Wednesday, July 13, 2022

በጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህ መሰረት

1ኛ. ዶ/ር ሙሉቀን ሃብቱ ቢሮ ሃላፊ ከሃላፊነቱ የተነሳ

በቁጥጥር ስር የዋሉ

1ኛ. አብርሀም ሰርሞሎ - የዘርፉ ምክትል ቢሮ ሃላፊ

2 ኛ . መብራቱ ወልደኪዳን - ዳይሬክተር

3ኛ. ሀብታሙ ከበደ - ሶፍትዌር ባለሙያ

4ኛ. ዬሴፍ ሙላት - ሶፍትዌር ባለሙያ

5ኛ. ጌታቸው በሪሁን - ሶፍትዌር ባለሙያ

6ኛ. ቃሲም ከድር - ሶፍትዌር ባለሙያ

7ኛ. ስጦታው ግዛቸው - ሶፍትዌሩን ያለማ

8.ኛ. ባየልኝ ረታ - ሶፍትዌር ተቆጣጣሪ

9ኛ. ሚኪያስ ቶሌራ - የቤቶች ኢንፎሜሽን ና ቴክኖሎጂ ባለሙያ

10ኛ .ኩምሳ ቶላ - የቤቶች ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ዳሬክተር መሆናቸውን የአዲስ አበባ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።

********

(ኢ ፕ ድ)
https://amharic-zehabesha.com/archives/174646

No comments:

Post a Comment

https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD       https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf   https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...