
በቅርቡ የአዲስ አበባ ከንቲባ፣ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከመናገሻ ከተማዋ ሸንጎ አባል የተነሡትን ጥያቄዎችን ስትመልስ ስለአዲስ አበባ ሁናቴና የኦሮሚያ ክልል በከተማዪቱ ላይ ያለው መብት የተናገረችው፣ የሰሞኑ መነጋገርያ ሁኖ ሰንብቷል። ወይዜሯ እየደገመች ያለችው አዲስ ነገር አለመሆኑን አንባቢህ እንዲገነዘበውና እንዲወያይበት የሚቀጥለውን የአገሩ ጠቅላይ መሪ ማለትም የሊቅ ዐቢይ አሕመድ ከፍተኛ የሕግ አማካሪ በጽሑፍ ያቀረበውን ምክንያታዊ ነጥቦች
ኀይሌ
የአዲስ አበባ ባለቤትነት በተመለከት በሚጢር የቀረበ
Who Owns Addis Ababa - Finfinne Written By Dr. Abiy Legal Counsel
https://amharic-zehabesha.com/archives/176092
No comments:
Post a Comment