አማራ ሊገል፣ በሜንጫ ቆርጦ
ሸኔ ተብሎ ስሙን ለውጦ
ዐብይ መጣ ዓይኑን አፍጦ
ወይ መሸሸጊያ ትንሽ ቁጥቋጦ፡፡
ተሸሽገህስ የታባክ ልትደርስ?
እንኳን ቁጥቋጦ መኖርያ የርኩስ
ብትገባም እንኳን እግዚአብሔር መቅደስ
እዚያው ያርድሃል አፍኖ በጭስ፡፡
ይልቅ አድርገህ ፊትህን መለስ
ቆርጠህ በሞትህ፣ ጨክነህ በነፍስ
ብትጋፈጠው ሰይጣንኑን መንፈስ
ይደርስልሃል ጎርጊስ በፈረስ፡፡
ፈርተህ ስትፈረጥጥ፣ እየመሰለህ የምታመልጥ
ትገባለህ ብለህ ቀጥ፣ ከእሳት ወጥትህ እረመጥ
ይጠብቅሃል ቀውጥ፣ ይበልጥ የሚሰቀጥጥ፡፡
መስፍን አረጋ
mesfin.arega@gmail.com
እ ኔ : ሴ ት : ነ ኝ ፤ ጦ ር ነ ት : አ ል ወ ድ ም : : ሆ ኖ ም : ኢ ት ዮ ጵ ያ ን : የ ኢ ጣ ሊ ያ : ጥ ገ ኛ : የ ሚ ያ ደ ር ግ : ው ል : ከ መ ቀ በ ል : ጦ ር ነ ት ን : እ መ ር ጣ ለ ሁ : :እ ቴ ጌ : ጣ ይ ቱ : ብ ጡ ል : ኃ / ማ ር ያ ም
https://amharic-zehabesha.com/archives/180468
No comments:
Post a Comment