመጥን የፖለቲካ አደረጃጀትና ሁለገብ በሆነ የትግል ስልት እያጠናከሩ በአይበገሬነት ወደ ፊት መገስገስ ነው። ይህንን ሆነንና አድርገን ከተገኘን ብቻ ነው የሃይማኖት ነፃነትን ጨምሮ ሁሉም መሠርታዊ የነፃነት ፣ የመብትና የፍትህ ጥያቄዎች የሚመለሱበትን እና የሚረጋገጡበትን ሥርዓት እውን ማድረግ ምንችለው።

ለዚህ ተግባራዊነት ደግሞ ከአድርባይነት ልክፍት ነፃ የሆኑና ፖለቲካ ወለድ በሆነ መከራና ውርደት የሚማቅቁውን ህዝብ  የተሸከሙትን ሥልጣንና ሃላፊነት በሚመጥን ደረጃ ለመታደግ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች የሆኑ የሃይማኖት መሪዎች ሚና በእጅጉ የጎላ ነው።

 

 

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188259
ከራሳችን አልፎ በአምሳሉ የፈጠረንን እውነተኛ አምላክ ለምን ለመሸንገል እንሞክራለን?
January 22, 2024

TG

2004 Timkat in Gondar `

የሰው ልጅ በፈጣሪ አምሳል የተፈጠረበትን መሠረታዊ ዓላማ ማለትም ከሌሎች ፍጡራን ተለይቶ የተሰጠውን ረቂቅ  እምሮውንና ብቁ የማከናወኛ አካሉን ተጠቅሞ በሚያደርገው  የማያቋርጥ የአስተሳሰብና የተግባር መስተጋብር አማካኝነት በሰላም፣ በፍቅር፣ በእኩልነት ፣በነፃነት፣ በመከባበር፣ በመተባበር፣ እና የእነዚሁ ድንቅ እሴቶች ውጤት የሆኑት  ሥልጣኔ፣ እደገት እና ልማት (ብልፅግና) የሚያስገኙለትን እርካታና ደስታ እያጣጣመና ፈጣሪውን እያመሰገነ የመኖርን ሃላፊነት ዘንግቶ ወደ ደመ ነፍስ እንስሳት የሚያስጠጋውን ተግባር በማድረጉ ነበር አምላክ በክርስቶስ አማካኝነት ሥጋ ለብሶ የተወለደው፣ ያስተማረው፣ በጥምቀት ራሱን የገለጠው ፣  የመጣበትን  ድንቅ ተልእኮና  ዓላማ ባልወደዱለት የዘመኑ ገዥዎች  የስቃላት ሞት ተፈፃሚ የሆነበት እና በመጨረሻ ግን ሞትን አሸንፎ የተነሳው።

እናም ስለ እውነት በእውነት ከተነጋገርን ሃይማኖታዊ እምነት ከገሃዱ ዓለም የሰው ልጆች የህይወት ሂደትና መስተጋብር የጤናማነት ወይም የመታወክ ጥያቄ ተለይቶ በአየር ላይ የሚንሳፈፍ አንዳች አይነት መንፈስ አይደለምና ከምር ልብ ልንለው ይገባል ብሎ መከረከር የፅድቅ እንጅ የኩነኔ መንገድ አይደለም። እንኳንስ ሃይማኖታዊ የትኛውንም በጎ ህዝባዊ / ማህበረሰባዊ በዓል ስናከብር ይህንኑ እውነታ ባገናዘበና በሚያንፀባርቅ ሁኔታ ካልሆነ ነገረ ሥራችን ሁሉ የዘልማድ ነው የሚሆነው። በሌላ አገላለፅ የሃይማኖታዊ በዓላትን እሴትነት ከመልካም (ከትክክለኛ) አማኝነት ፣ ከዜግነት መብትና ክብር (ከእውነተኛ የአገር ባለቤትነት) ፣ ከነፃነትና ከፍትህ መስፈን ፣ ከእውነተኛ የሰላምና የፍቅር ምንነትና እንዴትነት ፣ ወደ እውንነት መተርጎም ከሚችል ተስፋ/ምኞት ፣ ወዘተ ጋር በጥብቅ አቆራኝተን ለማየትና ለማሳየት ካልቻልን የምንሸነግለው ራሳችንን ብቻ ሳይሆን እውነተኛውን አምላክ ጭምር ነውና አደብ እየገዛን እንራመድ ብሎ ለማስገንዘብ የሰበብ ድሪቶ እየደረትን መሽኮርመም በፍፁም አይኖርብንም።

በስሜት የመነዳቱን አባዜ በመቆጣጠር ከቅርፅ (ከሰው ሠራሽ አንፀባራቂነት) ይልቅ ለይዘት (መሆንና መደረግ ላለበት ጉዳይ) ይበልጥ አትኩሮት የሚሰጥ የዝክረ በዓላት አውድ ካልፈጠርን በስተቀር በፖለቲካ ወለድ የመከራ፣ የዋይታ/የእግዚኦታ እና የውርደት ደመና ሥር እየተርመጠመጥን/እየተደናበርን “እፁብ ድንቅ የሆ ኑ፣  ዓለምን ያስደመሙ ፣ ህዝብ ክርስቲያን ግልብጥ ብሎ የወጡላቸው ፣እልልታውና ሆታው የተስተጋባላቸው፣ ቅኔውና ዝማሬው እንደ ጉድ የወረደላቸው፣ሰላምና ፍቅር የተትረፈረፈባቸው ፣ የክቡራንና ክቡራት የብልፅግና ባለሥልጣናት/ከፍተኛ ካድሬዎች ቡራኬ የተቸራቸው ፣ ወዘተ በዓላት ባለቤቶች ነን” ማለት ለግልብ ስሜታችን እንጅ በእውነት ሆነንና አድርገን ማስመስከር ስለሚኖርብን ምንነታችንና እንዴትነታችን የሚያደርገው አስተዋፅኦ በፍፁም የለም።

 እውነተኛው ክርስቶስ (አምላክ) ዝክረ በዓሉን ሲባርክ የሰነበተው እንኳንስ ለገዛ ወገን ለማነኛውም ጤናማ ህሊና ላለው ሰው ለማሰብ በሚከብድ ሁኔታ ጥንብ በሆነው የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ወለድ ወንጀል  የመቃብር ራት ከሆኑት፣ በመፈናቀልና በርሃብ ጠኔ የቁም ስቃይ ሰለባ ከሆኑት ፣ ከመቃብር ሙትነት ተርፈው የአካልና የአእምሮ መዛባት ሰለባ ከሆኑት፣ በየማጎሪያና ማሰቃያ ማእከላት የሰቆቃ ሰለባ በመሆን ላይ ከሚገኙት፣ እና ይህ ሁሉ የመከራና የውርደት ዶፍ ፍፃሜ አግኝቶ ለሁሉም የምትሆን የነፃነትና የፍትህ አገር እውን ትሆን ዘንድ እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ ከሚያደርጉ አርበኞች ፣ ወዘተ ጋር እንጅ ከባለጌና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች ቤተ መንግሥት ጋር በአሳፋሪ ሁኔታ እየተሻሹና የሚሰጣቸውን መመሪያ/ትእዛዝ እየተቀበሉ የሃይማኖትን ምንነትና ለምንነት ምስቅልቅሉን ካወጡት የሃይማኖት መሪዎችና ሰባኪዎች ጋር አይደለም። 

ይህንን ግልፅና ቀጥተኛ አስተያየቴን መሪዎችን ከመዳፈር አልፎ የጥምቀቱን ድምቀት የሚጣጣል እንደሆነ በመቁጠር የእርግማንና የውግዘት ናዳ ለማውረድ የሚሞክሩ ወገኖች ቁጥር ቀላል እንደማይሆን በሚገባ እረዳለሁ።

ለዚህ ያለኝ መልስ ፦

ሀ) ለመግለፅ በእጅጉ ከሚከብደው ዘመን ጠገብ ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት ሰብረን መውጣት እንችል ዘንድ መሬት ላይ ተዘርግቶ እየሰማንና እያየን ያለነውን መሪር ሃቅ በደፋርነትና በቅንነት ለመጋፈጥ ያለመቻላችንን መሪር እውነት ተረድተንና ተቀብለን ተገቢውን ማድረግ ካልቻልን ከቶ የትም እንደማንደርስ ከምር መታወቅ ይኖርበታል፤

ለ) ተስፋ እውን መሆን የሚችለው ጠንካራ በሆነ ፍኖተ ተግባር ላይ መቆም ሲችል ስለሆነ ይህ የሚጎድለው ተስፈኝነት ከንቱ /ትርጉመ ቢስ ምኞት ወይም ቅዠት መሆኑን ተገንዝበን ዛሬውኑ የማስተካከያ እርምጃ ካልወሰድን የተሸናፊነት ሰለባዎች ሆነን የመቀጠላችን መሪር እውነት አይቀሬ ሆኖ እንደሚቀጥል ለመረዳት የተለየ እውቀትን አይጠይቅም፤

ሐ) ከገዛ ራሳችን የዘመናት መከራና ውርደት ሰብረን ለመውጣት እንዳንችል ካደረጉንና እያደረጉን ካሉት እጅግ የተዛቡ/የተንሸዋረሩ አስተሳሰቦቻችን መካከል አንዱ ሃይማኖታዊ እምነትን ጨምረን የድርጊት አልባ ተስፈኝነታችን መሠረት አድርገን የማየታችን ጉዳይ መሆኑን አምነን በመቀበል ተገቢና ገንቢ ወደ ሆነ ፍኖተ ለውጥ መሰባሰብ ይኖርብናል፤

መ) ገድለው፣ አስገድለውና አገዳድለው ሃዘናችን ላይ አብረውን በሚቀመጡ፣ በርሃብ አለንጋ ገርፈውና አስገርፈው ምፅዋእት በሚያስለምኑን፣ አደንቁረውና አደናቁረው በዕውቀትና በጥበብ እንዳንበሸበሹን በሚሳለቁብን ፣ ምድረ ሲኦል ያደርጎትን አገር አገረ ገነት እንዳደረጓት ሊያሳምኑን ሲሞክሩ ጨርሶ ህሊናቸውን በማይኮሰኩሳቸው እኩያን የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ዘዋሪዎች (ገዥ ቡድኖች) ሥርዓት ሥር እየጓጎጥን  ሃይማኖታዊ “በዓሎቻችን በአስደናቂ ሰላምና ፀጥታ ተከበሩ” የሚለው ትርክታችን እጅግ አሳሳች መሆኑን ተገንዝበንና ተቀብለን ወደ ትክክለኛው ፍኖተ መልእክት መመለስ ይኖርብናል።

ሠ) ይበጃል የሚሉትን ሂሳዊ ትችት ይጠቅማል ከሚሉት የመፍትሄ ሃሳብ ጋር የሚያቀርቡትን ወገኖች ሃይማኖትንና የሃይማኖት መሪዎችን እንደተዳፈሩ በመቁጠር (በመተርጎም) ያዙኝና ልቀቁኝ የማለት ነገር የውድቀት ውድቀት ነውና ከምር ልናጤነው ይገባል የሚሉ ሃሳቦችን የያዘ ነው።

ማመን ፈለግንም አለፈለግንም ወይም ወደድነውም ጠላነውም ለዘመናት የመጣንበትና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ በእጅጉ የተዘፈቅንበት ግዙፍና መሪር እውነት ይኸው ነውና የሚሻለው የዘልማድ አይነት አስተሳሰባችንና አካሄዳችን በቅጡ መርምረን/ፈትሸን የሚበጀንን ማስተካከያ/እርምት ማድረግ ነው እንጅ ትእይንተ ትውፊት በሚመስል የሃይማኖት በዓል አከባበር ራስን መሸንገል (ማታለል) ከቶ የትም አያደርስም።

አዎ! ለዘመናት ከመጣንበትና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ ለማሰብም የሚከብድ የመከራና የውርደት ዶፍ እያወረደ ከቀጠለው የባለጌዎችና የጨካኞች የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ለመገላገል ካልቻልንባቸው ምክንያቶች አንዱ የራሳቸውን ተገቢ ሃላፊነትና ድርሻ ከመወጣት  ይልቅ በቤተ እምነት ጽህፈት ቤት እና የሸፍጠኞችና የሴረኞች ከፍተኛ ምሽግ በሆነው ቤተ መንገሥት መካከል እየተመላለሱና እየተሻሹ ስለ የእምነት ፅዕናት፣ስለ ሰላምና ፍቅር አስፈላጊነት፣ ስለ ትዕግሥት ወርቃማነት፣ ስለ ሃይማኖታዊ በዓላት የግድ ባይነት፣ ስለ ሃይማኖታዊ ሰማእትነት፣ ወዘተ የሚሰብኩን የሃይማኖት መሪዎች  መሪር ውድቀት  ነው።

“ከሐርያት የተቀበልነው ሥርዓተ ቀኖና ሲጣስ ቆመን ከማየት ሞትን በፀጋ እንቀበላለን” እያሉ ለአያሌ ዘመናትና በአገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሲሰብኩን ኖረው በእኩያን ፖለቲከኞች ትእዛዝ እና በእነርሱ በራሳቸው ልክ የሌለው የአድርባይነት ልክፍት ምክንያት  ሽረው/አፍርሰው ለምን? ሲባሉ “ለሰላም ስንል ሻርነው” በሚል እንደማነኛውም መርዶ ያረዱበት (የተናገሩበት) አንደበታቸው ገና በቅጡ ሳይረጋጋ ጥምቀቱን አስመልክተው ከዋዜማው ጥቂት ቀናት ቀደም ሲል ደግሞ እውነተኛ የሃይማኖት አርበኛ በሚመስል አቀራረብ ብቅ ብለው “ጣልቃ አትግቡብን” በሚል ኮስተር ያለ መግለጫ (ዲስኩር) ካስደመጡን በኋላ በበዓሉ ዋዜማ  ደግሞ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ከንቲባዋ (አ.አ) የተሰጣቸውን ዝርዝር መመሪያና ማስጠንቀቂያ የብልፅግና ካድሬዎችን በሚያስከነዳ (በሚበልጥ) አቀራረብና አንደበት ያለምንም ሃፍረት ሲነግሩን/ ሲያስተላልፉልን መስማት የእውነተኛ አማኝንና የሁሉም አይነት ነፃነቶች መከበር ግድ የሚለውን የአገሬ ሰው ቢያንስ ምነው ምን ነካን? ሳያስብለው የሚቀር አይመስለኝም።

ስለ እውነት በእውነት የሁሉም አይነት ነፃነትና ፍትህ የሚሰፍንባት ኢትዮጵያን የምንፈልግ ከሆን ለብዙ ዘመናት  የመጣንበትንና በአሁኑ  ወቅት ደግሞ አስከፊና አስፈሪ በሆነ ሁኔታ  ተዘፍቀን የምንገኝበትን ግዙፍና መሪር ደጋግሞ የመውደቅ አዙሪት/አባዜ ግልፅና ዴሞክራሲያዊ በሆነ  አርበኝነት  መጋፈጥን  ግድ ከሚል ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ነው የምንገኘው።

ይህንን ሆነንና አድርገን ለመገኘት ደግሞ ትውፊታዊ/ባህላዊ ትእይንተ ህዝብ  ከሚመስል የሃይማኖት የአደባባይ በዓላት አከባበር አልፈን  በይዘቱ ( ምድራዊ ህይወታችን የሰማያዊ ተስፋችንን ከምር በሚገልፅ አኳኋን)   ለመረዳትና  ለማክበር የሚያስችል ሥርዓተ ማህበረሰብ እውን ለማድረግ  ምን  እና እንዴትስ ማድረግ አለብን? የሚለውን ግዙፍና አንገብጋቢ ጥያቄ አግባብነት ባለውና ጊዜን ግምት ውስጥ ባስገባ አኳኋን እስካልመለስን  ድረስ  በሚቀጥለው ዓመትም ሆነ ከዚያም በኋላ  ራሳችንን በተመሳሳይ ብቻ ሳይሆን ይበልጥ በከፋ ሁኔታ ውስጥ ልናገኘው እንደምንችል ለመገመት ሚዛናዊና ቅን ግንዛቤን እንጅ ልዩ እውቀትን ወይም የቲዎሎጅ ሊቀ ሊቃጥንትነትን ወይም ሰፊ የፖለቲካ ትንታኔን አይጠይቅም ።

ይህንን እጅግ አስከፊና አስፈሪ ሁኔታ ወደ መልካም የለውጥ ሂደትና ግብ ለመለወጥ ወይም ለመተርጎም ከተሳነን የአደባባይ ሃይማኖታዊ በዓሎቻችን ለታይታ እና ከቱሪስት ሊገኝ የሚችል ሳንቲም መሰብሰቢያ (መልቀሚያ) ከመሆን አያልፉም። ለምን? ቢባል በባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ነጋዴዎች ፍፁማዊ መመሪያና ትእዛዝ ሰጭነት እና በአድርባይ የሃይማኖት መሪዎች መልእክተኛነትና አስፈፃሚነት በሚካሄዱ የዝክረ ሃይማኖት በዓላት ላይ የሚገለጥ እውነተኛ አምላክ አይኖርምና ነው።

ለመሆኑ ለብዙ ዘመናት ያከበርናቸው የሃይማኖት በዓላት ከመከራና ውርደት እንወጣ ዘንድ ለምንና እንዴት አልረዱንም? እውን ፈጣሪ የመከራችንና የውርደታችን መንስኤና መፍትሄ ምን እንደሆነ አያውቅም? ታዲያ ለም? ብለን ራሳችንን ጠይቀን እናውቃለን?

ሌላውን  ሰው ወይም ቡድን የመጠየቅ አስፈላጊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ራስን ከምር መጠየቅና መመርመር  የእውነተኛ አማኝነትና ከስህተት የመማር አዋቂነት እንጅ የደካማነት ወይም ፈጣሪን የማስቀየም ህፀፅ አይደለምና ዛሬም እንጠይቅና ቢያንስ ለከርሞ (ለሚቀጥለው ዓመት) የሃይማኖት ነፃነትን ጨምሮ ለሁለንተናዊ ነፃነቶቻችን የሚበጅ ሥርዓተ ፖለቲካ እውን ለማድረግ ከምር የሆነ የጋራ ጥረት እናድርግ ።

ዋነኛ ተጠያቂዎች እኩያን ገዥ ቡድኖች መሆናቸው እንደ ተጠበቀ ሆኖ እንደ አማኝና አገር እንዳለው ማህበረሰብ ነፃነታችን የነፈገንን እና የጋራ አገር እያሳጣን ያለውን ፖለቲካ ወለድ ወረርሽኝ በዴሞክራሲያዊ  አርበኝነት ወኔ በመጋፈጥ የነፃነትና የፍትህ ሥርዓትን እውን ለማድረግ አለመቻላችንን ባለመታደል ወይም የፈጣሪ ፈቃድ ስላልሆነ በሚል ሰንካላ ሰበብ ፈፅሞ ልናልፈው አይገባም።

እናም የውድቀታችን እና የፈጣሪም ዝም ማለት ምክንያቶቹ እኛው ራሳችን ነን። ፈጣሪ በሰጠን አእምሮና አካል እየተጠቀምንና የፈጣሪን እርዳታ እየጠየቅን ለሰማያዊውም ሆነ ለምድራዊው ህይወታችን የሚበጅ የነፃነትና የፍትህ ተጋድሎ ሳናደርግ “እግዚኦ ካልወረድክና ካልፈረድክ” እያልን ብንማፀን በተግባር አልባ አውዳችን ላይ የሚገኝ ፈጣሪ የለም ። በአገራችን ለዘመናት የሆነውና እየሆነ ያለውም ይኸው ነው።

አዎ! አለመታደል ወይም የፈጣሪ ቁጣ ሆኖብን ሳይሆን በራሱ አምሳል ከማሰቢያ አእምሮና ከማከናወኛ አካል ጋር የመፈጠራችንን ሚስጥር በአግባቡና ከምር በመረዳት መሆን ያለብንን ሆነንና ማድረግ ያለብንን አድርገን ባለመገኘታችን ይኸውና ዘመን አልፎ ዘመን በተተካ ቁጥር ሃይማኖታዊ የአደባባይ በዓላትን በተሻለ የነፃነትና የፍትህ እኛነት አስበንና አክብረ ን ለመዋል አልቻልንም።  ወደድንም ጠላን መሪሩ ሃቅ ይኸው ነው።ለዚህ ደግሞ የሃይማኖት መሪዎች ውድቀት እና የሃይማኖት መሪዎችንን በአግባቡና በአክብሮት ተሳስታችኋል ማለት ሃጢአት ተደርጎ የተነገረውን ተቀብሎ አሜን አሜን የሚለው አማኝ  (በተለይ ፊደል የቆጠረው) ተጠያቂ ነው።

ባለጌ፣ ሸፍጠኛ፣ ሴረኛና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ነጋዴዎች የሚሰጧቸውን (የሚግቷቸውን) ጥብቅ የቅድመ ሁኔታ እና የዮላችሁ ማስጠንቀቂያ በአጀንዳቸው (በማስታወሻ  ደብተራቸው)  ላይ እያሰፈሩ ከካድሬዎች በተሻለ አቀራረብና አገላለፅ ሲያስተላልፉ ለምንና እንዴት? ተብለው ሲጠየቁ እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለውን ሰላምን እጅግ ደምሳሳ በሆነና በተሳሳተ ትርጉም እየተረጎሙ መከረኛውን ህዝብ ግራ የሚያጋቡ የሃይማኖት መሪዎችንና ሰባኪዎችን ለአደብ ግዙማለት ይገባል።  ይህ የሚጠቅመው ለራሱ ለሃይማኖቱም ነውና ከምር ሊያሳስበን ይገባል።

ለዘመናት የዘለቀውንና ከአምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ በእጅጉ እየከፋ የቀጠለውን ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት  ከፈጣሪ እገዛ ጋር ለመቀልበስ የጋራ ጥረት ሳናደርግ “በእጅጉ የደመቀ፣ ዓለምን ያስደመመ፣ ተአምር የታየበት፣ ታላላቅ መሪዎች ድንቅ ዲስኩር/ ንግግር ያደረጉበት፣ ህዝብ ክርስቲያኑ ግልብጥ ብሎ የወጣበት፣ ቅኔው እንደ ጉድ የወረደበት፣ ከበሮውና ፀናፅሉ ያስተጋቡበት፣ ድንቅ መልእክት የተነገረበት፣ ወዘተ በዓል አከብርን ማለት ከጊዚያዊና ግልብ ከሆነ ስሜት አያልፍም። ተነጣጥለው መታየት የሌለባቸውን የመንፈሳዊና የዓለማዊ ህይወቶቻችን በእኩያን ገዥ ቡድኖች በእጅጉ በተመሰቃቀሉበት እጅግ አስቀያሚ ሁኔታ ውስጥ እየጓጎጥን እፁብ ድንቅ በዓል አከበርን በሚል አገር ምድሩ በሰላምና መረጋጋት የተንበሸበሸ ማስመሰል ከራስ አልፎ ፈጣሪነም መሸንገል ነው።

ከዘመን ጠገቡ የባለጌዎች፣ የሸፍጠኞች፣ የሴረኞች እና የጨካኞች የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ክፉ ቀንበር ለመላቀቅና ለሁሉም የሚበጅ ሥርዓተ  ማህበረሰብ  እውን ማድረግ  ያለመቻላችን መሪር እውነት የማያሰማንና የማያሳየን ነገር የለም።   የአገሬ ህዝብ በመንበረ ሥልጣን ላይ እየተፈራረቁ መከራና ውርደትን እንዲለማመድ ያደረጉትን  እኩያን ገዥዎች አምርሮ በሚታገልበት በዚህ እጅግ ወሳኝ ወቅት ከሃይማኖት ተቋሞቻችን መሪዎችና ሰባኪዎች  እያየን፣ እየሰማን እና እየታዘብን ያለነው ነገር ባይገርምም  ቅንና ሚዛናዊ ህሊና ያለውን የአገሬ ሰው በእጅጉ ይፈታተናል።

በመንበረ ሥልጣን ላይ እየተፈራረቁ በነፃነት ተዘዋውሮና ሠርቶ ይኖርባት ዘንድ ከፈጣሪ የተሰጠችውን ውብ አገር ምድረ ሲኦል ካደረጉበትና እያደረጉበት ከሚገኙት የእኩይ ሥርዓት አራማጅ ገዥ ቡድኖች ጋር እየተሻሹ እና ማስጠንቀቂያ እየተቀበሉ “የሃይማኖት በዓላትን በደስታ፣ በሰላም ፣በእልልታ፣ በሽብሸባ፣ በልዩ ዝማሬ፣ በግሩም ቅኔ፣ እና በአጠቃላይ  እኩያን የጎሳ አጥንት ስሌት  ገዥዎች የሚጠሉትን በመጥላት እና የሚፈቅዱትንና የሚወዱትን በመውደድ አክብሩ ፤ ይህን ሁናችሁና አድርጋችሁ ካልተገኛችሁ ግን ፈጣሪን መጋፋት ስለሚሆን ሃላፊነቱ የእናንተ ነው” የሚል እጅግ የወረደና አዋራጅ ትእዛዝ የሚያውጁ የሃይማኖት መሪዎች በሚታደሙበት አውድ ላይ የሚገኝ እውነተኛ አምላክ የለም።

እናም ከዘመን ጠገቡ ፖለቲካ ወለድ አጠቃላይ መከራና ውርደት እና በተለይ ደግሞ ሃይማኖታዊ በዓላትን በዚሁ ፖለቲካ ወለድ ወንጀል አራማጅ ገዥ ቡድኖች ፍፁም ፈቃድና ትእዛዝ ከማክበር (ከማዋረድ ማለት ይሻላል) እጅግ አሳፋሪ እውነታ ሰብሮ ለመውጣት ብቸኛው መንገድ የፋኖን ተጋድሎ በአገራዊ የትግል ሰንሰለት እያቆራኙ እና ዘመኑን በሚመጥን የፖለቲካ አደረጃጀትና ሁለገብ በሆነ የትግል ስልት እያጠናከሩ በአይበገሬነት ወደ ፊት መገስገስ ነው። ይህንን ሆነንና አድርገን ከተገኘን ብቻ ነው የሃይማኖት ነፃነትን ጨምሮ ሁሉም መሠርታዊ የነፃነት ፣ የመብትና የፍትህ ጥያቄዎች የሚመለሱበትን እና የሚረጋገጡበትን ሥርዓት እውን ማድረግ ምንችለው።

ለዚህ ተግባራዊነት ደግሞ ከአድርባይነት ልክፍት ነፃ የሆኑና ፖለቲካ ወለድ በሆነ መከራና ውርደት የሚማቅቁውን ህዝብ  የተሸከሙትን ሥልጣንና ሃላፊነት በሚመጥን ደረጃ ለመታደግ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች የሆኑ የሃይማኖት መሪዎች ሚና በእጅጉ የጎላ ነው።

 

 

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188259

Sunday, January 21, 2024

የጥላቻ ቅርስ: የአማራን ዘር የማጥፋት ጭፍጨፋ እና የኢትዮጵያ አንድነት ጉዳዮች
ግርማ ብርሃኑ

ደሳለኝ ቢራራ

የአማራ ዘር ጭፍጨፋ መታሰቢያ

በኦነግና ህወኃት ገዳይ ቡድኖች ጅምላ ለተጨፈጨፉ ንጹሀን

አማራዎች መታሰቢያ ይሁን!

ዐማራ ከማንም ብሔር በበለጠ በማንነቱ ተደራጅቶ ህልውና፥ ክብር፥ ጥቅምና ውክልናውን እንዲያስጠብቅ የሚያስገድዱ ከበቂ በላይ ገፊ ምክንያቶች አሉት። ነባራዊ ሁኔታውን ተረድተው የዚህን ህዝብ ህልውና መታደግ ይቻል ዘንድ የተንቀሳቀሱ ጥቂት ሰዎች ቢኖሩም አብዛኛው ግን ‘አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያጸኗትን ሀገር ትተን እኛ ለደካማ የብሔር ጽንፈኞች አቻ አንሆንም’ በሚል አመለካከት ዳተኛ ስለነበሩ፡ የጎራ መደበላለቅ ችግር ሁኖ ቆይቷል። ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የዘለቀው አማራ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በየጊዜው እየጨመረ መጥቶ ከኢኮኖሚ፥ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከመገፋት አልፎ፡ ዛሬ የዘር መጥፋት አፋፍ ላይ አድርሶታል። ብዙሀኑ አማራ ችላ ብሎት የኖረው የብሔር ስርአት የህልውናው አደጋ ከመሆን ደርሷል። https://online.fliphtml5.com/aqnes/oqqd/#p=1

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188221
የጥላቻ ቅርስ: የአማራን ዘር የማጥፋት ጭፍጨፋ እና የኢትዮጵያ አንድነት ጉዳዮች
ግርማ ብርሃኑ

ደሳለኝ ቢራራ

የአማራ ዘር ጭፍጨፋ መታሰቢያ

በኦነግና ህወኃት ገዳይ ቡድኖች ጅምላ ለተጨፈጨፉ ንጹሀን

አማራዎች መታሰቢያ ይሁን!

ዐማራ ከማንም ብሔር በበለጠ በማንነቱ ተደራጅቶ ህልውና፥ ክብር፥ ጥቅምና ውክልናውን እንዲያስጠብቅ የሚያስገድዱ ከበቂ በላይ ገፊ ምክንያቶች አሉት። ነባራዊ ሁኔታውን ተረድተው የዚህን ህዝብ ህልውና መታደግ ይቻል ዘንድ የተንቀሳቀሱ ጥቂት ሰዎች ቢኖሩም አብዛኛው ግን ‘አባቶቻችን በደምና በአጥንት ያጸኗትን ሀገር ትተን እኛ ለደካማ የብሔር ጽንፈኞች አቻ አንሆንም’ በሚል አመለካከት ዳተኛ ስለነበሩ፡ የጎራ መደበላለቅ ችግር ሁኖ ቆይቷል። ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የዘለቀው አማራ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በየጊዜው እየጨመረ መጥቶ ከኢኮኖሚ፥ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከመገፋት አልፎ፡ ዛሬ የዘር መጥፋት አፋፍ ላይ አድርሶታል። ብዙሀኑ አማራ ችላ ብሎት የኖረው የብሔር ስርአት የህልውናው አደጋ ከመሆን ደርሷል። https://online.fliphtml5.com/aqnes/oqqd/#p=1

 
https://amharic.zehabesha.com/archives/188221

Saturday, January 20, 2024

"እርሱን ስሙት" ለሰይጣናዊ ዘረኛ መሪ ሲጠቀስ ዝም ማለት አልችልም
አስቀድሜ  ለተባረከው የጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት አክባሪዎች መልካም በአል እላለሁ::  የጌታው የመሰሪ አጭበርባሪ የወያኔ ኢንሳ ስለላ ቢሮ ጀምሮ ባልደረባው ተመስገን ጥሩነህ  የተቀደሰው የጌታን ቃል ለዚህ ከሃዲ በሃገራችን ከታዩ መሪዎች ሁሉ የከፋ ሸፍጠኛ አብይ አህመድን ስሙ ብሎ የጌታን የሰላም የፍቅር ቃል ከማቅረብ የበለጠ  በሃይማኖታችን ላይ ማፌዝ  ማሳት የለም::

ባለፈው ይህ አሰመሳይ አብይ ኣሀመድ በሙስሊሞቹ አረፋ በአል የተሰዋልን  ብሎ ኢስማኤልን ምሳሌ ሲጠቅስ  ከሃገር ቤት የአብይ አጫፋሪ ፓስተሮች አንዳቸውም ምላሽ ያልሰጡ ሲሆን የራሱ ሙሉ ወንጌል ወጣት ፓስተር ብቻ  ተገቢ ሙግት ሲያቀርብ ደግፈነዋል::

ዛሬም  በየስፍራው ያላችሁ የሃይማኖቱ መሪዎች ፓስተሮች ቀሳውስት  ይህን ዘላባጅና ምንደኞቹን ህዝባችንን የሚያባሉትን  በሃስተኛ ፊት ለፊት በሚታይ ማጭበርበሪያ ሲያስቱ ዝም ብትሉ ከፈጣሪም ከታሪክም    ፍርዳችሁን ታገኛላችሁ::

ናዚ ሂትለርን ፋሽስት ሙሶሎኒን ያልገሰጹ ጭራሽ የተባበሩ ዛሬ ድረስ ቤተሰባቸው ዘመዶቻቸው ሲሸሸማቀቁ እንደሚኖሩት የአናንተም እድል ፈትና ይህ ነውና ዛሬ ሳይመሽ በጊዜ በወቅቱ ይህን ጨካኝ  አታላይ ዘረኛ ግፈኛ ኣአጭበርባሪ አብይ አህመድን በማውገዝ ለሚታረደው ህዝባችን  ድምጽ ሁኑ::

ዲጎኔ ሞረቴው ፓስተር ከሚድ ዌስት ኣአሜሪካ
https://amharic.zehabesha.com/archives/188180
Jawsaw Na -ጃውሳው ና | አዲስ አበባ በፋኖዎቹ ሆታ፥ኧረ አራው አሳራው|ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ..
https://youtu.be/Yqg-l-KZJgU?si=Mp14fTWEcQBnBd5t

 

https://youtu.be/lgew1Y81BoY?si=LY6EoG77PL94Bw0y

አዲስ አበባ በፋኖዎቹ ሆታ፥ኧረ አራው አሳራው|ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ..
https://amharic.zehabesha.com/archives/188188
Jawsaw Na -ጃውሳው ና | አዲስ አበባ በፋኖዎቹ ሆታ፥ኧረ አራው አሳራው|ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ..
https://youtu.be/Yqg-l-KZJgU?si=Mp14fTWEcQBnBd5t

 

https://youtu.be/lgew1Y81BoY?si=LY6EoG77PL94Bw0y

አዲስ አበባ በፋኖዎቹ ሆታ፥ኧረ አራው አሳራው|ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ..
https://amharic.zehabesha.com/archives/188188

Friday, January 19, 2024

አገራችን በባሰው ስጋት ውስጥ ትገኛለች፣ መቆም አለበት
ዶ/ር በቀለ ገሠሠ (drbekeleg@gmail.com)

1ኛ/ መንደርደሪያ

የዘር ፖሊቲካ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል። በተለይ በአማራውና በኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ የሚካሄደው ጭፍጨፋና ማፈናቀል እጅግ በጣም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ይገኛል።

የአገሪቷ ኢኮኖሚ ዚሮ ገብቷል። የአገሪቷ አንድነትና ሕልውና በከባድ አደጋ ላይ እየወደቀ ነው።  ከጎረቤት አገሮች ጋር ሰላም የለንም። ከዚያም ከዚህ ጦርነቶች እየተጫሩ ይገኛሉ።

እነዚህን ከባድ ችግሮች ለመቅረፍ እያንዳንዱ ዜጋ ሊያስብበት ይገባል።

2ኛ/ የዘር ማጥፋት ወንጀል ቶሎ መቆም አለበት።

በተለይ በወለጋ፣ በቤኒሻንጉል፣ በሻሸመኔ፣ በሸዋ፣ ወዘተ በአማራ ህዝብ ላይ  የተካሄደው ጭፍጨፋና ማፈናቀል ለጆሮ የሚቀፉ ከባድ ወንጀሎች ናቸው። አሁን ደግሞ በመላው አማራ ክልል ላይ ከባድ ጦርነት ታውጆ ምስኪኑ ህዝባችን በድሮንና በዲሽቃ እየረገፈ ይገኛል። ንብረቶችና ሰብሎች እየተቃጠሉ ናቸው።

ወጣቶች ትምህርት ቤቶችና ኮሌጆች ገብተው መማር አልቻሉም።  በዚህ ከቀጠሉ የወደፊት ዕጣ ፈንታቸው ምን ሊሆን ነው?

እነዚህ ሁሉ አሳፋሪና አረመኔያዊ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ቶሎ መቆም ይገባቸዋል። ካለዚያ ተያይዞ መጥፋትን ሊያስከትል ይችላል።

3ኛ/ ኢኮኖሚያችን መሻሻል አለበት።

እግዚአብሔር ውድ አገራችንን ሀሉን አሟልቶ ፈጠራት። ከራሷ አልፋ ለሌሎችም የምትተርፍ የተቀደሰች አገር ናት።

ዳሩ ግን ወገን ወጥቶ ማረስና ዞሮ መነገድ ባለመቻሉ ኢኮኖሚያችን ደቀቀ፣ ህዝባችን ተራበ፣ ተሰደደ። ለወደፊቱ ለፍርድ መቅረባቸው ባይቀርም ለጊዜው ጥሩ ኑሮ የሚኖረው ዘራፊውና ነፍሰ ገዳዩ ብቻ ነው።

ዓለም ህዝቡን ለመመገብ በሚሯሯጥበት ወቅት የኛዎቹ ከመቶ ሃያ ሚሊዮን በላይ ህዝባችንም ይዘው በኢኮኖሚ እድገት ምትክ መጠፋፋትንና ውድመትን የመረጡበት ምክንያት ከባድ እንቆቅልሽ ሆኖብኛል። በዚህ መቀጠል አንችልምና ቶሎ መቆም አለበት።

4ኛ/ የውጪ ግንኙነታችን መሻሻል አለበት

4.1 ከጎረቤት አገሮች ጋር/ በተለይ  ከኤርትራና ከሱማሊያ ጋር

አሁን ሥልጣን ላይ ያሉት ቡድኖች አለቃ የነበረው ኢህአዴግ ነበር ካለምንም ጠቃሚ ስምምነት የኤርትራን መገንጠል አፋጥኖ የሸኛቸው። ይባስ ብሎ ብዙም ሳይቆይ በሁለቱ መካከል በተቀሰቀሰው የባድመ ጦርነት ከመቶ ሺ በላይ ሠራዊቶች ህይወታቸውን አጡ። ብዙም ወገኖች ተፈናቀሉ።

ሁሉም ነገር በሰላም ቢጠናቀቅ ኖሮ በጥሩ ወዳጅነትና የኢኮኖሚ ትስስር ሁለታችንም በሰላምና በጥሩ የኢኮኖሚ እድገት መኖር በቻልን ነበር።  ኢትዮጵያም ወደብ አልባ ሆና ባልቀረች ነበር። ከኤርትራ ጋራ ብዙ ታሪካዊ ትስስሮች ስላሉን አሁንም መፍትሄው መልካም ወዳጅነትና የኢኮኖሚ ትብብር መመሥረት ብቻ ነው።

አሁን ደግሞ በሱማሊያ በኩል ተመሳሳይ አደገኛ ስህተት እየተደገመ ነው። ሶማሊላንድ ገና ነፃ አገር አይደለችም። የዓለማቀፍ ሕግጋትን በመጣስ እውቅና መስጠቱ ከሶማሊያ ጋር ብቻ ሳይሆን ከብዙ ኃይሎች ጋር ሊያጋጨን ይችላል። መዘዙም ከባድ ስለሚሆን ቶሎ ቢታሰብበትና እርማቶች ቢደረጉ ይበጃል።

4.2 ከኢጋድ፣ ከአፍሪቃ አንድነትና ከዓለማቀፍ ድርጅቶች ጋር

ኢትዮጵያ በተከበረችባቸው ዘመናት ማመን የሚያቅቱ አያሌ ተግባራትን ፈጽማለች። ከአፍሪቃ እርሷ ብቻ ነበረች የሊግ ኦፍ ኔሽንስ አባል የነበረች። በመቀጠልም የዓለም መንግሥታት ድርጅት መሥራች አባል ነበረች። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት መሥራች አባል ከመሆኗም በላይ ለምሥረታው ከፍተኛ ሚና ተጫውታለች። የአፍሪቃ ህብረትና የተለያዩ የዓለማቀፍ ቅርንጫፍ ድርጅቶች መቀመጫ ናት። የባርነትና የቅኝ አገዛዝ ሥርዓቶችን ለማስቀረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጋለች።

ዛሬ ግን ተንቃ ትገኛለች። ወንጀል የተንሰራፋባት አገር ሆናለች። ከውስጥም ከውጪ ብዙ ጠላቶች እየተፈለፈሉ ናቸው። ይሄ ደግሞ በተለይ ለውጪ ታሪካዊ ጠላቶቻችን በር ሊከፍት ይችላል።

በዚህ ሁኔታ የቀድሞ ዝናዋንና ክብሯን ጠብቃ መቀጠል ሊከብዳት ይችላል። እነዚህም ብዙ ከባድ ችግሮች ሊፈጥሩብን ስለሚችሉ ቶሎ ብናስብባቸው ይሻላል።

5ኛ/  መደምደሚያ

ሰዎች መሆናችንን አንርሳ። የሰው ህይወት ውድ ነው። ማንም ተነስቶ የሰውን ህይወት ማጥፋትም ሆነ ከገዛ ቀዬው ማፈናቀል አይችልም፣ በምድርም በሰማይም ያስጠይቃልና።

ከጌታችን ቀዳሚ ትዕዛዛት መካከል ኢትቅተል/አትግደልና ኢትሥረቅ/አትስረቅ የሚሉ እጅግ ጠቃሚ ትምህርቶች ይገኛሉ።

የመከላከያ ኃይል ኃላፊነት ድንበር መጠበቅ ነው። የፓሊስ ሠራዊት ኃላፊነት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት መጠበቅ ነው። ወንጀለኞች ለፍርድ መቅረብ አለባቸው።

ስለዚህ ንፁሐን ዜጎቻችን በዘርና በኃይማኖት ሆነ በጊዜያዊ ጥቅማጥቅሞች ሳይከፋፈሉ ባንድ ላይ ቆመው በመታገልና በመጸለይ እልቂቱን እንዲያቆሙ በጥሞና ደጋግሜ አሳስባለሁ።

ቸሩ አምላካችን በከንቱ የሚፈሰውን የእናቶች፣ የህፃናትና ጠቅላላ የጭቁን ህዥባችንን ደም ይመልከትና ይታደግልን።
https://amharic.zehabesha.com/archives/188143
የጎጃም ፋኖ ዕዝ ያቀረበው የድጋፍ ጥሪ | የአማራ ክልል የሰሞኑ ተጋድሎዎች | ምድሩን በምርኮኛና ሙት ወታደር ሞልተውታል! /በጎጃም አገው ምድር ታሪክ ተሰራ!
https://youtu.be/iAGAKnoTHeA?si=B7lKGQw1z-uYUxqn

 

https://youtu.be/BEfaJU95ubo?si=yE4hVovCFto4yqDA

ምድሩን በምርኮኛና ሙት ወታደር ሞልተውታል! /በጎጃም አገው ምድር ታሪክ ተሰራ!

https://youtu.be/s0ysA5Qoqdc?si=G1ph2zMiU5UHGGur

 

 

https://youtu.be/9DMZBvr4QYk?si=sn1LLVO7SWtZ4IoO
https://amharic.zehabesha.com/archives/188157
https://youtu.be/JdryQn_waBM?si=FCv2MJ_8L8LhFUcB

ክፍለ ጦሩ ከነዋና መሪው ተደመሰሰ|የአየር ወለዱም ቀብር ተፈፀመ|መግለጫ
https://amharic.zehabesha.com/archives/188124

Friday, January 12, 2024

ሐበሻና የበሻሻው ውሻ
በእኔ ነግስ እኔ ነግስ ውጊያ በመቀስቀስ

አንበሳና አንበሳ ተፋልመው እርስ በርስ፣

አንደኛው ድል ሆኖ የሞት ጽዋ ሲቀምስ

ሌላኛው ሲያጣጥር ግቢ ነፍስ ውጭ ነፍስ፣

የሞተን ተራምዶ የቆሰለን ገድሎ ጅቦ ሆነ ንጉስ፡፡

አማራና ትግሬ በጥቅል ሐበሻ

ወያኔ ባመጣው አንድነት ማፍረሻ

ርስበርስ ተዋግተህ በጦርና ጋሻ

ስትዳከምለት በስተመጨረሻ፣

ሥጋህን በጫጭቆ የበሻሻው ውሻ

ለሃች ይቀብርሃል እሶፍ ኡመር ዋሻ፡፡

ያገርህ፣ የምነትህ፣ ያንተነትህ ዳራ

ባንድኛችሁ እንኳ እንዲኖር ሲጠራ

ሳትጋደል በፊት ከወንድምህ ጋራ

የጋራ ጠላትህ መሞቱን አጣራ፡፡

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/188127
ሐበሻና የበሻሻው ውሻ
በእኔ ነግስ እኔ ነግስ ውጊያ በመቀስቀስ

አንበሳና አንበሳ ተፋልመው እርስ በርስ፣

አንደኛው ድል ሆኖ የሞት ጽዋ ሲቀምስ

ሌላኛው ሲያጣጥር ግቢ ነፍስ ውጭ ነፍስ፣

የሞተን ተራምዶ የቆሰለን ገድሎ ጅቦ ሆነ ንጉስ፡፡

አማራና ትግሬ በጥቅል ሐበሻ

ወያኔ ባመጣው አንድነት ማፍረሻ

ርስበርስ ተዋግተህ በጦርና ጋሻ

ስትዳከምለት በስተመጨረሻ፣

ሥጋህን በጫጭቆ የበሻሻው ውሻ

ለሃች ይቀብርሃል እሶፍ ኡመር ዋሻ፡፡

ያገርህ፣ የምነትህ፣ ያንተነትህ ዳራ

ባንድኛችሁ እንኳ እንዲኖር ሲጠራ

ሳትጋደል በፊት ከወንድምህ ጋራ

የጋራ ጠላትህ መሞቱን አጣራ፡፡

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/188127

Thursday, January 11, 2024

ትግሉ በአዲስ መንገድ!ከመስከረም አበራ የተላከ - መስከረም አበራ: ከቃሉቲ ማጎሪያ
መብቱን በከፊልም ሆነ በሙሉ የተነጠቀ ህዝብ ፈጥኖም ሆነ ዘግይቶ ለትግል መነሳቱ የማይቀር ነው። የዙፋናቸውን አራት እግሮች በህዝብ መብት ሊይ ጭነው የተደላደሉ ጨካኝ አምባገነኖች ደግሞ ይህን አይቀሬ የህዝብ ትግል ቢችሉ ለማስቀረት፣ ካልሆነ ለማዘግየት፣፣ ካልተቻለም --- ---

መስከረም አበራ 

ከቃሉቲ ማጎሪያ

 

https://youtu.be/HZWq_X3us0M?si=_Qq4Kgxk_MSsD0qg
https://amharic-zehabesha.com/archives/188045
ጦሩ በፋኖ ተደመሰ ዋና አዛዡ ተማረከ | ሦስቱ አደገኛ ሚሥጥራዊ ፕሮጄክቶች | የአብይ ሴራ ፋኖ እጅ ገባ | ኢሱ ፋኖን አግዟል |
https://youtu.be/DBLf6E7kGSo?si=c30YgbMb8Xl5_g7j

https://youtu.be/L1p8o9gKyqc?si=YQUxP2AeW_m5xn3s

ሦስቱ አደገኛ ሚሥጥራዊ ፕሮጄክቶች 

https://youtu.be/Cl45vAdzgaU?si=qMdNB9LkcD_JPb5T
https://amharic-zehabesha.com/archives/188138
ሐበሻና የበሻሻው ውሻ
በእኔ ነግስ እኔ ነግስ ውጊያ በመቀስቀስ

አንበሳና አንበሳ ተፋልመው እርስ በርስ፣

አንደኛው ድል ሆኖ የሞት ጽዋ ሲቀምስ

ሌላኛው ሲያጣጥር ግቢ ነፍስ ውጭ ነፍስ፣

የሞተን ተራምዶ የቆሰለን ገድሎ ጅቦ ሆነ ንጉስ፡፡

አማራና ትግሬ በጥቅል ሐበሻ

ርስበርስ ተዋግተህ በምክኒያት ተልካሻ

ስትዳከምለት በስተመጨረሻ፣

ሥጋህን በጫጭቆ የበሻሻው ውሻ

ለሃች ይቀብርሃል እሶፍ ኡመር ዋሻ፡፡

ያገርህ፣ የምነትህ፣ ያንተነትህ ዳራ

ባንድኛችሁ እንኳ እንዲኖር ሲጠራ

ሳትጋደል በፊት ከወንድምህ ጋራ

የጋራ ጠላትህ መሞቱን አጣራ፡፡

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

አማራና ትግሬ በጥቅል ሐበሻ

በእኔ ነግስ እኔ ነግስ ውጊያ በመቀስቀስ

አንበሳና አንበሳ ተፋልመው እርስ በርስ፣

አንደኛው ድል ሆኖ የሞት ጽዋ ሲቀምስ

ሌላኛው ሲያጣጥር ግቢ ነፍስ ውጭ ነፍስ፣

የሞተን ተራምዶ የቆሰለን ገድሎ ጅቦ ሆነ ንጉስ፡፡

አማራና ትግሬ በጥቅል ሐበሻ

ርስበርስ ተዋግተህ በምክኒያት ተልካሻ

ስትዳከምለት በስተመጨረሻ፣

ሥጋህን በጫጭቆ የበሻሻው ውሻ

ለሃች ይቀብርሃል እሶፍ ኡመር ዋሻ፡፡

ያገርህ፣ የምነትህ፣ ያንተነትህ ዳራ

ባንድኛችሁ እንኳ እንዲኖር ሲጠራ

ሳትጋደል በፊት ከወንድምህ ጋራ

የጋራ ጠላትህ መሞቱን አጣራ፡፡

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com
https://amharic-zehabesha.com/archives/188127
https://youtu.be/VGDEDotN3VI?si=ccYCspGr9134Q8gg

 

የአብይ አህመድ ሰላዮች ስምሪት በባህር ማዶ፥ የአብይ የኖቤል ሽልማት እንዲነጠቅ ዘመቻ ተጀመረ፡ አመራሮች ተገድለዋል፥
https://amharic-zehabesha.com/archives/188124

Wednesday, January 10, 2024

   ጠ/ሚ አብይ እንደ አሽሞዳይ
እ.ኤ.አ. ግንቦት 20፣2018 ዓ.ም. ወይንም በኛ አቆጣጠር ግንቦት 12፣ 2010 ዓ.ም. ጠ/ሚ አብይ ወደ ስልጣን በመጡበት ሰሞን አንድ ጽሑፍ "እውነት አንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ አላትን?" በሚል ርዕስ በእንግሊዘኛ ጽፌ ፌስ ቡኬ ላይ ለጠፍኩ፡፡ በዚያን ሰሞን ስለ አዲሱ ጠ/ሚ ብዙ ይወራላቸው ነበር፡፡ ነገሩን ውስጤ ጠረጠረ መሰል ጠ/ሚ ላይ ሶስት ቢሆኖች(Scenarios)፣ አባባል ዘይቤዎችንና የአባቶች ወግን በመጠቀም አቀረብኩ፡፡

ቢሆን I (Scenario I)

አንድ ሁለት ሚስቶች የነበሩት ሰው ነበር፡፡ አንድ ምሽት አንዷን በቀኝ በኩል ሌላዋን በግራ በኩል አስተኝቶ አለሙን ከቀጨ በኃላ ሁለቱም ድንገት ተነስተው አንድ አይነት ጥያቄ ጠየቁት "ከእኔና ከእሷ ማንን ትወዳለህ?" ሰውዬው ይኽን ግዜ ሁለት እጆቹን ወደ ጎን ግራና ቀኝ በመላክ ጣራ፣ ጣራ እያየ ሁለቱንም በመቆንጠጥ "አንቺን!" አለ፡፡ ለዚያን ምሽት ብቻ ሁለቱም ሴቶች እኔን ነው፣ እኔን ነው ያለው በማለት በእቅፉ ውስጥ ሰላም ሰጥተዉት አደሩ፡፡

ቢሆን II (Scenario II)

በጥንት ግዜ ነው አሉ፣ በሰማይ አእዋፋትና በምድር በሚመላለሱ እንስሳት መካከል ጦርነት ተነሳ፡፡ ታዲያ የለሊት ወፍ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ወጥታ ለአእዋፍቱ "እኔ ወፍ ነኝ!" አለቻቸው፡፡ "አይ አንቺ ሲያዩሽ ታስታውቂያለሽ አይጥ ነሽ፡፡" አሏት፡፡ እዩት ክንፌን ብላ ክንፏን አሳየቻቸው፡፡

ወደ ምድር ደግሞ ወርዳ ለመሬት እንስሳት ፊቷን እያዟዟረች አሳይታ "አይጥ ነኝ!" አለች፡፡ እነሱም ክንፏን እያዩ "አይ አንቺ ወፍ ነሽ!" አሏት፡፡ እሷም መልሳ "እዩት ጥርሴን!" ብላ አረፈችው፡፡ ጦርነቱ እየበረታ ሲሄድ እሷ መሃል ላይ ተገኘችና፣ የሰማይ ወፎች ክንፏን ይዘው የምድሮቹ ደግሞ እግሯን ይዘው የኛ ነች፣ የኛ ነች እያሉ ሲጎትቷት ተገነጣጥላ ሞተች፡፡

ቢሆን III (Scenario III)

አንድ ግዜ የእስራኤል ንጉስ፣ ንጉስ ሰለሞን በእግዝአብሔር ህቡዕ ስም ያሰረውን የአጋንንት አለቃ አሽሞዳያን ይጠራና ጥያቄ ይጠይቀዋል፡፡ "እናንት አንዳንድ ግዜ ከመለአክት የበለጠ ኃያል የሚኖራችው ምስጢር ምንድን ነው?" አሽሞዳይም መለሰ "የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተፃፈበት ይህ አንገቴ ላይ ያደረግክብኝን ስነሰለት ብትፈታልኝና የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተቀረጸበት ቀለበትክን ከጣትህ ላይ ብታወልቅ ምስጢሩን እነግርሃለው፡፡" አለው፡፡

ንጉስ ሰለሞንም ተስማምቶ ስንሰለቱን ፈታለት፣ የጣቱንም ቀለበት አወጣው፡፡ ይህን ግዜ አሸሞዳያ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበትን ከሰለሞን ነጥቆ አርቆ ወደ ባህር ወረወረው፡፡ንጉስ ሰለሞንንም ከእየሩሳሌም ከ600 ኪ.ሜ. በላይ በንፋስ አውታር ጭኖ ውስዶ እሜዳ ላይ ጣለው፡፡

ንጉስ ሰለሞን ከስልጣን ተወግዶ ለሶስት አመት ያህል በልመና ኖረ፡፡ መንገድ ላይ ላገኛቸው ሰዎች ሁሉ እኔ የእየሩሳሌም ንጉስ ሰለሞን ነኝ እያለ ቢናገርም እንደ እብድ ተቆጥሮ ኖረ፡፡ ልብሱ በላዩ ላይ አልቆ ትቢያ ለበሰ፡፡ ህጻናትም በየመንገዱ ሲያገኙት እያባረሩ በድንጋይ ይወግሩተረ ጀመር፡፡

አሽሞዳይ ግን የዶሮ(ፒኮክ) የመሰለውን እግሩን ደብቆ መልኩን እንደሰለሞን ቀይሮ፣ ድምጹ እንኮን ሳይቀር የንጉስ ሰለሞንን አስመስሎ(Imposter) በእየሩሳሌም በንጉስ ሰለሞን ዙፋን ላይ ለሶስት አመታት ነገሰ፡፡ በአገዛዝ ዘመኑም የአጋንንትነት ስራውን እየሰራ ቆየ፡፡ንጉስ ሰለሞን የጠፋበትን ቀለበት ከአሳ ሆድ ውስጥ አግኝቶ በተአምር ወደ እየሩሳሌም ቢመለስ አሸሞዳይ ተጋለጠ፡፡ እሱም ወደ ሰማይ በኖ ጠፋ፡፡

እነዚህን ቢሆኖች እንደ ቫሪያብል ግብአት ወስደን ቀመሩን(Equation) ስንሰራ እንደ ምንጭ አሰጣጤ የማይቀረውን የአሰመሳዩን(Imposter) አሽሞዳይ የመጨረሻ የእንጦሮጦስ ጉዞ(Dead end) አመላካች ነበር፡፡

እነዚህን ቢሆኖች የጻፍኩት የጠ/ሚ ማንነት በማጥናትና የሚነገርላቸውን በመስማት ነበር፡፡ ጠ/ሚ በኃላ እንደተናገሩት በኢህአዲግ የስልጣን ዘመናቸው ለግንቦት ሰባትና ለኦነግ ይሰልሉ እንደነበር አሳውቀውናል፡፡ አረ ምን ይኼ ብቻ ለሲ.አይ. ኤ ሰርቸለሁ ብለዋል፡፡ እንግዲህ ደብል ኤጀንት ሰላይ መሆናቸውን ከእሳቸው አረጋግጠናል፣ የደህንነት ሰዎች ሌላ ቃል እንዳላቸው አላውቅም ግን ትሪፕል ኤጀንትም ይመስላሉ፡፡ እውነት ነው ሃገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ነገር ነው፣ መሃል ተኝተው በግራና ቀኝ እጃቸው እየቆነጠጡ ያንቺ ነኝ፣ ያንቺ ነኝ ማለትን በስልጣናቸው መጀመሪያ ሰሞን ተጠቅመውበታል፡፡

ከሃጫሉ ግድያ በኃላ በአማራና የአማራ ተዛማቾች ባሏቸው ሰዎች ሃብት፣ ንብረትና የሰው ህይወት ላይ በሻሸመኔ፣ዝዋይ፣ሐረር…ያ ሁሉ ጥፋት ከደረሰ በኃላ ደግሞ ጠ/ሚሩ የሌሊት ወፍ ሆኑ፡፡ አንተን ነኝ አንተን ነኝ ጨዋታ ውስጥ ገቡ፡፡ ለትንሽ ግዜ ኦሮሞው በአንድ ወገን ሌላው በዚያኛው ወገን ሆኖ የኔ ነው፣ የኔ ነው እያለ ጎተታቸው፡፡ ከዚያም ሁሉም ጉተታውን አቁመው ፍጥረታቸውን ይመረምሩ ጀመር፡፡ የሆኑ አይጥና ወፍ!

አሁን ያሉበት የስልጣናቸው የመጨረሻ ዘመን አሽሞዳይን አስመስሏቸዋል፡፡ ለአምስት አመታት በቤተ መንግስት ንጉስ ሆነው ተሰይመዋል፡፡ ያውም የንጉስ ሰለሞን ልጅ፣ ቀዳማዊ ምኒሊክ በመሰረተው ዙፋን ላይ፡፡እራሳቸውን ነጉስ ነኝ ብለው ስለጠሩ ነው እንዲህ ያልኩት፡፡ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበት ደግሞ በቀዳማዊ ምንሊክ ጣት ላይ ነበረችና፡፡

ሲያሰኛቸው እሳቸውና መንግስታቸው ሸኔን እየሆኑ ኖረዋል(የሻሸመኔው ከንቲባ እንደነገረን) ፡፡ ሚሊዮኖች አማራዎች ከገዛ ሃገራቸው ሲፈናቀሉ፣ ለሚሞቱት ዛፍ ተክዬ ጥላ እሰራላቸዋለው ብለውም ነግረውናል፤ ወቼ ጉድ ለአፈር ጥላ መስራት ምን የሚሉት ፍልስፍና ነው? ትግራይ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከሁሉም ወገን አልቀዋል፡፡ አሁን ደግሞ አማራ ክልል ውስጥ በሚደረገው ጦርነት ብዙ ሰው እያለቀ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ብዙ ህዘብ ለሞት፣እስራትና እነግልት ተዳርጓል፡፡ እንግዲህ ይህ ሁሉ የሚሆነው በእሳቸው የአገዛዝ ዘመን ነው፡፡

በተረኘነት መንፈስ በተለያየ ቡድን የተቧደኑ ኦሮሞዎች እጅ ውስጥ ስልጣን  ገብቶ ነበር፡፡ ሁሉም ገዳይ ሆኑ፡፡ ኦሮሞውንም በ"ልዋጥህ ተድበልበል" መርሆቸው ዙሪያው ገባውን ከሁሉም ቤሔረሰቦች ጋር አናጩት፡፡ በኦሮሚያ ህገ ወጥነትን ህጋዊ አደረጉ፡፡ ትርጉሙ ለራሳቸው ባለገባቸው "አሳምን ወይም አደናግር" ፖለቲካዊ ስልት ጠ/ሚሩ እሰከ ጀሌዎቻቸው፣ በአፍሪካና በአለም ደረጀ ተቀባይነታቸው ዜሮ ሆነ፡፡ ዲፐሎማሲያቸውም በሕጻን ልጅ አይ.ኪው. ደረጃ አስለኩ፡፡

እንደ ግዜው ሆኖ ስልጣን በኦሮሞ እጅ ሲገባ፣ ኦሮሞና ኢትዮጵያ ጽዋ ተጣጡና፣ነገሩ የፕ/ር ደበበ ሰይፉን በተረት ላሰላስል ሆነ፡፡

እና!...

መሬትና ጥንቸል መኋበር ገቡና ጽዋ ተጣጡና

መሬት የበኩሏን ስትከፍል በጽሞና

እብስ አለች፣ ጥንቸል መክፈል ጠላችና…

ግና ምን ይሆናል?

ብትሮጠው ብትሮጠው፣ ጋራውን ተሸግራ፣

ሜዳውን አቋርጣ

አልቻለችም ከቶ፣ ከእዳዋ ልትድን፣

ከመሬት አምልጣ፡፡

እንዲህም ሆኖ ወደ ሐይማኖት ስንመጣ ደግሞ ጠ/ሚሩ እራሳቸውን በክርስቶስ ትረክት ውስጥ ተክተው ሲናገሩ ደጋግመን ሰምተናል፡፡ አሁን ደግሞ የክርስቶስ በልተጠበቀ ቦታ መወለድ ከሳቸው የፖለቲካ አካሄድ ጋር አያይዘው ለገና ተረኩልን፡፡ ይገርማል! የነገሩ ውስጠዘ ግን በሻሻን አመላካች ነው ባይ ነኝ፡፡ ቴውድሮስ ንጉስ ከምስራቅ ይመጣል ተብሎ አይደል የሚጠበቀው? እሳቸው ሶማሌ ላንድ ሄደው የዲፐሎማሲ ውድቀት የሆነውን ቀይ ባህርን ከኤደን ባህረ ሰላጤ ያለዩበትን ንግግር አደረጉና በሻሻን ምስራቃዊ አደረጓት፡፡ ትግሬ ሲተርት "ዘይገርም ድሙ ገበረማርያም ሽሙ" ይላል፡፡

ኢትዮጵያዊቷ ሚኒስተር ጠይባ ሃሰን፣ ስለ እየሱስ ክርስቶስ ተናግራ ጠ/ሚሩን የምስራቅ አፍሪካ መሲህ አድርጋ ገለጸቻቸው፡፡ በምን እይነት ቻርጀር ይህን እንዳለች አንድዬ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ጠ/ሚሩ ግን በእዚህ ደስተኛ ናቸው፡፡

እንግዲህ እርስዎ የክርስቶስ እየሱስ ትይዩ መሲህ ከሆኑ፣ አሁን ዘመኑ ሰልጥኗልና አለም እያየዎት ይሙቱና ከሶስት ቀን በኋል ትንሳኤ ሙታን ያድርጉ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም፣ ሁላችንም እያየንዎት ክርስቶስ እንዳደረገው ወደ ሰማይ ያርጉ፡፡ ከዚያ በኋላ መሳሳታችንን እንጠረጥራለን፡፡

እንግዲህ መጪው አመት በዓል ጥምቀት ነው፡፡ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ ውሃው ወደ ወይን ጠጅ እንደቀየረ መጽሐፉ አስነብቦናል፡፡ መቼም አዋሽ ወይን ጠጅ፣ ጉደር…ይክሰሩ አልልም፡፡ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ አይቀይሩ ግን እሰቲ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈሰውን ደም ወደ ውሃነት ይቀይሩልን፡፡በ

ቱሪ ናፋ!

አስቻለው ከበደ አበበ

ሜትሮ ቫንኩቨር፣ካናዳ

 

 

 

 

 

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188110
"ልጅ ቤተሰቡን ድርጅት አስተዳደሩን ነው 'ሚመስለው" - ተስፋሁን ከበደ | ፍራሽ አዳሽ |
https://youtu.be/LemCsnvGi9M?si=DavcvTy63xrZq5u-

 

"ልጅ ቤተሰቡን ድርጅት አስተዳደሩን ነው 'ሚመስለው" - ተስፋሁን ከበደ | ፍራሽ አዳሽ |
https://amharic-zehabesha.com/archives/188121
   ጠ/ሚ አብይ እንደ አሽሞዳይ
እ.ኤ.አ. ግንቦት 20፣2018 ዓ.ም. ወይንም በኛ አቆጣጠር ግንቦት 12፣ 2010 ዓ.ም. ጠ/ሚ አብይ ወደ ስልጣን በመጡበት ሰሞን አንድ ጽሑፍ "እውነት አንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ አላትን?" በሚል ርዕስ በእንግሊዘኛ ጽፌ ፌስ ቡኬ ላይ ለጠፍኩ፡፡ በዚያን ሰሞን ስለ አዲሱ ጠ/ሚ ብዙ ይወራላቸው ነበር፡፡ ነገሩን ውስጤ ጠረጠረ መሰል ጠ/ሚ ላይ ሶስት ቢሆኖች(Scenarios)፣ አባባል ዘይቤዎችንና የአባቶች ወግን በመጠቀም አቀረብኩ፡፡

ቢሆን I (Scenario I)

አንድ ሁለት ሚስቶች የነበሩት ሰው ነበር፡፡ አንድ ምሽት አንዷን በቀኝ በኩል ሌላዋን በግራ በኩል አስተኝቶ አለሙን ከቀጨ በኃላ ሁለቱም ድንገት ተነስተው አንድ አይነት ጥያቄ ጠየቁት "ከእኔና ከእሷ ማንን ትወዳለህ?" ሰውዬው ይኽን ግዜ ሁለት እጆቹን ወደ ጎን ግራና ቀኝ በመላክ ጣራ፣ ጣራ እያየ ሁለቱንም በመቆንጠጥ "አንቺን!" አለ፡፡ ለዚያን ምሽት ብቻ ሁለቱም ሴቶች እኔን ነው፣ እኔን ነው ያለው በማለት በእቅፉ ውስጥ ሰላም ሰጥተዉት አደሩ፡፡

ቢሆን II (Scenario II)

በጥንት ግዜ ነው አሉ፣ በሰማይ አእዋፋትና በምድር በሚመላለሱ እንስሳት መካከል ጦርነት ተነሳ፡፡ ታዲያ የለሊት ወፍ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ወጥታ ለአእዋፍቱ "እኔ ወፍ ነኝ!" አለቻቸው፡፡ "አይ አንቺ ሲያዩሽ ታስታውቂያለሽ አይጥ ነሽ፡፡" አሏት፡፡ እዩት ክንፌን ብላ ክንፏን አሳየቻቸው፡፡

ወደ ምድር ደግሞ ወርዳ ለመሬት እንስሳት ፊቷን እያዟዟረች አሳይታ "አይጥ ነኝ!" አለች፡፡ እነሱም ክንፏን እያዩ "አይ አንቺ ወፍ ነሽ!" አሏት፡፡ እሷም መልሳ "እዩት ጥርሴን!" ብላ አረፈችው፡፡ ጦርነቱ እየበረታ ሲሄድ እሷ መሃል ላይ ተገኘችና፣ የሰማይ ወፎች ክንፏን ይዘው የምድሮቹ ደግሞ እግሯን ይዘው የኛ ነች፣ የኛ ነች እያሉ ሲጎትቷት ተገነጣጥላ ሞተች፡፡

ቢሆን III (Scenario III)

አንድ ግዜ የእስራኤል ንጉስ፣ ንጉስ ሰለሞን በእግዝአብሔር ህቡዕ ስም ያሰረውን የአጋንንት አለቃ አሽሞዳያን ይጠራና ጥያቄ ይጠይቀዋል፡፡ "እናንት አንዳንድ ግዜ ከመለአክት የበለጠ ኃያል የሚኖራችው ምስጢር ምንድን ነው?" አሽሞዳይም መለሰ "የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተፃፈበት ይህ አንገቴ ላይ ያደረግክብኝን ስነሰለት ብትፈታልኝና የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተቀረጸበት ቀለበትክን ከጣትህ ላይ ብታወልቅ ምስጢሩን እነግርሃለው፡፡" አለው፡፡

ንጉስ ሰለሞንም ተስማምቶ ስንሰለቱን ፈታለት፣ የጣቱንም ቀለበት አወጣው፡፡ ይህን ግዜ አሸሞዳያ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበትን ከሰለሞን ነጥቆ አርቆ ወደ ባህር ወረወረው፡፡ንጉስ ሰለሞንንም ከእየሩሳሌም ከ600 ኪ.ሜ. በላይ በንፋስ አውታር ጭኖ ውስዶ እሜዳ ላይ ጣለው፡፡

ንጉስ ሰለሞን ከስልጣን ተወግዶ ለሶስት አመት ያህል በልመና ኖረ፡፡ መንገድ ላይ ላገኛቸው ሰዎች ሁሉ እኔ የእየሩሳሌም ንጉስ ሰለሞን ነኝ እያለ ቢናገርም እንደ እብድ ተቆጥሮ ኖረ፡፡ ልብሱ በላዩ ላይ አልቆ ትቢያ ለበሰ፡፡ ህጻናትም በየመንገዱ ሲያገኙት እያባረሩ በድንጋይ ይወግሩተረ ጀመር፡፡

አሽሞዳይ ግን የዶሮ(ፒኮክ) የመሰለውን እግሩን ደብቆ መልኩን እንደሰለሞን ቀይሮ፣ ድምጹ እንኮን ሳይቀር የንጉስ ሰለሞንን አስመስሎ(Imposter) በእየሩሳሌም በንጉስ ሰለሞን ዙፋን ላይ ለሶስት አመታት ነገሰ፡፡ በአገዛዝ ዘመኑም የአጋንንትነት ስራውን እየሰራ ቆየ፡፡ንጉስ ሰለሞን የጠፋበትን ቀለበት ከአሳ ሆድ ውስጥ አግኝቶ በተአምር ወደ እየሩሳሌም ቢመለስ አሸሞዳይ ተጋለጠ፡፡ እሱም ወደ ሰማይ በኖ ጠፋ፡፡

እነዚህን ቢሆኖች እንደ ቫሪያብል ግብአት ወስደን ቀመሩን(Equation) ስንሰራ እንደ ምንጭ አሰጣጤ የማይቀረውን የአሰመሳዩን(Imposter) አሽሞዳይ የመጨረሻ የእንጦሮጦስ ጉዞ(Dead end) አመላካች ነበር፡፡

እነዚህን ቢሆኖች የጻፍኩት የጠ/ሚ ማንነት በማጥናትና የሚነገርላቸውን በመስማት ነበር፡፡ ጠ/ሚ በኃላ እንደተናገሩት በኢህአዲግ የስልጣን ዘመናቸው ለግንቦት ሰባትና ለኦነግ ይሰልሉ እንደነበር አሳውቀውናል፡፡ አረ ምን ይኼ ብቻ ለሲ.አይ. ኤ ሰርቸለሁ ብለዋል፡፡ እንግዲህ ደብል ኤጀንት ሰላይ መሆናቸውን ከእሳቸው አረጋግጠናል፣ የደህንነት ሰዎች ሌላ ቃል እንዳላቸው አላውቅም ግን ትሪፕል ኤጀንትም ይመስላሉ፡፡ እውነት ነው ሃገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ነገር ነው፣ መሃል ተኝተው በግራና ቀኝ እጃቸው እየቆነጠጡ ያንቺ ነኝ፣ ያንቺ ነኝ ማለትን በስልጣናቸው መጀመሪያ ሰሞን ተጠቅመውበታል፡፡

ከሃጫሉ ግድያ በኃላ በአማራና የአማራ ተዛማቾች ባሏቸው ሰዎች ሃብት፣ ንብረትና የሰው ህይወት ላይ በሻሸመኔ፣ዝዋይ፣ሐረር…ያ ሁሉ ጥፋት ከደረሰ በኃላ ደግሞ ጠ/ሚሩ የሌሊት ወፍ ሆኑ፡፡ አንተን ነኝ አንተን ነኝ ጨዋታ ውስጥ ገቡ፡፡ ለትንሽ ግዜ ኦሮሞው በአንድ ወገን ሌላው በዚያኛው ወገን ሆኖ የኔ ነው፣ የኔ ነው እያለ ጎተታቸው፡፡ ከዚያም ሁሉም ጉተታውን አቁመው ፍጥረታቸውን ይመረምሩ ጀመር፡፡ የሆኑ አይጥና ወፍ!

አሁን ያሉበት የስልጣናቸው የመጨረሻ ዘመን አሽሞዳይን አስመስሏቸዋል፡፡ ለአምስት አመታት በቤተ መንግስት ንጉስ ሆነው ተሰይመዋል፡፡ ያውም የንጉስ ሰለሞን ልጅ፣ ቀዳማዊ ምኒሊክ በመሰረተው ዙፋን ላይ፡፡እራሳቸውን ነጉስ ነኝ ብለው ስለጠሩ ነው እንዲህ ያልኩት፡፡ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበት ደግሞ በቀዳማዊ ምንሊክ ጣት ላይ ነበረችና፡፡

ሲያሰኛቸው እሳቸውና መንግስታቸው ሸኔን እየሆኑ ኖረዋል(የሻሸመኔው ከንቲባ እንደነገረን) ፡፡ ሚሊዮኖች አማራዎች ከገዛ ሃገራቸው ሲፈናቀሉ፣ ለሚሞቱት ዛፍ ተክዬ ጥላ እሰራላቸዋለው ብለውም ነግረውናል፤ ወቼ ጉድ ለአፈር ጥላ መስራት ምን የሚሉት ፍልስፍና ነው? ትግራይ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከሁሉም ወገን አልቀዋል፡፡ አሁን ደግሞ አማራ ክልል ውስጥ በሚደረገው ጦርነት ብዙ ሰው እያለቀ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ብዙ ህዘብ ለሞት፣እስራትና እነግልት ተዳርጓል፡፡ እንግዲህ ይህ ሁሉ የሚሆነው በእሳቸው የአገዛዝ ዘመን ነው፡፡

በተረኘነት መንፈስ በተለያየ ቡድን የተቧደኑ ኦሮሞዎች እጅ ውስጥ ስልጣን  ገብቶ ነበር፡፡ ሁሉም ገዳይ ሆኑ፡፡ ኦሮሞውንም በ"ልዋጥህ ተድበልበል" መርሆቸው ዙሪያው ገባውን ከሁሉም ቤሔረሰቦች ጋር አናጩት፡፡ በኦሮሚያ ህገ ወጥነትን ህጋዊ አደረጉ፡፡ ትርጉሙ ለራሳቸው ባለገባቸው "አሳምን ወይም አደናግር" ፖለቲካዊ ስልት ጠ/ሚሩ እሰከ ጀሌዎቻቸው፣ በአፍሪካና በአለም ደረጀ ተቀባይነታቸው ዜሮ ሆነ፡፡ ዲፐሎማሲያቸውም በሕጻን ልጅ አይ.ኪው. ደረጃ አስለኩ፡፡

እንደ ግዜው ሆኖ ስልጣን በኦሮሞ እጅ ሲገባ፣ ኦሮሞና ኢትዮጵያ ጽዋ ተጣጡና፣ነገሩ የፕ/ር ደበበ ሰይፉን በተረት ላሰላስል ሆነ፡፡

እና!...

መሬትና ጥንቸል መኋበር ገቡና ጽዋ ተጣጡና

መሬት የበኩሏን ስትከፍል በጽሞና

እብስ አለች፣ ጥንቸል መክፈል ጠላችና…

ግና ምን ይሆናል?

ብትሮጠው ብትሮጠው፣ ጋራውን ተሸግራ፣

ሜዳውን አቋርጣ

አልቻለችም ከቶ፣ ከእዳዋ ልትድን፣

ከመሬት አምልጣ፡፡

እንዲህም ሆኖ ወደ ሐይማኖት ስንመጣ ደግሞ ጠ/ሚሩ እራሳቸውን በክርስቶስ ትረክት ውስጥ ተክተው ሲናገሩ ደጋግመን ሰምተናል፡፡ አሁን ደግሞ የክርስቶስ በልተጠበቀ ቦታ መወለድ ከሳቸው የፖለቲካ አካሄድ ጋር አያይዘው ለገና ተረኩልን፡፡ ይገርማል! የነገሩ ውስጠዘ ግን በሻሻን አመላካች ነው ባይ ነኝ፡፡ ቴውድሮስ ንጉስ ከምስራቅ ይመጣል ተብሎ አይደል የሚጠበቀው? እሳቸው ሶማሌ ላንድ ሄደው የዲፐሎማሲ ውድቀት የሆነውን ቀይ ባህርን ከኤደን ባህረ ሰላጤ ያለዩበትን ንግግር አደረጉና በሻሻን ምስራቃዊ አደረጓት፡፡ ትግሬ ሲተርት "ዘይገርም ድሙ ገበረማርያም ሽሙ" ይላል፡፡

ኢትዮጵያዊቷ ሚኒስተር ጠይባ ሃሰን፣ ስለ እየሱስ ክርስቶስ ተናግራ ጠ/ሚሩን የምስራቅ አፍሪካ መሲህ አድርጋ ገለጸቻቸው፡፡ በምን እይነት ቻርጀር ይህን እንዳለች አንድዬ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ጠ/ሚሩ ግን በእዚህ ደስተኛ ናቸው፡፡

እንግዲህ እርስዎ የክርስቶስ እየሱስ ትይዩ መሲህ ከሆኑ፣ አሁን ዘመኑ ሰልጥኗልና አለም እያየዎት ይሙቱና ከሶስት ቀን በኋል ትንሳኤ ሙታን ያድርጉ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም፣ ሁላችንም እያየንዎት ክርስቶስ እንዳደረገው ወደ ሰማይ ያርጉ፡፡ ከዚያ በኋላ መሳሳታችንን እንጠረጥራለን፡፡

እንግዲህ መጪው አመት በዓል ጥምቀት ነው፡፡ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ ውሃው ወደ ወይን ጠጅ እንደቀየረ መጽሐፉ አስነብቦናል፡፡ መቼም አዋሽ ወይን ጠጅ፣ ጉደር…ይክሰሩ አልልም፡፡ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ አይቀይሩ ግን እሰቲ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈሰውን ደም ወደ ውሃነት ይቀይሩልን፡፡በ

ቱሪ ናፋ!

አስቻለው ከበደ አበበ

ሜትሮ ቫንኩቨር፣ካናዳ

 

 

 

 

 

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188110
ፋኖ 7 አመራሮችን ገደለ ባህርዳር ውጊያ | ካምፑ ባዶ ቀረ ሰራዊቱ ከዳ | የጎጃም ዕዝ ፋኖ ከባድ መግለጫ ሰጠ | ብልፅግና ተሸንፏል
https://youtu.be/glARZQBJShI?si=MNxZooVoCUoJ03lc

https://youtu.be/G5o9QEuouSA?si=ZM4GL6g3IbBLUurf

https://youtu.be/6k15Nf7fIZM?si=9AgANyjQtBWII8qB

ካምፑ ባዶ ቀረ ሰራዊቱ ከዳ | የጎጃም ዕዝ ፋኖ ከባድ መግለጫ ሰጠ | ብልፅግና ተሸንፏል
https://amharic-zehabesha.com/archives/188116
   ጠ/ሚ አብይ እንደ አሽሞዳይ
እ.ኤ.አ. ግንቦት 20፣2018 ዓ.ም. ወይንም በኛ አቆጣጠር ግንቦት 12፣ 2010 ዓ.ም. ጠ/ሚ አብይ ወደ ስልጣን በመጡበት ሰሞን አንድ ጽሑፍ "እውነት አንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ አላትን?" በሚል ርዕስ በእንግሊዘኛ ጽፌ ፌስ ቡኬ ላይ ለጠፍኩ፡፡ በዚያን ሰሞን ስለ አዲሱ ጠ/ሚ ብዙ ይወራላቸው ነበር፡፡ ነገሩን ውስጤ ጠረጠረ መሰል ጠ/ሚ ላይ ሶስት ቢሆኖች(Scenarios)፣ አባባል ዘይቤዎችንና የአባቶች ወግን በመጠቀም አቀረብኩ፡፡

ቢሆን I (Scenario I)

አንድ ሁለት ሚስቶች የነበሩት ሰው ነበር፡፡ አንድ ምሽት አንዷን በቀኝ በኩል ሌላዋን በግራ በኩል አስተኝቶ አለሙን ከቀጨ በኃላ ሁለቱም ድንገት ተነስተው አንድ አይነት ጥያቄ ጠየቁት "ከእኔና ከእሷ ማንን ትወዳለህ?" ሰውዬው ይኽን ግዜ ሁለት እጆቹን ወደ ጎን ግራና ቀኝ በመላክ ጣራ፣ ጣራ እያየ ሁለቱንም በመቆንጠጥ "አንቺን!" አለ፡፡ ለዚያን ምሽት ብቻ ሁለቱም ሴቶች እኔን ነው፣ እኔን ነው ያለው በማለት በእቅፉ ውስጥ ሰላም ሰጥተዉት አደሩ፡፡

ቢሆን II (Scenario II)

በጥንት ግዜ ነው አሉ፣ በሰማይ አእዋፋትና በምድር በሚመላለሱ እንስሳት መካከል ጦርነት ተነሳ፡፡ ታዲያ የለሊት ወፍ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ወጥታ ለአእዋፍቱ "እኔ ወፍ ነኝ!" አለቻቸው፡፡ "አይ አንቺ ሲያዩሽ ታስታውቂያለሽ አይጥ ነሽ፡፡" አሏት፡፡ እዩት ክንፌን ብላ ክንፏን አሳየቻቸው፡፡

ወደ ምድር ደግሞ ወርዳ ለመሬት እንስሳት ፊቷን እያዟዟረች አሳይታ "አይጥ ነኝ!" አለች፡፡ እነሱም ክንፏን እያዩ "አይ አንቺ ወፍ ነሽ!" አሏት፡፡ እሷም መልሳ "እዩት ጥርሴን!" ብላ አረፈችው፡፡ ጦርነቱ እየበረታ ሲሄድ እሷ መሃል ላይ ተገኘችና፣ የሰማይ ወፎች ክንፏን ይዘው የምድሮቹ ደግሞ እግሯን ይዘው የኛ ነች፣ የኛ ነች እያሉ ሲጎትቷት ተገነጣጥላ ሞተች፡፡

ቢሆን III (Scenario III)

አንድ ግዜ የእስራኤል ንጉስ፣ ንጉስ ሰለሞን በእግዝአብሔር ህቡዕ ስም ያሰረውን የአጋንንት አለቃ አሽሞዳያን ይጠራና ጥያቄ ይጠይቀዋል፡፡ "እናንት አንዳንድ ግዜ ከመለአክት የበለጠ ኃያል የሚኖራችው ምስጢር ምንድን ነው?" አሽሞዳይም መለሰ "የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተፃፈበት ይህ አንገቴ ላይ ያደረግክብኝን ስነሰለት ብትፈታልኝና የእግዚአብሔር ህቡዕ ስም የተቀረጸበት ቀለበትክን ከጣትህ ላይ ብታወልቅ ምስጢሩን እነግርሃለው፡፡" አለው፡፡

ንጉስ ሰለሞንም ተስማምቶ ስንሰለቱን ፈታለት፣ የጣቱንም ቀለበት አወጣው፡፡ ይህን ግዜ አሸሞዳያ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበትን ከሰለሞን ነጥቆ አርቆ ወደ ባህር ወረወረው፡፡ንጉስ ሰለሞንንም ከእየሩሳሌም ከ600 ኪ.ሜ. በላይ በንፋስ አውታር ጭኖ ውስዶ እሜዳ ላይ ጣለው፡፡

ንጉስ ሰለሞን ከስልጣን ተወግዶ ለሶስት አመት ያህል በልመና ኖረ፡፡ መንገድ ላይ ላገኛቸው ሰዎች ሁሉ እኔ የእየሩሳሌም ንጉስ ሰለሞን ነኝ እያለ ቢናገርም እንደ እብድ ተቆጥሮ ኖረ፡፡ ልብሱ በላዩ ላይ አልቆ ትቢያ ለበሰ፡፡ ህጻናትም በየመንገዱ ሲያገኙት እያባረሩ በድንጋይ ይወግሩተረ ጀመር፡፡

አሽሞዳይ ግን የዶሮ(ፒኮክ) የመሰለውን እግሩን ደብቆ መልኩን እንደሰለሞን ቀይሮ፣ ድምጹ እንኮን ሳይቀር የንጉስ ሰለሞንን አስመስሎ(Imposter) በእየሩሳሌም በንጉስ ሰለሞን ዙፋን ላይ ለሶስት አመታት ነገሰ፡፡ በአገዛዝ ዘመኑም የአጋንንትነት ስራውን እየሰራ ቆየ፡፡ንጉስ ሰለሞን የጠፋበትን ቀለበት ከአሳ ሆድ ውስጥ አግኝቶ በተአምር ወደ እየሩሳሌም ቢመለስ አሸሞዳይ ተጋለጠ፡፡ እሱም ወደ ሰማይ በኖ ጠፋ፡፡

እነዚህን ቢሆኖች እንደ ቫሪያብል ግብአት ወስደን ቀመሩን(Equation) ስንሰራ እንደ ምንጭ አሰጣጤ የማይቀረውን የአሰመሳዩን(Imposter) አሽሞዳይ የመጨረሻ የእንጦሮጦስ ጉዞ(Dead end) አመላካች ነበር፡፡

እነዚህን ቢሆኖች የጻፍኩት የጠ/ሚ ማንነት በማጥናትና የሚነገርላቸውን በመስማት ነበር፡፡ ጠ/ሚ በኃላ እንደተናገሩት በኢህአዲግ የስልጣን ዘመናቸው ለግንቦት ሰባትና ለኦነግ ይሰልሉ እንደነበር አሳውቀውናል፡፡ አረ ምን ይኼ ብቻ ለሲ.አይ. ኤ ሰርቸለሁ ብለዋል፡፡ እንግዲህ ደብል ኤጀንት ሰላይ መሆናቸውን ከእሳቸው አረጋግጠናል፣ የደህንነት ሰዎች ሌላ ቃል እንዳላቸው አላውቅም ግን ትሪፕል ኤጀንትም ይመስላሉ፡፡ እውነት ነው ሃገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ነገር ነው፣ መሃል ተኝተው በግራና ቀኝ እጃቸው እየቆነጠጡ ያንቺ ነኝ፣ ያንቺ ነኝ ማለትን በስልጣናቸው መጀመሪያ ሰሞን ተጠቅመውበታል፡፡

ከሃጫሉ ግድያ በኃላ በአማራና የአማራ ተዛማቾች ባሏቸው ሰዎች ሃብት፣ ንብረትና የሰው ህይወት ላይ በሻሸመኔ፣ዝዋይ፣ሐረር…ያ ሁሉ ጥፋት ከደረሰ በኃላ ደግሞ ጠ/ሚሩ የሌሊት ወፍ ሆኑ፡፡ አንተን ነኝ አንተን ነኝ ጨዋታ ውስጥ ገቡ፡፡ ለትንሽ ግዜ ኦሮሞው በአንድ ወገን ሌላው በዚያኛው ወገን ሆኖ የኔ ነው፣ የኔ ነው እያለ ጎተታቸው፡፡ ከዚያም ሁሉም ጉተታውን አቁመው ፍጥረታቸውን ይመረምሩ ጀመር፡፡ የሆኑ አይጥና ወፍ!

አሁን ያሉበት የስልጣናቸው የመጨረሻ ዘመን አሽሞዳይን አስመስሏቸዋል፡፡ ለአምስት አመታት በቤተ መንግስት ንጉስ ሆነው ተሰይመዋል፡፡ ያውም የንጉስ ሰለሞን ልጅ፣ ቀዳማዊ ምኒሊክ በመሰረተው ዙፋን ላይ፡፡እራሳቸውን ነጉስ ነኝ ብለው ስለጠሩ ነው እንዲህ ያልኩት፡፡ የንጉስ ሰለሞን የጣት ቀለበት ደግሞ በቀዳማዊ ምንሊክ ጣት ላይ ነበረችና፡፡

ሲያሰኛቸው እሳቸውና መንግስታቸው ሸኔን እየሆኑ ኖረዋል(የሻሸመኔው ከንቲባ እንደነገረን) ፡፡ ሚሊዮኖች አማራዎች ከገዛ ሃገራቸው ሲፈናቀሉ፣ ለሚሞቱት ዛፍ ተክዬ ጥላ እሰራላቸዋለው ብለውም ነግረውናል፤ ወቼ ጉድ ለአፈር ጥላ መስራት ምን የሚሉት ፍልስፍና ነው? ትግራይ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከሁሉም ወገን አልቀዋል፡፡ አሁን ደግሞ አማራ ክልል ውስጥ በሚደረገው ጦርነት ብዙ ሰው እያለቀ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ብዙ ህዘብ ለሞት፣እስራትና እነግልት ተዳርጓል፡፡ እንግዲህ ይህ ሁሉ የሚሆነው በእሳቸው የአገዛዝ ዘመን ነው፡፡

በተረኘነት መንፈስ በተለያየ ቡድን የተቧደኑ ኦሮሞዎች እጅ ውስጥ ስልጣን  ገብቶ ነበር፡፡ ሁሉም ገዳይ ሆኑ፡፡ ኦሮሞውንም በ"ልዋጥህ ተድበልበል" መርሆቸው ዙሪያው ገባውን ከሁሉም ቤሔረሰቦች ጋር አናጩት፡፡ በኦሮሚያ ህገ ወጥነትን ህጋዊ አደረጉ፡፡ ትርጉሙ ለራሳቸው ባለገባቸው "አሳምን ወይም አደናግር" ፖለቲካዊ ስልት ጠ/ሚሩ እሰከ ጀሌዎቻቸው፣ በአፍሪካና በአለም ደረጀ ተቀባይነታቸው ዜሮ ሆነ፡፡ ዲፐሎማሲያቸውም በሕጻን ልጅ አይ.ኪው. ደረጃ አስለኩ፡፡

እንደ ግዜው ሆኖ ስልጣን በኦሮሞ እጅ ሲገባ፣ ኦሮሞና ኢትዮጵያ ጽዋ ተጣጡና፣ነገሩ የፕ/ር ደበበ ሰይፉን በተረት ላሰላስል ሆነ፡፡

እና!...

መሬትና ጥንቸል መኋበር ገቡና ጽዋ ተጣጡና

መሬት የበኩሏን ስትከፍል በጽሞና

እብስ አለች፣ ጥንቸል መክፈል ጠላችና…

ግና ምን ይሆናል?

ብትሮጠው ብትሮጠው፣ ጋራውን ተሸግራ፣

ሜዳውን አቋርጣ

አልቻለችም ከቶ፣ ከእዳዋ ልትድን፣

ከመሬት አምልጣ፡፡

እንዲህም ሆኖ ወደ ሐይማኖት ስንመጣ ደግሞ ጠ/ሚሩ እራሳቸውን በክርስቶስ ትረክት ውስጥ ተክተው ሲናገሩ ደጋግመን ሰምተናል፡፡ አሁን ደግሞ የክርስቶስ በልተጠበቀ ቦታ መወለድ ከሳቸው የፖለቲካ አካሄድ ጋር አያይዘው ለገና ተረኩልን፡፡ ይገርማል! የነገሩ ውስጠዘ ግን በሻሻን አመላካች ነው ባይ ነኝ፡፡ ቴውድሮስ ንጉስ ከምስራቅ ይመጣል ተብሎ አይደል የሚጠበቀው? እሳቸው ሶማሌ ላንድ ሄደው የዲፐሎማሲ ውድቀት የሆነውን ቀይ ባህርን ከኤደን ባህረ ሰላጤ ያለዩበትን ንግግር አደረጉና በሻሻን ምስራቃዊ አደረጓት፡፡ ትግሬ ሲተርት "ዘይገርም ድሙ ገበረማርያም ሽሙ" ይላል፡፡

ኢትዮጵያዊቷ ሚኒስተር ጠይባ ሃሰን፣ ስለ እየሱስ ክርስቶስ ተናግራ ጠ/ሚሩን የምስራቅ አፍሪካ መሲህ አድርጋ ገለጸቻቸው፡፡ በምን እይነት ቻርጀር ይህን እንዳለች አንድዬ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ጠ/ሚሩ ግን በእዚህ ደስተኛ ናቸው፡፡

እንግዲህ እርስዎ የክርስቶስ እየሱስ ትይዩ መሲህ ከሆኑ፣ አሁን ዘመኑ ሰልጥኗልና አለም እያየዎት ይሙቱና ከሶስት ቀን በኋል ትንሳኤ ሙታን ያድርጉ፡፡ ይህም ብቻ አይደለም፣ ሁላችንም እያየንዎት ክርስቶስ እንዳደረገው ወደ ሰማይ ያርጉ፡፡ ከዚያ በኋላ መሳሳታችንን እንጠረጥራለን፡፡

እንግዲህ መጪው አመት በዓል ጥምቀት ነው፡፡ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ ውሃው ወደ ወይን ጠጅ እንደቀየረ መጽሐፉ አስነብቦናል፡፡ መቼም አዋሽ ወይን ጠጅ፣ ጉደር…ይክሰሩ አልልም፡፡ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ አይቀይሩ ግን እሰቲ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈሰውን ደም ወደ ውሃነት ይቀይሩልን፡፡በ

ቱሪ ናፋ!

አስቻለው ከበደ አበበ

ሜትሮ ቫንኩቨር፣ካናዳ

 

 

 

 

 

 

 

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188110

Tuesday, January 9, 2024

አማራ እና ትግራይ ሊያጠፉኝ እያሴሩ ነው | እስክንድር ነጋ ሸዋ ገባ አገዛዙ የራሱን ወታደር በድሮን መታው || ዐበይ ጅቡቲ ላይ የተያዘበት አደገኛ መሳሪያ |
https://youtu.be/JSlV9ZiiNI8?si=5hTUsyJT0bZQGTwJ

አማራ እና ትግራይ ሊያጠፉኝ እያሴሩ ነው

https://youtu.be/mCgeA3HxlYc?si=-PItrbhTRYSIu4od

እስክንድር ነጋ ሸዋ ገባ አገዛዙ የራሱን ወታደር በድሮን መታው

https://youtu.be/V12yB8grSdY?si=1Kv5gg44sHPPtT-H

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188096
አሳማ አንሁን! የሆንም ከአሳማነት ባህሪ እንላቀቅ!
በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

የገና ጾም መፍቻ በግ እንድገዛ ቤተሰብ ጠይቆኝ ዛሬ ታህሳስ 28 ቀን ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም ጠዋት ወደ በግ መሸጫና ማረጃ ቤት ተጓዝኩ፡፡ በጉዞዌ ሰዓትም ለአምስት ሺህ ዘመናት ታሪክ ሰርተው ያለፉትንና የአሁኖችንም ፋኖዎች የሚያሞካሹትን በአንጣሩም  ባንዳዎቹን የሚወቅሱትን እንደ አዋዜ በቅኔ የታሹ ዜማዎችን መኮምኮም ጀመርኩ፡፡ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኋላም ተሉካንዳው ቦታ ደረስኩ፡፡ የገደል ግማሽ የሚመስለው የሉካዳው ባለቤት ጉረኖ ውስጥ ተሰበሰባቸው በጎች እንድመርጥ እድሉን ሰጠኝ፡፡ እኔም ራቅ ብዬ እንደ ፍታውራሪ ጫኔ ኮራ ብዬ ቆሜ በመጀመርያ ሁሉንም በጎች በዓይኖቼ ቃኘሁና ቀልቤ ያረፈባቸውን ሶስት በጎች ለመፈተሽ ወሰንኩ፡፡ ከሶስቱ አንድ ለመምረጥ እንደ ዘመዶቼ የቀኝ ክንዴን በበጎቹ የፊት እግሮች መካከል እያስገባሁና ብድግ እያደረኩ እየመዘንኩ፣ ጀርባቸውንና ደንደሳቸውንም በጣቶቼና በመዳፊ ጫን ጥስቅ እያደረኩ የያዙትን የሥጋ መጠን ለካሁ፡፡ የዚህ አገር በጎች እዚህ ግባ የሚባል ላት ስለሌላቸውና ላታቸውን በመዳፌ ወደ ላይ ቼብ ቼብ እያደረኩ ባለመመዘኔ የጎደለ ነገር ተሰማኝና ትንሽ ቅር ተሰኘሁ፡፡ ከጥቂት ማሰላሰል በኋላ አንዷን መረጥኩና በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ብለህ ይህችን ባርከህ አዘጋጅልኝ ስል አራጁን ጠየቁ፡፡

አራጁ የመረጥኳትን በግ መርጦ ሲጎትታት ሁሉም በጎች ዘመደ ብዙ ሰው ሲሞት የሚለቀሰውን ያህል “ብኣ! ብኣ!” ... እያሉ ተብላሉ፡፡ በጎች ከእነሱ ተነጥላ በሄደችዋ በግ ሐዘን ሲብላሉ ተበጎች ጋር ታጉረው የነበሩት ጥቂት አሳማዎች ግን የሚበላ ፍለጋ ተአራጁ እግር ስር ለስር አፈሩን ማፍለሱን ቀጠሉ፡፡ ከአስራ አምስት ደቂቃዎች በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ አራጁ በጓን ባርኮና ቆዳዋን ግሽልጥ አድርጎ ሰጋውን መቆራረጥ ጀመረ፡፡ እኔም የማልፈልገውን የሥጋ ክፍል ከፈለክ ራሱ እንዲወስደው አለዚም እንዲጥለው ጠየኩ፡፡ እርሱም “ብዙ እሚፈልገው ፍጥረት እዚህ አካባቢ አለ!” አለና ቀለደ፡፡ ሞራውን ጣለው ስለው ወደ አንዱ ውሻው ወረወረው፡፡ ሳንባውን ጣለው ስለው ወደ ሌላኛው ውሻው ጣለው፡፡ አንጀቱን ጣለው ስለው እግሩ ስር ይልከሰከስ ወደ ነበረው አሳማ ጣለው፡፡ አሳማው የበጓን አንጀት እየጎተተ እንደ ጣሊያን ፓስታ ጠቅልሎ ዋጠው፡፡ የጨጓራውን ፈርስ አውጥቶ ሲዘረግፈው አሁንም አሳማው መጣና ሱፋሌ “ሊፕ ስቲክ” በመሰለው ከንፈሩ ጠራርጎ ቃመው፡፡ በበጎችና በአሳማው መካከል ያየሁት ልዩነት ገረመኝና በሐሳብ ዓለም ውስጥ ሰመጥቁ፡፡

“አሳማ የእንሰሳት ፈርስም ይበላል ማለት ነው” ብዬ አራጁን ስጠይቀው “የእርሱ ተራ እስከሚደርስ የምሰጠውን ሁሉ ይብላ!” አለና ፈገግ አለ፡፡ እኔም “ይህ አሳማ አብራው ተጉረኖ የነበረችውን በግ አንጀትና ፈርስ የሚበላው ምን አልባት በጓን እንደ ባዕድ ቆጥሯት ወይስ የአሳማ አንጀትና ፈርስም ቢሆን ይበላው ይሆን?” እያልኩ ማውጣት ማውረድ ጀመርኩ፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሐሳብ ውስጥ ሳለሁ አንድ አሳማ መግዛት የሚፈልግ ወጠምሻ ኩልኩልት እንዳነቀው ተላይ ተላይ እየተነፈሰ መጣ፡፡ “ይህ ወጠምሻ ይኸንን የእኔን በግ አንጀትና ፈርስ የበላውን አሳማ መርጦ ሊያሳርደው ነው!” ብዬ ስጠብቅ እሱን ዘለለና ሌላኛውን አሳማ መረጠና እርድልኝ አለው፡፡ ወጠምሻው የመረጠው አሳማ ታርዶ የታረደው አሳማ ልፋጭ ለዚያ የበጓን አንጀትና ፈርስ ለበላው አሳማ ሲጣልለት አሁንም ሙጥጥ አርጎ የአሳማውን ሥጋ ዋጠው፡፡

እኔ የገዛሁት ሥጋ ተቆራርጦና ተጠቅሎ ተሰጦኝ ልጭን ስዘጋጅ ሌላ አሳማ ገዥ ሰው ከተፍ አለ፡፡ እኔም የዚህን አግበስባሽ አሳማ መጨረሻ ሳላይ አልሄድም በሚል መንፈስ ለመጫንና ቦታውን ለቆ ለመሄድ ተመጣደፍ ተቆጠብኩ፡፡ ቄራውን ሳለቅ ይህ ሁለተኛው አሳማ ገዥም ያንን ሲያግበሰብስ የቆዬ አሳማ ለእርድ መረጠውና አረፈው፡፡ የራሱን ዘር የአሳማ ልፋጭ ሳይቀር ዳረጎት ሲያጎርሰው  የነበረው አራጅ እዚያው ላይ አጋደመና በቃኝ ሳይል ሲያግበሰብስ የቆየውን አሳማ አረደው፡፡ የአሳማን ጨምሮ ሌሎችን እንሰሳት ሥጋ ሲውጥ የነበረው አሳማ የመጨረሻ እጣ ፈንታ እየገረመኝ የገዛሁትን ሥጋ ጫንኩና እንደ በፊቱ የፋኖን ዜማ ሳይሆን የአሳማን ተፈጥሮና የባንዳ ሰዎችን ተመሳሳይነትና ልዩነት እያወጣሁ እያወረድኩ ወደ ሰፈሬ አቀናሁ፡፡

ባንዳ ሰው እንደ አሳማ በጌታው የሚቀለብ ተንከሲስ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉን አግበስብሶ በልቶም በቃኝን የማያውቅ አጋርቲ ነው፡፡ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ አራጁ ወይም ጌታው ልፋጭ ሲወረውርለት የወደደው የሚመስለው ከንቱ ፍጡር ነው፡፡   ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ተሰጡት እንኳን የባእድን የራሱን ወገንና ወዳጅ እንደ አንጀት እየጎተተና እንደ ፈርስ እየቃመ  ቅርጥፍ አድርጎ የሚበላ ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ በጌታው የሚታረድበትን ወይም ከጥቅም ውጪ የሚሆንበትን ሰዓት የማያውቅ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ሲው እስቲል የወገኑን ሥጋ ቅርጥፍ አርጎ የሚበላ ከንቱ ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ሆዱ አደንቁሮት በራሱ ላይ ቢላዋ ሲፋጭ እንኳ የማይሰማ አስገራሚ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ፍጥረታት ከአጠቀቡ እየተጎተቱ ሲታረዱ ደመ ነፍሱ የማይቀሰቅሰውና ድምጥ የማያሰማ እርኩስ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ያለፈውም ሆነ የወደፊት ታሪኩ ግድ እማይለው ህይወቱ እስክታልፍ ስለሆዱ ብቻ እያሰበ የሚኖር ህሊና ቢስ ፍጡር ነው፡፡

እንዲያውም በትክክለኛ ሚዛን ሲመዘኑ ባንዳ ሰው ከአሳማም የባሰና የወረደ ፍጡር ነው፡፡ አሳማ የአሳማነት ባህሪው ከአፈጣጠሩና ከተፈጥሮው  ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ባንዳ ሰው ግን የአሳማነት ባህሪን የሚላበሰው እግዚአብሔር “ሰውን በአምሳላችን እንፍጠር” ያለውን ትእዛዝ እንደ ቅይድ ቦጭቆ፣ በራስ ቅሉ የተሸከመውን አይምሮና ህሊና እንደ ቆዳ ገሽልጦና የደመነፍስ ባህሪውንም እንደ ሎተሪ ቲኬት ሙልጪ አርጎ ፍቆ ነው፡፡ ባንዳ ከመካከሉ ሕዝብ ወይም ሰው ለእርድ፣ ለእስራትና ለስደት ሲጎተት የበግ ያህል እንኳ ሰብሰብ ብሎ“ብኣ! ብኣ!” የማይል እንዲያውም ታራጁና ታሳሪው እጅ ምግብ የሚቀበል ልክስክስ ፍጡር ነው ነው፡፡

ስለዚህ ሰዎች ሆይ ተፈጥሮ ህሊና ተነሳው አሳማም አንሰን ህሊናችንን እንደ ሞራ ገሽልጠን አንጣል፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ተበጎች የምንጋራውን የደመነፍስ ባህሪያችንን አንፋቅ፡፡ ወገኖቻችን በአራጆች፣ በአሳሪዎችና በአሰዳጅ ጭራቆች እየተለዩ ሲታረዱ፣ ሲታሰሩና ሲሰደዱ እንደዚያ እንዳየሁት አሳማ ያላየን ያልሰማን ምስለን አፋችንን ተምግብ መትከሉን ትተን የበጎችን ያህል እንኳ “ብኣ!..” እያልን ድምጥ እናሰማ፡፡ ተአራጆች፣ ተአሳሪዎችና ታሰዳጆች እንደ ልፋጭ በሚጣልልን ጥቅማጥቅም ተደልለን ተጭራቆች ጋር የወገኖቻችን ሥጋና ደም አንብላ፡፡ የሕዝብ አራጅ ጭራቆችን ጌቶቻችን አርገን ሕዝብ እያረዱ፣ በርሃብና በበሽታ እየገደሉ የተቃጠለ አንጀትና የአረረ ልብ ሲጥሉልን እንደ አሳማ እየጎተትን የምንበላ እርጉሞች አንሁን፡፡ ሆዳችን አይናችንን አውሮን፣ ጆሯችንን አደንቁሮንና ህሊናችንንም ሸፍኖን ወገናችን በተለያዬ የመከራ ካራ ሲገዘገዝ ያላዬ ያልሰማ መስለን እንደዚያ አሳማ በልቶ መሞትን አንምረጥ፡፡ ከአሳመነት ጅል አመል ወጥተን በወገኖቻችን ላይ የሚሳለውን ቢላዋ አበክረን የምናውቅ ሰዎች እንሁን፡፡

ሰዎች ሆይ! መለኮት በአምሳሉ ፈጥሮን ሳለ በራሳችን ምርጫ አሳማ ሆነን አራጅ ወገንን አርዶ ሥጋቸውን በጥቅማጥቅም መልክ ሲጥልልን ጥሽቅም አርገን የምንውጥ አንሁን፤ የሆንም በአስቸኳይ ከአሳማዊነት ባህሪ እንላቀቅ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡

 

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.
https://amharic-zehabesha.com/archives/188074

Monday, January 8, 2024

የፋኖ እስረኛ አያያዝና አወዛጋቢ ውሳኔዎች፤ከተሞችን በመስዋዕት ይዞ በማግስቱ በነጻ መልቀቅ፤ ለምን???
አንዳንድ ማብራርያ የሚያስፈልጋቸው ነገሮች አሉ፡፡ የሚድያ አካላት የፋኖ መሪዎችን ሲያገኙ መጠየቅ አለባቸው፡፡ እኒህ አንገብጋቢ ነገሮች ለህዝብ መብራራት አለባቸው ያለበለዝያ ዋጋ እያስከፈሉ ትግሉን ወደ ኋላ ሊያስቀሩት ይችላሉ፡፡ ህዝብ በፋኖ ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርበት እያደረጉ ነው፡፡ የፋኖ ዓላማ ከተማ ይዞ በማግስቱ መልሶ ለብልጽግና አመራር መልቀቅ ሳይሆን ከተሞችን በቁጥጥሩ ስር አውሎ የብልጽግናን መዋቅር በሙሉ መደምሰስና በምትኩ በፋኖ የሚመራ የህዝብ አስተዳደር ማቋቋ፤ መሆን አለበት፡፡ ከተማ ይዞ፤ከተማ መልቀቅ እቃቃ ጨዋታ ሆኗል፡፡ ህዝብ ማብራርያ ይፈልጋል፡፡ ፋኖ ከተማ ለመያዝ የሚከፍለው መስዋዕትነት ከባድ ነው፤ታድያ በከባድ መስዋዕትነት የተያዘው ከተማ በማግስቱ ተመልሶ ለብልጽግና አመራር ይለቀቃል፤ለምን?

ባለፉት ስምንት ወራት በተደረገው የፋኖ ትግል ብዙ አያሌ ድሎችን አስመዝግቧል፡፡ አብዛኛው የአማራ ክልል በፋኖ እጅ ሆኗል ነገር ግን ከተሞችን ለረጅም ግዜ ፋኖ ይዞ መቆየት አልቻለም፡፡ ላሊበላን ጨምሮ አያሌ ከተሞች በፋኖ ተደጋግመው ቢያዙም ብዙ ሳይቆዩ ፋኖ ለቅቋቸው ወጥቷል፡፡ ከተሞች በፋኖ ተይዘው ያልቆዩበት ምክንያት አይታወቅም፡፡ የማንም አገር የፖለቲካ ሚዛን ከተሞች ውስጥ ነው፡፡ በከተሞች የአገልግሎት ተቋማትና የህዝብ ክምችት ስለሚገኝ ፖለቲካዊ ፋይዳው ከፍተኛ ነው፡፡ ፋኖ አብዛኛውን የገጠር አካባቢ ለረጅም ወራት መያዝ ቢችልም የዞን ከተሞችን ይዞ መቆየት አልቻለም፡፡ የፋኖ መሪዎች እንደሚናገሩት ከሆነ ከተሞችን ለረጅም ግዜ ይዘው ከቆዩ ብልጽግና በከባድ መሳርያና በድሮን ከተሞችን ስለሚያወድም እየለቀቅን ለመውጣት ተገዳናል ይላሉ፡፡ ይህ አባባል እውነት ከሆነ ታድያ ፋኖ ከተሞችን መያዝ አይችልም ማለት ነው? ፋኖ ከተሞችን ይዞ የሚያስተዳደረው መቼ ነው ታድያ?

ሌላው የፋኖ አወዛጋቢ ውሳኔ የምርኮኛ አያያዝን በተመለከተ ነው፡፡ የብልጽግና ጦር እስከ ደም ጠብታ ሲዋጋ ከርሞ መጨረሻ በፋኖ ሲሸነፍ ይማረካል፡፡ ይህ ምርኮኛ የብልጽግና ወታደር ቄስ ሲያርድ የነበረ፤ እናቶችን የደፈረ፤ ገዳማትን ያቃጠለ፤ ተቋማትን ያወደመ፤ንጹሃንን በጅምላ በአስፓልት የረሸነ፤የአርሶ አደሩን የእርሻ በሬ ቀምቶ አርዶ የበላ ቀማኛ ወንጀለኛ ነው፡፡ ይህ ምርኮኛ ለአገዛዙ ታማኝ ሆኖ ለወራት ሲዋጋ፤ ብዙ ፋኖዎችንም የገደለ ደመኛ ጠላት ነው፡፡ እንዲህ ያለውን ወንጀለኛ፤ደመኛ የአማራ ጠላት ምርኮኛ ሲሆን በዓለም ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ እርህራሄ ይሰጠውና፤ መጫሚያው ተቀይሮለት፤ ልብስ ተሰጥቶት፤የላመ የጣመ ቀለብ ተሰጥቶት፤ መታወቂያ ወጥቶለት፤ የትራንስፖርት ገንዘብ ተሰጥቶት ምንም እንዳልተከሰተ፤የሰራው ወንጀል ሳይጣራና ፍትህ ሳይሰጥ በሰላም ወደ ቤቱ ይላካል፡፡ ፋኖ ሙሉ ወጪውን ሸፍኖ ይልከዋል፡፡ በዚህ መልኩ የተሸኑት ምርኮኞች ተመልሰው ለብልጽግና ሲዋጉ በድጋሚ ተማርከዋል፡፡ የሚላኩት ምርኮኞች አማራ የሆኑት ጭምር ነው፡፡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በነጻ የተላኩት አማራ ምርኮኞች ተመልሰው ለብልጽግና በመግባት የሚሊሻና አድማ ብተና ስልጠና እየሰጡ እንደሆነ ታውቋል፡፡ በነጻ የተላኩት የኦሮሞ ምርኮኞች ተመልሰው ለመከላከያ ሲዋጉ የተማረኩ አሉ፡፡

ይህ የሚያሳየው የፋኖ የምርኮኛ አያያዝ በስህተት የተሞላ መሆኑን ነው፡፡ ብልጽግናን ማርኮ በነጻ የሚለቅ ብልጽግና እንጅ ፋኖ ሊሆን አይችልም፡፡ብልጽግናን ማርኮ በነጻ የሚሸኝ ፋኖ የህዝብ ትግል መሪ መሆን አይገባውም፡፡ እንዲህ አይነቱ ፋኖ የአማራ ትግልን ያዳክማልና ከአመራርነት መወገድ አለበት፡፡ በነጻነት ትግል ውስጥ ጽድቅና ኩነኔ የሉም፡፡ ባህታዊነት በፋኖ አርበኝነት ማዕረግ ቦታ የላቸውም፡፡ መጽደቅ የፈለገ ሱባኤ ይግባ እንጅ የህዝብ ትግል በመጥለፍ ሩህሩህ በመምሰል መንግስተ ሰማያትን መውረስ አይቻልም፡፡

ፋኖ እራሱን መገምገም አለበት፡፡ ፋኖ የአቅም ችግር ካለበት ሳይውል ሳያድር እራሱን ማነጽ አለበት፡፡ ፋኖ መዋቅሩን ማሳደግ አለበት፡፡ ፋኖ በውስጡ የደህንነትና የፍትህ ስርዓትን ገንብቶ የስለላና ዳኝነት ተግባር ስራ ላይ ቢያውል ኖሮ ተመልሰው ለብልጽግና የገቡት ምርኮኞች በማጣራት ሂደቱ ታውቀው በፋኖ እስር ቤት መቆየት ነበረባቸው፡፡ ፋኖ የብልጽግና ታማኞችን ተንከባክቦ ስለሚልክ ተመልሰው እየወጉት ነው፡፡ ይሄ አሳሳቢ ነገር ነው፡፡ ፋኖ ህዝብ እያስተዳደረ ስለሆነ የደህንነትና የፍትህ ስራንም አብሮ መዘርጋት አለበት፡፡ ፋኖ የተማረ ኃይል ችግር የለበትም፡፡ የፋኖ የስለላ መዋቅርም በሳይንሳዊ ዘዴ መደገፍ አለበት፡፡

ባጠቃላይ ፋኖ ከተሞችን መስዋዕት ከፍሎ ከያዘ በኋላ በነጻ መልቀቅ ትርጉም የለውም፡፡ ፋኖ የተማረኩትን ሳያጣራና ፍትህ ሳይሰጥ በጅምላ ስለሚለቅ፤መልቀቅ ብቻ ሳይሆን አሞላቅቆ ልብስና ገንዘብ እየሰጠ ስለሚልክ አላግባብ ከልክ ያለፈ እርህራኈ በማድረጉ የራሱን ትግል እየጎዳ ነው፡፡ ይሄ መታረም አለበት፡፡ የፋኖ ምርኮኛ የህዝብ ጠላት ነው፡፡ ይሄ ምርኮኛ ዘር ማጽዳት የፈጸመ የኢትዮጵያ ጠላት ነው፡፡ ይሄ ጠላት ተጣርቶ ፍርድ ሳይሰጠው በነጻ መለቀቅ የለበትም፡፡ ፋኖ ወንጀለኛን በነጻ የሚለቅ ከሆነ ከህዝብ ያጣላዋል፡፡ ምርኮኛ ይለቀቅ ከተባለ ቢያንስ በምትኩ የፋኖ መሪዎችን ማስለቀቅ ያስፈልጋል፡፡ በእስራኤልና በፍልስጤም ምርኮኞች መካከል የሆነው ይህው ነው፡፡ እስራኤል ባትፈልግም አፍጫዋን ተይዛ የሃማስ መሪዎችን ለቅቃለች፤ በምትኩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ጨምሮ የተያዙ ሰላማዊ ዜጎችን ሃማስ ለቅቋል፡፡ በዪክሬይንና በሩስያ መካከልም እየሆነ ያለው ይህው ነው፡፡ ትናንትና ብቻ ከመቶ በላይ የሩስያ ወታደሮች ከዩክሬይን ተለቀዋል፡፡

የፋኖ የተለየ ሊሆን አይችልም፤ምርኮኛ ለምን በነጻ ይለቀቃል፤ለምን? ፋኖ ምርኮኞችን ለምን በነጻ ይለቃል? ለምን? እነ መስከረም፤ሲሳይ አውግቸው፤ወንደወሰን፤ክርስትያን ታደለ፤ዮሃንስ ቧያለውና የመሳሰሉት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአማራ መሪዎችና ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ በኮንቴይነር እስር ቤት በበረሃ እሳት እየተሰቃዩ የብልጽግና ገዳይ አዋጊዎች፤ ካድሬዎችና አመራሮች በነጻ ይለቀቃሉ፡፡ ይሄ ትክክል አይደለም፤ መታረም አለበት፡፡ ፋኖ ብዙ የወረዳ እና የዞን አመራሮችን ማርኮ በነጻ ሲለቅ ቢያንስ የፋኖ መሪዎችን ማስለቀቅ ነበረበት፡፡ ሚሊሻና አድማ በተናም ከተማረከ በኋላ በነጻ መለቀቅ የለበትም፡፡ ቢያንስ ለፋኖ ቀለብ የሚሆን የእርሻ ስራ በመስራት ዋጋ መክፈል አለበት፡፡ ሂሳብ መወራረድ አለበት፡፡ ፋኖ በዳንግላ እስር ቤት የነበሩ 18 የትግሬ ተዋጊዎችን በነጻ ሲለቅ ህወሃት አያሌ የሚታወቁና የማይታወቁ አማራ እስረኞችን እስካሁን አስሮ እያሰቃየ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ከወልቃይት ታፍነው ተሰውረው ዳናቸው ጠፍቶ የቀረ ሺዎች አሉ፡፡ ፋኖ መስዋዕት ከፍሎ የትግራይ ተዋጊዎችን ነጻ ሲያወጣና ሲልካቸው በምትኩ ህወሃትን መጠየቅ ነበረበት፡፡ ምርኮኛን በነጻ መልቀቅ መልሶ እራስን ይጎዳልና ይታሰብበት!!

ለክርስትያን አንባቢዎቼና የዓለም መድኃኒት (በግዕዝ መድሃኒዓለም) ከድንግል ማርያም በማህጸን ተወስኖ መወለድ ለምታምኑ፤ መልካም የገና በዓል ይሁንላችሁ!!

ድል ለፋኖ፤ሞትና ስደት ለብልጽግና!!

እንስማው ሃረጉ
https://amharic-zehabesha.com/archives/188090
አሳማ አንሁን! የሆንም ከአሳማነት ባህሪ እንላቀቅ!
በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

የገና ጾም መፍቻ በግ እንድገዛ ቤተሰብ ጠይቆኝ ዛሬ ታህሳስ 28 ቀን ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም ጠዋት ወደ በግ መሸጫና ማረጃ ቤት ተጓዝኩ፡፡ በጉዞዌ ሰዓትም ለአምስት ሺህ ዘመናት ታሪክ ሰርተው ያለፉትንና የአሁኖችንም ፋኖዎች የሚያሞካሹትን በአንጣሩም  ባንዳዎቹን የሚወቅሱትን እንደ አዋዜ በቅኔ የታሹ ዜማዎችን መኮምኮም ጀመርኩ፡፡ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኋላም ተሉካንዳው ቦታ ደረስኩ፡፡ የገደል ግማሽ የሚመስለው የሉካዳው ባለቤት ጉረኖ ውስጥ ተሰበሰባቸው በጎች እንድመርጥ እድሉን ሰጠኝ፡፡ እኔም ራቅ ብዬ እንደ ፍታውራሪ ጫኔ ኮራ ብዬ ቆሜ በመጀመርያ ሁሉንም በጎች በዓይኖቼ ቃኘሁና ቀልቤ ያረፈባቸውን ሶስት በጎች ለመፈተሽ ወሰንኩ፡፡ ከሶስቱ አንድ ለመምረጥ እንደ ዘመዶቼ የቀኝ ክንዴን በበጎቹ የፊት እግሮች መካከል እያስገባሁና ብድግ እያደረኩ እየመዘንኩ፣ ጀርባቸውንና ደንደሳቸውንም በጣቶቼና በመዳፊ ጫን ጥስቅ እያደረኩ የያዙትን የሥጋ መጠን ለካሁ፡፡ የዚህ አገር በጎች እዚህ ግባ የሚባል ላት ስለሌላቸውና ላታቸውን በመዳፌ ወደ ላይ ቼብ ቼብ እያደረኩ ባለመመዘኔ የጎደለ ነገር ተሰማኝና ትንሽ ቅር ተሰኘሁ፡፡ ከጥቂት ማሰላሰል በኋላ አንዷን መረጥኩና በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ብለህ ይህችን ባርከህ አዘጋጅልኝ ስል አራጁን ጠየቁ፡፡

አራጁ የመረጥኳትን በግ መርጦ ሲጎትታት ሁሉም በጎች ዘመደ ብዙ ሰው ሲሞት የሚለቀሰውን ያህል “ብኣ! ብኣ!” ... እያሉ ተብላሉ፡፡ በጎች ከእነሱ ተነጥላ በሄደችዋ በግ ሐዘን ሲብላሉ ተበጎች ጋር ታጉረው የነበሩት ጥቂት አሳማዎች ግን የሚበላ ፍለጋ ተአራጁ እግር ስር ለስር አፈሩን ማፍለሱን ቀጠሉ፡፡ ከአስራ አምስት ደቂቃዎች በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ አራጁ በጓን ባርኮና ቆዳዋን ግሽልጥ አድርጎ ሰጋውን መቆራረጥ ጀመረ፡፡ እኔም የማልፈልገውን የሥጋ ክፍል ከፈለክ ራሱ እንዲወስደው አለዚም እንዲጥለው ጠየኩ፡፡ እርሱም “ብዙ እሚፈልገው ፍጥረት እዚህ አካባቢ አለ!” አለና ቀለደ፡፡ ሞራውን ጣለው ስለው ወደ አንዱ ውሻው ወረወረው፡፡ ሳንባውን ጣለው ስለው ወደ ሌላኛው ውሻው ጣለው፡፡ አንጀቱን ጣለው ስለው እግሩ ስር ይልከሰከስ ወደ ነበረው አሳማ ጣለው፡፡ አሳማው የበጓን አንጀት እየጎተተ እንደ ጣሊያን ፓስታ ጠቅልሎ ዋጠው፡፡ የጨጓራውን ፈርስ አውጥቶ ሲዘረግፈው አሁንም አሳማው መጣና ሱፋሌ “ሊፕ ስቲክ” በመሰለው ከንፈሩ ጠራርጎ ቃመው፡፡ በበጎችና በአሳማው መካከል ያየሁት ልዩነት ገረመኝና በሐሳብ ዓለም ውስጥ ሰመጥቁ፡፡

“አሳማ የእንሰሳት ፈርስም ይበላል ማለት ነው” ብዬ አራጁን ስጠይቀው “የእርሱ ተራ እስከሚደርስ የምሰጠውን ሁሉ ይብላ!” አለና ፈገግ አለ፡፡ እኔም “ይህ አሳማ አብራው ተጉረኖ የነበረችውን በግ አንጀትና ፈርስ የሚበላው ምን አልባት በጓን እንደ ባዕድ ቆጥሯት ወይስ የአሳማ አንጀትና ፈርስም ቢሆን ይበላው ይሆን?” እያልኩ ማውጣት ማውረድ ጀመርኩ፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሐሳብ ውስጥ ሳለሁ አንድ አሳማ መግዛት የሚፈልግ ወጠምሻ ኩልኩልት እንዳነቀው ተላይ ተላይ እየተነፈሰ መጣ፡፡ “ይህ ወጠምሻ ይኸንን የእኔን በግ አንጀትና ፈርስ የበላውን አሳማ መርጦ ሊያሳርደው ነው!” ብዬ ስጠብቅ እሱን ዘለለና ሌላኛውን አሳማ መረጠና እርድልኝ አለው፡፡ ወጠምሻው የመረጠው አሳማ ታርዶ የታረደው አሳማ ልፋጭ ለዚያ የበጓን አንጀትና ፈርስ ለበላው አሳማ ሲጣልለት አሁንም ሙጥጥ አርጎ የአሳማውን ሥጋ ዋጠው፡፡

እኔ የገዛሁት ሥጋ ተቆራርጦና ተጠቅሎ ተሰጦኝ ልጭን ስዘጋጅ ሌላ አሳማ ገዥ ሰው ከተፍ አለ፡፡ እኔም የዚህን አግበስባሽ አሳማ መጨረሻ ሳላይ አልሄድም በሚል መንፈስ ለመጫንና ቦታውን ለቆ ለመሄድ ተመጣደፍ ተቆጠብኩ፡፡ ቄራውን ሳለቅ ይህ ሁለተኛው አሳማ ገዥም ያንን ሲያግበሰብስ የቆዬ አሳማ ለእርድ መረጠውና አረፈው፡፡ የራሱን ዘር የአሳማ ልፋጭ ሳይቀር ዳረጎት ሲያጎርሰው  የነበረው አራጅ እዚያው ላይ አጋደመና በቃኝ ሳይል ሲያግበሰብስ የቆየውን አሳማ አረደው፡፡ የአሳማን ጨምሮ ሌሎችን እንሰሳት ሥጋ ሲውጥ የነበረው አሳማ የመጨረሻ እጣ ፈንታ እየገረመኝ የገዛሁትን ሥጋ ጫንኩና እንደ በፊቱ የፋኖን ዜማ ሳይሆን የአሳማን ተፈጥሮና የባንዳ ሰዎችን ተመሳሳይነትና ልዩነት እያወጣሁ እያወረድኩ ወደ ሰፈሬ አቀናሁ፡፡

ባንዳ ሰው እንደ አሳማ በጌታው የሚቀለብ ተንከሲስ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉን አግበስብሶ በልቶም በቃኝን የማያውቅ አጋርቲ ነው፡፡ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ አራጁ ወይም ጌታው ልፋጭ ሲወረውርለት የወደደው የሚመስለው ከንቱ ፍጡር ነው፡፡   ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ተሰጡት እንኳን የባእድን የራሱን ወገንና ወዳጅ እንደ አንጀት እየጎተተና እንደ ፈርስ እየቃመ  ቅርጥፍ አድርጎ የሚበላ ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ በጌታው የሚታረድበትን ወይም ከጥቅም ውጪ የሚሆንበትን ሰዓት የማያውቅ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ሲው እስቲል የወገኑን ሥጋ ቅርጥፍ አርጎ የሚበላ ከንቱ ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ሆዱ አደንቁሮት በራሱ ላይ ቢላዋ ሲፋጭ እንኳ የማይሰማ አስገራሚ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ፍጥረታት ከአጠቀቡ እየተጎተቱ ሲታረዱ ደመ ነፍሱ የማይቀሰቅሰውና ድምጥ የማያሰማ እርኩስ ፍጡር ነው፡፡ ባንዳ ሰው እንደ አሳማ ሁሉ ያለፈውም ሆነ የወደፊት ታሪኩ ግድ እማይለው ህይወቱ እስክታልፍ ስለሆዱ ብቻ እያሰበ የሚኖር ህሊና ቢስ ፍጡር ነው፡፡

እንዲያውም በትክክለኛ ሚዛን ሲመዘኑ ባንዳ ሰው ከአሳማም የባሰና የወረደ ፍጡር ነው፡፡ አሳማ የአሳማነት ባህሪው ከአፈጣጠሩና ከተፈጥሮው  ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ባንዳ ሰው ግን የአሳማነት ባህሪን የሚላበሰው እግዚአብሔር “ሰውን በአምሳላችን እንፍጠር” ያለውን ትእዛዝ እንደ ቅይድ ቦጭቆ፣ በራስ ቅሉ የተሸከመውን አይምሮና ህሊና እንደ ቆዳ ገሽልጦና የደመነፍስ ባህሪውንም እንደ ሎተሪ ቲኬት ሙልጪ አርጎ ፍቆ ነው፡፡ ባንዳ ከመካከሉ ሕዝብ ወይም ሰው ለእርድ፣ ለእስራትና ለስደት ሲጎተት የበግ ያህል እንኳ ሰብሰብ ብሎ“ብኣ! ብኣ!” የማይል እንዲያውም ታራጁና ታሳሪው እጅ ምግብ የሚቀበል ልክስክስ ፍጡር ነው ነው፡፡

ስለዚህ ሰዎች ሆይ ተፈጥሮ ህሊና ተነሳው አሳማም አንሰን ህሊናችንን እንደ ሞራ ገሽልጠን አንጣል፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ተበጎች የምንጋራውን የደመነፍስ ባህሪያችንን አንፋቅ፡፡ ወገኖቻችን በአራጆች፣ በአሳሪዎችና በአሰዳጅ ጭራቆች እየተለዩ ሲታረዱ፣ ሲታሰሩና ሲሰደዱ እንደዚያ እንዳየሁት አሳማ ያላየን ያልሰማን ምስለን አፋችንን ተምግብ መትከሉን ትተን የበጎችን ያህል እንኳ “ብኣ!..” እያልን ድምጥ እናሰማ፡፡ ተአራጆች፣ ተአሳሪዎችና ታሰዳጆች እንደ ልፋጭ በሚጣልልን ጥቅማጥቅም ተደልለን ተጭራቆች ጋር የወገኖቻችን ሥጋና ደም አንብላ፡፡ የሕዝብ አራጅ ጭራቆችን ጌቶቻችን አርገን ሕዝብ እያረዱ፣ በርሃብና በበሽታ እየገደሉ የተቃጠለ አንጀትና የአረረ ልብ ሲጥሉልን እንደ አሳማ እየጎተትን የምንበላ እርጉሞች አንሁን፡፡ ሆዳችን አይናችንን አውሮን፣ ጆሯችንን አደንቁሮንና ህሊናችንንም ሸፍኖን ወገናችን በተለያዬ የመከራ ካራ ሲገዘገዝ ያላዬ ያልሰማ መስለን እንደዚያ አሳማ በልቶ መሞትን አንምረጥ፡፡ ከአሳመነት ጅል አመል ወጥተን በወገኖቻችን ላይ የሚሳለውን ቢላዋ አበክረን የምናውቅ ሰዎች እንሁን፡፡

ሰዎች ሆይ! መለኮት በአምሳሉ ፈጥሮን ሳለ በራሳችን ምርጫ አሳማ ሆነን አራጅ ወገንን አርዶ ሥጋቸውን በጥቅማጥቅም መልክ ሲጥልልን ጥሽቅም አርገን የምንውጥ አንሁን፤ የሆንም በአስቸኳይ ከአሳማዊነት ባህሪ እንላቀቅ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡

 

ታህሳስ ሁለት ሺ አስራ ስድስት ዓ.ም.
https://amharic-zehabesha.com/archives/188074

Sunday, January 7, 2024

አርበኝነት/ፋኖነት/ጀግንነት
January 7, 2024

ጠገናው ጎሹ

መሠረታዊና አጠቃላይ በሆነ ትርጉሙ አርበኝነት (patriotism) ቅድመ ሁኔታን የማይጠይቅ (unconditional) የአገር (የወገን) ፍቅር ማለት ነው ። አገር (state) ስንል ደግሞ

ሀ) ህዝብን (ሰውን)

ለ) ዳር ድንበሩ የታወቀና የተከበረ መልክአ ምድርን እና

ሐ) መንግሥት ብለን የምንጠራውን አካል አጣምሮ የያዘ ፅንሰ ሃሳብ ነው። በዚህ መስተጋብር ውስጥ ወሳኙን ሚና የሚጫወተው ህዝብ (ሰው) ነው። አገር ያለ ሰው አገር ሳይሆን ተፈጥሯዊ መልክአ ምድር ነው የሚሆነው።

አርበኝነት ከላይ የተጠቀሰው የአገር ምንነት፣ ማንነት፣ እንዴትነት እና ወዴትነት መስተጋብር ተጠብቆ እንዲኖር የማስቻልን አስፈላጊነት ብቻ ሳይሆን ከትናንቱና ከዛሬው በተሻለ ሁኔታ ለትውልደ ትውልድ ይተላለፍ ዘንድ ለሚደረግ የጋራ ተጋድሎ ቀድሞ የመገኘትንና  አስፈላጊውን መስዋእትነት የመክፈልን ግዙፍና ጥልቅ እሴትነት የተሸከመ ፅንሰ ሃሳብ ነው።

ለዚህም ነው ቀደምት ትውልዶች ሁሉ አገር ተደፈረችና ተዋረደች የሚል ጥሪ (አዋጅ) በቀረበላቸው ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ሁሉ የመንግሥታቱን ወይም የገዥዎቹን የውስጥ ችግር በመስማት ሳይሆን በመኖር  እያወቁ ከእነርሱ የሚቀጥለው ትውልድ የራሱን ዘመን በሚመጥን የውስጥ ነፃነትና ፍትህ ሥር የሚኖርባት  አገር  ትኖረው  ዘንድ  በየዘመናቱ  የተነሳን  የውጭ ወራሪ ሃይል ሁሉ ፊት ለፊት እየተጋፈጡና በዋጋ የማይታመን መስዋእትነት እየከፈሉ ዛሬ ካላፈረስናትና ካላስፈረስናት በሚል ያዙንና ልቀቁን እያልንባት ያለችውን አገረ ኢትዮጵያ ያቆዩልን።

አዎ! አርበኝነት ሰፊ በሆነው ትርጓሜው በአንድ በተወሰነ ወቅትና ሁኔታ የሚወሰን የማንነትና የምንነት እሴት አይደለም። አርበኝነት የውጭ ጠላትን ከመከላከል  አልፎ የውስጥ ወይም የዜግነት ነፃነትን፣ ፍትህን ፣ ሰላምን፣ መተሳሰብን ፣ እኩልነትን ፣ ፍቅርን እና በአጠቃላይ እንደ ዜጋ ዜጋ እና እንደ ሰው ሰው ሆኖ የሚኖርባትን ዴሞክራሲያዊት አገር ከምኞት አልፎ እውን ለማድረግ የሚያስችል እጅግ ግዙፍና ጥልቅ የምንነትና የማንነት እሴት ነው።

ፋኖነትም አገርና ወገን ከድተው ለጠላት ያደሩና የሚያድሩ ወገኖች መጠሪያ የሆነውን  ባንዳነት አጥብቆ የሚፀየፍ እና አገርና ወገን ተጠቁና ተዋረዱ በተባለበትና በሚባልበት ጊዜና ሁኔታ ሁሉ የራስንና የቤተሰብን ህይወት ለአስፈላጊ መስዋእትነት እስከ ማቅረብ የሚሄድ የአርበኝነት እሴት ነው። ይህ ድንቅ የአርበኝነት እሴት በዋናነት የሚታወቀው አገርን  ከውጭ ወራሪ ሃይል በመከላከልና በማስከበር መሆኑ እንደ ተጠበቀ ሆኖ የአገር ውስጥ የፖለቲካ መታገያና ማታገያ  የመሆኑ ጉዳይ ጎልቶ የወጣው ከ1960ዎቹ የመደብ ትግል አብዮት ጋር ተያይዞ ነው። በዚህ ወቅት ነበር ፋኖ እና ባንዳ የሚሉ የተቃርኖ ሃይለ ቃሎች እየተለመዱ የመጡት ።  ያ ትውልድ የራሱ ድክመቶች ቢኖሩበትም ከነበረበት ዘመን ከሚመነጩ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች አንፃር ሲታይ ፋኖነት  የአገር ወዳድነት ድንቅ መገለጫ ሲሆን ባንዳነት ደግሞ እጅግ አስከፊ የሆነ የአገርና የወገን ክህደት መሆኑ ይበልጥ እንዲታወቅ አድርጎታል ።

የዛሬው የፋኖነት ምንነትና እንዴትነት ደግሞ የራሱ ዘመን የሚጠይቀውን የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሰለባ የመሆንን እጅግ አስከፊና አስፈሪ ሁኔታ በዴሞክራሲያዊ ተጋድሎ የማስወገድና የሁሉም  ዜጎች ነፃነት፣ ፍትህ፣ እኩልነትና ሰላም የሚረጋገጥበት ሥርዓትን እውን የማድረግ ሃላፊነትና ተልእኮ ነው። ለዚህም ነው እየተካሄደ ያለው የፋኖ ተጋድሎ ስኬታማ መሆን ካለበት ያለፉትን ውድቀቶች በራስ ድክመት መሸፈኛነት ሳይሆን በመማሪያነት እየተጠቀመን ዋነኛው ትኩረታችን ግን በዛሬው መሪር  ትግል የነገዋን ዴሞክራሲያዊት  አገር እውን ከማድረግ ላይ መሆን ይኖርበታል ማለት ትክክል የሚሆነው።

ጀግንነት (heroism)  ትክክለኛ ለሆነ የግል ወይም የቡድን መሠረታዊ መብት እና በተለይም አገራዊ ለሆነ የጋራ ነፃነት ፣ ፍትህና ክብር ሲባል ራስን አሳልፎ እስከመስጠት የሚሄድ እጅግ ድንቅ የሆነ  የተጋድሎ ውሎን የሚገልፅ ቃል ( ፅንሰ ሃሳብ) ነው። በየዘመኑ በሥልጣነ መንበር ላይ እየተፈራረቁ የመከረውንና የውርደቱን ዶፍ ያወረዱትንና እያወረዱ የቀጠሉትን ባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ጠርናፊ ገዥ ቡድኖችንና ግብረበላዎቻቸውን በጀግንነት  በመጋፈጥ የቁም ስቃይና የህይወት መስዋትነት የከፈሉና እየከፈሉ ያሉ ወገኖች መኖራቸው ከቶ አያጠያይቅም ።

ጥያቄው ይህንን የጀግንነት እሴት ያለንበትን ዘመን በሚመጥን አኳኋን የዴሞክራሲያዊ አርበኝነት ተጋድሎ ቅርፅና ይዘት (ንቃተ ህሊና እና አደረጃጀት) አስይዘን ለማስኬድ ከምር የሆነና ጊዜን ግምት ውስጥ ያስገባ እልህ አስጨራሽ የጋራ ጥረት እያደርግን ነው ወይስ ...? የሚል ነው።

ይህ የምንገኝበት የ21ኛው መቶ ከፍለ ዘመን የሚጠይቀውም ይህንኑ ደፋር የሆነ ራስን የመጠየቅና የመገምገም እና ወቅታዊ እርምጃዎችን የመውሰድ የፖለቲካ ባህልን ነው። ይህንን ተረድተንና ተቀብለን ኋላ ቀር ከሆነ የፖለቲካ ባህላችን የሚመነጩ የአስተሳሰብ ድህነትን (የንቃተ ህሊና ድህነትን)፣ በፍርፋሪ ተደላይነትን፣ አድርባይነትን፣ የግል ወይም የቡድን ቂመኝነትን፣ የሥልጣን ሽኩቻንና አጉል  ህልመኝነትን ፣ የጎጥ ልጅነት የፖለቲካ ጨዋታን ፣ ልክ የሌለው የኩርፊያ ፖለቲካን ፣ ወዘተ በዴሞክራሲያዊ የአርበኝነት/የፋኖነት ትግል ወደ በጎነት ለመለወጥ ካልቻልን የባለጌና የጨካኝ ገዥ ቡድኖችን የሥልጣን እድሜ በማራዘም የራሳችንንም የመከራና የውርደት ቀንበር  እናረዝመዋለን ።

የፋኖን ሁለንተናዊና እጅግ ፈታኝ ተጋድሎ ከፍተኛ በሆነ የፖለቲካ ማስተዋልና ጥበብ እንድናየው ግድ ይለናል የማለታችን ጉዳይ ዋነኛ ምክንያትም ይኸው ነው።

ከረጅሙ እና ከነጅግሮቹም ቢሆን ታላቅ ከሆነው የአገርነት ታሪካችን አንፃር ከምር ሲፈተሽ በዚህ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የባለጌና የጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ቁማርተኞችን  ምንነት፣ ለምንነት፣ እንዴትነት እና ከየት ወደ የትነት በአግባቡና በጊዜው ተገንዝበን ለዚህ የሚመጥን የጋራ ትግል አለማድረጋችን መሪርና ገንቢ የሆነ የህሊና ፀፀት ቁጭት (ቁጣ) ሊያሳድርብን ይገባል ።

ከህልውና ትግል ተነስቶ ወደ አገራዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ምሥረታና ግንባታ ሊሸጋገር የሚችለውን የፋኖ ተጋድሎ እውን ለማድረግ ካልቻልን የሚገጥመንን የውድቀት አስከፊነት ለመግለፅ እንቸገራለን ።

የማህበረሰባቸውን ህልውና ከባለጌና እኩይ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ቁማርተኞች ጨካኝ ሰይፍ የመታደግ ትግልን ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ምሥረታና ግንባታ (the ultimate goal of making democracy a reality) ጋር ያቆራኙትን የፉኖንና የሌሎች አጋር (ተባባሪ) ኢትዮጵያውያን እንቅስቃሴዎችን ገንቢነት ባለው ሂሳዊ አቀራረብና የተግባር ውሎ ለማገዝ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች ሆነን ካልተገኘን  ከራሳችን የመከራና የውርደት ምንነትና ማንነት አልፎ የዓለም መሳለቂያነታችንና መሳቂያነታችን ይቀጥላል።

በሌላ አገላለፅ ለዘመናት ደጋግሞ የመውደቅ አዙሪት ሰለባዎች ሆነን የመጣንበት ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት ፍፃሜ ያገኝ ዘንድ የምንገኝበትን የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሚመጥን ደረጃ (አኳኋን) ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን እውን ለማድረግ የሚያስችለን ብቸኛው መንገድ ዴሞክራሲያዊ አርበኝነት ነው።  የአትግደሉንና የአታጋድሉን ብቻ ሳይሆን ያለመገደልና ያለመገዳደል  ዋስትና የሚሆንን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እውን ለማድረግ ወደ የሚያስችል አቅጣጫና ግብ ሊወስደን የሚችለውን የፋኖ ተጋድሎ  ገንቢ በሆነ ሂሳዊ አስተያየትና ተጨባጭ በሆነ ማንኛውም ግባት ማገዝ የግድ ከሚለን ጊዜና ሁኔታ ውስጥ የመገኘታችን መሪር እውነት ተረድተን ተገቢውን ማድረግ ካልቻልን ለዘመናት ከመጣንበት አስከፊ የውድቀት አዙሪት ለመውጣት ከቶ አይቻለንም።

ለዚህ ነው ገንቢነት ባለው ሂሳዊ ሃሳብና ውጤታማ በሆነ የደርጊት አስተዋፅኦ ማገዝ ለነገገ የሚባል መሆን የለበትም ማለት ትክክልና ትክክል የሚሆነው ። በእውን እንደ ግለሰብም ሆነ እንደማህበረሰብ ወይም እንደ ህዝብ ነፃነት፣ ፍትህ፣ ሰላም ፣ እድገት፣ ሞራላዊና መንፈሳዊ ልእልና ፈላጊዎች ከሆን ይህ የአንገደልምና የአንገዛም ባይነት ወርቃማ እድል ከእጃችን ወጥቶ ባለጌና ጨካኝ ገዥዎች የሚያዘጋጁልን የአዙሪት ወጥመድ ሰለባዎች እንዳንሆን በእጅጉ ሊያሳስበን ይገባል ። እልህ አስጨራሽ የነፃነትና የፍትህ ተጋድሎውን ይበልጥ አይበገሬ በሆነ አቋምና ቁመና ግቡን እንዲመታ የማድረግና የማስደረግ እልህ አስጨራሽ ሃላፊነትን  ለመሸከም ከመቸውም ጊዜ በላይ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች ሆነን መገኘትን የግድ ከሚል ታሪካዊ ምእራፍ ላይ ነው የምንገኘው።

ማንም ጤናማ ህሊና ያለው ሰው ሊረዳውና ሊቀበለው ከሚችል እጅግ ግዙፍና መሪር ምክንያት (huge, intolerable, well-understood and recognized cause) የተነሳውን እጅግ ፍትሃዊ (powerfully just) የፋኖ ተጋድሎ  አሳንሶ ለማየትና ለማሳየት መሞከር ከእኩያን ገዥዎችና ከግብረ በላዎቻቸው ርካሽ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳነት አያልፍም ።  አዎ! ተጨማሪ ውርደትንና መከራን  የሚሸከም ትክሻና የሚያስተናግድ ትእግሥት ፈፅሞ የለንም በሚል እየተካሄደ ያለው የፋኖዎች (የነፃነትና የፍትህ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን) ተጋድሎ ከእኛ አልፎ የዓለም ማህበረሰብ መነጋገሪያ የመሆኑ ጉዳይ በራሳችን ስንፍና እና አላስፈላጊ እሰጥ አገባ ተመልሶ ከደበዘዘ ጥፋቱ የእኛው ያራሳችን ነውና ይህ እንዳይሆን እልህ አስጨራሽ ጥረት ማድረግ ይኖርብናል።

በአስደናቂ የሽምቅ ውጊያ ፣በጠንካራ ዲሲፕሊን ፣ ፅዕኑ በሆነ የሥነ ምግባርና የሞራል ልእልና እና በማይናወጥ የነገይቱን ዴሞክራሲያዊት አገር እውን የማድረግ ዓላማ የታጀበውን እጅግ ወርቃማ እድል በተገቢው ጥንቃቄና ፈፅሞ ወደ ኋላ በማይመለስ የአርበኝነት አቋምና ቁመና አማካኝነት ከማስቀጥል ውጭ ሌላ የግልም ሆነ የቡድን መብት፣ ነፃነትና ፍትህ እውን ማድረጊያ መንገድ ፈፅሞ  የለም ፤  አይኖርምም።

ፈፅሞ ልካቸውን የማያውቁ ባለጌ ፣ሸፍጠኛ፣ ሴረኛና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ዘዋሪዎችን አምርሮ በመታገል ከተቻለ ከምር በሆነ ፀፀትና ይቅርታ ወደ ሰብአዊ ህሊናቸው እንዲመለሱና ወደ ዴሞክራሲያዊት አገር ለመሸጋገር ለሚያስችለው መንገድ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ፣ ካልሆነ ግን የዘመናት የመከራና የውርደት ዶፍ ሲያወርዱበት ከኖሩትና እያወረዱበት ካለው  መከረኛ ህዝብ ትክሻ ላይ ወርደው በትክክለኛው የፍትህ ሂደት ትክክለኛ (አስተማሪነት ያለው) ብይን (ውሳኔ) እንዲያገኙ ማድረግን የግድ ከሚል ጊዜና ሁኔታ ላይ መሆናችን ግልፅና ግልፅ መሆን አለበት።

የሰላምን ጥቅም እና የጦርነትን አጥፊነት በደምሳሳው የሚሰብኩ ወገኖች እጅግ ጠንካራ  እና አሳማኝ ከሆነ ምክንያት (very strong and convincing cause) የተነሳውንና ትክክለኛ/ፍትሃዊ ( fair and just ) የሆነውን የፋኖ ተጋድሎ ፈፅሞ የመፍትሄ መንገድ እንዳልሆነ በመቁጠር በገዳይና አስገዳይ ገዥ ቡድኖች ሚዛን እኩል ለመመዘን ሲሞክሩ ማየትና መስማት የተለመደ ሆኖል። የጦርነትን እና የሰላምን ለምንነትና እንዴትነት መሬት ላይ ካለው እጅግ መሪርና ግልፅ እውነታ ውጭ በደምሳሳው ማውገዝ ወይም ማወደስ ምን አይነት የፖለቲካ ሳይንስና ጥበብ እንደሆነ ለመረዳት ያስቸግራል።

ትክለኛ ጦርነት ( just war) የሚያካሂዱ ወገኖች የተነሱበትን በጎ (ትክክለኛ)  ምክንያትና ዓላማ እንዳይስቱ መምከር፣ ማስገንዘብ፣ ሂሳዊ ትቸት መለገስ ፣ እና አስፈላጊ ሲሆንም ማስጠንቀቅ አንድ ነገር ነው። ህልውናውና መሠረታዊ መብቶቹ  ጨርሶ ፀፀት በማያቁ ጨካኝ ገዥ ቡድኖች  የመጨፍለቃቸው  መሪር እውነት አስገድዶት ህልውናውን ማስጠበቅ ብቻ ሳይሆን ለህልውናውና ለሌሎች መሠረታዊ መብቶቹ ዋስትና የሚሆነውን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እውን ለማድረግ ሁለገብ ትግል ለማድረግ የተገደደን ወገን መግደልን፣ ማስገደልንና ማገዳደልን  እንደ ዋነኛ የፖለቲካ ሥልጣን መወጣጫና ማስቀጠያ በማድረግ ክፉ ልክፍት የተለከፉ ገዥዎች በሚቆጣጠሩት (በሚዘውሩት) ሥርዓት ሥር “ካልተደረደርክና “ሰላም” ካልፈጠርክ ትግልህ ፈፅሞ በጎ ለውጥ አያመጣም” የሚል የትንታኔ ድሪቶ የሚደርቱ ወገኖችን በአግባቡ መሞገት ያስፈልጋል።

አዎ እርግጥ ነው የነፃነትና የፍትህ ጠበቃ ነኝ እያለ ንፁሃንን በማንነታቸውና በምንነታቸው የሚገድልና የሚያሳድድ፣ የአገርን (የህዝብን) ንብረት የሚዘርፍ፣ ንፁሃንን እያገተ ገንዘብ የሚሰበስብ፣ ኢትዮጵያዊያንን እና ኢትዮጵያዊነትን  አጥብቆ የሚጠላ ፣ ወዘተ ሃይል ወይም ቡድን የጦርነት አውድን ወደ የሰላም አውድነት የሚለውጥ ባህሪና ችሎታ የለውም። ሊኖረውም አይችልም። ይህንን አይነት እኩይ የፖለቲካ ጨዋታ ከፋኖ የህልውና፣ የነፃነትና የፍትህ  ተጋድሎ ጋር በመቀላቀል ደምሳሳ ድምዳሜ ላይ መድረስና ሰውን ጨምሮ ማሳሳት ግን ከእውነተኛ የፖለቲካ ሳይንስና ጥበብ ጋር ጨርሶ ግንኙነት የለውም።

መከረኛው የአገሬ ህዝብ እና በተለይ ደግሞ በባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ዘዋሪ ቡድኖች (ቁማርተኞች) እጅግ አስከፊና አስፈሪ የህልውና አደጋ የተደቀነበትን የአማራ ማህበረሰብ ተጋድሎን ሁሉም ልጆቿ (ዜጎቿ) መክረውና ዘክረው እውን ከሚያደርጓት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እውን መሆን ጋር አጣምሮ የያዘው የፋኖዎች ( የእውነተኛና ዘላቂ ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን) ተጋድሎ ይሳካ ዘንድ ይሁንና ይሁን (አሜንና አሜን) በሚል ሳይሆን ትክክለኛነትን፣ ቅንነትንና ገንቢነትን በተላበሰ ሂሳዊ አስተሳሰብና አቀራረብ (critical approach and thinking) የበኩልን አስተዋፅኦ አለማድረግ እጅግ ከፍተኛ የፖለቲካ ስህተትና የሞራል ጎደሎነት ነውና ልብ ልንለው ይገባል።

ቀድምት ትውልዶች የውጭ ወራሪ ሃይልን አሸንፈው አገርን እንደ አገር ያስቀጠሉበትን የአርበኝነት ተጋድሎ ታሪክ ሳያስደፍሩ ለማስቀጠል ከሚደረግ የማያቋርጥ የጋራ ጥረት ጎን ለጎን የዚህን ዘመን ለማመን የሚያስቸግር ፓለቲካ ወለድ የመከራና የውርደት  ቀንበር ፍፃሜ ለማስገኘት እና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን እውን ለማድረግ ወደ የሚያስችል የታሪክ ምእራፍ እንዲሸጋገር ማድረግ በዚህ ትውልድ ትክሻ ላይ የወደቀ ተልእኮና ሃላፊነት ነው።

መሠረታዊ የሰብአዊና የዜግነት መብት አልባ ሆኖ በባለጌና በጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ፈጣሪና ዘዋሪ ገዥ ቡድኖች ቀንበር ሥር መማቀቅን (መከራና ውርደት መቀበልን) ለአገር ህልውና እና ልዑላዊነት እንደሚከፈል ውድ ዋጋ መቁጠር እጅግ የወረደና ትውልድ አዋራጅ አስተሳሰብ ነውና ከምር የሆነ ትግልን ይጠይቃል።

የዘመናችን የአርበኝነት/የፋኖነት/የጀግንነት ተልእኮ በዴሞክራሲያዊ የትግል አግባብ ለዜጎቿ ሁሉ ምቹ የምትሆን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እውን በማድረግ የተሟላ ልዑላዊነትን የማረጋገጥ ታሪካዊ ሃላፊነት ነው።

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188067
አርበኝነት/ፋኖነት/ጀግንነት
January 7, 2024

ጠገናው ጎሹ

መሠረታዊና አጠቃላይ በሆነ ትርጉሙ አርበኝነት (patriotism) ቅድመ ሁኔታን የማይጠይቅ (unconditional) የአገር (የወገን) ፍቅር ማለት ነው ። አገር (state) ስንል ደግሞ

ሀ) ህዝብን (ሰውን)

ለ) ዳር ድንበሩ የታወቀና የተከበረ መልክአ ምድርን እና

ሐ) መንግሥት ብለን የምንጠራውን አካል አጣምሮ የያዘ ፅንሰ ሃሳብ ነው። በዚህ መስተጋብር ውስጥ ወሳኙን ሚና የሚጫወተው ህዝብ (ሰው) ነው። አገር ያለ ሰው አገር ሳይሆን ተፈጥሯዊ መልክአ ምድር ነው የሚሆነው።

አርበኝነት ከላይ የተጠቀሰው የአገር ምንነት፣ ማንነት፣ እንዴትነት እና ወዴትነት መስተጋብር ተጠብቆ እንዲኖር የማስቻልን አስፈላጊነት ብቻ ሳይሆን ከትናንቱና ከዛሬው በተሻለ ሁኔታ ለትውልደ ትውልድ ይተላለፍ ዘንድ ለሚደረግ የጋራ ተጋድሎ ቀድሞ የመገኘትንና  አስፈላጊውን መስዋእትነት የመክፈልን ግዙፍና ጥልቅ እሴትነት የተሸከመ ፅንሰ ሃሳብ ነው።

ለዚህም ነው ቀደምት ትውልዶች ሁሉ አገር ተደፈረችና ተዋረደች የሚል ጥሪ (አዋጅ) በቀረበላቸው ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ሁሉ የመንግሥታቱን ወይም የገዥዎቹን የውስጥ ችግር በመስማት ሳይሆን በመኖር  እያወቁ ከእነርሱ የሚቀጥለው ትውልድ የራሱን ዘመን በሚመጥን የውስጥ ነፃነትና ፍትህ ሥር የሚኖርባት  አገር  ትኖረው  ዘንድ  በየዘመናቱ  የተነሳን  የውጭ ወራሪ ሃይል ሁሉ ፊት ለፊት እየተጋፈጡና በዋጋ የማይታመን መስዋእትነት እየከፈሉ ዛሬ ካላፈረስናትና ካላስፈረስናት በሚል ያዙንና ልቀቁን እያልንባት ያለችውን አገረ ኢትዮጵያ ያቆዩልን።

አዎ! አርበኝነት ሰፊ በሆነው ትርጓሜው በአንድ በተወሰነ ወቅትና ሁኔታ የሚወሰን የማንነትና የምንነት እሴት አይደለም። አርበኝነት የውጭ ጠላትን ከመከላከል  አልፎ የውስጥ ወይም የዜግነት ነፃነትን፣ ፍትህን ፣ ሰላምን፣ መተሳሰብን ፣ እኩልነትን ፣ ፍቅርን እና በአጠቃላይ እንደ ዜጋ ዜጋ እና እንደ ሰው ሰው ሆኖ የሚኖርባትን ዴሞክራሲያዊት አገር ከምኞት አልፎ እውን ለማድረግ የሚያስችል እጅግ ግዙፍና ጥልቅ የምንነትና የማንነት እሴት ነው።

ፋኖነትም አገርና ወገን ከድተው ለጠላት ያደሩና የሚያድሩ ወገኖች መጠሪያ የሆነውን  ባንዳነት አጥብቆ የሚፀየፍ እና አገርና ወገን ተጠቁና ተዋረዱ በተባለበትና በሚባልበት ጊዜና ሁኔታ ሁሉ የራስንና የቤተሰብን ህይወት ለአስፈላጊ መስዋእትነት እስከ ማቅረብ የሚሄድ የአርበኝነት እሴት ነው። ይህ ድንቅ የአርበኝነት እሴት በዋናነት የሚታወቀው አገርን  ከውጭ ወራሪ ሃይል በመከላከልና በማስከበር መሆኑ እንደ ተጠበቀ ሆኖ የአገር ውስጥ የፖለቲካ መታገያና ማታገያ  የመሆኑ ጉዳይ ጎልቶ የወጣው ከ1960ዎቹ የመደብ ትግል አብዮት ጋር ተያይዞ ነው። በዚህ ወቅት ነበር ፋኖ እና ባንዳ የሚሉ የተቃርኖ ሃይለ ቃሎች እየተለመዱ የመጡት ።  ያ ትውልድ የራሱ ድክመቶች ቢኖሩበትም ከነበረበት ዘመን ከሚመነጩ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች አንፃር ሲታይ ፋኖነት  የአገር ወዳድነት ድንቅ መገለጫ ሲሆን ባንዳነት ደግሞ እጅግ አስከፊ የሆነ የአገርና የወገን ክህደት መሆኑ ይበልጥ እንዲታወቅ አድርጎታል ።

የዛሬው የፋኖነት ምንነትና እንዴትነት ደግሞ የራሱ ዘመን የሚጠይቀውን የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሰለባ የመሆንን እጅግ አስከፊና አስፈሪ ሁኔታ በዴሞክራሲያዊ ተጋድሎ የማስወገድና የሁሉም  ዜጎች ነፃነት፣ ፍትህ፣ እኩልነትና ሰላም የሚረጋገጥበት ሥርዓትን እውን የማድረግ ሃላፊነትና ተልእኮ ነው። ለዚህም ነው እየተካሄደ ያለው የፋኖ ተጋድሎ ስኬታማ መሆን ካለበት ያለፉትን ውድቀቶች በራስ ድክመት መሸፈኛነት ሳይሆን በመማሪያነት እየተጠቀመን ዋነኛው ትኩረታችን ግን በዛሬው መሪር  ትግል የነገዋን ዴሞክራሲያዊት  አገር እውን ከማድረግ ላይ መሆን ይኖርበታል ማለት ትክክል የሚሆነው።

ጀግንነት (heroism)  ትክክለኛ ለሆነ የግል ወይም የቡድን መሠረታዊ መብት እና በተለይም አገራዊ ለሆነ የጋራ ነፃነት ፣ ፍትህና ክብር ሲባል ራስን አሳልፎ እስከመስጠት የሚሄድ እጅግ ድንቅ የሆነ  የተጋድሎ ውሎን የሚገልፅ ቃል ( ፅንሰ ሃሳብ) ነው። በየዘመኑ በሥልጣነ መንበር ላይ እየተፈራረቁ የመከረውንና የውርደቱን ዶፍ ያወረዱትንና እያወረዱ የቀጠሉትን ባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ጠርናፊ ገዥ ቡድኖችንና ግብረበላዎቻቸውን በጀግንነት  በመጋፈጥ የቁም ስቃይና የህይወት መስዋትነት የከፈሉና እየከፈሉ ያሉ ወገኖች መኖራቸው ከቶ አያጠያይቅም ።

ጥያቄው ይህንን የጀግንነት እሴት ያለንበትን ዘመን በሚመጥን አኳኋን የዴሞክራሲያዊ አርበኝነት ተጋድሎ ቅርፅና ይዘት (ንቃተ ህሊና እና አደረጃጀት) አስይዘን ለማስኬድ ከምር የሆነና ጊዜን ግምት ውስጥ ያስገባ እልህ አስጨራሽ የጋራ ጥረት እያደርግን ነው ወይስ ...? የሚል ነው።

ይህ የምንገኝበት የ21ኛው መቶ ከፍለ ዘመን የሚጠይቀውም ይህንኑ ደፋር የሆነ ራስን የመጠየቅና የመገምገም እና ወቅታዊ እርምጃዎችን የመውሰድ የፖለቲካ ባህልን ነው። ይህንን ተረድተንና ተቀብለን ኋላ ቀር ከሆነ የፖለቲካ ባህላችን የሚመነጩ የአስተሳሰብ ድህነትን (የንቃተ ህሊና ድህነትን)፣ በፍርፋሪ ተደላይነትን፣ አድርባይነትን፣ የግል ወይም የቡድን ቂመኝነትን፣ የሥልጣን ሽኩቻንና አጉል  ህልመኝነትን ፣ የጎጥ ልጅነት የፖለቲካ ጨዋታን ፣ ልክ የሌለው የኩርፊያ ፖለቲካን ፣ ወዘተ በዴሞክራሲያዊ የአርበኝነት/የፋኖነት ትግል ወደ በጎነት ለመለወጥ ካልቻልን የባለጌና የጨካኝ ገዥ ቡድኖችን የሥልጣን እድሜ በማራዘም የራሳችንንም የመከራና የውርደት ቀንበር  እናረዝመዋለን ።

የፋኖን ሁለንተናዊና እጅግ ፈታኝ ተጋድሎ ከፍተኛ በሆነ የፖለቲካ ማስተዋልና ጥበብ እንድናየው ግድ ይለናል የማለታችን ጉዳይ ዋነኛ ምክንያትም ይኸው ነው።

ከረጅሙ እና ከነጅግሮቹም ቢሆን ታላቅ ከሆነው የአገርነት ታሪካችን አንፃር ከምር ሲፈተሽ በዚህ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የባለጌና የጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ቁማርተኞችን  ምንነት፣ ለምንነት፣ እንዴትነት እና ከየት ወደ የትነት በአግባቡና በጊዜው ተገንዝበን ለዚህ የሚመጥን የጋራ ትግል አለማድረጋችን መሪርና ገንቢ የሆነ የህሊና ፀፀት ቁጭት (ቁጣ) ሊያሳድርብን ይገባል ።

ከህልውና ትግል ተነስቶ ወደ አገራዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ምሥረታና ግንባታ ሊሸጋገር የሚችለውን የፋኖ ተጋድሎ እውን ለማድረግ ካልቻልን የሚገጥመንን የውድቀት አስከፊነት ለመግለፅ እንቸገራለን ።

የማህበረሰባቸውን ህልውና ከባለጌና እኩይ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ቁማርተኞች ጨካኝ ሰይፍ የመታደግ ትግልን ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ምሥረታና ግንባታ (the ultimate goal of making democracy a reality) ጋር ያቆራኙትን የፉኖንና የሌሎች አጋር (ተባባሪ) ኢትዮጵያውያን እንቅስቃሴዎችን ገንቢነት ባለው ሂሳዊ አቀራረብና የተግባር ውሎ ለማገዝ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች ሆነን ካልተገኘን  ከራሳችን የመከራና የውርደት ምንነትና ማንነት አልፎ የዓለም መሳለቂያነታችንና መሳቂያነታችን ይቀጥላል።

በሌላ አገላለፅ ለዘመናት ደጋግሞ የመውደቅ አዙሪት ሰለባዎች ሆነን የመጣንበት ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት ፍፃሜ ያገኝ ዘንድ የምንገኝበትን የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሚመጥን ደረጃ (አኳኋን) ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን እውን ለማድረግ የሚያስችለን ብቸኛው መንገድ ዴሞክራሲያዊ አርበኝነት ነው።  የአትግደሉንና የአታጋድሉን ብቻ ሳይሆን ያለመገደልና ያለመገዳደል  ዋስትና የሚሆንን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እውን ለማድረግ ወደ የሚያስችል አቅጣጫና ግብ ሊወስደን የሚችለውን የፋኖ ተጋድሎ  ገንቢ በሆነ ሂሳዊ አስተያየትና ተጨባጭ በሆነ ማንኛውም ግባት ማገዝ የግድ ከሚለን ጊዜና ሁኔታ ውስጥ የመገኘታችን መሪር እውነት ተረድተን ተገቢውን ማድረግ ካልቻልን ለዘመናት ከመጣንበት አስከፊ የውድቀት አዙሪት ለመውጣት ከቶ አይቻለንም።

ለዚህ ነው ገንቢነት ባለው ሂሳዊ ሃሳብና ውጤታማ በሆነ የደርጊት አስተዋፅኦ ማገዝ ለነገገ የሚባል መሆን የለበትም ማለት ትክክልና ትክክል የሚሆነው ። በእውን እንደ ግለሰብም ሆነ እንደማህበረሰብ ወይም እንደ ህዝብ ነፃነት፣ ፍትህ፣ ሰላም ፣ እድገት፣ ሞራላዊና መንፈሳዊ ልእልና ፈላጊዎች ከሆን ይህ የአንገደልምና የአንገዛም ባይነት ወርቃማ እድል ከእጃችን ወጥቶ ባለጌና ጨካኝ ገዥዎች የሚያዘጋጁልን የአዙሪት ወጥመድ ሰለባዎች እንዳንሆን በእጅጉ ሊያሳስበን ይገባል ። እልህ አስጨራሽ የነፃነትና የፍትህ ተጋድሎውን ይበልጥ አይበገሬ በሆነ አቋምና ቁመና ግቡን እንዲመታ የማድረግና የማስደረግ እልህ አስጨራሽ ሃላፊነትን  ለመሸከም ከመቸውም ጊዜ በላይ ፈቃደኞችና ዝግጁዎች ሆነን መገኘትን የግድ ከሚል ታሪካዊ ምእራፍ ላይ ነው የምንገኘው።

ማንም ጤናማ ህሊና ያለው ሰው ሊረዳውና ሊቀበለው ከሚችል እጅግ ግዙፍና መሪር ምክንያት (huge, intolerable, well-understood and recognized cause) የተነሳውን እጅግ ፍትሃዊ (powerfully just) የፋኖ ተጋድሎ  አሳንሶ ለማየትና ለማሳየት መሞከር ከእኩያን ገዥዎችና ከግብረ በላዎቻቸው ርካሽ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳነት አያልፍም ።  አዎ! ተጨማሪ ውርደትንና መከራን  የሚሸከም ትክሻና የሚያስተናግድ ትእግሥት ፈፅሞ የለንም በሚል እየተካሄደ ያለው የፋኖዎች (የነፃነትና የፍትህ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን) ተጋድሎ ከእኛ አልፎ የዓለም ማህበረሰብ መነጋገሪያ የመሆኑ ጉዳይ በራሳችን ስንፍና እና አላስፈላጊ እሰጥ አገባ ተመልሶ ከደበዘዘ ጥፋቱ የእኛው ያራሳችን ነውና ይህ እንዳይሆን እልህ አስጨራሽ ጥረት ማድረግ ይኖርብናል።

በአስደናቂ የሽምቅ ውጊያ ፣በጠንካራ ዲሲፕሊን ፣ ፅዕኑ በሆነ የሥነ ምግባርና የሞራል ልእልና እና በማይናወጥ የነገይቱን ዴሞክራሲያዊት አገር እውን የማድረግ ዓላማ የታጀበውን እጅግ ወርቃማ እድል በተገቢው ጥንቃቄና ፈፅሞ ወደ ኋላ በማይመለስ የአርበኝነት አቋምና ቁመና አማካኝነት ከማስቀጥል ውጭ ሌላ የግልም ሆነ የቡድን መብት፣ ነፃነትና ፍትህ እውን ማድረጊያ መንገድ ፈፅሞ  የለም ፤  አይኖርምም።

ፈፅሞ ልካቸውን የማያውቁ ባለጌ ፣ሸፍጠኛ፣ ሴረኛና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ዘዋሪዎችን አምርሮ በመታገል ከተቻለ ከምር በሆነ ፀፀትና ይቅርታ ወደ ሰብአዊ ህሊናቸው እንዲመለሱና ወደ ዴሞክራሲያዊት አገር ለመሸጋገር ለሚያስችለው መንገድ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ፣ ካልሆነ ግን የዘመናት የመከራና የውርደት ዶፍ ሲያወርዱበት ከኖሩትና እያወረዱበት ካለው  መከረኛ ህዝብ ትክሻ ላይ ወርደው በትክክለኛው የፍትህ ሂደት ትክክለኛ (አስተማሪነት ያለው) ብይን (ውሳኔ) እንዲያገኙ ማድረግን የግድ ከሚል ጊዜና ሁኔታ ላይ መሆናችን ግልፅና ግልፅ መሆን አለበት።

የሰላምን ጥቅም እና የጦርነትን አጥፊነት በደምሳሳው የሚሰብኩ ወገኖች እጅግ ጠንካራ  እና አሳማኝ ከሆነ ምክንያት (very strong and convincing cause) የተነሳውንና ትክክለኛ/ፍትሃዊ ( fair and just ) የሆነውን የፋኖ ተጋድሎ ፈፅሞ የመፍትሄ መንገድ እንዳልሆነ በመቁጠር በገዳይና አስገዳይ ገዥ ቡድኖች ሚዛን እኩል ለመመዘን ሲሞክሩ ማየትና መስማት የተለመደ ሆኖል። የጦርነትን እና የሰላምን ለምንነትና እንዴትነት መሬት ላይ ካለው እጅግ መሪርና ግልፅ እውነታ ውጭ በደምሳሳው ማውገዝ ወይም ማወደስ ምን አይነት የፖለቲካ ሳይንስና ጥበብ እንደሆነ ለመረዳት ያስቸግራል።

ትክለኛ ጦርነት ( just war) የሚያካሂዱ ወገኖች የተነሱበትን በጎ (ትክክለኛ)  ምክንያትና ዓላማ እንዳይስቱ መምከር፣ ማስገንዘብ፣ ሂሳዊ ትቸት መለገስ ፣ እና አስፈላጊ ሲሆንም ማስጠንቀቅ አንድ ነገር ነው። ህልውናውና መሠረታዊ መብቶቹ  ጨርሶ ፀፀት በማያቁ ጨካኝ ገዥ ቡድኖች  የመጨፍለቃቸው  መሪር እውነት አስገድዶት ህልውናውን ማስጠበቅ ብቻ ሳይሆን ለህልውናውና ለሌሎች መሠረታዊ መብቶቹ ዋስትና የሚሆነውን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እውን ለማድረግ ሁለገብ ትግል ለማድረግ የተገደደን ወገን መግደልን፣ ማስገደልንና ማገዳደልን  እንደ ዋነኛ የፖለቲካ ሥልጣን መወጣጫና ማስቀጠያ በማድረግ ክፉ ልክፍት የተለከፉ ገዥዎች በሚቆጣጠሩት (በሚዘውሩት) ሥርዓት ሥር “ካልተደረደርክና “ሰላም” ካልፈጠርክ ትግልህ ፈፅሞ በጎ ለውጥ አያመጣም” የሚል የትንታኔ ድሪቶ የሚደርቱ ወገኖችን በአግባቡ መሞገት ያስፈልጋል።

አዎ እርግጥ ነው የነፃነትና የፍትህ ጠበቃ ነኝ እያለ ንፁሃንን በማንነታቸውና በምንነታቸው የሚገድልና የሚያሳድድ፣ የአገርን (የህዝብን) ንብረት የሚዘርፍ፣ ንፁሃንን እያገተ ገንዘብ የሚሰበስብ፣ ኢትዮጵያዊያንን እና ኢትዮጵያዊነትን  አጥብቆ የሚጠላ ፣ ወዘተ ሃይል ወይም ቡድን የጦርነት አውድን ወደ የሰላም አውድነት የሚለውጥ ባህሪና ችሎታ የለውም። ሊኖረውም አይችልም። ይህንን አይነት እኩይ የፖለቲካ ጨዋታ ከፋኖ የህልውና፣ የነፃነትና የፍትህ  ተጋድሎ ጋር በመቀላቀል ደምሳሳ ድምዳሜ ላይ መድረስና ሰውን ጨምሮ ማሳሳት ግን ከእውነተኛ የፖለቲካ ሳይንስና ጥበብ ጋር ጨርሶ ግንኙነት የለውም።

መከረኛው የአገሬ ህዝብ እና በተለይ ደግሞ በባለጌና ጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ዘዋሪ ቡድኖች (ቁማርተኞች) እጅግ አስከፊና አስፈሪ የህልውና አደጋ የተደቀነበትን የአማራ ማህበረሰብ ተጋድሎን ሁሉም ልጆቿ (ዜጎቿ) መክረውና ዘክረው እውን ከሚያደርጓት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እውን መሆን ጋር አጣምሮ የያዘው የፋኖዎች ( የእውነተኛና ዘላቂ ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን) ተጋድሎ ይሳካ ዘንድ ይሁንና ይሁን (አሜንና አሜን) በሚል ሳይሆን ትክክለኛነትን፣ ቅንነትንና ገንቢነትን በተላበሰ ሂሳዊ አስተሳሰብና አቀራረብ (critical approach and thinking) የበኩልን አስተዋፅኦ አለማድረግ እጅግ ከፍተኛ የፖለቲካ ስህተትና የሞራል ጎደሎነት ነውና ልብ ልንለው ይገባል።

ቀድምት ትውልዶች የውጭ ወራሪ ሃይልን አሸንፈው አገርን እንደ አገር ያስቀጠሉበትን የአርበኝነት ተጋድሎ ታሪክ ሳያስደፍሩ ለማስቀጠል ከሚደረግ የማያቋርጥ የጋራ ጥረት ጎን ለጎን የዚህን ዘመን ለማመን የሚያስቸግር ፓለቲካ ወለድ የመከራና የውርደት  ቀንበር ፍፃሜ ለማስገኘት እና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን እውን ለማድረግ ወደ የሚያስችል የታሪክ ምእራፍ እንዲሸጋገር ማድረግ በዚህ ትውልድ ትክሻ ላይ የወደቀ ተልእኮና ሃላፊነት ነው።

መሠረታዊ የሰብአዊና የዜግነት መብት አልባ ሆኖ በባለጌና በጨካኝ የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ሥርዓት ፈጣሪና ዘዋሪ ገዥ ቡድኖች ቀንበር ሥር መማቀቅን (መከራና ውርደት መቀበልን) ለአገር ህልውና እና ልዑላዊነት እንደሚከፈል ውድ ዋጋ መቁጠር እጅግ የወረደና ትውልድ አዋራጅ አስተሳሰብ ነውና ከምር የሆነ ትግልን ይጠይቃል።

የዘመናችን የአርበኝነት/የፋኖነት/የጀግንነት ተልእኮ በዴሞክራሲያዊ የትግል አግባብ ለዜጎቿ ሁሉ ምቹ የምትሆን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እውን በማድረግ የተሟላ ልዑላዊነትን የማረጋገጥ ታሪካዊ ሃላፊነት ነው።

 

 
https://amharic-zehabesha.com/archives/188067

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...