Sunday, January 22, 2023
"ያደቆነ ሰይጣን ሳያቀስስ አይለቅም"ይሉታል እንዲህ ነው፤ሲጀመር አቶ አካለወልድ("አባ ሳዊሮስ")... ግሩም አካለወልድ የሚባል ልጅ እንዳለው እየታወቀ እንዴት "አባ ሳዊሮስ" ተብሎ ጳጳስ ተደርጎ ተሾመ???
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ዛሬ ማለዳ በተሰማው ሕግ ወጥ 'ሲመተ ጳጳሳት' ጉዳይ:-
1. በሀገር ውስጥና ከሀገረ ውጭ ያሉ ሊቃነ ጳጳሳት በአስቾካይ ወደ መንበረ ፓትርያርክ እንዲመጡ ጥሪ ቀርቧል።
2. መንግስት ክስተቱ በሀገር ላይ ጭምር የሚያስከትለውን ጉዳት ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ ህጋዊ ሀላፊነት እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።
3. ምዕመናንን ቤተክርስቲያንን ከመቸውም በላይ በንቃት በሀሳብና በፀሎት እንዲጠብቁ ቅዱስነታቸው ጥሪ አቅርበዋል...።
#የመፈንቅለ ሲኖዶስ ስም ዝርዝር :-
1. አባ ተክለ ሃይማኖት ...... የቀድሞ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ
2. አባ ገብረ እግዚአብሔር ...... የአየር ጤና ኪዳነ ምሕረት አስተዳዳሪ
3. አባ ሽኖዳ ...... አለም ገና ኢየሱስ አስተዳዳሪ
4. አባ ወልደ ጊዮርጊስ ...... ወለቴ ዮሐንስ አስተዳዳሪ
5. አባ ገብረ ኢየሱስ ...... አለም ገና ሚካኤል አስተዳዳሪ
6. አባ ገብረማርያም ነጋሳ ...... የኦሮምያ ቤተ ክህነት መስራች
7. አባ ጳውሎስ ከበደ ...... የሐረር ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ የነበረና በተሐድሶነት የተባረረ
8. አባ ጸጋ ዘአብ አዱኛ ...... የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መጽሐፍ መምህር
ይቀጥላል.....!
-----------------------------
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሊቃነ ጳጳሳት መንበረ ፓትርያርክ ብፅዑ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በረከታቸው ይደርብን..
አሜን(፫)
አፈትላኪ ዜናዎች
https://amharic-zehabesha.com/archives/179000
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...
-
Contact information: Girma Berhanu Department of Education and Special Education (Professor) University of Gothenburg Box 300, SE 405 ...
-
Yonas Biru, PhD In the last fifty some years, four governments have ruled Ethiopia. Emperor Haile Selassie lasted in office for 44 years. ...
-
#image_title አበዉ ኢትዮጵያዉያን "የወንድ ልጂ ሞቱ የተናገረዉን ወይም የሰራዉን የረሳ ዕለት ነዉ ይላሉ "፡፡ ዕዉነት ብቻ ሳይሆን ህያዉ እና በተግባር የተገለፀ ነባር ሀቅ ነዉ ፡፡ ዛሬ በአገራችን ...
No comments:
Post a Comment