
በሁለቱም ወገኖች ታውቀዋል
በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1.አቶ ደመቀ መኮንን
2.ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ
3.አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4.አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር
5.አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
6.ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ
7.ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር ናቸው
በትግራይ(ህወሓት)መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1. አቶ ጌታቸው ረዳ
2.ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ
3.አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው
4.ዶ/ር ፍሰሃ ሃፍተፅዮን
5.አቶ ተወልደ ገ/ተንሳይ
6.አቶ ካሳ ገ/ዮሐንስ
7.አቶ አሰፋ አብርሃ ሲሆኑ
ተጨማሪ 5 ሰዎች በሴኩሪቲ ስም ደቡብ አፍሪካ ተጉዘዋል።
https://amharic-zehabesha.com/archives/177516
No comments:
Post a Comment