
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ድምጻቸውን እያሠሙ 5 ኪሎ ደርሰዋል።
ተማሪዎቹ ወደ 4 ኪሎ ለመሄድ ሙከራ እያደረጉ ቢሆንም፣ አፋኙ መንግስት በርካታ ፖሊስ ልኮ ለማደናቀፍ እየሞከረ ነው።
ክብር ይገባችሗል!
ምንጭ፦ ዋልተንጉስ
በህወሃቱ ዶክተር ጣሰው ወልደሀና የሚመራው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተቃውሞ ያነሱና ከድብደባ የተረፉ የአማራ ተማሪዎችን እየተለቀመ በማሰር ላይ መሆኑ ተሰምቷል። መቼም አታቆስሙንም።
ፈለገ ግዮን
https://amharic-zehabesha.com/archives/173493
No comments:
Post a Comment