Monday, October 24, 2022

በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሓት የሰላም ድርድር ላይ ዛሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀኑ አባላት
በሁለቱም ወገኖች ታውቀዋል

በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት

1.አቶ ደመቀ መኮንን

2.ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ

3.አቶ ተመስገን ጥሩነህ

4.አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር

5.አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

6.ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ

7.ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር ናቸው

በትግራይ(ህወሓት)መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት

1. አቶ ጌታቸው ረዳ

2.ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ

3.አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው

4.ዶ/ር ፍሰሃ ሃፍተፅዮን

5.አቶ ተወልደ ገ/ተንሳይ

6.አቶ ካሳ ገ/ዮሐንስ

7.አቶ አሰፋ አብርሃ ሲሆኑ

ተጨማሪ 5 ሰዎች በሴኩሪቲ ስም ደቡብ አፍሪካ ተጉዘዋል።
https://amharic-zehabesha.com/archives/177516

No comments:

Post a Comment

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...