1. በትግራይ ክልል ሕጋዊ ምርጫ ማካሄድ፤
2. የትግራይን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም የክልል ልዩ ኃይሎች ማፍረስና አስፈላጊ የሆነውን ያህል ብቻ የመከላከያ ሠራዊት አካል ማድረግ። ክልልሎች በፖሊስ ኃይል ብቻ የጸጥታ ሥራዎችን እንዲሠሩ ማስቻል፤
3. ሕወሃት በጉልበት ወስዶ የትግራይ ክልል አካል አድርጎት የነበረውን የሰሜን ጎንደር ግዛት ወልቃይት ጠገዴ ሁመራና ዳንሻ እንዲሁም የሰሜን ወሎ አካል የነበረውን የራያና ቆቦ አውራጃ በብዙ መስዋዕትነት ላስመለሰው የዐማራ ሕዝብ በሕግ ማጽናት፤
4. የችግሮች ሁሉ ምንጭ የሆነውን ሕገ መንግሥት በሕግ አግባብ በማሻሻል ወደፊት ችግሮች እንዳይፈጠሩ ዘላቂ መፍትሄ ማበጀት ማለት ነው ትክክለኛ ትርጉሙ በእኔ እይታ።
ደረሰ ለማ
https://amharic-zehabesha.com/archives/177606
Thursday, November 3, 2022
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
https://youtu.be/VUfa5eupQTc?si=Zm73w18dFB27xlqD https://youtu.be/LcFmz2Xq5MY?si=7uP6VZsd2ksEulUf https://youtu.be/7dUVmj8go7s?si=Px...

-
By Dr. Suleiman Walhad July 16 th , 202 This is a continuation of an article I published in Zehabesha on April 19th, 2022and entitled :...
-
By Dr. Suleiman Walhad July 10th, 2022 It is fully defined now, the Horn of Africa States! It is marked by droughts , secessionism, inte...
-
By Dr. Suleiman Walhad July 10th, 2022 It is fully defined now, the Horn of Africa States! It is marked by droughts , secessionism, inte...
No comments:
Post a Comment